She has clearly said that she is a child of the dark kingdom and lying is their character. .“I am the way and the truth and the life. No one comes to the Father except through me” (John 14:6).Jesus bless you all
@@yenenehwPoor thing, stop this hateful speech we believe in the Father, Son and the Holy Spirit. Do you also know cussing someone is a sin?? Obviously NOT, if you are righteous stop bullying people and pray for them
ረቡኒ ቲዩብን ሰብስክራይብ አድርገዋል?
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇
ruclips.net/video/bvqkI6twIgM/видео.html
ደግሞ ምን ልታመጡባት ነው የሚሰራውን ሰው ጭንቅላት ጭንቅላቱን ማለት ነው ኢትዮዺያ የምናውቀው እንጂ ምን አስባ ነው ብሎ ቀርቦ መጠየቅ መረዳት የለም ዝምብሎ ወቀሳ 🤔🤔🤔🤔🤔
@@almazali4784a
ሰይጣን ምን ያህል እንደምትወደው ገልፃ ስታበቃ ለሱ አይደለም ካለች ሞክሼውን ትንገረን መዋሸቷ የሀስት አባት ነውና የምታመልከው መዋሸቷ ልክ ናትመጠየቅም የለባትም።
ወገኖቼ ሆይ ኢትዮጵያ ህዝብ የሁሉም አማኞች በሙሉ ስለ ሀይማኖታቹህ ስትሉ እባካቹህ ልጆቻቻቹህን እና ወንድሞቻቹህ እና እህቶቻቹህ አድኑ ንቁ አልቅሱ ወደ እግዚአብሔር እንመለስ 🙏😥
ቤዛነት
የመቤዥት ትርጉም እንዴት ቢገባሽ ነው፣
ቤዛነት ቀርቶልኝ ብለሽ ያዎራሽው፣
በሙሴ ብትር ላይ የተዘባበትሽው፣
ቀይ ባህር ለዋጠው ልብሽ የታመነው፣
ዛሬ ባደባባይ ያመሰገንሽው ዘንዶው ፣
ይጠፋል ይወድማል በዓለም ፍፃሜው።
አሁን የረገጥሽው የቆምሽበት ምድር፣
የምትተነፍሺው የምትውጪው አየር፣
የእርሱ ብቻ ነው ኤልሻዳዩ እግዛብሔር።
ሰማይና ምድር ብቻውን የሰራው፣
በቃል በአንደበት ብቻውን ያፀናው፣
ፍጥረቶች በሙሉ የሚንቀጠቀጡለት፣
ያንቺው ዘንዶ ጭምር የሚሰግድለት፣
እርሱ ብቻውን ነው ኤልሻዳዩ ጌታ አልፋና ኦሜጋ።
በእርሱ ቤዛነት የሞት ዋጋ ፍቅር፣
በተከፈለልን በተሰጠሽ ክብር፣
በለስሽ ቢያፈራ ለዛሬ ቢያደርስሽ፣
ከተጣለው ዘንዶ ከተሸናፊዎች ዛሬም ወገን ሆነሽ፣
ከመርዛማው ጠጅ አቅምሶሽ አስክሮሽ፣
በማር እና ገንዘብ ደባልቆ አጥምቆሽ፣
ጣፋጭ ከቆሻሻ ብዙውን አትረፍርፈሽ፣
የቆምሽ ይመስልሻል በድንግዝግዝ ሆነሽ።
ተከናወንኩ ብለሽ ለአደባባይ በቅተሽ፣
ልብና ኩላሊት መርማሪውን ረስተሽ፣
የዓለምን ፈጣሪ በአደባባይ ከዳሽ።
የሰውን ማንነት እየተጋለጠ ነው ።በርቱ ወይ ጀግና ገበሬ ያጀገናትንማ ዛሬ ነገረችን ።
የዘላለም ጠላታችን፣ የሐሰት አባትና የጨለማው ዓለም ገዥ የሆነውን ዲያቢሎስ ሰይጣንን ከነ ስራው በመካድ፣ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን በማመንና ሁለመናችንን (መንፈሳችንን፣ ነፍሳችንና ስጋችንን) ለእርሱ አልፋና ዖሜጋ ለሆነው፣ ለጌታችን፣ መድኃኒታችንና አምላካችን አሳልፈን በመስጠት ከዘላለም ሞት መዳን/ ማምለጥ እንችላለን።
የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ህያው ደም ብቻውን ከዘላለም ሞት (ከኃጥያት ሁሉ) ያድናልና። አሜን
የድግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ከኢትዮጵያ ምድር የጠላታችን የዲያብሎስ ሴራ የጠፋ ይሁን 😢አሜን
እሷ መብቷ ከሆነ እናንተም ( ሀሌታዎች) ደሞ እኛ እንድናመዛዝን እሷንም ሆነ መሰሎቿን ዝም ብለን እንዳንከተል እንደዚህ አይነት ፕሮግራም የመስራት ግዴታ አለባቹ። ኑሩልን ሀሌታ
እስቲ ብቻ እግዚአብሔር ይጠብቀን ስው ሁሉ ጠፍቶብናል እግዚአብሔር በቸርነት ወደ ልቦናቸው የመልስልን
