Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ከዚህ መንገድ ሌላ የመዳን መንገድ የለም ።በዚህ መዳን የመረጠን ኢየሱስ ለዘላለም ይባረክ ። የእግዚአብሔር ሰዉ ፀጋውን ፦ አብዝቶ ፣ አብዝቶ ይጨምርልወት ።❤❤
ኧረ ባክሽ አስቴሮ በቱታው በጃኬቱ በሸሚዙ...🤣🤣🤣🤣🤣በእኔ በኩል ወደ እኔ 😅😅😅😅😅መፅሀፍን አታስተውሉም እና ትስታላችሁ መፅሀፍ ቅዱስን አንብቡ የቄሶቻችሁ መገለጥ አያድናችሁም መፅሀፍ ቅዱስ ያለንን ነን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው እግዚአብሔር አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ አለቀ ኢየሱስ ጌታ ነው ኢየሱስ አብ አይደለም መቼም ሊሆን አይችልም አብ ኢየሱስ ሊሆን አይችልም ሀዋሪያት ያላስተማሩት ይህ ኑፋቄያችሁን ማንም አይሰማችሁም በ21 ክፍለ ዘመን መፅሀፍ ቅዱስ በሚነበብበት በዚህ ዘመን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ወደ እውነት በሚመራበት በዚህ ደግ ዘመን ጀንክ የሆነ ለመስማት ግራ የሚጋባ ከእርሱ ቃል ውጪ የሆነ ክፉ እውቀት ለመቀበል እንዴት ይቻላል?????? አንብቡ አንብቡ ጠይቁ ጠይቁ ያኔ እውነት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ይህ እስልምና የመሰለ ትምህርታችሁ በማንበብ ትለያላችሁ
ድንቅ መዳን
ተባረኩ ጌታ ኢየሱስ ይባረክ ❤❤❤ይደመቅልኝ መዳኔ❤❤
Amen unet newu tebareku
Temsgn yesus hallelujah hallelujah
Geta Yesus abizito yibarikih !
Amen Amen 🙌🙌🙏🙏
Elelelelelel E lelelelelel lelelelelel elelelelelel
አሜን❤❤❤
በክርስቶስ ወደ ኢየሱስ /በወልድ ወደ አብ ድንቅ መዳን
❤❤❤❤
Amennnnnnnnnnnn!❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Wow best preach
JESUS BLESS APOSTOLIC CHURCH OF ETHIOPIA FROM EVER TO EVER
Amen!!! my Lord Jises .❤❤❤
ይህን ታላቅ የመዳን ቃል እዉነት ተናግረን ኖረን እንደናቡተ ሕይወትን አሳልፈን ሰጥተን (ሞተን )የራሳችን እንድናደርግ ጌታ እየሱስ ይርዳን 😭😭🙇♂️🙇♂️🙇♂️ጌታ እየሱስ ይባርኮት ረጅም እድሜና ጤና ሰላም ይስጦት ❤️❤️❤️
Wow yemgerm timirt!!!!!
Amen Amen 🤲🤲🙇♀️🙇♀️🤷♀️🤷♀️🙌🙌🙌🙌💞💞💞💞💞💞💞💞
Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ክፍታ፡ ዐፍ
ከዛሬ ጀምሮ በኢየሱስ ክርስቶሰ ስም አንደበትህ ተዘገ ስለስድብህ!!
