#ወደ_ገዳም_የምትሄዱ_ተጠንቀቁ_አስፈሪ_ዘመን
HTML-код
- Опубликовано: 3 окт 2024
- በነገሮች ሁሉ የእውነት ባለቤት እና የድንግል ማርያም ልጅ የሆነውን መድኃኔዓለምን በማስቀደም የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ እና ስርዓቶቿን ለዓለም እናሰራጫለን፡፡
ብፁአን አባቶቻችንን ፣ አገልጋዮችን እና ስርዓቷን አክብረን በማስከበር ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎም ስለተዋህዶ ክብር ከፊት እንቆማለን እና እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ ይከተሉን!!!
#negashbedada #ነጋሽበዳዳ #ነጋሽሚዲያ #Negashmedia
ብፁዕ አባታችን በረከቶ አይለየን ያቺን ጊዜ መቼም አንዘነጋውም ያንን የኮሮና ጊዜ ያለፍነው በእርሶና በሌሎች አባቶች እንባ ነውና በተለይ እርሶን አንረሳም ያትሁት ድምፅዎት በልባችን አለ እግዚአብሔር አይሳሳትም ምናልባት ይህ ዘመን እንደ እርሶ ላለ ትሁት አባት ስለማይሆን ይሆናል ነፍስ ይማር
ብፁዕ አባታችን በኮቪድ ፀሎት ጊዜ አይረሱም። በረከታቸው ይደርብን።
ልክነው መምህር ነጋሽ ፈራጅ መድሐኒአለም ስለሆነ ነጋሽ ወንድሜ ለወቃሽ አናጋልጣቸው ፍርድን ለእሱ እንተወው
ነጋሽ በዳዳ በጣም ለዛ ያለህ ብቃት ያለህ በሣል እይታና አመለካከት ያለህ ሰው ነህ በርታ
ነጋሽ ወንድሜ እግዚአብሔር ይስጥህ መምህራችን ለምን እንድዚህ እንዳሉ ሳይረዱ በጣም ብዙ የኦርቶዶክስ ልጆች መምህራችነን በቴክቶክ ሲሳደቡ ተመልከተናል የአንተ አረዳድ በጣምየሚገርም ነዉ ለሁላችነም ማስተዋልን ይስጠን በእዉነት
❤❤
እንተ ልክ ነህ ። በቤተ ክርስቲያን ላይ ዘመቻ ሲደረግ የባሰ እንዳይሆን መግታትና መታገል ግድ ነው። እከሌ ጥሩ ነው እከሌ መጥፎ ነው የሚለውን ግን መታቀብ መልካም ነዉ። ቄሱም ዝም መጽሐፉም ዝም የሚለው አባባል አይሰራም። በተረፈ ጥረትህን አደንቃለሁ ።
❤❤
Kolkmjkk 3:22
7pl7lp@@tegestassafa6646
የእኔ ደግ ትሁት አባቴ ነፍስዎት በሰላም ትረፍ በረከትዎ አይለየኝ ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ድምፅዎትን ስሰማ በጣም ነው የሚናፍቁኝጊዜየ ደርሶ ወደርስዎ እስክመጣ።
ሰላም ወንድም ነገጋሽ እንኳን ሰላም መጣህ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ በጣም የምወደዉ መምህር ነዉ ፡፡ ኦርቶዶክስ የሆንን ሁላችንም የሱን ትምህርት በተግባር ብናዉል ተጠቃሚ እንሆናለን፡፡