የዘላለም ጠላታችን፣ የሐሰት አባትና የጨለማው ዓለም ገዥ የሆነውን ዲያቢሎስ ሰይጣንን ከነ ስራው በመካድ፣ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን በማመንና ሁለመናችንን (መንፈሳችንን፣ ነፍሳችንና ስጋችንን) ለእርሱ አልፋና ዖሜጋ ለሆነው፣ ለጌታችን፣ መድኃኒታችንና አምላካችን አሳልፈን በመስጠት ከዘላለም ሞት መዳን/ ማምለጥ እንችላለን።
የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ህያው ደም ብቻውን ከዘላለም ሞት (ከኃጥያት ሁሉ) ያድናልና። አሜን
@@dagmawisamson2101አሜን 🙏
እግዝያብሄር ይገስፃት በእውነት ይሄ ኢትዮጵያ ነው የእግዚአብሔር ስም ጠዋትና ማታ ሚጠራበት፣ልቦና ይሥጠን
ይህንን ሰው ምታንጓጥጡ ከማነገድ እንደሆናቹ በዝች ልጅ አረጋግጫለሁ ወንድሞቻችን በርቱ ነጻነት እግዚአብሔር ጋብቻ ነው
ገንዘብ የሰጣት ሉሲፈር መሆኑን እየነገረችን ነው።
Enem yehen asebeku
እግዚኦ መሀረነ ክርስቶስ እግዚአብሔር አምላክ ከነዚህ የሰው አጋንንቶች ይጠብቀን ይሰውረን ሲጀመር የሀብት ምንጯ ዲያብሎስ ነው ብዙዎቹ የኛ ሀገር ባለ ሀብቶች ጀርባቸው ሲገለጥ የሰይጣን አገልጋዮች ናቸው ይቅር ይበላችሁ ሀብቱ ምድራዊ እንጂ ሰማያዊ አይደለም ምን ዋጋ አለው ነብስን ሸጦ ሀብት አቤት እግዚኦ
ሊስፈር መቼም መላክ ሆኖ አያውቅም የተጣላ ሴጣን ነው ቅዱስ ሚካኤል ዛሬም ከኢትዮጵያ ላይ ነቅሎ ይጣልልን ወደ ትልቁ ከግጥሟ ውስጥ የሙሴን በትር አንስታ ነበረ ሊሲፈር መቼ በትር አስነሶቶ ባህርን አሻጎሮ ያውቃል ሰዎችን ከማጥፋት እና ወደ ጥልቁ ገመወርወር በቀር ክብር ለድንግል ማርያም ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ አለሙን ሁሉ በደሙ ያዳነን ለእኔ ለአጢያተኛዋ ለእናንተ ዛሬ ላይ ሊሲፈር በለው ለሚሉት ሁሉ እንደ በግ ለታረደልን ለእሱ ክብር ይግባው ለመላክታት አማላጆቻችን ጌታ የሚስታርቁን ክብር ይግባቸው እግዚአብሔር ባከበራችሁ ። ክብር እናት ስንላት ድንግል ድንግል ስንላት እናት ለሆነችሁ ለጌታችን ለመዳኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ እናት ለመቤታችን ለቅድስት ለድንግል ማርያም 🙏🙏🙏🙏
እኔስ ቅጥል የሚያደርገኝ "ምን ችግራለው " የሚሉት ነገር።
ልጅቱ አላወቅሁም ብትል እንኩዋን ልክ ፈተና ላይ አንድ ተማሪ ፈተና ላይ ተቀምጦ ከጎኑ ካለው እየኮረጀ ነገር ግን የልጁን ስምም አብሮ የፃፈው ነገር ነው ትዝ ያለኝ 😀😀😀 ።
በውቀቱ ስዬም አልተስተዋለም እንጂ ቆይቶአልኮ በሀይማኖት ማሾፍ መቀለድ ከጀመረ ንግግሩ ሁሉ "እግዚአብሔር የለም " የሚል እይታ ነው ያለው። ወይጉድ 'አባየ 'የሚለው ተቀይሮ "ሉሲፈር " የተጣለው ኮከብ (ሠይጣን ) ብሎ አባትን ማሞገስ እግዚኦ ።
እግዚአብሔር ይባርካችሁ ወርቅ አፈራሁ 👏👏
በእዉቀቱ ስዩም ከእዉቀት ነፃ መሆንህ ግልጽ ነው የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔር ሆኖ ሳለ የጨለማዉን ጥበብ ጥበብ አልከዉና የጨለማ ስራህን ትዉልድ ላይ ጫንከዉ
የዘላለም ጠላታችን፣ የሐሰት አባትና የጨለማው ዓለም ገዥ የሆነውን ዲያቢሎስ ሰይጣንን ከነ ስራው በመካድ፣ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን በማመንና ሁለመናችንን (መንፈሳችንን፣ ነፍሳችንና ስጋችንን) ለእርሱ አልፋና ዖሜጋ ለሆነው፣ ለጌታችን፣ መድኃኒታችንና አምላካችን አሳልፈን በመስጠት ከዘላለም ሞት መዳን/ ማምለጥ እንችላለን።
የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ህያው ደም ብቻውን ከዘላለም ሞት (ከኃጥያት ሁሉ) ያድናልና። አሜን
ሀይማኖት እንደሌለው ከዚህ በፊት ተናግሯል
በውቀቱ ሀይማኖት እንደሌለው ስለነገረን አልገረመኝም የሷ ግን ይገርማል
እይ ኢትዮጵያ ሀገሬ የቅዱሳን ሀገር እንደዚ መጫወቻ ያርጉሽ በጣም ያሳዝናል ለሁሉም ግዜ አለው ይደፈርሳል ግን መጥራቱ አይቀሬ ነው
