ዶላረ በጣም ጨመረ! ብሄራዊ ባንክ አዲስ ህግ አውጣ ! ከቀረጥ ነፃ የተፈቀዱ እቃዎች ዝርዝር! Dollar increase in Ethiopia |Gebeya
HTML-код
- Опубликовано: 6 окт 2024
- ዶላረ በጣም ጨመረ! ብሄራዊ ባንክ አዲስ ህግ አውጣ ! ከቀረጥ ነፃ የተፈቀዱ እቃዎች ዝርዝር! Dollar increase in Ethiopia |Gebeya
Instagram:www.instagram....
Telegram: t.me/gebeyamedia
TikTok: / gebeya_media
ማንኛውንም አይነት ምርት ወይም አገልግሎት፣የስራ አማራጮችን እና የቢዝነስ ሐሳቦችን፣ሌሎች አስተማሪ የሆኑ አዳዲስ መረጃዎችን እና ዝግጅቶችን ከቻናላችን ያገኛሉ።
You will find all kinds of products or services, job opportunities and business ideas, other informative information and events from our channel.
Make sure to subscribe to GEBEYA - ገበያ channel and turn on notifications to stay updated with all new uploads! 🔔
Any unauthorized use, copying or distribution is strictly prohibited.
Copyright ©2021:GEBEYA - ገበያ
#ገበያ#Gebeya#Gebeyatv
ለአርተፍሻል ፀጉር 80000 ሺ ብር
ruclips.net/video/GPePq2A65j8/видео.html
አጂብ 🤔🤔
ምን ይገርማል ለምን ገዙ አንበል የነሱ ህይወት የነሱ ነው እኛ ሰርተን ለመለወጥ እንጂ የተለወጡትን ሰው እያየን መናደድ ወይም መመቅኘት የለብንም
ሰላም ውድም እኔ ቴሌቭጅን ገዝቼ አስቀምጫለሁ በጄ ይጄ ልገባ ነበር ቀርጥ አለው እዴ
በአድ ሻጣ ቦታ መግባት ይችላል ውይስ።አይችልም። እብልክህን ንገርኝ እሚቀርጠውስ ምንያክል ነው
ቀልድ ነው ሲጋራ፣ ትባሆ? ..... አይ ይሄ ካርጎን የሚመለከት አይመስለኝም የጉዞን ሻንጣ ይሆናል።
መግስት ወደ አገራቺን እንዲገባ አይፈልግም ፍትህ ፍትህ ፍትህ ለ ዓረብ አገር ከርታታ መግስት በድጋሚ ያስብበት ብርስንቱ እንሰቃይ
Helen Crypto lay eko bebanance 95 birr new anid dollar beza meshet tichiyalesh ejig betam kelali new.
AHunm.feth.feth.leAREB.HAGER.LALE.KERTATA.
ከአረብ ሀገር ጠቅልለን ምንገባ ሰዎች ፍትህ ከረጥ ነፃ ሆኖ ሳለ ከተመላላሽ ነጋዴ እኩል መታየታችን በጣም አስቆጡቶናል ፍትህ ለአረብ አገር ለስደተኛ😭😭😭😭
ጫልዬ እጅግ ብጣም ቅን ሰው ነህ የምትሰራው ፕሮግራም ክጠቃሚነቱ ባሻገር በጎ ህሊናህና ቅን አስትሳሰብህ በራሱ "ኢትዮጵያዊነትን" የሚያለመልም ነው ሁሌም አድናቂህ ነኝ ልጆች ካሉህ እግዚአብሄር ይባርክልህ አንተንም ይጥብቅልን ሰላም ሁንልኝ።
በጣም ትምርታዊ ነው በርቱ ከቀን እቀን ሕዝብ ለራሱ መሆኑ ሲገባ እየቀየረ ይመጣል የእያንዳንዳችን አስተዋጽ ነው የእለት ሕይወታችንን የሚቀይረው ስለዚሕ ለመቀይር እንዘጋጅ ቢያንስ አዲሱ ትውልድ ከራሱ አልፌ ለሌላው ለመሆን እንዲበቃ በTV ቢሆን ትምርታችሁ ብዙሀኑ ይማራል ብዬ አስባለሁ በርቱ ትምሕር ማንነትን ይቀይራል
ወንድሞቼ መንግሥት በለለበት ሃገር ህግ ከየት ይመጣል
ትክክል ወንድም ለኛ አርብ አገር ለፍተን ሲጋራ ና ቲባሆ ምን ይሰራልናል ከዚህ በሗላ እኛም መንግስትን የምንጠይቀው ስደት ይብቃ በኛ ለመጣቱ የስራ እድል ይሰጠው
👍👍👍👍🌹🌹
ጦርነቱ ነው የኢትዮጵያውያን ኢኮኖሚ ያቃወሰው
አላህ ሀገራችንንሰላም ያድርግልን🇪🇹🇪🇹እኛ ጡዋት ተነስተን ፊታችንን ስንታጠብ ሌለኛው ደግሞ ኩላሊቱን የሚያሳጥብ አለ!! እና ሙሉ ጤናህን ለሰጠህ ጌታ ምስጋና ይገባዋል!!