ብፅእ አቡነ አረጋዊ አባቴ ከልቤ ነው የምወዳቸው የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆነና ለሱ መረጣቸው እኛ ወደሳቸው እስክንጠራ በረከታቸው ይደርብን ነጋሽ ወንድሜ ልብህ አይሰበር ከዚህ ሚዲያህ አትጥፋብን ቀጥል እግዚአብሔር ብርታት ይሁንህ ወንድሜ
ነጋሽ ሚድያ እኔ እስካሁን ተከታትዬ አላውቅም ነበርበጣም ህይወት ሰጪ ትምህርትነው እግዚአብሔርይጠብቅህ
ለሁላችሁም ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋዉን ያብዛላችሁ ለአረፋ አባቶቻችን ነብስ ይማር አሜን አሜን አሜን
ወይ እየሩሳሌም ደግሚ ደጋግሜ በጎበኘሽ አይሰለቸኝ እግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖ ደግሚ ለመየት ያብቃኝ።
ወንድሜ ነጋሺ ይቅርብህ ከፍ ብለህ አባቶችን አትናገር አትንቀፍ ወደፊት እንዳይብስ ብየ ነው ላልኸው እራሱ ፈጣሪ ነገሮችን ያስተካክላል አባቶች ካስተማሩት አንድ ምሳሌ ልንገርህ አንድ መነኮሴ በገዳም በእሴት ይታሙ ነበር ይባስ ብሎ አንድ ቀን እሴቲቱ ከባዓታቸው (ከጎጆአቸው)ስትግባ መነኮሳት አዩ እና ለአስተዳዳሪው ብሎ ብሎ ዛሬስ ቤት ድረስ አመጣት ብለው ነገሯቸው አስተዳዳሪውም ብልህ ነበሩና ቆዩ እኔ ልያት እና እናንተ ትገባላችሁ አሉእና ኮቴአቸውን እያሰሙ ወደ መነኩሴው ቤት ገቡ መነኩሴውም ሴትዬዋ ላይ ቅርጫት ደፍተውባት ነበር ብልሁ አባት አስተዳዳሪው ማለቴ ነው ቅርጫቱ ላይ ቁጭ አሉእና መነኮሳቱን ግቡእና ፈልጉ አሏቸው መነኮሳቱ ቢፈልጉ ሴትዬዋ የለችም በሉ ሒዱ ሁለተኛ እንዲህ ወሬ እንዳልሰማ አሉ እና መነኩሴውን እና ሴትዬዋን መክረው በፃም በፀሎት እንዲተጉ አድርገው ገመናቸውን ሸሺገው ለክብር እንዲበቁ አደረጉአቸው ይላሉ እና መመስገን ያለባቸውን አቅርብልን ሚነቀፉትን ባለቤቱ ይመልሳቸው ማለት ነው ያለብን
Negashiye egziabher edmena tena yistih wendime!!
አባታችን ብፁዕ አቡነ አረጋዊ በረከትዎ ይድረሰን እጅግ በጣም የምወዳቸው አባት ነፍስዎትን በአጸደ ገነት ያሳርፋት
ያባታችን በረከት አይለየን ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን
ነጋሽ ሰላምህ ይብዛልህ የአገልግሎት ጊዜህን እግዚአብሄር ያባዛልህ በዚሁ ቀጥል ማስተዋሉን እግዚአብሄር ይስጠን
መምህራችንን ፀጋውን ያብዛልን
የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ዕንቁ ወንድማችን መቼም ቢሆን እውነትን ከመናገር ነቅነቅ እነዳትል አውነትን እግዚአብሔር ይወደዋል ቀጥልበት እግዚአብሔር ይጠብቅህ እኔ ይህን ሚዲያ ካላየው እንቅልፋም አይወስደኝም በእውነት ሱስ ሆኖብኞል በርታልን 🙏💚💛❤🙏