የሚገርመው ነገር የማልወዳቸው ሠዎች ሁሉ ጉድ የሚባሉ ሆኑ. የችን ልጅ ምኗም የማያምረኝ ልጅ ነበረች
Me too
አይ አለመታደልሽ ለልጆችሽ አዘንኩልሽ 😢 እኔ ከመጀመሪይው ከኋላዋ የሆነ ነገር አለ ብዬ ሳስብ ባልዋ ነጭ መሆኑን ሳይ የገንዘብ ምንጩ ከዛ ነው ብዬ አመንኩ አሁን ግን ወታ እራስዋ የገጠመችውን ስሰማ ምን አይነት ዝቅጠት ነው ደሞ እሶም ሆነች የግጥሙ ፀሀፊ ያልተረድት አባቴ ነው ያልሽው መለአክ ሳይሆን የወደቀ መላእክ ነው ለራሱ የከሰረ አለማወቅሽን አይተነዋል ከንቱ
ጥሩ መልዕክት አስተላልፋችኋል ወንድሞች
የዘላለም ጠላታችን፣ የሐሰት አባትና የጨለማው ዓለም ገዥ የሆነውን ዲያቢሎስ ሰይጣንን ከነ ስራው በመካድ፣ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን በማመንና ሁለመናችንን (መንፈሳችንን፣ ነፍሳችንና ስጋችንን) ለእርሱ አልፋና ዖሜጋ ለሆነው፣ ለጌታችን፣ መድኃኒታችንና አምላካችን አሳልፈን በመስጠት ከዘላለም ሞት መዳን/ ማምለጥ እንችላለን።
የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ህያው ደም ብቻውን ከዘላለም ሞት (ከኃጥያት ሁሉ) ያድናልና። አሜን
በአደባባይ ወጥተሽ ካላከበርሽኝ ነገጠዋት ሀብትሽን አጥፍቼ አዋርድሻለሁ ብሎ ሹክ አላት አደረገችው እንጂ ለአባት ፍቅር የግርማ ተፈራን ፣የአለማየሁ እሽቴን የዘፈን ግጥም ብትልልንስ ..ይበቃን ነበረ ነቅተንብሻል
ተናግረሽ ሞተሻል አች አዉሬ ጌታ መንፈስሽን ይምታዉ የትዉልድ ፀር
ታዉቃለች መልዕክቱን ለሁሉም ማዳረስ ፈልጋ ነዉ አረገችዉ ለወላጅ አባቴ ነዉ የምትለዉ እኛ ሰገጤ አደረገችን እንዴ? በዚህ የሚሸወድ የለም እያወቅሽ ቢሆንም ንስሀ ግቢ ሳይረፍድብሽ
ተሳስተሻል እርምጥምጥ የተጣለ መንፈስ ነው እግዚአብሔር አጋለጠሽ
እንደዉ እነዝህ ሰወች በጣም ይገርሙኛል፣
አንደ ኤሣዉ ለእንጄራ ብሎ ብኩርናን መሸጥ፦
ለምጠፋ ለዝህ ዓለም ነገር፦
ዘላለማዊ ላልሆና ቁስ?
ብሆን እኳ የህወትን ቅጥፈት ከ ማይክል ጀክሰን መማር ይቻላል እኮ።
■ሰዉ ዓለምን ሁሉ ብያተርፍ ነፍሱን ግን ብያጎድል ምን ይጠቅመዋል ብሏል መጽሓፍቅዱስ።
ጌታኢየሱስ ማስተዋሉን ያብዛልን እንጅ።
እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ማረን ይቅርበልን ሀገራችን ጠብቅልን ከሀገራች አውጣልን ብለን እንፅልይ እናንባ እናልቅስ ምህረቱን እዲያወርድልን🙏🙏🙏🙏
የአቤል ብርሀኑን ቪዲዮ ከ1 አመት እና 2 አመት የሆኑት ተመልከቱ እሱ በደንብ ከ እነ ግብራበሮቹ ታዪታላችሁ ሌላው ደግሞ ስለ እስዋ የሰራው ፕሮግራም ተመልከቱት።
ሰላም ለናተ ይሁን ጌታ ሆይ ለሰዎች ፍላጎትና ምኞት አሳልፈህ አትስጠን
ለፍጡር አሳልፈህ አትስጠን ፍጡር ጨካኝ ነው እና የዚህን ህዝብ ጭንቅላት ይጫወቱበታል ይህች ሴት ሲጀመር ይሄ ሁሉ ገንዘብ ከየት መጣ.... እእእእእእ
እግዚአብሔር ያክብርልን በርቱልን!!!
ማስተዋሉ የተጋረደበት ትውልድ 😢😢😢 እግዚአብሔር ይማረን
በዕውቀቱ ስዩም ሰይጣኒስት መሆኑን ሳውቅ አዘንኩ ። አጉል ፍልስፍና ገደል
ወይ ጉድ እኔኮ እንዲ እየለፋሁ እየደከምኩ አፈር እየጋጥኩ ለምን አያልፍልኝም እላለሁ ለካ አዳሜ ከአፈር ተነስቼ በ 2000(200) ብር ተነስቼ እዚ ደረስኩ ሚለኝ ሉሲፈርን እያጫወቱ ነው አሁን በቃ ፈጣሪዬን ለምን ብዬ አላስጨንቀውም እሱ የፈቀደልኝን እኖራለሁ መድሀንያለም አባቴ ስለሰጠከኝ ስላልሰጠከኝ ነገር ሁሉ አመሰግንሃለሁ አባቴ አምላኬ ፈጣሪዬ ስላሴ አብ። ወልድ። መንፈስ ቅዱስ ክብር ሁሉ ለስላሴ አሜን 🙏
እንኳን እየተገለጹልን መጡ የእግዚያብሄር በረከት እንዳልሆነ እንኳን ተረዳን ከሷ በታች የሚሰሩት እንታደጋቸው ሰይፉ ሾው የሚቀርቡ የበዙ በስተጀርባቸው ይህ ሚስጢር ኣለ ትውልድ ንቃ
በረካት እሶዋን ብሎ በረካት ሴጣን ነች
She has clearly said that she is a child of the dark kingdom and lying is their character.
