I really wanted to listen to this interview but couldn't continue. I had to unfortunately end it due to irritating interruptions of the host. What a disappointment!!
Libero's style is the best way for a journalist to interview a guest who is knowledgeable on the subject. When a journalist interviews without reading or knowing the topic or chronological order of events, there is no filtering for absorbing biased or wrong information comes out from the interview. Libro is trying to balance and check that the interviewer is not feeding us his personal or erroneous story and sometimes makes much clearer vague issues. I wish others would follow his style. Most journalists give a free ride to their guests and damp all uncertain and biased toward the public, which consequently harms the general public with less knowledge on the subject to accept wrong info.
አቶ ገሰጥ በጣም የሚገርም ስዕላዊ አገላለፅ የገለፁልን ስለሆነ በጠም እያመሰገንን በዛን ወቅት አቶ ገስጥ ደርግን መምራት ነበረባቸው ከደርግ ከፍተኛ ባለስልጣን ከነበሩት የፍስሀ ደስታንና የብርሀኑ ባየህን ሰምተናል እኚህ የተሻለ አገላለፅ አላቸው
አላዋቂ ሳሚ…አሉ። እንዴት ያሉ ትግስተኛ ሰውናቼው። የኢትዮጵያ ሕዝብ ይሄንን ታሪክ ከርሶ በላይ የሚነግረው ስለሌለ እባክዎትን ከደረጄ ኃይሌ ጋር በጥሞና አውጉን።
አስተያየት ለመስጠት የቻልከው ሊብሮ ስለጠየቃቸው መሰለኝ ከገነነ ወዲያ ጋዜጠኛ?
ልክ ነኽ ከአቶ ፋሲካ ሲደልል ጋ ያደረገው መሳጭ ኢንተርቪ ነው።
ገነነ ክቡር ዘበኛ ሳይሆን ክብር ዘበኛ ነዉ የሚባለዉ።
በጣም ደስ የሚል ታሪክ ነው እሚገርመው ደራሲው በዛን ጊዜ የስንት አመት ሰው ቢሆኑ ነው አሁን ይሄን አይነት አቁአም ያላቸው ገና ደህና ጉልማሳ ናቸው ። እግዜር ይስጥዎት እንደዚህ ለጣፈጠ ታሪካዊ ትርክት።
የደርግ አባላተ በሙሉ ወጣቶች ነበሩ።
@@amareworku3784 ምን ወጣቶች ነበሩ ህፃናቶች ነበሩ እንጂ
በግል ከሚያውቁት
አዎን አቶ ገስጥ በሚገርም ሁኔታ እራሱን መጠበቅ የሚችል ሰው ነውና የእድሜው መተለቅ ሰውነቱ ላይ ጉዳት አላደረሰበት፥ ከሚጎዱ ነገሮች የተቆጠበ ስለሆነና በቀላሉ ስለማይጨነቅ እነሆ ከማንም በላይ የደርግን ሕይወት መተንተን የሚችልና የባለስልጣኖቹን አቋም እንኳን መግለጽ የሚችል ባለአስደናቂ አእምሮ ባለቤት ነው።
@@sileshimekonnen4915 10Q 🙏🏼
I really wanted to listen to this interview but couldn't continue. I had to unfortunately end it due to irritating interruptions of the host. What a disappointment!!