ዮሐ.10:30 እኔ እና አብ አንድ ነን።➖➖➖❗❗❗➖➖➖ነጥብ አንድእኔ እና አብእኔ *i* የሚለው ባለቤት ተውላጠ-ስምና አብ*father* የሚለው የማእረግ ስም እና*and* በሚል አያያዝ መስተጻምር *coplative conjuction* እንደተለየ አስተውል። በስነ-ሰዋሰው ጥናት ከማእረግ ስም በፊት *the* የሚል ጠቃሽ አመልካች መስተኣምር*definitearticle* ካለና ተውላጠ-ስሙ በመስተጻምር ከተለየ ሁለት የተለያየማንነቶችን*persons* ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው። ታዲያ ይህ ጥቅስ ኢየሱስ አብ ሊሆን ይቅርና ከአብ የተለየ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።ነጥብ ሁለትነንበመቀጠል ነን*are* የሚል የብዜት አያያዝ ግስ*linking verb* ተጠቀመ እንጂ ነኝ *am* አሊያም ነው*is* የሚል አልተጠቀመም ይህም በስነ-ሰዋሰው ጥናት ሁለት የተለያየ ማንነቶችን*persons* መሆናቸውን ቁልጭ ኣድርጎ ያሳያል።ነጥብ ሶስትአንድእዚህ ጋር የሚነሳ ትልቁ ነጥብ አብና ወልድ የምን አንድነት ነው ያላቸው?የአላማ? የማንነት? የህላዌ ? ይህን ለማወቅ አንድ የሚለውን ቃል በስነ-ቋንቋ ሙግት ይፈታል፦A.የማንነት አንድነት*heis*የማንነት አንድነት ማለት የአንድ ቅዋሜ-ማንነት*person* የግሪኩ የሚጠቀምበት ሄእስ εἷς ሲሆን በስነ-ሰዋስው ተባታይ ጾታ ነው ይህንንለአንድ ቅዋሜ-ማንነት*person* ብቻ ነው፦ማር 12:29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ።እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ εἷς ነው፤ማር 12:32 አንድ εἷς ነው ከእርሱም በቀር ሌላ የለም ብለህ በእውነትተናገርህ፤1ቆሮ 8:4 ከአንዱም εἷς በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን።1ቆሮ 8:6 ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ εἷς አምላክ አብ አለን፥ኤፌ 4:6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድεἷς አምላክ የሁሉም አባት አለ።1ጢሞ 2:5 አንድ εἷς እግዚአብሔር አለና፥ገላ 3:20 መካከለኛውም ለአንድ ብቻ አይደለም እግዚአብሔር ግን አንድεἷς ነው።ያዕ 4:12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ εἷς ነው፤ማር 10:18 ኢየሱስም። ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ εἷςከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም።ያዕ2:19 እግዚአብሔር አንድ εἷς እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።ስለዚህ ኣንዱ አምላክ አንድ ቅዋሜ-ማንነት*person* ነው ማለት ነው፣ምክንያቱም የሚጠቀምበት አያያዥ ግስ ነው*is* እንጂ ናቸው*are* አይደለም።B. የህላዌ አንድነት*mia*የህላዌ አንድነት ማለት የአንድ ተፈጥሮ *essence* የግሪኩ የሚጠቀምበት ሚአ μίαν ሲሆን በስነ ሰዋስው ኣንስታይ ጾታ ነው ይህንን ለተፈጥሮ አንድነት ነው፦ማቴ 19:5 አለም፡- ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል፥ ሁለቱም አንድ μίαν ሥጋ ይሆናሉ የሚለውን ቃል አላነበባችሁምን?ማቴ 19:6 ስለዚህ አንድ μίαν ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።C. የአላማ አንድነት*hen*የአላማ አንድነት የግሪኩ የሚጠቀምበት ሄን ሲሆን በስነ-ሰዋስው ግዑዝጾታ ነው ይህንን ለአላማ የሚጠቀምበት አንድነት ነው፦1ቆሮ 3:6 እኔ ተከልሁ አጵሎስም አጠጣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያሳድግ ነበር፤1ቆሮ 3:8 የሚተክልና የሚያጠጣ አንድ ἕν ናቸው፥ታዲያ የአብና የወልድ የምን አንድነት ነው የሚጠቀምበት? ስንል ሄን የሚለውን ነው፤ ይህም የአላማ አንድነት ነው። ዮሐ 17:11 ከዚህም በኋላ በዓለም አይደለሁም፥ እነርሱም በዓለምናቸው፥ እኔም ወደ አንተ እመጣለሁ። ቅዱስ አባት ሆይ፥ እነዚህንየሰጠኸኝን እንደ እኛ አንድ ἕν እንዲሆኑ በስምህ ጠብቃቸው።