እመብርሃን የጭንቅ አማላጇ እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጅሽ ከጌታችን ከመድሀኒታችን ከእየሱስ ክርስቶስ የአስራት ሀገርሽን ኢትዬጵያን አስቢ ልጆችሽን አማልጂን እንደ ሀጢያታችን ብዛት ሳይሆን እንደ ቸርነቱ እንዲምረን ለምኝልን 🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤❤❤ኢትዬጵያ እጆችዋን ትዘረጋለች🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን
አባታችን በረከቶዎ ይደርብን 💔💔💔💔💔😭😭😭😭😭😭
ስለአድኖ የምትሉትስ ሁለት እግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ ላይ አይወጣም ሰማይና ምድር ብቻውን የፈጠረ እግዚአብሔር የፍጥረቱ ሁሉ ጌታ ነው
መምህራችን እዮብ ይመኑ እዉነታቸዉን ነዉ ዝም ማለት ብዙ ያተርፋል
አሜን 🤲🤲🙏
ጥሩና አስተማሪ የሆነ ዝግጅት ስለምታቀርብ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልን።
አባቶችን የሚፈታተን ነገር አትናገር የነሱን ለእነሱ ተው
እውነትክን ነው ወንድሜ እኔ የታመመሰው ይዤ ገዳም ነበርኩ ከአዲሳባ ጉዞ የመጡ ሰዎች ታማሚ ሰዎች ያረፉበትን አዳራሽ አስለቅቀው እነሱ ምግብ ይበሉበታል ከዛ ያስወጧቸው ታማሚዎች ምግብ ሲለምኗቸው በርዘግተው ይበላሉ በዘበኘ ፀበልተኞቹን እያስባረሩ በጣም አሳፋሪ ስራ ነው ሚሰሩት ለቅስፈት እንጂ ለበረከት አይሆንላቸውም ደሀን በሽተኞችን እያጓጉ በጣም ፀያፍ ስራ ነው ሚሰሩት ወድሜ ጥሩ ነገር ነው ያነሳከው ። ግን ሚሰማ የለም
ለመምህራኖቻችን ቃለህይወት ያሰማለን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ❤❤❤
በእውነት የአባታችን ሞት ለማመን የሚከብድ ነው ትሁቱ አባታችን በረከቶት ይደርብን
ሰላም ወንድም ነገጋሽ እንኳን ሰላም መጣህ የእግዚአብሔር ሰላም ከአንተጋር ይሁን እመብርሃን ትጠብቅህ❤🙏
ነጋሽየ ስለገዳም ያቀረብከዉ
በጣምብዙትምህርትአለዉ
ባለማወቅ እየሄድን ጠፍተናል!!
እንኳን አነሳኸው በዘሠኔ የማመሰግናቸው አባቴን ቄስስ መንግስቱ (የእናት ልጅ )ናቸው በዚሆ ዘመን ደግሞ አባ ኪዳነ ማርያም ግርማ እድሜና ጤና ይስጥልኝ እድሜ ከጤና ይስጥልኝ በረከታችሁ ይደርብን
የእግዚአብሔር በረከት ይብዛ
ልን ተብሎነው የሚባለው።
እግዚአብሔር ይጠብቅህ ተባረክ የልቤንፍላጎትና ሀሳብን ነው የምትናገረው እድሜ ከጤና ጋርይስጥልኝ
የመምህር እዮብ ትምህርት እኔ ማን ነኝ ብዬ እራሴን እንድጠይቅ አድርጎኛል ።ዛሬ ያለሁበት ደረጃ እስክደርስ ስንት የማይገባ ሀጢያት ሰርቻለሁ ?እንኳን ካህናትን ቀርቶ ልጆቼን የመገሰጽና የመውቀስ አቅም (ማንነት)አለኝ ወይ ብዬ እራሴን እንድጠይቅ አድርጎኛል ።ወደ ኋላ የሚያሳይ መስታወት ነው ።ክብር ይስጥልኝ አንተም በርታ ።
Memihir eyob yeagelgilotihin zemen yabzalin.