Share Ur Idea
መንግስቱ በስልጣን ጥማት የተቃጠለ ነበር ይህ የስልጣን ጥማቱ እስከ ውድቀቱ ዘልቆ አገሪቱ ለገባችበት ውጥንቅጥ ትልቅ አስተወፅዖ ነበረ
የታሪኩ ባለቤትና ተራኪው ሻለቃው ሆኖ ሳለ አዘጋጁ ለምን የታሪኩን ቅድመ ተከተል አንደሚያዛባ ግራ ይገባል
ገነነ ትልቅ ችግር አለብህ የምንግዜም ችግርህ ጥያቄ ጠይቀህ እንግዳው እንዲናገር እድል አትስጥም መልሱን እስኪጨርስ አትጠብቅም ሌሎች ጥያቄዎችን እየደራረብክ ልንስማው የሚገባን መልስ እኛም መስማት አልቻልንም እንግዳውንም ስሜን ደቡብ ታመላልስዋለህ ወይ ጥያቄዎችህን በወረቀት እየፃፍክ እንግዳው የጠየቅህውን መልሶ ሲጨርስ ጠይቅ ወይም አርፈህ ተቀመጥ እንስማበት እንግዳዎችህም ተቸገሩ ጣልቃ መግባት መቸኮል ይህ የሙያ ጉድለት ነው እባክህ ታረም ሁሌም ይህ ስህተትህ ሊታረም አልቻለም
ጋዜጠኛው ምርጥ ጋዜጠኛ ነው። ለምን አታስወራውም የምትሉ ሰዎች ወሬ ስለምትወዱ ነው። እንዲህ አይነት ታሪክ አንድ ሰው እርሱ እንደታየው ሊተርክ አይገባም። ጋዜጠኛውም የራሱን እይታ ለተናጋሪው ማሳየት አለበት። እውነትን አንድ ሰው እንዳለ መመልከት አይችልም። ጋዜጠኛው የሱን ያየበትን ለተናጋሪው ማሰማቱ ተናጋሪው እይታውን እንዲያስተካክል ያደርገዋል።
ጋዜጠኛውን ማድነቅ ያልቻላችሁ የራሳችሁን ችግር በሱ ላይ አታድርጉት እባካችሁ። በደንብ ካደመጣችሁት ጋዜጠኛው ብዙ ሲያርመው እያየን ነው።
ልክ ነዋት ትልቅ ከብት እርባታ ወጣት ዘመ ናዊ እርሻ እንደ ፋሽን ውጪ ተምረው የሚመጡት ቀጥታ ትላልቅ እርሻ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያዋች በዚሁም ትልልቅ መንገዶች በግል የሚገነቡበት ጊዜ ነው ለውጡ ጡረታ የሚወጡት በግሩፕ እየተደራጁ የእርሻ መሳሪያይዘው ወደ ገጠር የመግባት
ፎርማቱ ቃለ መጠየቅ ሳይሆን ክርክር ቢባል አሪፍ ነበር
It’s right on the money
We need more interviews of him with another journalist. Rest in peace to Genene
ታሪክ እንዲህ ሲተረክ ያምራል
ገነነ ሊብሮ የታሪክ መዘክር ነህ
አብረህ የነበርክ ያህል እኮ ነው ቀኑን እና ዓመቱን የምታስታውሳቸው።
አቶ ገስጥም ትልቅ የታሪክ ሰው ናቸው
አደራብዙ እንጠብቃለን እንዳታሳጥረው ገኔ
ገነነ ሊብሮ ምክር ያስፈልገዋል! የጋበዘውን እንግዳ እንዲናገር ይፍቀድለት! እንግዳ ጋብዞ እኒ አዉቃለሁ ማለት አስነዋሪ ነው
ነበር ቁ1-2አንብቤዋለሁ በጣም ተራኪናቸው
ዕድሜ ይስጦው
ክፉዎች አሁን እንኳ የእውነት አውርተው ለመጭው ትውልድ እውነተኛ ታሪክ ማሳወቅ አይፈልጉም ፡ ጉዶች ምን አይነት እርጉማን ናቸው እነዚህ የ60 ዎቹ ጉዶች ሁሉም ቃለ መጠይቅ የሰጡት ጉዶች አንድም ሚስጥር አያወጡም ለቀሪዉ ወጣት ክፋትን፡ ጥርጣሬን እና ደነዝነትን እያሳዩን ይሞታሉ እነዚህ የሌሊን ውታፎች ይቺን ሀገር አፈራረሷት
Yelenin theory kebarinet abatihin Nesta awetalih , pick up books first
እባክህ በመሀል እየገባህ አታቋርጣቸው
አያቴ ስለነበረበት መስማት እፈልግ ነበር ምንም መስማት አልተቻለም ታሪኩን በቅደም ተከተል እንዳይናገሩ ነው ያደረጋቸው በቀጣይ ሌላም ሰው በዚህ ጋዜጠኛ ለመጠየቅ ፍቃደኛ የሚሆን አይመስለኝም ቦታው ላይ ቢኖር ምን ሊሆን ነበር።
ኧረ ምን ይሻላል የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ስለ ኤርትራ እውነት ካልተናገሩ ፖለቲካ አያውቁም ነው እንዴ የሚባሉት? እውነት እውነቱን ለመጪው ትውልድ ካልነገርነው እኔ እንደማስበው ይሄ ሁለት አገር እንደተቃቃረ ይኖራል መቸም የአባት ሀጥያት ለልጅ አይሆንም በኤርትራ የተደረገ ግፍ ላለመግለፅ ምክንያት መፍጠር ጥሩ አይደለም በኤርትራ የተፈፀመ በመረጃና ማስረጃ የተሰነደ ነው ሌላው ይቅር ጦርነት ቢሆንም በአመራር ስለነበሩ ኢትዮጵያውያን የጦር መሪዎች ጀግንነትም ጭምር በኤርትራውያን የተሰነደ ነው ምክንያቱም ታሪክ ነው ታሪክ ደግሞ እንዳለ ስታስቀምጠው እንጂ ደስ ባለህ አይፃፍም ወይም አይተረክም ደራሲ ገስጥ ተጫኔ የኤርትራ ህዝብ ፀያፍ ስድብ እየተሳደበ ጦሩን