ዮሐ 17:22-23 እኛም አንድ*hen* እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ሃዋርያት ከሌላው ማህበረሰብ በተለየ መልኩ ያላቸው ኣንድነት እንደ ኣብና ወልድ #የአላማ_ኣንድነት ነው *እንደ እኛ አንድ እንዲሆኑ* የሚል መመሳሰል ኢየሱስ ይጠቀማል።መደምደሚያ=========ስለዚህ መደምደሚያችን ይህ ከሆነ ዮሐ 10:30 እኔና አብ አንድ ነን።የሚለው ንግግር የኢየሱስ አብ መሆን የሚያሳይ ኣይደለም።
የክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን የትኛዋ ናት ❓➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ኢየሱስ #እግዚአብሔር_አብ ነው የምትል እርሷ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን አይደለችም።ኢየሱስ #ሚካኤል ነው የምትል እርሷ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን አይደለችም።ኢየሱስ #ከነቢያት_እንደ_አንዱ_ብቻ ነው የምትል እርሷ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን አይደለችም።ኢየሱስ #እግዚአብሔር_ወልድ ነው የምትል እርሷ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን አይደለችም።ኢየሱስ እርሱ #ክርስቶስ_የሕያው_አምላክ_ልጅ ነው የምትል እርሷ ብቻ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን ናት። ቤተክርስቲያን የተመሠረተችበት ዓለት ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የሕያው አምላክ ልጅ ነው የሚለው የእምነት ምስክርነት ነው።ማቴዎስ 16¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁶ ስምዖን ጴጥሮስም መልሶ፦ አንተ #ክርስቶስ_የሕያው #አምላክ_ልጅ_ነህ አለ። … ¹⁸ እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ #በዚችም_ዓለት_ላይ #ቤተ_ክርስቲያኔን_እሠራለሁ፥ 👉የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም።
Hallelujah!
አሜን!❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏☝
አሜን ❤❤❤❤❤
ከዚህ መንገድ ሌላ የመዳን መንገድ የለም ።በዚህ መዳን የመረጠን ኢየሱስ ለዘላለም ይባረክ ። የእግዚአብሔር ሰዉ ፀጋውን ፦ አብዝቶ ፣ አብዝቶ ይጨምርልወት ።❤❤
ኧረ ባክሽ አስቴሮ በቱታው በጃኬቱ በሸሚዙ...🤣🤣🤣🤣🤣በእኔ በኩል ወደ እኔ 😅😅😅😅😅መፅሀፍን አታስተውሉም እና ትስታላችሁ መፅሀፍ ቅዱስን አንብቡ የቄሶቻችሁ መገለጥ አያድናችሁም መፅሀፍ ቅዱስ ያለንን ነን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው እግዚአብሔር አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ አለቀ ኢየሱስ ጌታ ነው ኢየሱስ አብ አይደለም መቼም ሊሆን አይችልም አብ ኢየሱስ ሊሆን አይችልም ሀዋሪያት ያላስተማሩት ይህ ኑፋቄያችሁን ማንም አይሰማችሁም በ21 ክፍለ ዘመን መፅሀፍ ቅዱስ በሚነበብበት በዚህ ዘመን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ወደ እውነት በሚመራበት በዚህ ደግ ዘመን ጀንክ የሆነ ለመስማት ግራ የሚጋባ ከእርሱ ቃል ውጪ የሆነ ክፉ እውቀት ለመቀበል እንዴት ይቻላል?????? አንብቡ አንብቡ ጠይቁ ጠይቁ ያኔ እውነት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ይህ እስልምና የመሰለ ትምህርታችሁ በማንበብ ትለያላችሁ
ድንቅ መዳን
ተባረኩ ጌታ ኢየሱስ ይባረክ ❤❤❤ይደመቅልኝ መዳኔ❤❤
Amen unet newu tebareku
Temsgn yesus hallelujah hallelujah
Geta Yesus abizito yibarikih !