አባታችን ነፍሰዎትን ከነ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ጋይ የድርግለዎት
እግዚአብሔር ይርዳህ
መምህራች የተናገሩት ትክክል ነው የሚሰማ ይስማ በእውነት ለጽድቅ የሚሄዱ እንዳሉ ሁሉ ለእርኩሰት የምንሄድ አለን እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን ።
እግዚአብሔር ይባርክህ በእዉነት
እነዚህ የጉዞ ማህበር ነን የሚሉ ሰወች
የሚጠይቁት ትራንስፕርት ከመደበኛዉ በ3 እጥፍ ደብል ነዉ😢😢😢
ሰላም ወንድም ነጋሽ ‼‼‼ እኔ በአንተ ዬቱዬብ ብዙ ነገር ተምሬበታለሁ ስለዚህ ቀጥልበት አመሰግናለሁ 👏👏👏👏👏👏
መምህር ይመኑ. 👉👉👉 በጣም ታላቅ አስተማሪ ናቸው ማንም ሰው ሰውን ከመተቸት የራሱን ኑሮ ቢኖር ማንም ከማንም አይጣላም ነበር 👈👈👈 ዝም እንበል ማለት የማንንም ድክመት አናውራ እራሱ ባለ ቤቱ መልስ ይስጥበት 👈👈👈 በጣም ሰፊ ትምርት አስተምረው ናል ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 😭😭😭😭😭😭😭😭
ያረፉት አባታችን ምን ነክቶቸው ነው እኔ ን እንዳሳዘኑኝ 😭😭 ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያሳርፍልን ለዘመዶቻቸው ለምእመናን ፅናቱን ስጥልን. 😭😭 አባት ማጣት ቀላል አይደለም 🙏🙏🙏🙏🙏 እግዚአብሔር ይርዳን አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏
ሁሉንም ለሚያይ መተው
mktelalbeh ❤❤❤❤
አዎ ወንድማችን እኛ ካህናትን መንቀፍ አንችልም አትፍረድ- - -
Bewunet atafrim wandime
የቤትክርቲያን አባቶች ካኽናት በተመለከተ ፀሎት አደርግላቸው የቤተከሰርስቲያን ገመና አታውጣ ያንተ የኔ ድርሻ ወይም የምመን ድርሻ መፀለይ ነው ዶግማዋ የሚሽር ከሆነ ቢቻ ልንቃወም እንችላለን ።
ወንድሜ አምላክ እረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ይስጥህ አባታችን በምት ስለተለዮን በስጋ አስተሳስብ ቅር ቢለንም ይህን መጥፎ ጊዜ እንዳያዮ እግዚአብሔር ስለፈቀደ ስለወደዳቸው ነው በመጥራት ያከበራቸው
@@genet-m7s አዎ ትሁቱ አባቴ በስጋ መለየታቸው ለእኔ ቢከብደኝም እግዚአብሔር ምን ያክል እንደሚወዳቸው ግ አረጋግጫለሁ ።
Amenñnnnn amenñnnnn amenñnnnn sle aulu neger egizihabher ymesgen kale eywetn yasemaln memrochachin edime tena ysitln yesemanewn belbonachin yasadriln 🙏🏻♥️♥️🙏🏻♥️♥️🙏🏻♥️♥️🙏🏻♥️♥️🙏🏻♥️
ትዛዝዝን እሽ
እውነት ትክክል ነው ነጋሽ ኛም እደበግ መነዳት እግዚአብሔር የልብ አምላክ ነው ይቅርታ ያድርግልን
