ደፋሩ አባት ያፍረጠረጡት የቤተክህነት ምስጢር | ለአማራ ጳጳሳት ያስተላለፉት መልዕክት
HTML-код
- Опубликовано: 11 окт 2023
- እግረኛው ሚዲያ በተክለሃይማኖት አዳነ የተቋቋመ ሲሆን በምድር ያሉ ማህበራዊ እና ሃይማኖታዊ ጉዳዮችን የሚዳስስ ቻናል ነው። ለማንኛውም መረጃና ጥቆማ 0946707555 ላይ አድርሱን!!
ደፋሩ አባት ያፍረጠረጡት የቤተክህነት ምስጢር | ለአማራ ጳጳሳት ያስተላለፉት መልዕክት
#Ethiopia #Egregnaw-Media #Donkeytube #Seifufantahun #Yenetatube #Medlotmedia #መጋቤሐዲስ እሸቱ #Fanabc #Yegna TV #Haleta TV #hagerie tv #MK TV #Henok haile #Asterbedane #Ethiobetesb Media
አባታችን እግዚአብሔርን እድሜና ጤና ይስጥልን እንደ እርሶ አይነት ለእውነት የቆሙ እውነት የሚናገሩትን አባቶች ያብዛልን
Get out from politics ....
Dear Teklehymanot Egregnaw media, Fetary edeme ketena yesteh. The best journalist in Ethiopia.
እግዚአብሔር ይጠብቅዎት ለዘመኑ ችግር እኝሕ አባታችን መድሀኒት ናቸው በእውነት ጆሮ ያለው ይስማ ::
አባታችን መቼም ጥልቅ የሆነ የኦርቶዶክስን ስርአት ስላስተማሩን እግዚአብሄር ይስጥልን ቃለህይወት ያሰማልን🙏🏾🇪🇹❤️
✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊ድል ለአማራ ፋኖኖኖኖኖኖኖ ✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊ህልውናችን በክንዳችን ✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊✊
Thank you for presenting this holy and wise man. We need a priest like him during this time of our church history.
ለዘመኑ ቺግር እነዚ አባት መዳኒት ናቸው በእውነት ጆሮ ያለው ይስማ 🙏⛪️📖👂🙏
ፍትህ ለሻሸመኔ ምዕመን ለምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ገዳዮቹ ለተሾሙበት ፍትህ ፍትህ ✊✊✊
እዉነት ብለዋል አባታችን በስደት ሀገር በጣም ይመቻል ለምልኩስና ህይወት ተስማሚ ነዉ
ውይይይይ እኚህ አባት በጣም በጣም ጥሩ ናቸው። የሚናገሩት ሁሉ በጣም ትክክል ነው። ጆሮ ያለው ይስማ! ማስተዋል የተሳናችሁ ሁሉ ማስተዋል ይስጣችሁ! ተክለ ሐይማኖት you did a good job well done! በርታ ወንድማችን። እኚህን አባት ስላስተዋወቅከን በጣም እናመሰግናለን! እግዚእብሄር ይባርክህ!
በእውነት አባታችን እድሜ ከጤና ይስጥልን ሰለደምዝ ያሉት ሀሳብ ትክክል ነው ቀጥሉበት
አባታችን የአገልግሎት ዘመንዎን ያርዝምልን 🙏🏾እርስዎ ትክክለኛ የህዝብ ልጅ ነዎች እግዚአብሔር ይጠብቅልን 🙏🏾
አዎ ልክ ነው የሕዝብ ልጅ ነው ግን የእግዚአብሔር ልጅ አይደለም!!
እድሜ ጤና ይስጦት አባታችን ግሩም መልክት ነው
አባታችን ቡራኬዎት ይደረሰን ቃለህወት የሰማልን እድሜዎትን ያርዘምልን
ሰላም እግረኛው ጋዜጠኛ ተክለሐይማኖት በርታልን ወጥር
እ/ር ያክብርህ
እግረኛው ሚድያን እናመሰግናለን
አባታችን እንደምን ሰነበቱ ተክለሐይማኖት ጥሩ አሰተማሪ አባት ቃለመጠየቅ ሰላደረክ ደሰ ብሎኛል እግዚአብሔር ይባርክህ።
አባታችን በሚሉት መተቸት ባይገባኝም እጅግ በጣም አድንቄአለሁ። ሁሉም ሀይማኖቶች እርዎ አንዳሉት ሥር ነቀል ለውጥ መደረግ አለበት ። ፈጣሪ ዬጠብቆት🎉❤
ሀይማኖት አይሻሻልም ተስተካክሎ ነው ዩተሰጠን
የምዎደዎት ጎበዝ አባት በእድሜ በጸጋ ይጠብቅልን ለእኛ ለምዕመኑም የሚጠቅም ነው እናመሰግናለን💓
ጉርም ነው የአቤታችን አገላለጥ❤
እድሜ ከጤናጋር ይስጥልኚ።
አባ በጅማሬው በጣም አስደምመውን የእዉነት አገልግሎት ለእግዚአብሄር ከሆነ እንዲህ ነበር መሆን ያለበት ስንል፣ እግዚአብሄር ነዉ ያናገሮት ብለን ቃለሂወትን ያሰማልን ሳንልዎ ወደራስዎት ተመለሱና ልዩነትን ወገንተኝነት ሰበኩልን በአንድ ቃለመጠይቅ መጀመሪያውና መጨረሻው የሚቃረን። አረ ቢያንስ ለመለያየትም መፅሀፍ ቅዱስ ጥቅስ አትጥቀሱ እግዚአብሔር አይዘበትበትም እንደዚህ ወደ ልቦና ይመልስና የእውነት ማንነትን ይገልፃል። በዚህ ወቅት ብሄር ሳይሆን ሀገር ሁሉ ነዉ የደማዉ። ክልሎችን መጥቀስም አያስፈልግም። የአማራ መነኩሴዎች መደራጀት ቃሉ እንካን እንዴት ይከብዳል ከዛን እግዚአብሔር እንዲሰማ ነዉ ፣ ይሀዉ ሰምቶማ በትንሹ ገና ቅጣት እያለማመደን ነዉ ፣ ያዉም ከቤቱ ጀምሮ። ማራናታ
