የአዲሱ የገንዘብ ፖሊሲ ይዘቶች! የወለድ ተመን ፖሊሲ፤ ፖሊሲ ነክ የወለድ ተመን፤ የገንዘብ ፖሊሲ ጨረታ፤ የአንድ ቀን ብድር፤ የእርስበርስ ብድር.....ማለት?
HTML-код
- Опубликовано: 21 авг 2024
- የአዲሱን የገንዘብ ፖሊሲ በቀላሉ በምሳሌ ለመረዳት........
1. በወለድ ተመን የሚመራ የገንዘብ ፖሊሲ ማለት ምን ማለት ነው?
2. ፖሊሲ ነክ የወለድ ተመን 15% ይሆናል ማለት ምን ማለት ነው?
3. የገንዘብ ፖሊሲ ጨረታዎች በየ15 ቀኑ ይደረጋል ማለት ምን ማለት ነው?
3. የአንድ ቀን ብድር እና ተቀማጭ አገልግሎት ማለት ምን ማለት ነው?
4. የባንኮች የእርስበርስ መበዳደሪያ ኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ይጀመራል ማለት ምን ማለት ነው?
በርታ ዋሲሁን። ጎበዝ ነህ።
በርታ ዋሲሁን ። ገብያው ላይ በጣም ብቃት ያለው የኢኮኖሚ ተንታኝ ያስፈልጋል ። አሁን ክፍተቱን እየሞላኸው ያለኸው አንተ ብቻ ነህ ። ብዙ ተንታኝ ያስፈልጋል ። እኔም በዩቱብ መጥቻለሁ ። አንድ ቀን Collaborate እናደርጋለን ። በርታ ❤
Great Explanation
Good explanation
Valuable thought👍
thank U very much...Wasie
Thanks clear explanation wasu
Thanks!
Thank you for the clarifications, but the subject matter requires ongoing explanations to breakdown all the complex financial jargons. God bless you and Ethiopia
ጥያቄ፣
1. ብድር ከወሰድህ በኋላ የወለድ ተመን ቢለዋወጥ በቀሪ ብድር ገንዘብ ላይ እንዴት ይሆናል?
2. ዝቅተኛ የብድር ወለድ 15% በመሆኑ ቀደም ብሎ በኮንዶሚኒየም ወይም በአፓርታማ ሽያጭ የባንክ ብድር ላይ ተጨማሪ ይኖራል ማለት ነው?
3. ቀድሞ የነበረው የተቀማጭ ገንዘብ ወለድ 7.5 እንዴት ይሆናል?
በጣም እናመሰግናለን ግልጽ ነው
Thanks so much
ሰላም ዋሲሁን በዘርፉ ላይ ለምታደርገው አስተዋጽኦ በቅድሚያ እያመሰገንኩኝ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ንግድ ባንኮች በዋናነት ለተበዳሪዎቻቸው የብድር አገልግሎት የሚሰጡት ካስቀማጮች የሚሰበስቡትን ገንዘብ እንደሆነ አውቃለሁ። ነገር ግን አልፎ አልፎ ደግሞ የገንዘብ እጥረት ሲያጋጥማቸው ከብሄራዊ ባንክ የሚበደሩበት አሰራርም እንዳለ እረዳለሁ። ስለሆነም ንግድ ባንኮቹ ካስቀማጮቻቸው በዋናነት የሚያገኙትን ከማበደራቸው አንጻር ብሔራዊ ባንክ ያወጣው የወለድ ተመን ፖሊሲ ምን ያህል ተዕኖ ይፈጥራል ብለህ ታምናለህ
ባንኮች የቁጠባ ገንዘቦቻቸውን በፍጥነት ወደ ብድር ስለሚለቁት ተቀማጭ (ብድር ላይ ያልዋል) የገንዘብ መጠናቸው ዝቅተኛ ነው! ቁጠባ እስኪጠራቀም ብዙ መጠበቅ እና የተንቀሳቃሽ ቁጠባ የገንዘብ ወጪን እየፈፀሙ መሄድ እንዳለ ሆኖ! በሚያበድሩት ልክ ከብሄራዊ ባንክ ቦንድ መግዛታቸው እና አምና ካበደሩት ከ14% በላይ ያለመጨመርን ህግ ከጠበቁ ተፅዕኖ ላይፈጠር ይችላል። ለተጨማሪ ብድር የብሔራዊ ባንክ ብድርን የመፈለግ እድላቸው ሰፊ ነው። ነገርግን በቀጣይ ባንኮች ቁጠባ ማሰባሰብ ላይ መረባረባቸው አይቀርም!ለንግድ ባንኮቹ ከሰበሰቡት ላይ ማበደር ከብሄራዊ ባንክ ተበድሮ ከማበደር የተሻለ ነው!
What about the deposit mobilized from public with low interest relative to NBE 15%?
ባንኮች ለቁጠባ 7% ወለድ እያሰሉ ለተበዳሪ ከ16-20% እያስከፈሉ ቆይተዋል! የቁጠባም (ለቆጣቢ) ሆነ የብድር ወለድ (ለባንኮቹ) ከዋጋ ንረት በታች በመሆኑ ጉዳት ነው! ብሄራዊ ባንክ የቁጠባ ወለድ ወለል ሰመያስቀምጥ የብድር ወለል ግን በባንክ እና በተበዳሪው ድርድር ላይ የተመሰረተ ነው! ቢሆን ጤነኛ የኢትዮጵያ የዋጋ ንረት ከ7% በታች ሆኖ የቁጠባ ወለድ 7% ቢሆን ነበር! (የዋጋ ንረት የቁጠባ ወለድን 3 እጥፍ ይበልጠዋል! ጤነኛ አይደለም!)
Good wuedtion
❤❤❤thank you
Echne tiyake milsu Ande sawu 100she binore Bahunu 70she mibalawu Aligebnme
ዋሴ እናመሰግናለን
Good Views. ግኘ ሰዎቹ ይሰማሉ!
I want to ask what is the difference between policy rate and discount rate
የ ሴቪንግ ኢንተረስተ ሬትስ እንዴት ነው የሚሆነው
የቁጠባ ወለድ በነበረበት ነው የሚቀጥለው! የቁጠባ ወለድ ከ7% እስከ የዋጋ ንረቱ መጠን ማለትም 19% ለመድረስ ቀላል አይደለም (አይሳካም እንጂ ሎጂኩን ከተከተለ ወይ የቁጠባ ወለድ 20% መሆን አለበት አልያም የዋጋ ንረቱ 6% መሆን አለበት)!
ባንኮች ሚያበድሩት ካላቸው ዲፖሲት እንጂ ከብሄራዊ ባንክ ተበድሮ አይደለም ሚያበድረው ከቻልክ ግልፅ አርግልኝ?
ዋስይሁን አመስግናለሁ
Why not you join to NBE as policy maker ??? Realy you are an economist !!!!mankkiw student
አረ ቀደዳ!ባንኮች በሙሉ ከብሔራዊ ባንክ ተብደረው አይደለም ለደንበኛ የሚያበድሩት።ከብሔራዊ ባንክ የምትበደረው ከፍተኛ የገንዝብ እጥረት ሲገጥምህ ለአጭር ጊዜ ነው።ለአንድ ቀን ጭምር።