ፕሮፋይሌን በመጫን ነው ዴቤቴ ቤተሰብ ሁኑ 🇪🇹👈
ወንድሜ ዋና ጥቁር ገበያ የሚያጧጧጥፉት የባንክ ሠራተኞችና የባንክ ማናጄሮች ናቸዉ መንግሥት ምን ሆኖዋል
ትክክል
በደላላ እና በሌባ የምትመራ ሀገር።በደላላ የሚመራ ኢኮኖሚ ያላት ብቸኛዋ ሀገር ኢትዮጵያ እኮ ነች
ሲጋራ አጫሽ ምድጃ ፍልጥ አይመርጥም እደሚባለው የአገር ምርት ኒያላ ግሥላ ወይ ጉሬዛ ማጨስ ይችላል ብለን እንገምታለን ከውጪ ለህዝብ መርዝ መግባቱን አንደግፍም
Great discussion! Thank you for educating us. According to the custom tax exempted list you have provided, I think custom service management or custom tax policy makers need a lot of education. Their power of thinking must be as useless as those useless custom free items they listed down. If someone brings device or technology that is not manufactured in Ethiopia,
a) the new item does not degrades the value of locally manufactured similar item or technology since there is none made locally.
b) As family oriented continuum cultural inheritance, Ethiopians always carry family values in their hearts despite the length of time they stay outside the country. Thus, Ethiopians who bring items from outside the country do so only to help or share their blessings with so many families as well as relatives, but not to sell for profit.
c) by listing useless items for tax exempt, it is easy to infare that all other useful items must have skyrocketed tax ceiling. By imposing unnecessary custom tax on necessary items such as Lap Tops for school children or medical devices, local custom policy makers are more of money-oriented suckers, but not concerned leaders or good thinkers. Imagine if someone brings X-ray machine, CT, MRI or microscopes. First of all, these heavy medical equipment are not cheap even in USA, and imagine the weight of tax that comes with these devices. Once these equipment make to the country, imagine how many sick people take advantage if a government encourage tax exempt for something useful such as these items instead of useless health hazard like tobaccos. By making it difficult tightening the grip on what they can get from visitors, Ethiopia custom policy makers discourage visiting citizens from brining something that is actually useful for the country.