አባታችን የአገልግሎት ዘመነውን ያብዛልን ጋዜጠኛው ግን አካሄድህ ብዙም አልተመቸኝሞ
ዘረኝነት እኩይ ተግባር ነው።እግዚአብሔር ከዚህ እኩይ ተግባር ይጠብቀን።
አልሰማሁም ግን እምነቴን የሚነካ ስለመሰለኝ ተዋህዶን ለምን ብትለኝ ብዙ ስቃይ እና ፈተና ስለበዛባት ተጨማሪ ችግር መስማት አላስፈለገኝም ተዋህዶ ለዘላለም ትኖር።
Wide simiw yamidaqi tumirit nigigir yaragut erisun ayutan anidagixi
ጆሮ ያለው ይስማ እውነት እውነቱን ነው
አባታችን እድሜና ጤና ይስጥልን በእውነት ቃለ ህይወት ያስማልን እደርሶዎ አይነቱን አባት ያብዛልን እውነት ተናጋሪ አባት አያሳጣን አምላኬ
ተክለሃይማኖት ፕሊስ በጣም ነው ማከብር አሁን እናት ቤተክርስቲያናችን ያለባት ህመም በቂ ነው ሌላ ትኩሳት ባትጨምሩባት ባይ ነኝ ቤተክርስቲያን የአማራ የትግሬ የኦሮሞ ብቻ አይደለችም አረ ተው ሰለቸን😢"ኦርቶዶክስ ሀገር ናት"
❤❤
Ewunet nw abezah betam
ትክክል
እና ጳጳሳቱ ለሚሉት ተክለሃይማኖትን ነው ተው የምትይው፧ ዘረኝነት ውስጥ ለገቡ ጳጳሳት ተዉበዪ እንጂ፡ ተክለሃይማኖት እማ የጳጳሳቱ ክፋት እያጋለጠ ነው ይህ ደግሞ ለቤተክርስትያን ጠቃሚ ነው።
@user-zo1kr5sj6horomuma the killer groups all kegna ethiopia ende 5 amet yetewaredechebte zemen yeleme yewuredete zemen new yemilew...Tplf mregne malt bekiyy new biyanse tplf arada nachew endet megezate yechelalu..ye ahunu eko beayen eyetaye hulun liwatew ye jibe oromuma groups ...wollega bicha yasaredew bekiy new yefirede zemene eyekereb new ye araje groups yedeme zemene👈 1 million tegarus yechefechfew ahune demo Amhara hizeben eyaredu new awure,araje,nefise bela oromuma groups ethiopian hayemanote sayeje hizebun eyasekaye yale Abiy Ahmed Ali 666 hizebune asecheresew bebetachenete simete yewedekew moral yelelew all kegnaaaa araje groups...Tplf 100% yeshalal kezih sew bela pipi groups👈
አመሰግናለሁ አባቴ፤ ብዙ ተምሬበታለሁ፡፡ በጣም ደስ የሚል ውይይት ነበር፡፡ እንደዚህ ነው ውይይት፤ እውነት እውነቷን፡፡
ተክለ ሃይማኖት ተባረክ ጎበዝ ጋዜጠኛ ማለት እንደዚህ ነው ፍርጥርጥ አድርጎ መጠየቅ ጥሩ ነው ለሰውም እይታውን ወይም የሚይስበውን ታፅዳለህ ሌላው ደሞ አባቴ እንደርሷ ያለውን ያብዛልን ለጥቅማ ጥቅም ሳይሆን ለእውነት ወይም ለነብሱ ያደረውን ያብዛልን
ትክክል ነው አባታችን እውነት ነፃ ታወጣለች
ሊለመስማት ፈልጌ ነበር ግን አላስችል አለኝ አረ ኡኡኡኡ ተውን ትክት አለን እሷን እንኳን ተውልን በፖለቲካ ድክም አለን እኮ ፈጣሪ አስበኝ ደካማ ልጅህን
ቆሻሻ😢😢😢 እስኪ ለትግሬ ለጋላ ንገሪያቸው 😅
አሽቃባጭ
ቤተክርስቲያን ውስጥ ከላይ እስከ ታች የተስገስጉት የትግሬ ካድሬ እና አሁን የባለ ጊዜዎቹ ኦሮሙማ ካድሬዎች ናቸው:: ቤተክርስቲያን በደንብ ውስጡ መጥራት አለበት. አባታችን እድሜ ይስጥልን.
ትክክል አባታችን ጤናና እድሜ ይሰጥልን አማራ የሆኑ ካህኖች ዳቆኖች ጳጳሳት ሁሉ ተጽኖ እንደተፈጠረባቸው ሰለዚህ በአማራነታቸው መደራጀት አለባቸው።
እግዚአብሔር ምሕረት ያድርግልን
ብሔር መሰረት ያደረገ ሹመት አንፈልግም ከአሁን ቦኃላ በእውቀታቸው እና በመንፈሳዊይ ሒወታቸው ምዕመናንን መጠበቅ እማይችሉ ከሆነ ይቅርብን ጳጳስ አይኑር አንፈልግም!!!! እኛ ቤተ ክህነት አካባቢ ስላለ ፓለቲካ መስማት አንፈልግም ይልቁንስ እንደ እነ አባ ገብረኪዳን(❤) ያላችሁ አባቶች ብቻ ወደፊት ኑና የነብሳችን እርሃብ አስታግሱልን!!!!! አጀንዳችሁ ምዕመናንን ለንስሃ ማብቃት ይሁንንን!!!!!