.“I am the way and the truth and the life. No one comes to the Father except through me” (John 14:6).Jesus bless you all
Amen ! ❤
@@yenenehwRead and pray your bible
@@yenenehwPoor thing, stop this hateful speech we believe in the Father, Son and the Holy Spirit. Do you also know cussing someone is a sin?? Obviously NOT, if you are righteous stop bullying people and pray for them
የዛሬ 27 አመት ገደማ ነበር ታሪኩ የሆነዉ! በወቅቱ አራት ኪሎ ቅድስት ማሪያም ቤተክርስቲያን መሻሽቶ ጭለማ ዉስጥ እኔና ፍቅረኛዬ ፀሎታችንን አድርሰን አጠገብ ላጠገብ ቁጢጥ ብለናል ድንጋይ ላይ! 😅በዛዉ ደብር አገልጋይ ቄስ መሰሉኝ በቁጣ ምን አባታችሁ እዚህ እያደረጋችሁ ነዉ ቤተክርስቲያንን የምታረክሱት ብለዉ አንቆራጠጡን በመቋሚያቸዉ!!! ልብ አድርጉ እኚህ አባት ምንም እንኳ እኛ ፀያፍ ነገር ቤ/ክ ዉስጥ ባናደርግም ነ/ግን አቀማመጣችን ሌላ መስሏቸው እኔና ፍቅረኛዬን ማባረራቸዉ ምን ያክል ለእግዚአብሔር ቤት ካህናት ህዝቡ ቀናይ እንደነበር ያሳያል። ዛሬም እንደ እኛ ካህን ለቤተክርስቲያን የሚቀና ቀናተኛ ካህን ቀናተኛ ትዉልድ ግድ ይላል!!! እንደ እነኚህን ሰይጣንን አምላኪዎቹን አረብ ሃገር ቢሆኑ በድንጋይ ይወገሩ ነበር!!! የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ አንዳንዱ ታዋቂ ነኝ ብሎ ዝም ብሎ አፉን ሲከፍት አዉጥታችሁ ስርኣት እንዲይዝ አናግሩት!!! እንዲህ አይነቱ የዲያብሎስ ልጆች ክፉ መንፈስን ወደ ሃገራችን መንፈሱን እንዳይረጩት ልናስታግሳቸዉ ግድ ይለናል!!!
አሁን ግን በጣም እሚያስፈራው ነገር በደንብ እንደመጣ ማሳያ ነው በደንብ ተደጋግሞ ስንሰማው እንድንለማመድ የተፈለገ ነገር አለ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ ንቃ በትልልቅ ሀገሮችም እንዲ እያሉ ነው ያለማመዱት በንቃት ወደ አምላካችን እንጩሕ
በክፉዎች ተንኮል የተቀነባበረ ስራ እያየን የዚህችን ጎበዝ ገበሬ ሞራል ለመስበር መቸኮል ራሱ ሰይጣናዊነት ነው።
ሳያጣሩ ወሬ
ሳይገሉ ጎፈሬ ይላል ያገሬ ሰው
በጣም የሚገርም 😢😢
የድንግል ልጅ ኢየሱስ ይገሥሸሽ
በረከት ተብዬ ዋ 666 😳😳
ክቅርብ ግዜ ሀብታሞችና! ባለስልጣናት ! ጀርባ ብዙ ጉድ አለ😳ባደባባይ መስክረችለት በስማአም🙄
እረ ማንም አሰማትም ለሉሲፈር ግጥም ገጥማ ስታበቃ ለስጋ አባቴ ነው ትላለች እንዴ? ወደ ኢትዮጵያ ስትመልስ የተሰጣት ሚሽን አለ:: ህዝቤ ንቃ: ሀብታንና ታዋቂ ሰዎችን ለመንፈሳዊም ሆነ ለምድራዊ ህይወታችን አርአያ ማድረጉ ነው ስህተቱ:: የህይወታችን መርህ መሆን ያለበት መፀሀፍቅዱስ ነው
ኑሪልኝ እግዚአብሔር ይባርካቹ ብትክክል አማኝ ናት ብጋዜጠኛ ስትጠይቅ ሥራ ፍቶች ብላለች እኛ ነቅተናል ሰጅመር ዘፋኑች እሱን ማሙገሻ አንድ ዘፍን ካላወጡ የውሽት ሞገስ ይስጣል እሳም ገደታዋ ስልሁነ ይጠየቃትን መተግበራ ነበር አትዮጵያዊ ብድህናት እንጂ መንፍሳዊ አይናችን ከሀብት እንደሚበልጥ አላወቀችም ነቅተናል
ፀሃፊውስ ቢሆን ምን ሲል ነው ይሄን ግጥም የፃፈው ? ቀርቦ መናገር ይኖርበታል ምንም ብናደንቀው በዚህ ቀልድ የለም ይውጣና ያስረዳ አለበለዚያ ከሷ ባነሰ ሁኔታ እናየውም እውቀው ያደረጉት ነው !!!