ስትየሚፈቀድ ነገር እያለ ለሲጋራ ለትባሆ ሰዉን ለሚያጠፋ ነገር ይፈቀዳል በጣም ያሳዝናል
ትንምባሆ ፡ የእግዚሐብሄር ፡ ማደሪያ ፡ የሆነዉን ፡ የሰዉነት ፡ ክፍል ፡ የሚያገ
ማ ፡ የሚያጠነባ ፡ ነዉ። ፈቃጆቹ ፡ ስንት ፡ ለአገር ፡ ጠቀሚታ ፡ የሆነ ፡ ነገር ፡ ማስገባት ፡ ሲቻል ፡ ትዉልድን ፡ እየገደለ ፡ ያለ ፡ ነገር ፡ ከቀረጥ ፡ ነፃ ፡ ማስገባት ፡ ማለት ፡ በመድኃኒት ፡ እጥረት ፡ በየሆስፒታሉ ፡ ለሚንገላቱት ፡ ዜጎች ፡ የሚያስብ ፡ መንግሥት ፡ የለም ፡ ማለት ፡ ይቻላል። ሲሆን ፡ ሲሆን ፡ ሲጋራ ፡ በፍፁም ፡ አገር ፡ ዉስጥ ፡ መግባት ፡ የለበትም።
ለኑሮ ውድነት ዶላር ብቻ ነው ምክንያቱ ጎበዝ ገበሬው ዶላር አያውቅም ከገበሬ ገዝተው ህዝብ ላይ የሚጭኑት ነጋዴ እና ደላላውስ
ሰላም ሰላም ያነሳችሁት ሀሳብ ቆንጆ ነው! በንግግራችሁ መሃል "ይች አገር" ከማለት ወጥታችሁ "አገራችን" የሚል ቃል አዘውትራችሁ ብትለማመዱ ብትጠቀሙ ጥሩ ነው!! It makes you Foreign.
ግን ሌላ ሀገር መንግስት የበለጠ የሚደግፈው ገቢያቸው አነስተኛ የሆኑትን ሰዋች ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ግን ምስኪን ህዝብ መኖር አይችልም
ሰው ሲጀምር ጠቅሎ ሲገባ በብዛት ሚሸጥ ሳይሆን ሚጠቀምበት ነገር ብቻና ብቻ እኮ ነው ይዞ ሚመጣው መች ነው ዜጋው እንደዜጋ መኖር ሚጀምረው በሁሉም ህይወትህ ላይ እኔ አውቅልሃለሁ አሳፋሪ ነው
ጎበዞች በርቱልን የማያቀዉን ማህበረሰብ አንቁት ማስገባት የማይቻለዉን እንዲኣዉቅ ጥንቃቄ እንዲአደርግ እያሣሰባችሁት ነዉ እናመሠግናለን ወንድሞቸ የኢትዮጵያ ነገር ምን ዉ አምላኬ ከአዋቂለይ ቢጥላት እላለሁ የሐጤአታችን ብዛት በሁሉ ነገር እየተበደልን ነዉ አምላኬ ኆይ ህዝብሕን ቅን አድርገዉ💚💛❤
መንግሥት እቃቃ እየተጫወተ ነው በእውነት ሲጋራ ትምባሆ አስገቡ ይላል 😓😓 ምን አለበት ደህና እቃ ይዘን ብንገባ ውይይ አሁንስ አሳበደን በአገር ተስፋ ነው ያስቆረጠኝ ወላሂ ሰው ሀገር ልቅር እንዴ😥
😅😅
እቃዎቹ የቅንጦቶ ናቸው ይገርማል የእኛ ሕዝብ ምን ይፈልጋል ከብዛት ስናየው በድሕነት ውስጥ ነው ከቀረጥ ነጻ የሆነው 1%ለማይሞላው ለቅንጡ ሀብታም እንጂ አእምሮ ያለው ሰው ይሄንን ለኢትዮጽያ ሕዝብ አያወጣም እጅግ ያሳፍራል አእምሮ ወይም ማስተዋል ልብ ይስጣቸው መልሰው መልሰው ይመልከቱትና ሕብረተሰብን የሚቀይር ውጭ ያለነውን አገራችን ሕዝባችንን ከደሕነት አረንቆ የሚያወጣ ነገር ቢያወጡ መልካም ነው ተባረኩ በርቱ
በነገሪችን ላይ በቅርብ ልገባ ስላሰብኩኝ የቀረፁ፣ነገር እራስ ምታት ሆኖብኛል ባለማወቅ እቃየን ገዝቸ ጨርሻለሁ እናማ ለቀረፁ ወገብሽን እሰሪ በሉኝ በእውነት ህጉ ይስተካከልልን የመግስት ያለህ???