@user-zo1kr5sj6hአንቺ ለራሱ የሰዉየዉ ቢጤ ካድሬ ነሽ የሚከለክለዉም የቤተክርስቲያን ህግ ነዉ
ሰላም ጤና ይስጥልን ተክልዬ በዝህ ዎቅት የቤተክርስትያን አገልጋዮችን ዎይም አባቶችን ባታቀርብ ይሻለል ከይቅርታ ጋር ምክንያቱም ያለፈውን አመት አይተናል ደግሞ ሶስት እንዳንሆን እፈራለሁ ሁሉም ብሔር ለተዋህዶ አንድ ነው አባታች ቃለ ህይዎት ያሰማልን እንድህም ምርጥ አባቶች አሉን ለከ በእድሜ እና በጤና ያኖርልን
ትክክል 60,000 ብር እየበሉ ምልኩስና የለም ውነት ነው ቤተክርስቲያን ሰላም ያጣችው ጥቅም ፍለጋ ነው ባይክፈላችው እውነተኛ ፕፕሶችን እናገኝ ነበር አገራችንም ትባረክ ነበር ሀዋርያት ሁሉን ትተው ነው ላገልግሎት የወጡት
በጣም
አንዳንድ ጊዜ በሚዲያ መውጣት የሌለባቸው ሚስጥሮች አሉ ምክንያቱም ከመፍትሄው ይልቅ ጉዳቱ ሊበልጥ ስለሚችል
Dear Teke You did very great job the father first talk spritual lastely he moved back to his tribe
እድሜ ይስጦት አባ እንደዚህ እውነትን ለክር ታምኖ መመስከር ነው እንጅ
ከዚህ ቃለ ምልልስ በውነቱ ውብ ታሪኮችንና ቁምነ ነገሮችን አስተውዬበታለሁ።🙏 ጋዜጠኛ ተክሌም ጥሩ ሞጋች ነህ። በርታ!
ይፍቱን ይባርኩን አባታችን እናመሰግናለን ተክልዬ ።
ወደ ማዳመጡ ልሄድ ። እባካችሁ የተዋሕዶ ልጆች ሳትሰሙ ሳታዳምጡ አስተያየት አትስጡ አትፃፉ ።
ኢትዮጵያዊ ና ትውልድ ኢትዮጵያዊ ላችሁም በማስተዋል አዳምጡ ለፈረድ አቸኩል በማስተዋል እናዳምጥ።
@user-zo1kr5sj6h እውር እውርን ቢመራው የትባለውንስ ታውቃለህ? አገሪቱን ይዞ ገደል ሊገባ አፋፍ ላይ ነው:: ምሳሌህ አይሰራም አይኑ ከሚያይ ልቡናው ከታወረ ይሰውረን
@user-zo1kr5sj6hእና በአማራነቱ አማራ ነህ እየተባለ ሲታረድ ሲገደል ቤቱ ሲፈርስ አማራ ስለሆንክ አዲስ አበባ አትገባም ሲባል መጤ ፎጣ ለባሽ አዝማሪ እየተባለ ሲሰደብ ከመደራጀት ውጭ ምን አማራጭ አለው 40 አመት እኮ ኢትዬጵያዊ ነኝ እያለ በዶዘር በጅምላ ተቀበረ ምን ማድረግ ነበረበት ከመደራጀት እና ይህን ሰይጣናዊ ኦሮሙማ አገዛዝ አትግደሉኝ ብሎ የሚገድለውን ለህልውናው ገጠመው እየመረራችሁም ቢሆን ዋጡት ፋኖ የሚታገለው በአማራነቱ በመሳደዱ ነው እግዚአብሔርም ስለእውነት ያግዘዋል ተገፍተናል !!!!!!!!
@user-zo1kr5sj6h😢😢😢እና ዘራችን ጨርሶ ይጥፋ በአራጆች ተው ነግበኔ በሉ😢😢😢
@@user-bv3eh4tj4iትክክል❤
@user-zo1kr5sj6hሁሉም አማራ ይደራጅ ሲባል ደማችሁ ይፈላል ሲገደል ሲደፈር ሲገፋ ምን እንዲያርግ ነዉ የምፈልጉት ሌላዉን ምነዉ አትናገሩ
እረ ላሺ በሉ በቃ እናንተ አይነፉም። ባጭሩ ልጁን አልቻሉትም እንዳልከው ነው ተክልዬ ይስራበት። ተክልዬ በርታ አንተ ጎበዝ ጋዜጠኛ ነህ🙏
Egzeo meharene kiristos.