እግዚኦ ይች ሉሲፈር አምላኪ ትውልዱን እያጠፋች ነው ሉሲፈር ሀብት እንደሰጣት እየመሰከረችለት መሆኑን አረጋግጣለች በዚህ ግጥሟ ልቦናዋን ይመለስላት የድንግል ማሪያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ
ይህች ሴት እንዴት ይህን ያህል ጉዳይ አልገባኝም ልትል ትችላለች? በዕውቀቱ ስዩም የተከበረ ሰው ነው፡ ምን ሆኖ ነው ይህን ግጥም ጽፎ አሳትሞ የረጨብን? ወይ ዘመን!!!
ዘመኑ ከፍቷል ተግተን እፀልይ
እውነት ነው በቸርነቱ ይታደገን❤
🙏
በጣም የሚያሳዝን ጊዜ ላይ ነን ያለነው አቤቱ ጌታ ሆይ አስበን። ወርቅአፈራሁ ሮቢ ፈጣሪ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቃችሁ
May God bless you Wendme weriye we thank you
የበእውቀቱ ስዩም ግጥም ነው፡፡ እግዚአብሄር ይታረቃቸው ሁለቱንም
ጌታ እኮነው ያጋለጣት ሆ ጌታ ሆይ ትውልድን ታደግ
ሰለጠንኩ ብለሽ ባህር ይክክተትሽ
ሲጀመር በጣም ግልፅ ነው ይሄ ለአባት የሚገጠም አይደለም ዛሬ ያከበረትሉሲፈር ነገ አመድያስልሳታል
ወርቅ እኔ ልቃጠል ብቻ ግን እናመሰግናለን ከጎናቹ ነኝ
በእውቀት ስዩም በጣም የምወደው ነበር ይቅርታ ካልጠየቀ. ....
ይቺ ምን ስብእና አላት ከንቱ ፍጥረት
ሆዳም ሴትት ናት 80 ዓመት ብትኖር ነው በዝች ምድር
በመሃልም እድሜ ሊያጥር ይችላልል
ክርስቶስ መች እንደሚመጣ አይታወቅም
ልብ ይስጣት
ሰዎች ሆይ መታገላችሁ ጥሩ ነው፡፡ ግን ልብ ብላችሁ ብትመለከቱት ከእዚህ በላይ ትንታኔ ይወጣዋል፡፡በበውቀቱ ግጥም ሁለት መሰረታዊ ነገሮችን እናገኛለን፡፡ አንደኛው የሰውን ምንነት የገለጸበት ነው፤ሁለተኛው አባቱን የመሰለበት ነው፡፡
ከግጥሙ እንደምንረዳው ለበእውቀቱ ስዩም ሰው ማለት ከአፈር የተፈጠረ ሁሉ ነገሩ የሚጠናቀቀው አፈር ላይ ነው፡፡ህያውነት ነባቢነት ለባዊነት የተባሉት ባህርያተ ነፍስ የሉትም፡፡ይህንን የምለው በእዚች ግጥም ብቻ ተመርኩዤ ሳይሆን ስለበውቀቱ ካለኝ መረጃም ተነስቼ ነው፡፡በእውቀቱ ኤቲስት ነው፡፡ ሁለተኛው አባቱን እንዲህ አይነት ሰው ነህ ግን እንዲህ አይነት ሰው ብቻ ሳትሆን ሉሲፈርንም ነህ ይልና ከእዚህ በኋላ በሙሉ የሉሲፈርን መገለጫዎች እያመጣ ላባቱ ይሰጠዋል፡፡
ለምሳሌ ‹‹ክብር ማንነትህ በአመጽ የሚታፈር›› ይላል፡፡‹‹መታፈር›› ማለት በእዚህ አገባቡ መፈራት፣መከበር ማለት ነው፡፡‹‹መታፈር በከንፈር›› እንዲህል ብሂሉ፡፡ ስለዚህ ስንኙን ስንፈታው በአመጽ የሚከበር ሰው የለም፤ዳቢሎስ /ሉሲፈር ግን የሚኖረው የሚገለጸው በአመጹ ነው፡፡እሱን የሚወዱት የሚገዙለትም ሁሉ በአመጹ እንጅ በትህትናው አይደለም፤እናም በእውቀቱ አባቱን በእዚህ ይመስለዋል፡፡ሲቀጥል ‹‹የማትንበረከክ የማትርመጠመጥ፣ከባለጌ ዙፋን ባርጨማን የምትመርጥ›› ይላል፡፡ልክ ነው፤አዳም ከዳቢሎስ የሚለየው በመጸጸቱ ለእግዚአብሔር በመርመጥመጡ በማልቀሱ ንስሃ በመግባቱ ነው፤እናም እንደሉሲፈር ከዙፋን ወደ ታች ወደባርጩሜ ሲኦል ከወረደ በኋላ ተመልሶ የልጅነትን የጸጋ ዙፋን አግኝቷል፤ሉሲፈር ግን እሺ በጎ አላለም፤አልተጸጸትም፤አልተንበረከከም፤እናም በእውቀቱ የባለጌ ዙፋን ከሚለው የጸጋው ዙፋን ወርዶ በሲኦል ባርጩሜ ይኖራል፤የእኔ አባት እንዲህ ነው፤ይላል በእውቀቱ፡፡ምን አለፋችሁ በእውቀቱ አባቱን ‹‹መላክ ነህ ሉሲፈር›› ካለው በኋላ የሰጠው ምሳሌ በሙሉ የሉሲፈር መገለጫዎች ነው፡፡እንደዚህ አይነት አባት ደግሞ ራሱ ዳቢሎስ ነው፤አባቱም ቢሆን ማለቴ ነው፡፡ጌታችን ቅዱስ ጴጥሮስን ‹‹አንተ ሰይጣን›› ብሎታል፤ስጋው የሰው ቢሆንም በእዚያ በወቅቱ መንፈሱ የሰይጣን ስለነበረ ነው፡፡ አሁንም እንዲህ በእውቀቱ እንደሚላቸው አይነት ሰዎች ራሳቸው ሉሲፈር ናቸው አባታቸው ሉሲፈር ነው፡፡
ይች በረከት ገበሬ እንኳን አልላትም የተከበረ ስራ ስለሆነ ኢትዮጲያ በአፎአ ብቻ እያለች ኢትዮጲያን የምታጠፋ ነች እንደ አብይ አብይም ስለሰላም የሚያወሩትን እያሰረ ዜጋን የሚያበላሹትን ያበረታታል የባሎአ ሀገር ጉዳይ አስፈፃሚ ትሆናለች
እንደዉ እነዝህ ሰወች በጣም ይገርሙኛል፣
እንደ ኤሣዉ ለእንጄራ ብሎ ብኩርናን መሸጥ፦
ለምጠፋ ለዝህ ዓለም ነገር፦
ዘላለማዊ ላልሆና ቁስ?