ነጋሽ ወንድሜ ለክብረ ክህነቱ መፈተን ምክንያቱ እኛ ነን መወቀስ መወቃቀስ ካለብን እኛው ነን ካህኑ ከያዘው መስቀል ይልቅ የያዘው እጅ ከተሸከመው ክህነት ይልቅ የተሸከመው ሃጥያት እስኪ አስበው ሃጥያት ሰርተህ የሚናዝዝ ካህን ብታጣ እኔ አይሁንብኝ የማብድ ይመስለኛል ሃጥያታቸውን አደባባይ እያወጣን ምእመኑ የጌታ ስጋና ደም ለመቀበል ካህን ይመርጥ ይዟል ክህነቱም ስጋውም የክርስቶስ እንጂ የሰውየው አይደለም የሚለውጠውም የካህኑ ቅድስና ሳይሆን ቃል ኪዳኑ ነው ታዲያ ካህን ያ የጌታ ስጋውን ደሙን መለኮቱን የመፈተት ስራውን ሲከውን ጌታ ዝም ካለው እኔና አንተ ምን አግብቶን ባደባባይ ዝቅ ብለን እንደልጅ አባቴ የማየው የምሰማው ምንድነው ብለን በቤተሰብ ቋንቋ እንመካከር ትውልድ ላይ አቅደን እንስራ አሰረ ክህነት የጠበቀ ትውልድ ቦታው እንዲይዝ ካህናት በቂ ደመወዝ እንዲኖራቸው የተበላሽው አስተዳደር በጥበብ እንግራው ምእመኑ መብትና ግዴታውን ይወቅ ይረዳ የሚያጸድቀን እሱ ነው እርግጠኛ ነኝ ክብረ ክህነት ላይ ያለን አመለካከት ጌታን ደስ አያሰኘውም ስለዚህ ምእመኑን ባደባባይ ካህናትን በቤታችን በጓዳችን እንገስጽ ምእመኑን እየሰበርነው ነው
ትህትናህን አደንቃለሁ
ጌታቸው ወልዴ ነኝ ከደብረ ምህረት ቅ ሚካኤል የዲ ሄኖክን ክብረ ክህነት መጽሐፍም ማየትም ጠቃሚ ነው
አንድ ጊዜ ደንግጫለሑ ..... ቢንያም ከሚባል ልጅ ጋር ሆናችሁ ያቀረባችሁትን ሳይ እሱ በተለይ ጳጳሳቱን ይናገር የነበረው ንግግር በማየቴ በጣም ደንግጬ ነበር እሱ ማን ነው ብዬ ማርያምን ታስሬ ምናምን ይላል...... ከባድ ነው እግዚአብሔር ሸፋኝ ነው ..... ሲናገሩ ማይጠነቁትን አትጋብዝ በተረፈ ጥሩ ልብ አለህ መነካት እራሱ ትልቅ ነገር ነው ሌላው ይቀጥላል ወንድሜ ዲያቆን ተባረክ
Amen amen amen Egezeyabeher abezto yebarekeh
🙏🙏🙏
ወንድማለም ሰላመ እግዚሀብሄር ይብዛልህ
የሚገርምህ እኔ ሙዳይ መፅዋት ውስጥ መክተት ያቆምኩት በዓበታችን በአቡነ ጳውሎስ ግዜ ነው ያለኝን ወደገጠር ቤተክርስቲያን ነው የምልከው አነሰ በዛ ዓልልም በአንተ የሚተላለፋትን ጭምር ፈጣሪ ሀገራችንን ሰላም ያርግልን የአባታቸን በረከት አይለየን
ወንድሜ ነጋሽ፡በእውነት፡ እግዚዐብሔር ፡ይመስገን!!! ሁላችንንም ፡ቃለ ፡እግዚዐብሔርን፡ ሰምተን፡ የሚርድ፡ ልብ ይስጠን፡ እኔ፡ የምልህ፡ አባቶቻችን ያስተማሩንን፡ በተግባር፡ እናውል፡ ልክ የተሸሸገውን፡ ገመናችንን፡ እንደማናወጣ፡ ሁሉ ፡የለቅሶአችንን ፡አመሃ፡ ፈጥኖ ፡እንዲምረን ፡በእርሱ ፡ፊት፡ እናፍስስ ችግሮቻችን፡ በውስጥ ፡የሚፈቱበትን መንገድ፡ እንፈልግ።
አር በርታልን ወንድማችን እዳታቌርጥብን በእርታልን በእጣም ነው የምከታ ተለው እግዚአብሔር ያጠክርክ❤❤❤❤❤❤
እንዴት መሰለህ ወንድሜ ያልገባ ነገር አለ ሀሳብ ትክክል እንደሆነ እንረዳለን ግን ምን አለ መሰለህ ሁሉም ነግር በእግዚአብሔር ነው የሚሆነው ስለዚህ ሁሉንም ለሱ መስጠት ነው የሚሻለው አለዛ አሳልፈን ለክፉ መፈስ ነው የመንሰጠው ይሄ ማለት ደሞ እየባሰ እንጂ እየቀነሰ አይመጣም