ወንድሜ ተክሌ ፖለቲካውን ከእምነት ጋር እየቀላቀልነው እንጂ በብሄር የሚሰጥ ጵጵስና የለም። ፈጣሪ ልቦና ይስጠን።
አባ እግዚአብሔር ይጠብቅልን
❤አባታችን ይፍቱኝ ይባርኩኝ እግዚአብሔር በፀጋ ይጠብቅልን❤ ትክክል ነወት አማራ ኢትዮጵያ ማለቱን መተው አለበት ምክንያቱም የሁሉም ናት እራሳችንን እናድን ❤እግዚአብሔር ሰላም ያውርድልን
😂
ፈትቼሀለው ልጄ እግዚአብሔር ይፍታ
አሜን አሜን አሜን ኑሩልን
ምንኩስና ያለ መጽሐፍ ቅዱስ እዉቀት ዘረኝነቱን አይለቅም። የዜማ ዕዉቀት ብቻ በቂ አይደለም። መጽሐፍ ቅዱስ ያልገራዉ ልብ ችግሩ ብሔርተኝነት ነዉ ይልና የራሱን ብሔር ጳጳስና ንጉሥ አሞካሽቶ ሌላዉ ላይ ችግሩን አላኮ ያወራል። እዉነተኛ የቤተክርስቲያን ሰዉ የሚታገለዉ ከሥጋና ደም ሳይሆን ብሔር ከሌላቸዉ መናፋስት ጋራ ነዉ።ኤፌሶን ሰዎች ፮፥፩፪ ብዙ ማለት በቻልኩ ነገር ግን ለሚገባዉ ትንሽ ቃላትም በቂ ነዉ።
በስማም እግዝኦ መሀረነ ክርስቶስ አው ኢትዮጵያ ማለት ኦርቶዶክስ ናትማለት ሀገር ናት ኢትዮጵያ የሁላችንም የኢትዮጵያውያን ነች ግን ፍቅር ሰላም አጣን ባንዳወች ሆንን ልቦና ይስጠን አንድ ብንሆን ኖሮ ማንም አይፈነጭብንም ነበር😭😭😭🇨🇬🇨🇬🇨🇬⛪️⛪️⛪️🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇪🇷🇪🇷🇪🇷
መላከ ሰላም እግዚአብሔር ይስጥዎት በደንብ ነው ያስረዱት ዛሬ ተክለሀይማኖት ጥያቄዎችህ መልስ ለማግኝት ሳይሆን ጥፋት ለመፈለግ ነበር ግን እግዚአብሔር ይመስገን ቀላል አባት አላገኝህም ግሩምና ድንቅ አድርገው መልሰዋል 🙏👍🏾👏👏👏
በእውነቱ እግዚአብሔር አለ!!!እንዲህ ያሉ አበው ካሉ ቤተ ክርስቲያናችን ትስተካከላለች፣ አገርም ትድናለች። ቃለ ሕይወት ያሰማለን🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
በቅርቡ ያረፋትን አቡነ ሰላማን የሚመስሉ ቅዱሳን አባቶችን እግዚአብሔር ያብዛልን መቀሌ ተወልደው እስከአርሲ ሲያስተምሩ እንድ ቀን ስለዘር አስበው አያውቁም ቤተሰቦቻቸው እንኳን የት እንዳሉ ያወቁት ጳጳስ ሆነው ሲሽሙ ነው በረከታቸው ይደርብን
ሐያሉ እግዚአብሔር ሁሉንም በቅርቡ ያሳምረዋል።
ሙሉውን ሳታዳምጡ የምትፈርዱ ሰዎች ግን እባካችሁ አዳምጡ አባታችን የምገርም እይታ ነው ያለዎት እግዚአብሔር ያገልግሎት ዘምንዎ ይርዘምልን እኔን የመሰለኝ ለረጅም ዘመን ሲያጠኑ ይቆዩ እና የresearch Reconnection የሚያቀርቡ ነው የሚመስለው.....ተክሌ እናመሰግናለን 🙏🙏🙏🙏
Tikikil enem dagice nabar birun ena amara silu gin yamigarim tihitina yalachaw abat nachaw
አባቶች እድሜያቸው ይርዘም...
እባካችሁ...እባካችሁ...እባካችሁ...ለሁሉም ጊዜ አለው።ምናለ ጊዜን ጠብቀን ከጊዜው ጋር የሚሄድ ነገር ብንወያይ ,,,አዋቂና አዋላጅ ያየውን ሁሉ አይናገርም...የሚለውን እንጠቀምበት።ቤተክርስቲያን የዉስጥ ችግርዋን በውስጥ ብትፈታ።አንዳንድ ባለመድረኮችም ተው ሠውን ወደ ወጥመድ መክት ጥሩ አይደለም።
እውነት ጸሀይ ነች ሸፍንፍን ሰለበዛ ሰው እያለቀ ነው እንደካንሰር ማለቅ የለበትም ሀቅ ይውጣ በውሰጥ እየተባለ ነገሮች ሁሉ ያለ ውጤት ተበላሽቶ የቀረው ህዝብ ይወቀው አለም ይሰማ ነገሮች ይጽዳ ውሰጥ ለውሰጥ የተብላላ ነው የፈነዳው ለዚህ ነው የተናቅነው
ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን የልቤን ነው የተናገሩት ዘንድሮ "ኪሎ ሀደግነ ወተሎናከ በተቃራኒዉ አ እየተተገበረ ያለው ዛሬ እኮ የሚመደቡ ጳጳሳት ከዝህ አትላኩኝ ወደዝህ መድቡኝ ከማለት ተደርሷል ነውር አካል ገዝቶ እየጨፈረብን ነው አወይ ምናኔ ኧረተውኝ
አባታችን እትዮጵያዊ አቡነ ሺኖዳ ኖት እግዚአብሔር መጥፎዎች ጥርስ እንዳይገቡ ይጠብቆት
በተረፈ ግን እንደዚ አይነት ጠንካራ ሀቀኛ ትክክለኛ አባት እግዚአብሔር ያብዛልን
የዘመኑ መጀመሬያው እውነት ተናጋሬ ሀቀኛ አባት
አባታችን በረከቱ ይደርብን እውነት ነው አባታችን ❤❤❤❤❤❤
ተክሌ ፈጣሪ ይባርክህ እውነቱ ይህ ነው
ችግሩ የተፈጠረዉ አልሰማቸዉ ሲሉ አለቃ አያሌዉ ሲያዉግዙ ነዉ።
Amen abatachn edet yetebareke hasab new edezih bihon edet betadeln neber tenkrachu tselyu tagelu
የአንድ አካባቢ ሲባል ይህ ድርጊት በመላው ኢትዮጵያ ነው
በእውነት እግዚአብሔር በሚያውቀው መነኩሴ የሚባል በአማሪካም ይሁን በአውሮፓ ከመጡ ግዜ ጀምሮ ቤተክርስቲያን ተበጠበጠች። መንጋውን ከፍለው ከፍለው ግራ ያጋቡ ቢኖሩ እነርሱ አይደለሙኑ ?