ብሆን እኳ የህወትን ቅጥፈት ከ ማይክል ጀክሰን መማር ይቻላል እኮ።
■ሰዉ ዓለምን ሁሉ ብያተርፍ ነፍሱን ግን ብያጎድል ምን ይጠቅመዋል ብሏል መጽሓፍቅዱስ።
ጌታኢየሱስ ማስተዋሉን ያብዛልን እንጅ።
በርቱልን በጣም አስተማሪ ነው የምታቀርቡት
በጣም ነው ያበገናችሁኝ ትልቁን ነገር ሳታነሱ ዝም ብላቹ የሆነ ነገር ላይ እኝኝ አላቹ አፍሪካ ውስጥ ህገ ወጥ መሳርያ እቸበችብ ነበር ያለች ቀን በጣም ነው የሚያስደነግጠው ስንት መቶ ሺ ዎች አጨራርሳለች እንዴት አልታያቹም ስለ ልጅቷ መረጃ ሳትይዝ ሚዲያ ማውራቱ ያሸምማል ካወራቹት ዋናውን ዘላቹታል ብሽቆች አብጋኝ ናቹ
የዘላለም ጠላታችን፣ የሐሰት አባትና የጨለማው ዓለም ገዥ የሆነውን ዲያቢሎስ ሰይጣንን ከነ ስራው በመካድ፣ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን በማመንና ሁለመናችንን (መንፈሳችንን፣ ነፍሳችንና ስጋችንን) ለእርሱ አልፋና ዖሜጋ ለሆነው፣ ለጌታችን፣ መድኃኒታችንና አምላካችን አሳልፈን በመስጠት ከዘላለም ሞት መዳን/ ማምለጥ እንችላለን።
የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ህያው ደም ብቻውን ከዘላለም ሞት (ከኃጥያት ሁሉ) ያድናልና። አሜን
ትክክል
Be Nazretu Be Eyesus Kirstos Sim🙏🙏🙏
መሳርያ እየሸጠች ህዝብ የምታስጨርስ አውሬ ነች 😡😡😡
ይገርማል አንተ ብቻ ይሄንን ነገር አነሳህ ብዙ ሰዎች ይሄንን አልሰሙትም የዛኔ ነው የደነገጥኩት ስንት ሰው አጨራርሳለች
😢 ወይኔ ጋላ አይደለችም. ብለው ነበር
የደቡብ ሰው ነች በምላሷ አትባንንም?
ቅዱስ ሚካኤል ሰይፍህን አንሳ የቀደመው እባብ ተዋጋልን አበቱ እስከ መቼ ዝም ትለናለህ እች ሰትዮ ራሷ በአይኗ አይታ ያነበበችውን ሳታውቅ ነው ማለት ምን ማለት ነው
በፈጠረን በኃያሉ በልዑል እግዚአብሔር በቀራንዮ መስቀል ላይ ዋጋ በከፈለልን በክርስቶስ ነው የመጡብን እሱዋም እሱም
እሱ የፃፈው ነው ምና ምን ብላ ማምለጥ አትችልም የወደቀው የተጣለው ሉሲፈር ማን እንደሆነ ለህፃናቶች ጭምር ግልፅ ነው እሱ ቢፅፈውም ስላመነችበት ነው ያነበበችው የጨለማው ዓለም የወደቀው የሉሲፈር ተከታይ ባትሆን ትንሽ እንኩዋን ሳይሰቀጥጣት በድፍረት ያውም በአደባባይ ባላነበበች ነበር ደሞ ንቀትዋ... እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ እጅግ በጣም አዝኛለሁም ቀሳውስት መነኮሳት እና ምእመናን ሲገደሉ ሲታረዱ አብያተ ቤተክርስቲያናት ኤና ገዳማት ሲወድሙ ሲቃጠሉ ዝም ከአንገት ላይ ማተብ ሲያስበጥሱ... ሁል ጊዜ ምክንያት ማስተባበያ እየሰጡ ዝም አሁንም በግልፅ የክርስቶስ ጠላት ከጨለማው አለም መሆንዋን በግልፅ አስመስክራለች እንደዚህ አይነትዋ እርኩስ የጨለማው ዓለም ወዳጅ ከሆነች እርኩስ ጋር እኩል ኢትዮጵያዊ ተብሎ ከመጠራት.... ለማንኛውም ኀይማኖተኛ ነኝ! የፈጣሪ ወዳጅ ነኝ! የሚል ክርስቲያን ሙስሊሙ የሚታይበት ነው አለበለዚያ ግን ይህች እርጉም አመረትኩ የምትለውን እየበላ እንዲህ በግልፅ በፈጣሪ ላይ ስትዘባበት ዝም ብሎ በቸልታ የሚያይ ሁሉ አንደኛውን ከማህበርዋ ይቀላቀል ማን አባትዋ በፈጠረው መሬት እና ማን አባትዋ ባዘነበው ዝናም ነው ገበሬ ነኝ ብላ የምትመፃደቀው አሳፋሪ ምድሩ ሁሉ የፈጣሪ የክርስቶስ ነው ምድሩም የሱ ነው ወደዛ አባቴ ብላ ያለችው ሉሲፈር ገበሬ የምትሆንበትን መሬት ይፍጠርላት... የክርስቶስን ለኛ ለክርስቶሳውያን ትተውልን . .!