ስላስቆጣው ከካምፕ ወጥቶ ብዙ ሰው ገደለ ስለዚህ የተገደሉት ኤርትራውያን በአፋቸው ይሉናል ፀያፍ ያሉትንም ቢነግሩን ጥሩ ነበር ከዚያ የኤርትራ ታጋይ ዱቄት ሲያደርጋቸው ደግሞ በራሱ ጥፋት ይላሉ ይሄ ሁሉ ኤርትራን ዋጋ (credit) ላለመስጠት ነው ግን ለመጪው ትውልድ ጥሩ ትርክት አይደለም አሁንኮ በልጆችዋ መስዋዕትነት አገርነትዋ አረጋግጣለች ኤርትራ እየሄደ ሲሞት የነበረ ኢትዮጵያዊ ለምን ሞተ ብሎ የሚጠይቅ ኢትዮጵያዊ ባለመኖሩም አዝናለሁ ጠያቂ ቢኖር እነዚህን ያስፈጀ በህግ መጠየቅ ነበረበት ግን እውነት እንዳይወጣ ቄሱም ዝም መፅሀፉም ዝም ሆነ ነገሩ
ገኔ የታሪክ መዘክር ባለ ሁለገብ እውቀት በመሆንህ ሳላደንቅህ አላልፍም
Libero's style is the best way for a journalist to interview a guest who is knowledgeable on the subject. When a journalist interviews without reading or knowing the topic or chronological order of events, there is no filtering for absorbing biased or wrong information comes out from the interview. Libro is trying to balance and check that the interviewer is not feeding us his personal or erroneous story and sometimes makes much clearer vague issues. I wish others would follow his style. Most journalists give a free ride to their guests and damp all uncertain and biased toward the public, which consequently harms the general public with less knowledge on the subject to accept wrong info.
እንዴት መሳጭ ታሪክ ነው ገነነ ግን አንብበክ ነው ወይስ የዛ ዘመን ሰው ነክ ?
ይሄ ጋዜጣኛ ይጠይቅና እንግዳውን ቀድሞ ያንኑን ጥያቄ እራሱ ይመልስዋል እርጋታ የሚያጥረው ችኩል ጋዜጣኛ ነው።
የማይሰማ ፍጡር ነዉ: ባለፈዉ 1-2 ክፍሎች ተመክሮ የማይሰማ ነዉ።
Too many interruptions 😢
የመንግስቱ ኃ/ማርያም ወደ ስልጣን መውጣት ዝም ብሎ ባጋጣሚ የሆነ አይደለም። በደንብ አስቀድሞ የታቀደና ተቀነባበረ ሴራ ውጤት ነው።
ጠያቂው እባክህን ሰውየውን አስጨርሳችው በየመሀሉ ጣልቃ አትግባ ። መሀይም የካቦሎጆ ካታንጋ ጋዜጠኛ
መሐይም አንተ ነህ ደደብ
ምርጥ ቃለምልልስ
Ende genene ayinet sewoch tiwuldu bezinb yetemola endenebere malete tininish zimboch yene gesit ayinet baletarik sewochin sira endayakebir tedergual alawaki sami niftam new nifitim yilekelikal genene simih bicha neber leka yegenenew aram neberk
ገኔ
Chingaf neberk Genene
የሚሻለው አንተን አንግዳው ቢጠይቁህ ነበር ፤ አይመስልህም ?
አባባልህ ገኔን በደንብ ይገልፀዋል።በአንፃራዊ መልኩ ግን ክክፍል አንድና ሁለት በተሻለ መልኩ አዳማጭ ሆኗል።ገስጥ ተጫን ግን በጣም ትግስተኛ ሰው ናቸው።
ቀላል ትግስተኛ ?ደግነቱ በኪሳቸው የደበቁት በጎናቸው የሻጡት ሪቮልቨር አለመኖሩ በጀው ለገኔ።
ገነነው ግን እድሜው ስንት ነው ከእንግዳው ባላነሰ ታሪኩን ያውቀዋል🤔
አቀራረብሀ ጥሩ ሣለ ሁሌም ድምፅህ አይሠማምምምምም።
What a horrible journalism. What he wants to show is that he knows everything about the topic that his gust was supposed to talk about. ጂል
0/100 interview approach!
if he knows all, why doesnt he tell us?
the stupidiest way of conducting an interview!!! wey ye hagere sew!!!