አባታችን አቡነ አረጋዊ ነፍስዎ ከደጋጎች ጎን ይኑርልን እኔ መቼም ከልቤ አይወጡም በኮረና ግዜ ቤተሰቤ በሙሉ በጉጉት ነበር የምንጠብቃቸዉ አባታችን በረከትዎ አይለየን🙏🙏🙏
@@alemtsehayhailu4069 አሜን
እግዚአብሔር ይማረን
💯💯💯💯💯😭😭😭😭😭💯💯💯💯💯 Egziabher yimsgan salhulum negar ❤
ስለገዳምየተናገርከው ስለጉዞጫረታእኔምቅሬታአለኝወንድሜተባረክ
ቃለ ይህወት ያሰማልን ወንድማችን 🙏🙏🙏🙏🙏
ነጋሽ ሚዲያ የምታቀርቡት ፕሮግራም ድንቅ ነው። ብፁእ አቡነ አረጋዊ የሚቆጩ አባት ናቸው። በረከታቸው ይደርብን። እውነት እይታህን አደንቃለሁ። ግን በገንዘብ በአበል የሚያስተምሩም ሆኑ ዘማሪያን ለምን ይከፈላል? ወንጌል በገንዘብ ይሸጣል እንዴ? በየደብሩ ያሉ አገልጋዮች ቢያስተምሩ የሚል ሀሳብ አለኝ ። ነጋሽ የምታቀርባቸው መምህራን የኦርተዶክስ እንቁዎችን ነው እናመሰግናለን በርታ።
ሰላም ጤና ይስጥልኝ,ጋዜጠኛ እድሜ ይስጥህ
ነጋሽ ጥሩ ፕሮገራሞችን ስታቀርብ ባይህም ዛሬ በተለይም በመምህር ኢዮብ ይመኑ ትምህርትና ተግሳፅ እራስህን ለማየት በመወሰንህ ደስ ብሎኛል፡፡ ወደፊትም በዚህ ጉዳይ ላይ የምታቀርበውን ዝግጅት ታስተካክላለህ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ እኔ አንዳንዴ አንተም ሆንክ ሌሎች አዘጋጆች በተለይ በቤተክርስቲያን አካባቢ ያለውን ጉድለት በጣም አጉልታችሁ ስታወጡ ጉዳዩ እውነት ቢሆንም እንኳን እነዚህ ሰዎች እውነት ለቤተ ክርስቲያን በማሰብ ነው ወይስ ሌላ አላማ አላቸው ብዬ እንዳስብ የተገደድኩበትም ጊዜ አለ፡፡
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ነጋሽ ወድሜ እዚህ ላይ የሚሰሩት አብዛኛውን ተሀድሶ ናቸው እኔ ተጣልቻለሁ ከዛ በዎላ መሄድ ትቻለሂ እጣንና ቅባቅዱስ ሎሚ የተባረከ ነው ብለው ይሸጣሉ የሚገርመው የሚታወቁ የቤተክርስቲያን ሰዎች አሉበት በጣም ነው የሚያዛዝነው
ስላም ለአንተ ይሁን
አባቴ ኑሩልን አንዳንዶች ቡና የሚፈላበት አንገባም እድል ነው እንጀራ እየበሉ ሰው የሚያሙትስ አይብሉ ሊባል ነው
ኣሜን❤🎉❤🎉
ነጋሽ ሚዲያ ተከታታይህ ነኝ ከመንገድ ሰትወጣ እያየሁ ዝም አልልም ብዬ ነው ይሄውም አባ ሐይለማረያም በረከታቸው ይደርብን እያልክ ሰውየውን አለተገቢ ቦታ ሰጠሀቸው 😎 እኝህ አባት ተብዬ በ2016 በነጮች አቆጣጠር በሳልተምህርት ቤተክርስተያን ውስጥ ፕሮቴስታንተን ከነጫማቸው አስገብተው ቅባታቸውን ሰቀበቡ ነበር የህን መረጃ ከAesop Ethiopiya የሚል ሚዲያ አለ እዛ ላይ ገብተህ ተመለክት "" አዲሱ የአለም መንግስት ሐይማኖት"" ከቀጥር1-3 አለልህ የኝህን አባት ተብዬ ብልግና ትረዳለህ😎 ለመረጃ ቅርብ ሁን በተረፈ በርታ!
