Brother Gaeze, May our LORD blesses you more and more abundantly!! Is a blessing to have you as our brother , you are a blessing to lots of us !! Keep on doing HIIS plan !! He is so good to give you such a open eyes!! Pray for us to have same thirst OF HIM
Taberki men of God Blessed Brother pastor Dr Gazi 🙏 Blessed 🙏 more and more 💖 🙏 Jesus coming back 🙏 soon Amen Amen Amen 🙏 marantha Glory to God Taberki 🙏 ❤️
I don't have a word, really happy to hear you had a great time in Ethiopia. God bless you and your family. You have done so much in a short time, thank you. I look forward to meeting you one day too. Could you please share the presentation you had at Cambridge school in English for our children abroad. God bless and thank you
Luke 16 : 31 while in hell the rich man ask Abraham for relief and he also ask him to warn his brothers and ,he remember lazarus HENOK AND ELIJAH they didn't see death
Blessed u r correct in heaven there is flesh but it is not like know we have “It is sown a natural body; it is raised a spiritual body. There is a natural body, and there is a spiritual body.” - 1 Corinthians 15:44 (KJV)
@@sarahtamirat9960 The Body Jesus Christ right now Has is that of the body before Adam failed in to sin. The Uncorrupted the pure body God created for Adam. That is the body Jesus Christ our High Priciest has right now while HE sits beside HIS father. This body is the "ONE'', we too like have in heaven when we go to Heaven in RAPTURE. A pure body with out any blameless meaning free of sin. Soon Heaven shall be populated by this kind of God's children, by the 144,000 as it is in Revelation chapter 14. AMEN.
Yes Jesus is with flesh because of risen and changed body others are not changed so with rupture as we will change that body is available to live in heaven. Now there is soul.
አባትና ልጅ በተሰጣችሁ ጸጋ በትውልዱ ሕይወት ላይ እያመጣችሁት ስላለው መልካም ተጽዕኖ ጌታ ኢየሱስ ይክበር።
Amen and Amen hallelujah Jesus. He is coming soon
እኔ ሀይጢያተኛ ሰው ነኝ እየሱስ ክርስቶስ በደሙ እዲያጥበኝ በጸጋው እዲሞላኝ እለምናለሁ
Amen amen marantha 🙏🙏🙏
እግዚእብሄር እምላክ የበዛውን ፅጋ ያትረፍርፍላችሁ ተባርካቹሃል እየሱስ ይመጣል እሜን ማራናታ ጌታ እየሱስ ቶሎ ና ውድዬ
ይህ የሚበሰብሰው የማይበሰብስውን ሊለብስ ይግባል ነፍስ አታይም እኛ ግን እንታያለን የማይበስብስ ስጋ ለብሰን
ዉዴ እየሱስ ቶሎ ናናናናና ከዚችክ ክፋ አለም ዉሰደን ማራናታ ጌታ ሆይ ቶሎ ናናናናናናና ተባረኩ ያባቴ ብሩካኖች
ወደ ንስሐ የሚያመጣ እውነተኛ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2015 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!!
(ህዝ 2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! ቤ/ክ.ሆይ!! ትውልድ ሆይ!! የእግዚአብሔር አፍ ይህንን ተናግሯልና የእግዚአብሔርን ድምጽ ስሙ!! ወገኖቼ፣ 1987 ዓም.ጀምሮ ጌታ ለራሴና በብዙ ነብያት በተደጋጋሚ አስቀድሞ መልእክተኛው እንድሆን እንደመረጠኝና አንደጠራኝ ካረጋገጠልኝ በኋላ፣ በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁ፣ በቀንና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ በህዝቡ ላይ ያለውን ቅሬታ እንዲህ ሲል ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,2ኛዜና 7፣12-14,) በተደጋጋሚ ይናገረኝ ነበር፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል!!፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉት!! ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው!! ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል(የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም!! ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል!! ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!! ቤቴን ትቼአለሁ!! እርስቴንም ጥያለሁ!! እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛል!! ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉቦ ተቀባዮች ናቸው!! አለኝ፣ ኢሳ 66፣ 1-4, ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ !! ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከፍ ያለውን ዝቅ፣ዝቅ ያለውን ከፍ አደርጋለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!! እስራኤልንም በቃኘሁ ጊዜ፣ ምድርን ሁሉ እዳስሳለሁ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ።
*ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ወደ እኔ ቢመለስና ንስሐ ቢገባ ምህረትን አደርጋለሁ!! የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትንም አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ! ወደ እልፍኝህ ግባ!! የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ድምጼንም እንደ ሻገተ እንጀራ ጣሉት!!ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! ሙታን ድምጼን የሚሰሙበት ዘመን ይመጣል!!(ዮሐ 5:25,)የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁ!! በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ!! የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፣የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች እመልሳለሁ!! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው በነብያት ነው!! ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ለዓለም በረከት ይሆናሉ!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!! ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! ለሚጠራጠሩሽ ሁሉ ዘፀ.3፣14, ንገሪአቸው _አለኝ።መልእክቶቹም እውነተኛና በጥንቃቄ መን/ቅዱስ በማዳመጥ የተጻፉ ለመሆናቸው በልጅነቴ የተገለጠልኝና መልእክተኛው አድርጎኝ በህዝቡ መሃል የላከኝ ያለና የሚኖር ያህዌ/ኤሎሂም ብቻ ምስክሬ ነው፣ ዋጋዬም ከእርሱ ዘንድ ብቻ ነው። ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝቡ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ጊዜው የእውነተኛ ንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው! ለጌታ ድምጽ ስፍራ ልንሰጠው ይገባናል!!ጌታ ሊመጣ ነው!!) ተባረኩ።እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ።ወ
ውድ እህቴ ተባረኪ የሚገርም መልዕክት ነው የራስሽ ቻናል ቢኖርሽ ጥሩ ነበር
ጌታ አምላካችን ስሙ ይባረክ ።ገዙዬ በሰላም እንክዋን መጡልን።
አሜን ማራናታ ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና!!! እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ! የእግዚአብሔር አገልጋዮች ።
ተባረኩ አልጠፋሁም እኮ አለሁ በምጽአቱ ዙርያ እየሰራሁ ሸለ ነበረ ነዉ ጸልዩልኝ
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ ፓስተር አዲስ ፕሮግራም ካየሁ ቆየሁ ደህና ነህ
ጌታ እየሱስ ይመጣል ! ተባረኩ ፀጋ ይብዛላችሁ
አሜን
እግዚአብሔር ይባርካቹ ያባቴ ብሩኳን
Brother Gaeze, May our LORD blesses you more and more abundantly!! Is a blessing to have you as our brother , you are a blessing to lots of us !! Keep on doing HIIS plan !!
He is so good to give you such a open eyes!! Pray for us to have same thirst OF HIM
ተባረከ
Tebarekuligne all gezai family and the ministry
Taberki men of God Blessed Brother pastor Dr Gazi 🙏 Blessed 🙏 more and more 💖 🙏 Jesus coming back 🙏 soon Amen Amen Amen 🙏 marantha Glory to God Taberki 🙏 ❤️
ሃሌ ሉያ ስለ ጌታ እውነት! ክብር ለእውነት ይሁን ሃሌ ሉያ። አሜን
ቤተሰባችሁን አታገኙም ባለው ግን አልስማማም
ብዙ ቤተሰቦቻቸውን ያዩ ምስክሮች አሉ
ዳንኤል አበራ እውነተኛ ዐለም ሲገለጥ በሚለው መፅሀፍ ወላጅ አባቱን በሲኦል መለስ ዜናዊን በገነት አይቶል
ከተሳሳትኩ አርመኝ
አሜን ጌታ ኢየሱስ ሆይ መደምደሚያዬ ነህ ፡፡
አሜን
ከትልቅ ይቅርታ ጋር ግን ምናልባት እግዚአብሔር ለሁሉም የተለያየ ነገር አሳይቶብሊሆን አይችልም? ልክ መንካት የተለያየ እንደሚሆን። ይቅርታ ባለማወቅ ካስከፋሁ
God bless you and your ministry.
በሉቃስ 16ከ 19ጀምሮ ሐብታሙሠውዬ ከሞት በሗላ አል አላዛርንያውቀውነበሮ ታዲያከሞትበሗላ አንተዋወቅም እንዴት ትላለሕ?
SELAM LANTE YIHUN DR GAZE !!! SILE GETA IYESUS MITSIAT ESKININETEK DIRES ENAWERALEN HALLELUJAH KIBIR LE IYESUS YIHUN DR AMSALU MY GOD BLESS U.
ከዝም በላይ መገለጡ ይጨምርላቹ የቃሉ ግልጠት ያብራላቹ
ኢየሱስ ሆይ አስበኝ
Endeh Eyaberahln Getan wsedengTlaleh bted yeteshale btkoyeln Ttekmenaleh Lene beteley Tebarek tabarkehal!!!enwedachuhalen
MARANATA GETA HOI TOLONA!!
I don't have a word, really happy to hear you had a great time in Ethiopia. God bless you and your family. You have done so much in a short time, thank you. I look forward to meeting you one day too.
Could you please share the presentation you had at Cambridge school in English for our children abroad. God bless and thank you
Yes
god blesyou you can cool me
እኔ የማምነዉ ብዙ ሰወችም ሲያስተምሩ እንደሰማሁት በክርስቶስ አምነን የምንሞት ወይም ስንነጠቅ በሰማይ እርስ በርስ እንገኛለን የሞቱ ወዳጆቻችንም እናገኛለን ነበር የሚመስለኝ...