እስቲ የትኛው ሀገር ነው ሳይከፋፍሉ ያገለገሉበት አለን ?አረ የመጡት ቤተክርስቲያን ለመከፋፈል ከሆነ እዛው ገዳማቸው ይሻላቸዋል ስለ እውነት
ደሞ እኮ ጥጋባቸው በቃችሁ ሌላ አባት ካህን ይምጣልን ሲባሉ ምዕመኑ ስላቸው።መነክሶቹ ልባቸው ከመደንደኑ ብዛት እኮ እስቲ ማን ያወርደኝ እያሉ እንኩዋን ለምዕመን ለጳጳስ የማይታዘዙ እንኳን የምልኩስና ህይወት ኖሮ ነበር ለማለት ይቀር እና በገዳም ደጃፍ አልፈው የማያውቁ እስኪመስሉ።
ሲጀመት የላመው የጣመውን ቅርጥፍ አድርጋችሁ እየበላችሁ በዛላይ ክብርን እና ተድላን እየወደዳችሁ ቤት በኩል ታገለግላላችሁ። ሲጀመር መነኩሴ በፍጹም ለምዕመን የንስሀ አባትም መሆንም አይገባውም እርሱ ገዳማዊ ምዕመኑ አለማዊ የሀሳብም የመረዳዳትም ትልቅ ልዮነት እኮ ነው ያለው
እናም ትክክለኛ መነኩሴ ለራሱ ሲያልፍ ለሀይማኖት ሲያልፍ ለምዕመኑን ሲያልፍ ለአለም ይፀልያል እራሱ ለእግዚአብሔር አስገዝቶ ቋርፍ እየተመገበ ይኖራል ።ማስተማርም ካለበት አገልግሎ ወደ በአቱ ይመለሳል ። አለም በቃችን ብሎስ አይደለም እንዴ ገዳም የገባውን ምን ሊያደርግ ውጭ ውጭ ያምረዋል? ይሄ መነኮሴ ነው ብዮ አልልም
በእርግጥ በመጨረሻው ዘመን መነኮሳቱ ስራቸው ተግባራቸው ዘንግተው ወደ አለም እንደሚፈልሱ የጣመ የላመውም እንደሚያምራቸው ከዛን መመልሰ ሞት መስሎ እንደሚሰማቸው
ይነገርላቸዋል
መነክሶ ከገዳሙ ወጣ ማለት አሳ ከባህር ከወጣ ምን ህይወት አለው ድራሹ ነው የሚጠፋው እናም ለዚህ ነው በዛ ገዳሙ ውስጥ የነበራቸው ተጋድሎ ተነጥቀው፣በዛ ገዳም ውስጥ የነበራቸው ትህትናቸው ለይስሙላ ሆኖባቸው አሁን ላይ፣በዛ በገዳሙ ውስጥ የነበራቸው ፈራ እግዚአብሔር ከልባቸው ጠፍቶ በአለም ህይወት ጠልቀው ተመለሱ እንኳን ሲባሉ አሻፈረኝ በማለት አልፈው ተርፈው ድብትርና ጥንቁሉናውን አጣጡፈው ምእመኑን አንዴ አጠምቅሻለው፣አንዴ ጸልይልሻለው፣አንዴ ቅባ ቅድስ ልቀባሽ በሚል ሰበብ ስንቶችን እህቶች ህይወታቸው አበላሽተዋል
አረ ምን ይሄ ብቻ በጥንቁልና አፀያፊ ስራ ተሰማርተው ምዕመን እንደ በግ እንዲከተላቸው ምዕመን እንዲፈሩዋቸው፣ምዕመን ዝም ብሎ ያለውን ገንዘብ እንዲሰጣቸው አልፈው ተርፈው ቤተክርስቲያን ክፍልፍል አድርገው
ውረድ በቃችሁ ሲባሉ አሻፈረኝ ማን ከእኔ እውቀት ይበልጥ ማን ከእኔ የበለጠ እግዚአብሔርን የሚያውቅ አገልጋይ ወይም ካህን እያሉ ዛሬ ላይ መነኮሳቱ አይደሉም እንዴ?ሲጀመር ምዕመን መነክሶ አምጡልኝ አለላ ካህን ቀስ እንጂ ቄሶች በኢትዮጵያ ምድር መች ጠፋ ሲጀመር አንድ መነኩሴ የንስሀ አባት መሆን አይችልም ለምሳሌ የተጋቡ ባሊና ሚስት ቢጣሉ ችግራቸውን ሁሉንም ሊረዳ አይችልም ምክኒያቱም የትዳሩን ህይወት ተጋድሎ መነኩሴ ስላልኖረ ለዚህም እኮ ነው የገዳሙን ለመነኩሴ የከተማውን ለቄሶች አገልግሎትን የተሰጠው እናም መንኮሴዌች ከገዳም መፍለስ ከጀመሩ ግዜ ጀምሮ አገራችን ሰላም የላትም ላገራችን የሚፀልዮ ሁሉ እየወጣ የላመውን የጣመውን እየበላ አለማዊ ከሆነ ከራረመ እኮ ስለዚህ እንዳማረባችሁ ወደ ገዳማችሁ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ካህናት ቄሶች አላጣችም ለስደቱ ላሉት እነርሱ ይምጡን ሁሉንም የአለሙን ህይወት ችግር የቀመሱን መነኮሳቱ ግን ተመልሰው እንደ ጥንቱ በገዳማቱ ይኑሮ ኑዋቸው ለእዛ እንጂ ለአለም አይደለም ።ሁለተኛ መነኮሳት እየፈለሱ የቄሶችን አገልግሎት መሻማት የለባቸውም ጎራቸው ለይተው ገዳም ብለው ምንኩስና ከተቀበሉ በኃላ የምን አለም አለም ነው ጨዋታው