ጋዜጠኛ ነጋሽ በዳዳ ለቤተ ክርስቲያናችን ያለህን ቅናት በጣም ነው ምወድልክ።በተረፈ መምህራችን መምህር እዮብ ይመኑ ያሉት ሀሳብ መፅሀፍ ቅዱሳዊ ነው አውነትም ነው ያዉ አሳቸው እንዳሉት ዲያቢሎስ ፈተናውን በእረኞች ላይ ያበዛል መንጋውን ለመበተን እና ከዛ የተነሳ እስቲ መውቀስ ብቻ ሳይሆን ፈጣሪ እንዲያበረታቸው ፀሎትም እናድርግላቸው የሚል ሀሳብ ያዘለ ነው።ለመምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን።ነገር ግን ፀሎት ማድረጉ እንዳለ ሆኖ መፅሀፍ ቅዱስ እንደዚውም ደሞ እውነትን ግለፅ ስለሚል መናገርክ ክፋት የለውም።so ፀሎት እያስቀደምን እውነትን አንገልፃለን ከዛ የድንግል ማርያም ልጅ መድሀኒት አለም ሁሉን ያስተካክላል።
ወንድሜ ነጋሽ በእግዚአብሔር ሰላምታ ሰላም ልልህ እፈልጋለሁ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ ወረዳ የ ቅዱስ ሚካኤል ፀበልና የሌሎች አቢያተ ቤተክርስቲያን በ8 የከተማ ቀበሌና በ35 የገጠሩ አካባቢ የተከበበች ናት እና በዚች ከተማ አንድ ምዕመን አንድ ወር ሊጠመቅ 100ብር የከፍላል እግዚአብሔር እንድንበት ዘንድ በነፃ የሰጠንን በገንዘብ እየተሸጠ ነው
Abatachen.berketachew.yedrven.qale.hiwet.yasmalen❤❤❤
አሜንአሜንአሜን
ድንቅ ነው ግን በጣም እየረዘመ ነው
ሰላም ላተይሁን ወድማችን ለመምህራችን ቃለህወት ያሰማልን
ብፁእ አባታችን በረከታቸው ይድረሰን መምህሮኞቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን እኝ አባት የእየሱስ ገዳም አባት ናቸው አንድ ልጅ ብቻ እያስተማሩ ያሉት 🎉🎉🎉በርታልን የኛ ጀግና መምህር ደረጄ ዘወይንዬ ናፍቀውናል አልተመለሱም?
እኔ አርብ ሀገር ነው ያልሁት ግን ኦላይን መሀበር አለኝ የችግሩ ብትክርስትያን ለመርዳት ፕሮግራም ይዝናል እግዚአብሔር ይርዳን አባት አሉን በኢሳችው አምካኝነት ይድርሳቻል 🙏🙏🙏
ነጋሽ ስለምታቀርባቸው ርዕሰ ጉዳዮች በጣም ገንቢ እና ዘመኑን የዋጁ ጠቃሚና ወሳኝ ሀሳቦች ናቸው በጣምም አስፈላጊ ናቸው በአንድ መምህር አማካኝነት የሰማካቸው ተግሳጽ መሰል ትምህርተ ለሀሳብህ ወይም ስለ ቤተ ክርስቲያን ጠቃሚ ጉዳይ ትንሽ ያዝ ያደረገህ ይመስላል ነገር ግን አንተን አይመለከትም ከተመለከተም ሌቦችን አጭበርባሪዎችን የሙዳየ ምጽዋት ገልባጮችን ነው የሚመለከተው በፍጹም እውነቱን እውነት ከማለት ቅንጣት ያህል አትጠራጠር እውነት መቸም ቢሆን እውነት እንጅ ሀጥያት ወይም ወንጀል ሆኖ አያቅም እውነት ነው ከአባቶች ከመምህራን የሚተላለፉ መልዕክቶችን ማዳመጥህን አደንቃለሁ ግን እውነት እውነት ነው ከቻልክ መምህሩ ጋራ በአካል አግኝተህ ብታናግራቸው ጥሩ ነው እውነታው ለእሳቸውም ስለ ማይጠፋቸው አእ😢ምሮህ ንጹህ ሆኖ እንድትሰራ ለማለት ነው አመሰግናለሁ
ፎቶመነሳት፣እና፣እየሩሳሌም፣ይሄይመስላል፣መታየት፣ያለበት፣ነው፣ይሄን፣ለማየት፣ያብቃን፣ቢባልምንችግር፣አለበት፣
ወንድም ነጋሽ እውነት እኔ ሁል ጊዜ የማስበው ሀሳብ ነው ያነሳህው እድሜ ፀጋውን ያድልህ