ወይ ነዶ ሉሲፈር አምላኪው ኦነጉ አብይ አህመድ ቢጤዎቹን እንዲህ እየፈለፈለ መጫወቻ አደረገን... ኢትዮጵያን ኢትዮጵያን የሚሸት ቢሆን እሱም መጫወቻ አያደርገንም እነሱም እንዲህ አይፈለፈሉም ነበር ቢሞክርዋትም እንደ ኢትዮጵያዊ ስነልቦና በእንጭጩ በቀጨው ነበር...
የቲማቲሙ መውደም እንደ መቅሰፍትስ ቢሆን ምን እናውቃለን እንደ ጥንካሬ ባናየው ጥሩ ነው
ሉሲፈር እያለች በገሀድ
wow አይሪሽ ሁነሽ ነበራ ማፈሪያ
በርቱልኝ እግዚአብሔር ይጠብቃቹ
በጣም ይዘገንናል በዛ በጨለማው አለም ውስጥ ባትኖር ልትናገረው አትችልም በቃል እስከ ማጥናት ደርሳለች እኮ ሌላው እንደተባለው የግጥሙ ባለቤትም ሊጠየቅና ምን ውስጥ እንዳለ ሊታወቅ ይገባል
ኢሉምናቲ ናት ይቅርታ የምትለዉ አዉቃ ነዉ ተደርሶባታል እሱም ኢሉምናቲ ነዉ በዉቀቱ ስዬምም ተደርሶበታል ሰዉን አታጥፉ እግዚሔቤር ከምድርገፅ ያጥፋቹ ይደምሥሳቹህ 😢😢😢 አቅራቢሆች እድሜ ይስጣቹህ ፈጣሪ ይጠብቃቹህ
የ ሚበልጠውን ነፍስ እና ስጋ የ ሰጠሽን እግዚአብሔር በ ገንዘብ መካድሽ በ አሁን ሰአትም ለ አብይ አህመድ በዚ መልኩ ድጋፍ እገዛ እያደረግሽ መሆንሽም ተደርሶብሻል !!!!
ተፃፈ በ ኢትዮጵያ
እግዚኦ
በውቀቱ ማለት እግዚአብሔር ያከበራቸውን ፃድቃን ላይ ሲያላግጥ የምናውቀው ነውረኛ ሰው ነው ሲቀጥል በረከት ተብየዋ ስለ ሉሲፈር አይደለሽም አንቺ የኬጂ ህፃናት ያውቃሉ ያከበረሽን ህዝብ እንደዚህያለ መልስ በመስጠትሽ ልታፍሪ ይገባል ላነበብሽውም ግጥም መሳይ ነውር ንስሀ ግቢ እውነተኛ ሰው ነኝ ካልሽ ማለቴ ነው
ሳታቅ የሚለዉ ሳይሆን ሉሲፈርን የገለጠችበት አባትዋ ስለሆነ እየመሰከረችለት ነዉ። ፈጣሪ የንስሀን ቀን ይስጣት።
በረከት ገበሬው ገንዘብ እንጂ እውቀት የላትም ያላትን ነው የገለፀችው ግን በጣም የሚያሳዝነው በክርስቲያን ቤተሰብ ውስጥ በእግዚአብሔር ቃል አድጋ የሉሲፈር አድናቂ መሆኗ ያሳዝናል የምህረት አምላክ ይድረስላት
መብት መብት እየተባለ ትውልዱን በእርኩሰት እንዲጠፋ መፍቀድ የለብንም ሁሉም በቻለው ይህ እንዲቆም መስራት ያስፈልጋል
እግዚአብሔር ልቦና ይስጥሽ።
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!!!