ሲጀመር በስደት ለምክሱና ፈጽሞኑ የሚመች አይደለም በውጭ አለም ስንት የሚያታልሉ ነገሮች አሉ እናም የአለሙን ነገር አሙራቸው ካልሆነ በቀር በጭራሽ መነኩሴ ከገዳሙ መውጣት የለበትም ባይ ነኝ
ጥሩ መንኩሴዌች ሊኖሩ ይችላሉ ግን አብዛኞች ችግር እያመጡ እና ቤተክርስቲያን ስንጥቅጥቅ እያደረጉ ያሉት በቁጥር አንድ እነርሱ ናቸው ።
ስለዚህ ይመለሱ
ሌላው ስለ ዘር ካነሱ ደሞ ስለ አማራ ብቻ ጥላቻ ለምን ተነሳበት ብሎ ማሰቡ ጥሩ ነው።መንፈሳዊንም አገልግሎት አብዛኛው ይሰጥ የነበረው በጥንቱ ግዚያቶች በአማራ ክልል ባጠቃላይ በሰሜኑ ነበር አይደለም እንዴ?ይሄንን ፀሀይ የሞቀው ነው
ሌላው ክልል በደብቡም ይሁን ኦሮሚያ ክልል ለምናፍቅና ለአህዛብ ተላልፎ የተሰጠው በዚሁስ ችግርስ አልነበርንም
እንዴ ?ቆም ብሎ ያስቡ ምዕመንን ለመናፍቅ ና ለባእድ አምልኮት አሰጥቶ ግድ የሌለሽ ስራ ተሰርቶ ያለፉ ብዙ ዘመናት አልፈዋል እንደውም ተጎዳ ብለን ካልንን በመንፈሳዊ ህይወት በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ውስጥ ካነሳን አማራ አይደለም የተጎዳው ተላልፎም የተሰጠው ይሄንን ሀቅ ሊደብቁ አይሞክሩ እርሶም ዘር ዘር ሊጫወቱ የፈለጉ ይመስላሉ
ዘር ለዘረኛው ነው የሚጎዳው አለቀ።
በባዲራ ስም እና በኢትዮጵያ ስም መደበቅ ለማንም አልጠቀመም
ኢትዮጵያ ልብ ውስጥ ካለች የትኛውም ችግር ቢመጣበት የዘር ቋዋት ውስጥ አይገባም ጉዳዮ ልብ ሌላ ሀገር መውደድ ሌላ አሁን ታየ እኮ ብዙ ነገር ተገለጠ ማን ስለ ሀይማኖት እየኖረ እንዳለ ማን ሀገሩን ወዳጅ እንደሆነ ልክ ስንዴን ከእንክርዳድ እንደሚለይ ለየልን እግዚአብሔር ክብር ለእርሱ ይሁን ይልቅ አባቶች ዘር ዘር መጫወት ትታችሁ እግዚአብሔር የሰጣችሁን አገልግሎት በስርአት ተጠቀሙበት አገልግሉበት
ቤተክርስቲያን የወንበዴ ዋሻ ካደረጋችሁት ቆያችሁ ።በቤተክርስቲያን ማሰሪያ ስም የሚጭበረበረው ገንዘብ፣የሚዘረፈው ሙዳይ ሙጽዋት፣ዘረኝነቱ ፣ጥንቁሉናው አረ ስንቱን እናውራው ጆሮ የሚሞላ ቢሆን ሞልቶ ይደኖቅር ነበር የምዕመኑ ጆሮ
እግዚአብሔር ብቻ ጥሩ ግዜ ያምጣልን
ሌላው ቢቀር እኮ የቤተክርስቲያን አልበቃ ሲላችሁ ፓለቲካ ውስጥ ግርብታችሁ ምዕመኑን በጥቅስ ዘር ውስጥ ስትከቱት ግራ ስታጋቡት እጅግኑ እናዝናለን
ምዕመን እንጂ ለአባቶች የሚፀልይበት ዘመን አባቶች አይደሉም ለምዕመን የተገላቢጦሽ ዘመን ላይ ስለደረስን ማለት ነው።ባለስልጣን ቢንቃችሁ አይግረማችሁ ሌብነት፣ዘረኝነት ፣ተንኮል፣ጥንቁልናው በአገልጋዮች እንደአሸን ፈልቶ ስላዮት ለምን አይንቁ ከእነርሱ ተሽላችሁ ስላልተገኛችሁ ነው። ክብራችሁ ፣መፈራታችሁ ከተወሰደ ዘመናት አስቆጥራችሁዋል እኮ።እናም ቀልብ ግዙ አባቶች እውነተኛ አገልጋይ ለመንጋው ሀሳቢ ሁኑ ይሄኔ ክብራችሁ ይመለሳል
እግዚአብሔር ለአባቶችንም ለእኛም ልብን ና ማስተዋልን ያድለን
ይሄን ስል ስንት አባቶች ተገፍተው ተወርውረው ያሉ ለእውነት የቆሙ አባቶች የሉም እያልኩ እንዳልሆነ ከግምት ውስጥ ይያዝልኝ
እንደ እርስዎ አይነት አባቶች ያብዛልን። እድሜ ይስጥዎት። ለመነኮሴ ደሞዝ በፍፁም አይገባም። በኦሮሚያ ንፁሀንን ያስጨፈጨፈው የዘር ጉዳይ ሳይሆን የጥቅም ጉዳይ ነው። አማራ ቢደራጅ ማንንም አይጎዳም ጥቅም ግን አለው።
አየክ አንተም ለዘርክ😂
ማለት? ለማጥፋት የተደራጀን ላለመጥፋት ከሚደራጅ ጋር ማወዳደር ጤናማ አይደለም።