ሠላም ወንድማችን ጥሩ መልዕክት ታስተላልፋለህ፡፡ አንተ ያልከው ልክ ሊሆን ይችላል መምህር ኢዮብ ያስተማሩትን በማስተዋል ብናየው ይህ የቤተክርስቲያናችን አስተምህሮ ነው ፡፡አምላክ የቀባውን የሚቀጣው አምላካችን ሰለሆነ ከአንተ የበለጠ እውቀት ባይኖረኝም አስተያየት ስጡኝ ባልከው መሰረት ግን ከእኛ የሚጠበቀው በዚህ ዘመን በብርቱ መጸለይ ነው፡፡ የምታደርገውን በጎ ነገር ሳላደንቅልህ አላልፍም፡፡ እመብርሃን ብርታቱን ትስጥህ! በተቀቡት ላይ እጃችንን እነዳናነሳ እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቀን፡፡ ለእነሱም የተቀበቡበትን አገልግሎት እንዲሰጡ አምላከ ቅዱሳን ይርዳቸው
ወንድም አለም ነጋሽዬ የእኝህ አባት ሞት እንደ እናቴ ሞት የግር እሳት ሆኖብኝ በልቤ ተተክሎብ ይኋው አለ እስከ አሁን።
@@etifasefa2886 የእግር እሳት የስጋ አባቴን አጥቼዋለሁ ባለቤቴንም በተመሳሳይ የአባታችን ሞት ግን እውነትም የእግር እሳት የልብ ቁስሌ ናቸው እስከ ዘላለም
ወንድሜ እድሜ እና ጤና ይስጥክ አሁንማ ገዳም አይደለም ቤተክርስቲያንም ስንሄድ ፎቶ እና ቪድዮ ነው ስራ ያረግነው እባካቹ አቁሙ። የእውነት ለመናገር ነቀፌታችን በጣም በዛ ሰው መሆናቸውን ሁሉ የረሳነው እስኪመስል ስለዚህ መምህራችን እውነት ነው ያሉት መልካሙን ጎልተን ብናወጣ ቤተክርስቲያናችን እኛም የት በደረስን ፈጣሪ ምህረትን ይላክልን
አምላክ ይርዳህ ግን ልክ ነው ሠባኪው ሌላ አማራጭ እየጠፋ ነው አሥተያየት የሚሠጠው
negasheye berta ayzone wedehola mehede yelem wedefite new mehede. ye-akaki lije.
ሠላም ወንድም አለም
ነጋሽ ወንድሜ እግዚአብሔር ይስጥህ
ቤተክሕነትን መከሩ ጉቦ የቅር አፈርን አንገታችንን አሰደፋን።
አር መቀጠል አለብክ ወድማችን😢
ሰላም ነጋሽ እንኳን ሰላም መጣህ
ወንድሜ በርታ ፈጣሪ ይጠብቅ
አይ አባ የእግር እሳቴ ጊዜየ ደርሶ ወደ እርስዎ እስክመጣ በጣም ነው የሚናፍቁኝ አባ አባቴንም ቀብሪያለሁ ትዳሬንም የአባ ሞት ግን አዲስ ይሆንብኛል በረከትዎ አይለየኝ አባ
ትክክል
ወንድሜ ነጋሽ እግዚአብሔር አምላክ ይቅር ይበለኝና ብሞት ሙዳየ ምፅዋት ላልሰጥ ለራሴ ቃል ገብቻለሁ ለገጠር ቤተክርስቲያን መርዳትና ለነደያን እሰጣለሁ እንጂ እንተም እግዚአብሔር ይባርክህ ከበረከቱ እያሳተፍከን ነው በዚሁ ቀጥል እንጂ ማርያምን እየተቃጠልኩ ነው በየቤተክርስቲያኑ የሚሰራው ስራ ያሳርራል ያቃጥላል ሁሉም የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ በአገር ውስጥ ከአገር ውጭ ያለ ሁሉ ሊያስብበት የሚገባው ነገር ነው የሙዳይ ምፅዋት ኪስ ማደለቢያ ሆኖል
waaqaayyoo barbaadeen akkaa ilaachaa isaati nagaan baanee yaa galuu ameen.mirgaa abbumaa keentaa waaqnii keenyaa galmaa edeen irraa nuuf yaa arjoomuu.
❤❤❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏
ወንድም አለም ነጋሽዬ ገዳመ እየሱስ ነው