❗️ተዓምር❗️''ፀበል ለመጠመቅ ስመጣ መጀመርያ ጫት ይዤ ቀርብያለው''። ከ12 በላይ ፈዋሽ ፀበል ያለበት ተዓምረኛው አቡ በኬ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
HTML-код
- Опубликовано: 19 окт 2024
- #2021
#ሚካኤል
#Ethiopia
#ethiopia
#october
የገዳሙ አካውንት
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000398117712
የደብሩ አስተዳዳሪ ስልክ
0920261839
አዲስ አበባ ውስጥ ተሰውሮ የነበረው ጥንታዊውና ፈዋሽ 12 ፀበሎች ያሉት የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስትያን ተገለጠ
ቦሌ አራብሳ አቡ በኬ ደብረ ፃሀይ ቅዱሱ ጊዮርጊስ እና አቡነ ኪሮሱ
አድራሻ ፦ ቦሌ አራብሳ ሰፈራ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ጋር ነው
የገዳሙ አካውንት
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ኢቲ አርት ሚድያን ወደው እና ፈቅደው ቤተሰብ ስለሆኑ በቅድሚያ እናመሰግናለን፡፡ በምናደርጋቸው አገልግሎት በይበልጥ ተደራሽ እንድንሆን የናተን እገዛ እንሻለን፡፡ በቅርቡ በተሸለ ጥራት በቴቪ ለመምጣት እየሰራን ነው፡፡ በምንሰራቸው ስራዎች ላይ ሃሳብ እና አስተያይት ካላችሁም አናግሩን እናስተካክላለን፡፡ በርቱም በሉን እንበረታላን፡፡ በማቴሪያል በሃሳብ እንዲሁም በተለያዩ ነገሮች አግዙን በይበልጥ ለቤተክርስቲያናችን እና ለሀገራችን ድምፅ ሆንን እንመጣለን፡፡
በ Facebook / et-art-media-102803251... ብለው ይግቡ
በ INSTAGRAM et_art_media_official ብላው ይፈልጉን
በ TELEGRAM t.me/etartmediaa ብላው ያገኙናል
በዋትስ አፕ እና ቴሌግራምም ያገኙናል፡፡መደወል ሲፈልጉ ከታች ባሉት ስለኮች ይደዉሉ እናመሰግናለን፡፡
0912656342
0939048556
ኢቲ አርት ሚድያን መርጣችሁ ሰብስክራይብ ስላረጋችሁ እናመሠግናለን።
#share: #like : #subscribe
*ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ
በዋትስአፕ #0912656342
በቴሌግራም #0939048556
*ፃፉልን
እግዚአብሔር ይመስገን አምላከ ቅዱሳን አምላከ ሰማእታት ለሁላችን ይርዳን አሜን
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታምርህን በህይወቴ አይቻለው ለደጅህ አብቃን
አምላከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ልጀቹን ያስነሳ እንዲሰራም ይሁን እኛንም ለደጁና ለምስክርነት ያብቃን፡፡ ወንድማችን እንዲታወቅ ስላደረግህ ዋጋህን አምላከ ቅዱስ ጊዮር ይክፈልህ፡፡
እግዚአብሔር ይመስገን።
እግዚአብሔር ይመስገን የሰማእቱ እረድኤት በረከት ይደርብን አገራችንን ሰላም ያድርግልን
AMEN AMEN AMEN AMEN🙏🙏🙏🙏🙏
Aemen💚💛❤🌿🌿🌿
እግዝአብሔር ይመስገን የሰማእቱ በረከት ይደርብን
እግዚአብሔር በበረከቱ ይጎብኝልን
ቅዱስ ጊዬርጊስ ለበረከትህ አበቃኝ 💚💛❤️
እግዚአብሔር ይመስገን
አሜን (3) ቃለ ሂወት ያሰማልን
እደቸርነቱ ይማርን
ኣምላክ እንኩዋን ኣተረፋቹ እኔን ያዴነኝ ፀበል ነው ራይም ያሳያል ስትድኑ
እግዚአብሔር በቸርነቱ አገራችንን ሰላም ያድርግልን አባታችን እግዚአብሔር እባክክ አፅያታችን ሳትመለከት ምህረትክን አብዛልን
ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ በተሰጠዉ ቃልኪደን ቦታዉን አስከበረ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን
አፍራሹን ቅዱስ ጊዮርጊስ ያፈርሰዋል አይቀርም
ለእኔ አምላከ ቅዱስ ጌወርጌስ ይጎብኘኝ
እግዚአብሔር ይመስገን ለናንተ የደረሰ ለኛም ይድረስልን
ET ART MIDIA አባላት እግዚአብሔር ይስጣችሁ ለነፍስ ያድርግላችሁ በዚህ ሰው በሚበላላባት ዘመን ለወገን ሰላም እግዚአብሔር ን ለማገልገል ስለምትተጉ ምስጋናችን ከልብ ነው እኛንም ከበረከቱ እንድንሳተፍ ኪዳነ ምህረት ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁ አቡነ ኪሮስ ለደጃቸው ያብቁን
አሜን አሜን አሜን ከሁላችንም ጋር ይሁንልን
እግዚአብሔር ከረዳን ከዉጭ ያለነዉ እናሰራለን ሰማእታቶቹ ይርዱን እናቴ ኪዳነ ምህረት ትርዳን አሜን።
ጊዮርጊሰ አባቴ ድረሰልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን
ወድማችን መላኩ ጎርጊሰ ይማራቹ
አድራሻው የትነው 🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን 🙏🏽🙏🏽🙏🏽🙏🏽
እግዚአብሔር በበረከቱይጎብኘን
ሀገርችንንሰላምያርግልን
እኔ እዚህ ገዳም ሄጃለሁ እኔ እንደውም ስም ያወጣሁለት ሙት አንሳ ጊዮርጊስ ብዬዋለሁ ።ምክንያቱም ዛሬ ነገ ይሞታል ተብሎ እየተጠበቀ ውሀ እንካ አፉ ተገጥሞ የማይገባ ሰዉ እዚህ ገዳም ተሸክመው ይዘውት አምጥተውት የተፈወሰበት ገዳም ነው ።እኔም ከብዙ ጭንቀቴ የተገላገልኩበት ፀበል ነው። ወገኖቼ እባካችሁ ይህን ገዳም እርዱ እኔ እነዚህ ገዳም ስመጣ ቤተ መቅደሱ ጠባብ ከመሆኑ አንድ በወንዶች አንድ በሴቶች ሌሎች ሊቆርቡ የሚመጡ መምናኖች እየተቀበሉ ተራ በተራ ውጭ የሚቆሙት የነበረ እና ወገኖቼ እኛ ተደላድለን የእግዚአብሔር ቤት እንደዚህ ሲሆን በጣም ያሳዝናል
አነሰም በዛም የአቅማችን እየላክን እሄንን ገዳም
እንስራ።
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማራችሁ ወንድሞቻችን
እስከ መጨረሻው ተከታተሉ አደራ እስከ መጨረሻዉ ትድናላችሁ በእዉነት
🙏🙏🙏
እግዚአብሄር ይመስገን ሎኬሽኑን በደንብ አሳውቀን ወንድሜ
ሠላም ነው
zeledaw semahitu kiduse geweriges melekiti asayitognale abatoche wendimachi ehetoche ወለተ ኪዳን bilachu betslotachu asebign yihine vedo ayicha salechirise tameri asayitognale amelaki kidusan eridagn
የባክ አድራሻ
ቦታውን ግለጡት የት ነው?
egziabher yestachu bertu. bole arabsa be nebir mitbekut abon, teklehaymanotinena kidus lalibela , ena kidus giorgisnm ke 700 amet belalibela zemen yetanesuten metachu eyu.
sera laye honane sela minsama detse kafe argune
yibanku akawen yilem eko ምቴ
ቦታዉ የት ነው
የለም የባንክ አካውንቱ እኔመቸም አልደረሰኝም
ቦሌ አራብሳ አቡ በኬ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አቡነ ኪሮስ ቤተክርስቲያን ተዓምረኛ እና ሙት አንሳ ፀበል መጥተዉ ይፈወሱ ለሌሎችም ይንገሩ
አምን
ክቤት ክርስቲያን እንዳትቅሩ
እግዚአብሔር ይመስገን።
የባክ አድራሻ