አባታችን ይፍቱን ይባርኩን አባታችን ለቤተክርስትያን የቆሙ ሀቀኛ ለድሀው አፍ የሆኑ እውነኛ አገልጋትይ ኖት አምላከ ሊቁ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል እግዚአብሔር አምላክ ይቅደምሎት እድሜና ጤና ፀጋ በረከቱን አብዝቶ ያድልልን አሜን አባታችን በእውነት ህዝቡን አታስጠቁት ነው ያሉትን እንሕጂ ስለዘረኘት አላወሩም በደንብ ደግማችሁ እዳምጡአቸው ሀ እራስህን አድን ነው አባት በመጀመርያ ቤተሰቡን ከዛም ነው ለሁሉም የሚተርፈው እውነተኛ ቀጥታ ንግግር ሰው ሲናገር ወደ ዘረኝነት አትቀይሩት አባታችን እግዚአብሔር ይስጥልን አሜን
God bless you
እግዚእብሄር ይስጥልን ስልሙሉ እወቀት🙏እግዚእብሄር ልብ ይስጥልን ደህናውን ቀን ያምጣልን እሱ ይግባልን🙏
ሳታዳምጡ አትኮምቱ አባታችን እግዚአብሔር ይጠብቅዎት ሐሳብዎ እስማማለሁ❤ በዚህ ጊዜ ሰው የሚስገበገብ ለገንዘብ እጂ ለእዉነት የሚኖር የለም።
ፕሮግራም የሚለውን የፈረንጆች ቃል ደጋግመው ሲነጋገሩ ይደመጣል እባክዎ
መርሐ ግብር በሚለው ተክተው ይናገሩ ወይም ያውያዩ
የሚያቀርቧቸው ሸዎችና አጠያየቅዎም እውነትንም ለማጥራት ሰለሚመሰል ደስ ይለኛል እግዚአብሔር
ብርታቱን ይስጥዎ።
Amen 🙏 May God revenge for what you're discussing. May we/I have your blessing? We are praying for human rights and Justice to all especially to those who are oppressed mistreated imprisoned and beyond that displaced internally in their own country Ethiopia? Wherever you're you have all the information as we/do living out of Ethiopia, it's heart breaking what is going on? Everyone looking for his/her benefits and forgetting their people who are under fear and stress? Thanks ❤️👍
እውነት ነው በፈጣሪ ስም ይሁንብህ ተክሌሀይማኖት እንደዚህ አይነት ነገር አትጋብዝ ቤቴ ክርስቲያን ዘር ጎሳ የላትም እያወቅን ለምንድን ነው ግን የምናጠፍው ኧረ መቼ ነው ያለፈው ይብቃን የምንለው😢😢😢😢😢
አባታችን ዛሬ እኮ ከዮዲት ጉዲት በላይ እጅጉን የከፋ የሀገር መሪ ኢትዮጵያ ገጥሟታልና በፀሎት ያስቧት
Balge neh
@@yordanostesfaye1625 lek aydelm eyalsh new
Amen Amen Amen Thanks God for everything we are nothing with out God May God bless our beloved father
ትክል ጥያ ነው
ትክክለኛ ሃሣብ ነው ችግሩ ለእምነት ሳይሆን ተገዥነቱ ዛሬ ለገንዘብ ሆነ፡፡ ይህ ደግሞ የመንፈስ ሳይሆን የሰይጣን መንገድ ነው፡፡
ቤቱ ምን ያህል ተአማኒነት አለው
እኝህ አባት ኬኒያ ነበሩ
ስንት ዘመን በዘረፋ ተኖሮ አሁን በየክልለሉ ሲከፋፈል ደሞዝ የለም፣ ዘመድ የለም ገለመለ ማለት መጣ ??
ጳጳሳት የወር ደሞዝ ለልዩ ልዩ ወጪ በዓመት በመቶ ሺህ እንደገና በየቤተክርስቲያናት በስንበት ቀናት በንግሥ ከተገኙ የሚከፈለው መጠን ሲሰማ እጅግ አሳዛኝ ነው ። መች ይሆን ይህ መፍትሔ የሚያገኘው ይህን ለጆሮ የሚከብድ ክፍያስ በእነማን የጵጵስና ዘመንተጀመረ ?