ልክ እኮ ነሽ ወይም ነህ ሰማያዊ አካል አለ
@@belaynegash6550 antwawekim eza Ale eko alsemahewem
ኣንድም ቀን ገብተሀኝ ኣትውቅም ኣቶ ገዛኢና መሰሎችህ
txs god
ኸረረረረ !!!እሺ የሃብታሙ ሰዉዬ እና የድሃዉ ሰዉ አላዛር ታሪክ እኮ ምድር ላይ የሚተዋወቁ የነበሩ ሰዎች ናቸዉ እዛ የተገናኙት ሃብታሙ እንደዉም አዉቆት ነበር (ሉቃስ 16፡19-31) ጥያቄ ለገዛኢ
እሱ ጌታ የቸጠቀመበት ምሳሌ ነው ።ብዙ ምሳሌዎች ነበሩ
Luke 16 : 31 while in hell the rich man ask Abraham for relief and he also ask him to warn his brothers and ,he remember lazarus
HENOK AND ELIJAH they didn't see death
There is flesh in heaven. How about Jesus Christ Himself? He is the perfect Man and the perfect God.
Blessed u r correct in heaven there is flesh but it is not like know we have
“It is sown a natural body; it is raised a spiritual body. There is a natural body, and there is a spiritual body.”
- 1 Corinthians 15:44 (KJV)
@@sarahtamirat9960 The Body Jesus Christ right now Has is that of the body before Adam failed in to sin. The Uncorrupted the pure body God created for Adam. That is the body Jesus Christ our High Priciest has right now while HE sits beside HIS father. This body is the "ONE'', we too like have in heaven when we go to Heaven in RAPTURE. A pure body with out any blameless meaning free of sin. Soon Heaven shall be populated by this kind of God's children, by the 144,000 as it is in Revelation chapter 14. AMEN.
Yes Jesus is with flesh because of risen and changed body others are not changed so with rupture as we will change that body is available to live in heaven. Now there is soul.
ከመነጠቅ በፊት የሞቱት ጌታን ያመኑት የት ነው መቆያቸዉ? መነጠቅ ሲመጣ ቀድመው ይነጠቃሉ ሰላላችሁ ነው
ምን ማለት ነው? ሰዉ ማለት = መንፈስ: ነፍስ : ስጋ ነው :: ታዲያ መንግስተ ሰማይ ላይ ያለው ነፍስ ብቻ ከሆነ : መንፈስና ስጋ የለለው ኣካል ሰዉ ነው ማለት ኣንችልም ይመስለኛል :: ኣንተም ሰዉ ነፍስ ነው ልትለን ነዉ እንዴ?? ??
ኢየሱስ እኮ ሰማያዊ ስጋ ያለዉ :ደቀ መዛሙርቱ የዳሰሱትና የጨበጡትን አላነበባችሁምን ?
1 Corinthians 15 (አማ) - 1 ቆሮንቶስ
39: ሥጋ ሁሉ አንድ አይደለም፥ የሰው ሥጋ ግን አንድ ነው፥ የእንስሳም ሥጋ ሌላ ነው፥ የወፎችም ሥጋ ሌላ ነው፥ የዓሣም ሥጋ ሌላ ነው።
40: ደግሞ ሰማያዊ አካል አለ፥ ምድራዊም አካል አለ፤ ነገር ግን የሰማያዊ አካል ክብር ልዩ ነው፥ የምድራዊም አካል ክብር ልዩ ነው።
ሰላም ላንተ ይሁን። ቃሉን በደንብ አንብበው ሰው ሲሞቶ ወደ የሴፍ ነበሱ ወደ ፈጣሪዋ ወደማቆያዋ ትቆዬለች በንጥበት ሰአት የምቱት በሰጋ ትንሳኤ ግዜ ከነብሱ ጋር ትገናኛለች የሞቱት ሁሉ ሲነሱ ።
ኢየሱስ አሁን የሰውን ሥጋ ለብሶ አይደለም ወይ ያለው
Geta eyesus ymetal
ይቅርታ! ዶክተሮች፦ውይይታችሁን ሰምቻለሁ፥ኢየሱስ ይመጣልና ተዘጋጁ የሚል ነው፤ግን ዋና መሠረት የሆነውን ነገር አልተናገራችሁም እርሱም፦
1ኛ / ዘዳ 6 ፥4 ,ማር 12 ፥29 አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው ። የሚለውን
2ኛ/ ዮሐንስ ወንጌል 3፥ 5 ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት የማይችልና መነጠቅም የማይችል መሆኑን
3ኛ/ የሐዋርያት ሥራ 2፥38 ንስሐ ግቡ፥ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ ። ስለ ሚል ቃሉ
ሰው ለኃጢአቱ ስርየት በኢየሱስ ስም ብቻ መጠመቅ አንዳለበት የሐዋ ሥራ 8፥16,17/
የሐዋ ሥራ 10 ፥48። የሚገልጹ መሆኑን
4ኛ/ ገላ 3 ፥26 ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና ። ይላልና ቃሉ
በኢየሱስ ስም ያልተጠመቀ ሰው ዕራቁቱን መሆኑንና
በአጠቃላይ ፦ኤፌሶን 4 ፥4-6
አንድ አካል ፣አንድ ጌታ፣አንድ ሃይማኖት ፣አንዲት ጥምቀት፤ አለ ያለውንንም ጭምር ከቃሉ ውስጥ በማንበብ ማስተዋልና መረዳት ያስፈልገናል። ሌላም አለኝ እቀጥላለሁ ....
ስለዚህ አስቡበት እላላሁ።
አቤት አለማንበብ ኤልያስና ሔኖክ ምድር ናቸው