Amen Amen 🙌🙌🙏🙏
Elelelelelel E lelelelelel lelelelelel elelelelelel
አሜን❤❤❤
በክርስቶስ ወደ ኢየሱስ /በወልድ ወደ አብ ድንቅ መዳን
❤❤❤❤
Amennnnnnnnnnnn!❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Wow best preach
JESUS BLESS APOSTOLIC CHURCH OF ETHIOPIA FROM EVER TO EVER
Amen!!! my Lord Jises .❤❤❤
ይህን ታላቅ የመዳን ቃል እዉነት ተናግረን ኖረን እንደናቡተ ሕይወትን አሳልፈን ሰጥተን (ሞተን )የራሳችን እንድናደርግ ጌታ እየሱስ ይርዳን 😭😭🙇♂️🙇♂️🙇♂️ጌታ እየሱስ ይባርኮት ረጅም እድሜና ጤና ሰላም ይስጦት ❤️❤️❤️
Wow yemgerm timirt!!!!!
Amen Amen 🤲🤲🙇♀️🙇♀️🤷♀️🤷♀️🙌🙌🙌🙌💞💞💞💞💞💞💞💞
Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ክፍታ፡ ዐፍ
ከዛሬ ጀምሮ በኢየሱስ ክርስቶሰ ስም አንደበትህ ተዘገ ስለስድብህ!!
ዮሐ.10:30 እኔ እና አብ አንድ ነን።
➖➖➖❗❗❗➖➖➖
ነጥብ አንድ
እኔ እና አብ
እኔ *i* የሚለው ባለቤት ተውላጠ-ስምና አብ*father* የሚለው የማእረግ ስም እና*and* በሚል አያያዝ መስተጻምር *coplative conjuction* እንደተለየ አስተውል። በስነ-ሰዋሰው ጥናት ከማእረግ ስም በፊት *the* የሚል ጠቃሽ አመልካች መስተኣምር*definite
article* ካለና ተውላጠ-ስሙ በመስተጻምር ከተለየ ሁለት የተለያየ
ማንነቶችን*persons* ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው። ታዲያ ይህ ጥቅስ ኢየሱስ አብ ሊሆን ይቅርና ከአብ የተለየ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
ነጥብ ሁለት
ነን
በመቀጠል ነን*are* የሚል የብዜት አያያዝ ግስ*linking verb* ተጠቀመ እንጂ ነኝ *am* አሊያም ነው*is* የሚል አልተጠቀመም ይህም በስነ-ሰዋሰው ጥናት ሁለት የተለያየ ማንነቶችን*persons* መሆናቸውን ቁልጭ ኣድርጎ ያሳያል።
ነጥብ ሶስት
አንድ
እዚህ ጋር የሚነሳ ትልቁ ነጥብ አብና ወልድ የምን አንድነት ነው ያላቸው?
የአላማ? የማንነት? የህላዌ ? ይህን ለማወቅ አንድ የሚለውን ቃል በስነ-
ቋንቋ ሙግት ይፈታል፦
A.የማንነት አንድነት*heis*
የማንነት አንድነት ማለት የአንድ ቅዋሜ-ማንነት*person* የግሪኩ የሚጠቀምበት ሄእስ εἷς ሲሆን በስነ-ሰዋስው ተባታይ ጾታ ነው ይህንን
ለአንድ ቅዋሜ-ማንነት*person* ብቻ ነው፦
ማር 12:29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ።
እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ εἷς ነው፤
ማር 12:32 አንድ εἷς ነው ከእርሱም በቀር ሌላ የለም ብለህ በእውነት
ተናገርህ፤
1ቆሮ 8:4 ከአንዱም εἷς በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን።
1ቆሮ 8:6 ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ εἷς አምላክ አብ አለን፥
ኤፌ 4:6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ
εἷς አምላክ የሁሉም አባት አለ።
1ጢሞ 2:5 አንድ εἷς እግዚአብሔር አለና፥
ገላ 3:20 መካከለኛውም ለአንድ ብቻ አይደለም እግዚአብሔር ግን አንድ
εἷς ነው።
ያዕ 4:12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ εἷς ነው፤
ማር 10:18 ኢየሱስም። ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ εἷς
ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም።
ያዕ2:19 እግዚአብሔር አንድ εἷς እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
ስለዚህ ኣንዱ አምላክ አንድ ቅዋሜ-ማንነት*person* ነው ማለት ነው፣
ምክንያቱም የሚጠቀምበት አያያዥ ግስ ነው*is* እንጂ ናቸው*are* አይደለም።
B. የህላዌ አንድነት*mia*
የህላዌ አንድነት ማለት የአንድ ተፈጥሮ *essence* የግሪኩ የሚጠቀምበት ሚአ μίαν ሲሆን በስነ ሰዋስው ኣንስታይ ጾታ ነው ይህንን ለተፈጥሮ አንድነት ነው፦
ማቴ 19:5 አለም፡- ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል፥ ሁለቱም አንድ μίαν ሥጋ ይሆናሉ የሚለውን ቃል አላነበባችሁምን?