በጣም
አባታችን እግዛብሄር ያክብርልንበጎ እና አስተማሪ የአገላለፅ ዝዴ ከእግዛብሔር የተስጦት ነው እላለሁ እኛንም በእውቀት የተሞላ የንግግር ስርአትና ትህትናን ስላስተማሩን እናመስግንዎታለን
ተክለሃይማኖትም (እግረኛው)
እንቅጭ እንቅጩን ብትጠይቃቸውም እያፋጠጥካቸውም ቢሆን ለእውነት የቆሙ ስዎች አይደነግጡምና መልስ ስላላቸው ወዲያው እንቅጭእንቅጯንም
ይመልሳሉ:: ስለዚህ ስራህን አደንቃለሁ ጎበዝ ነህ በርታ ለማለት ነው
ክፍል 2 ይቀጥል። እንዲህ አይነት አባት አያጥፋብን ። እውነትን መጋፈጥ ቤተክርስትያንን ለፈተና ማጋለጥ አይደለም ። ሰው ሳይገባው ለመተቸት ይሮጣል ማንም ቤተክርስትያን የከሌ ናት አላለም በርታልን ወንድማችን።
በምስራቅ ሸዋ ያሉ አቡነ ጎርጎሪወስ ከቦታቸው መነሳት አሉባቸው ለስጋቸው ነው እየኖሩ ያሉ
Teklehaimanot I admire you to bring truthful issues upfront.
I support Abba's presentations it’s helpful to all of us
I noticed other issues in The U.S if you can be able to investigate the Atlanta Georgia St Mary’s church huge problems and the process and the thousands money spent to accommodate one person’s luxurious lifestyle so please try to get the whole information about this church to your program
We will be surprised how they operate their authority to their benefit
It’s so sad and embarrassing to see the whole issue of that church
ብጡእ የሚባሉ አባቶች በቃለ አዋዲ ለግላቸው እንዲመች እየተረጎሙትና እየተንተራሱ የቤተስኪያን ዋና ችግር ፈጣሪ ናቸው እነሱን መስማት የለብንም ፡፡ ለህዝብ የሚጠቅምና ለአሰራር የማይመች አንቀጽ ከያዘበት ቃለአዋዲ ካለ በራሱ ውድቅ መደረግ አለበት
የቀብር ቦታ የምትነግድ ሙስናን በሀገሪቷ ያስተዋወቀች ኧረ ስንቱን እናገራለሁ።የደጀሰላም ዘንዶ ወሯት
Wow gazetenaw gobiz.
ከአገር ውጪ ተቀምጠው ሰለኛ ማውራት ምን ይሰራል አንተስ እዚህ ያለ አባት አታናግርም።
እንዲህ የቀለለ ሰውን ከየት ነው የምተለቅምን
እግዚአብሔር ይሁነን ለዚህ ሁሉ ውድቀታችን አስቀድሞ ቤተክርስቲያናችን ላይ ትልቅ ውድቀት እንዲኖር ተሰርቶባታል በተለይ ገንዘብ አፈር ላይ ጥሎ ረጋግጧታል አባቶቻችንን ሁሉ በነዋይ ፍቅር ታውረው ወድቀዋል :: እንደኔ እረኛው ካልተጋ በጎቹ መንቃት አለብን አስራታችንን መባችንን ሰጥተን ቤተክርስቲያናችንን ከምናፈርስ ለነዳያን መስጠት
ewnet new
አሜን አሜን አሜን❤❤❤
እውነት ሀረነት ያወጣል
ዘወር አሉ አልሸሹም ?😢 የእትዮጵያ ህዝብ ሁሉ በችግር ነው ያለው አባቶች ከዘር ወጥታቹ ወደ ሃይማናት ግቡልኝ እባካቹ የሚያሳዝን ዘመን ነው ?
በአማራነታቸው ሰንት እየደረሰባቸው ነው ምነው የአባ ገዳ ዱላ መቆሚያ ሆኖ መቅደስ ሲገባ ለምን አላልንም????
አንዳንዶቻችን አባቶች በዘር አትግቡ እያላቹ ምትኮምቱ ሰኦች የአማራ አባቶች እየተለዩ በማንም ጥጋበኛ በጥፊ ሲመቱ በአደባባይ ሲወገሩ ሲታረዱ የት ነበራቹ አባት ናቸው ተብለው መቼ ተከበሩ አውንም ቢሆን ዘራቸው አማራ መሆናቸው ሳይሆን ካህን መሆናቸው ብቻ በቂያችን ነበር ብናከብራቸው ክብሩ ለኛ ነበር ከንቱ ትውልድ ሰለሆንን ካህናት ሰናጎጥጥ እንውላለን ይማረን ካህናት የክርስቶስ እሰትንፍአሽ ናቸው ማረን
ጥሩ ሀሳብ ነው አባ፣ግንጥቅመኞች አይቀበሉትም፣እንዲያውም እርስዎን ከአሁን ጀምሮ ማሳደድ ይጀምራሉ።
ወንድሜ እዚህ ከመጡ በኃላ መመለስ አይፈሉጉም ምክንያቱ እዚህ መኪና ይገዛላቸዋል ጥሩ ቤት ውስጥ ይኖራሉ ሰለምግብ አያስቡም በዛላይ አገር ቤት ቤት ይገነባሉ ታዲያ እንዴት ወደ አገር ቤት ይገባሉ እንደገና ቤተክርስትያን በስማቸው ይገዛሉ ከዛ ዜግነት ይቀይራሉ አለቀ እዚ በሳምንት አንዴ ይቀድሳሉ እንዴት አገር ቤት ይግቡ
በዉነት ትክክለኛ አባት እዉነተኛ ሐቀኛ አባት እንደ እርሶ ያለውን ያብዛልን ትልቅ እድሜ ከጤናጋ ፈጣሪ ያቆይልን አባ በጣም የወደድኮት
የኢትዮጵያ ትልቁ ችግር በሃይማኖት ጭምብል በሃይማኖት መሪዎቹ የሚደረግ አጋንንታዊ ልምምድ ነው ።
በአሁኑ ሰዓት ለሐይማኖት ለጠፉት በጎች የቁሙ አባቶች በጣም ጥቂት ናቸው ገንዘብና ገንዘብ ብቻ