ለመግለፅ የከበደህ ይመስለኛል የትኛውም ሠው የሚያምንበትን ነገር ማድረግና የሚያምንበትንም ነገር ለሌላ መግለፅ ይችላል። በህግ የተከለከለ አይመስለኝም። ነገር ግን ማድረግ የሚቻለው እነዚህን ሠዎች ማውገዝና መቃወም ነው።
የዘላለም ጠላታችን፣ የሐሰት አባትና የጨለማው ዓለም ገዥ የሆነውን ዲያቢሎስ ሰይጣንን ከነ ስራው በመካድ፣ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን በማመንና ሁለመናችንን (መንፈሳችንን፣ ነፍሳችንና ስጋችንን) ለእርሱ አልፋና ዖሜጋ ለሆነው፣ ለጌታችን፣ መድኃኒታችንና አምላካችን አሳልፈን በመስጠት ከዘላለም ሞት መዳን/ ማምለጥ እንችላለን።
የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ህያው ደም ብቻውን ከዘላለም ሞት (ከኃጥያት ሁሉ) ያድናልና። አሜን
ግን አንድ ጥያቄ አለኝ ሙስሊሞችን አይመለከትም ፀጥ ብለዋን ድምፅ ሲያሰሙ አላየሁም
ለምን ተገረማቹ አፍሪካ ውስጥ መሳርያ እሸጥ ነበ ከነ ባሌ ያለች ቀን ነው የደነገጥኩት ይሄንን ያለች ቀን አልሰማቹም እኔ በደብ ነው የሰማሁት መሳርያ ነበር የምሸጠው ነው ያለችው ቲማቲም አልነበረም እኔ አልደነገጥኩም የደነገጥኩት የዛኔ ነው ቃለ መጠየቋን እዩት
በረከት አባትዋም አዝነውባታል ተገዢ ባትሆን አባትን ያህል ውድ ክቡር አለኝታ በቤተሠብ ይሆናል አምልኮታችሁ ማስተባብያው ቢቀርስ ምናምንቴ ደሃ ተሳደብሽ አስረዳሽን ንቀትሽ ድህነት ቁምጥና አይደለም እግዛብሄርም ይረዳናል ግን ፍርዱም ከሱ ጋር ነውና ሠከን በይ ጀበና በመገንፈል ገላዋን ነው ያቃጠለችው 🐉
ምህረቱን ያውርድልሽ ይቅር ይበልሽ
ማንቃታችሁ በጣም ጥሩ ነው ። የሀገር ውስጥ ሉስፈር አምላክዎች/ጥቁር ዶሮ ቀባሪዎች/ ለናንቴ ምንም አይደለም ማለት ነው?
የእቺን የምታመርተውን ያለመግዛት ህዝቡ ማድረግ ይችላል የእሷ አብትህ ሴጠናው ነው
የሉቃስ ወንጌል 18
8፤ እላችኋለሁ፥ ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል። ነገር ግን የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ በምድር እምነትን ያገኝ ይሆንን?
Berchi Bereket ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤love you ❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ድብቅ አላማዋን (ከጀርባ) ይዛው የመጣችውን አሁን በግልጽ አውጥታዋለች ሲጀመርም እምነቷ ሉሲፈርን ማምለክና ማስመለክ ነው
በእዉቀቱ ስዮምንም ሠው ሁሉ ሲወደው ለምን እኔ እንደማልወደው ይገርመኝ ነበር
እኔ አድናቂው ነበርኩ ከዚህ በፊት አብነተክለሀይማኖትን ተሳድቦ ደና አድርገው ቀጥቅጠውት ነበር እምነት የለኝም ነው የሚለው
ልጅቱን ከምንፈርድባት ከዛ በፊት የግጥሙን ባለቤት ጋብዛቹሁ ለምን አትጠይቁትም እሳ አነበበችው እንጅ ፀሀፊው በእውቀቱ ነው
የእግዚአብሔር ዙፍን ነው የሰደበችው ማረን ማረን
የቤተሰቦቿን ነው የወረሰችሁ። የጨሌ ልጅ
ጌታ ሆይ ቶሎ ና ናናናናናና..................................
ሉሢፈር መጨረሻውን ታያለሽ ግብሩን ከ7 ዘርሽ ይወሥዳል ዛሬ ያዳነቅሽው ነገ መውጫ ቀዳዳሽን አዘጋጂ የሤይታን ዝምድን ሞት ነው ትርፍ ንሠሃ ብትገቢ ያዋጣሻል
እግዚአብሆር። አዎረደሽ
ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም፡፡
ጌታ ኢየሱስን የአባትነት ጥግ መናገር ሲቻል ሉሲፈርን መመልመል ይቅር የበላት፡
የግጥሙ ይዘት ከባድ ነው።የክርስቶስን ቤዛነት የካደ ነው።የሙሴ ብትርን በሰርጓጁ የተቀየረው በሰጠመው የፈርዖን መንፈስ ነው፣የባለጌ ዙፋን ግድ የለህ አትለማመጥም ሉሲፈር፣ከአፈር ተነስተህ ቤዛ ባትሰጠኝም፣የተጣለው ዘንዶ ምሳሌ።መብቷ ቢሆንም ሀይማኖቷ ግን የተቤዥልንን ግን መንካት አትችልም።
ዋናው በእውቀቱ ሥዩም ነው። ኢ-አማኒ ሳይሆን የማን ተከታይ እንደሆነ በግጥሙ ገልጿል ። እንደዚህ አይነት ሰውን ጎበዝ ብሎ ለሌላ ስው ማስተዋወቅ ትክክል አይመስለኝም። ከአምላክ ቁጣ ያውጣን!
እንዴት ፣ሰው፣አባቱን፣በሴጣን፣ስም፣ያመሰግናል፣፣?ማመስገኛ፣ቃላት፣ጠፍቶ፣ነው፣?እንዴትስ፣የደራሲው፣መፅሐፍ፣እስከ፣ዛሬ፣አልተነበበም?ብቻ፣አገሪቱ፣ምጡቅ፣አስተዋይ፣ሰው፣ካጣች፣ቆየች፣፣በውቀቱ፣የምንወደው፣ሰው፣ሆኖ፣ሳለ፣ምነው፣መጠያውን፣አላስተዋለ፣፣ወይስ፣እሱም፣ተጠለፈ፣፣?ወይ፣ጊዜ፣ለዚህ፣አጭር፣ጊዜ፣የሌሎቹስ፣መች፣ታየ፣☝️
Barakat gabrawo sema yekayar ya seyetan amelake slauonche
ለትውልዱ እያስተማረች ነው ትጠየቅ