ማቴ 19:6 ስለዚህ አንድ μίαν ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።
C. የአላማ አንድነት*hen*
የአላማ አንድነት የግሪኩ የሚጠቀምበት ሄን ሲሆን በስነ-ሰዋስው ግዑዝ
ጾታ ነው ይህንን ለአላማ የሚጠቀምበት አንድነት ነው፦
1ቆሮ 3:6 እኔ ተከልሁ አጵሎስም አጠጣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያሳድግ ነበር፤
1ቆሮ 3:8 የሚተክልና የሚያጠጣ አንድ ἕν ናቸው፥
ታዲያ የአብና የወልድ የምን አንድነት ነው የሚጠቀምበት? ስንል ሄን የሚለውን ነው፤ ይህም የአላማ አንድነት ነው።
ዮሐ 17:11 ከዚህም በኋላ በዓለም አይደለሁም፥ እነርሱም በዓለም
ናቸው፥ እኔም ወደ አንተ እመጣለሁ። ቅዱስ አባት ሆይ፥ እነዚህን
የሰጠኸኝን እንደ እኛ አንድ ἕν እንዲሆኑ በስምህ ጠብቃቸው።
ዮሐ 17:22-23 እኛም አንድ*hen* እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤
ሃዋርያት ከሌላው ማህበረሰብ በተለየ መልኩ ያላቸው ኣንድነት እንደ ኣብና ወልድ #የአላማ_ኣንድነት ነው *እንደ እኛ አንድ እንዲሆኑ* የሚል መመሳሰል ኢየሱስ ይጠቀማል።
መደምደሚያ
=========
ስለዚህ መደምደሚያችን ይህ ከሆነ ዮሐ 10:30 እኔና አብ አንድ ነን።
የሚለው ንግግር የኢየሱስ አብ መሆን የሚያሳይ ኣይደለም።
የክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን የትኛዋ ናት ❓
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ኢየሱስ #እግዚአብሔር_አብ ነው የምትል እርሷ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን አይደለችም።
ኢየሱስ #ሚካኤል ነው የምትል እርሷ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን አይደለችም።
ኢየሱስ #ከነቢያት_እንደ_አንዱ_ብቻ ነው የምትል እርሷ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን አይደለችም።
ኢየሱስ #እግዚአብሔር_ወልድ ነው የምትል እርሷ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን አይደለችም።
ኢየሱስ እርሱ #ክርስቶስ_የሕያው_አምላክ_ልጅ ነው የምትል እርሷ ብቻ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን ናት። ቤተክርስቲያን የተመሠረተችበት ዓለት ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የሕያው አምላክ ልጅ ነው የሚለው የእምነት ምስክርነት ነው።
ማቴዎስ 16
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ስምዖን ጴጥሮስም መልሶ፦ አንተ #ክርስቶስ_የሕያው #አምላክ_ልጅ_ነህ አለ።
…
¹⁸ እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ #በዚችም_ዓለት_ላይ #ቤተ_ክርስቲያኔን_እሠራለሁ፥
👉የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም።
❤❤❤❤
Hallelujah!
አሜን!❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏☝
አሜን ❤❤❤❤❤