ይሄ በጣም ያሳፍራል ስለመረጃው እናመሰግናለን የመዳብ ቅመሞች ሚዳላይ ፍትህ ማለት አለብን ትክክለኛ ሰው እንዳልወሰነ መቃወም አለብን!!!
እቃ ይዛችሁ አትገቡም ተብለን የገዛሁትን እቃልጣለው በጣም ነው ያዘኩትኝ ስት አመት የለፋውብትን እቃዬን
የሚገርም ህግ ነው በአረብ ሀገር ለ12 አመታት ተቀምጫለሁ ወደ ሀገሬ መመለስ እፈልጋለሁ በዚ አይነት ንብረቴን ይዥ መግባት አልችልም ማለት ነው
ንብረት ይዞ መግባት ተከለከለ አልተባለም ከ 16 ውጭ ለሆኑት ቀረት ይከፈልበታል ነው
Thanks
GOD BLESS YOU.THIS IS VERY INFORMATIVE
ወድሜ ጫላ ሰለምሰጠን መረጃ ከልብ እናመሰግናለን
ጅሎ በለው በብላክ እንዘረዝራለን እቃ ከአገር ቤት እገዛለን ወደን አይደለም እኮ ተገደን እንጂ
ደካማ መንግሥት የመንግሥት ችግር ነዉ ሀገራችን የቁልቁለት ጉዞ የሆነባት
Cigar should be in a high tax rate to discourage people. Other countries are using different methods to help people quit smoking. But, the Ethiopian tax authorities looks like they encourage people to smoke. What a joke!!!
እናመስግናለን አስታያየት እና ምክር ለምትስጠን ጫላ
ሀገር ሰላም ይሁንልን ችግሩ ገዝተው ያስቀመጡት ናቸው እንጂ ቢቀርም ምንም አይደል ሁሉም ሀገራችን አለ
እኔ ይከንን ህግ ላወጣው ሰው በጣም አፈረኩ የውነት እንደው በመድሀንያለም መላ ፍጠሩልን ሚዲያ ያላችሁ
ኤርትራ በ2002 በፈርንጅ ነው የጀመረው ዶላር ይዘ ብተገኝ ለዓመታት ክፍርድ ውጭ ትታሰራለ :ኢትዮጵያ መድረሱ በጣም ያሳዝናል
Welcome to Ertrea!!!
በጣም ያሳዝናል መንግስት ያወጣው ህግ ልክ አደለም:: ስንት አመት ቆይተን ወደ ሀገር ቤት ስንገባ? የምንፈልገውን እቃ ለራሳችንም ሆነ ለቤተሰብ ባለንበት ሀገር የሚገኘውን ጥሩ ነገር በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን እንዳንገባ መከልከሉ? ለመሳፈር በውድ ትኬት ገዝተን ለምን እንሄዳለን ያስብላል:: ለቤተሰብ ዶላሩ ቢላክ ይጠቅማል::
Liberalize the finance sector, float Birr to the market. The only way to control/eliminate parallel market.
The the parallel market is controlled and manipulated by the super rich and private banks. Private banks are also part of parallel market. So, it is not easy fix. The government has communist mentality. Scared of free market economics. Very sad. These people just talk. Pointless
በጠም እናመሰግናለን ላስተላለፋችሁልን መልእክት ግን በጣም አዝናለሁ ስለወጣው ህግ አስር አመት ሙሉ የለፋንበትን እቃ ታዳ ልንጥል ነው ወይ ጉድ እኛ የወጣነው ሰርተን ልንለወጥ ነው እጂ ኑሮ መስርተን ልንኖር ነው እዴ የተሰደድነው ከየት ነው የተጠቀምንበትን እቃ የምናመጣ መንግሰት መፍተሄ ይስጠን
ትክክል ወንድም
ኢትዮጵያ ሀገሬ ትግሱትን ይስጥሽ
መጀመሪያ የሀገሪቱን ንብረቶች ሀብቶች ተቆጣጠሩ ሽንኩርት ቲማቲም የሀገር ንብረት እያስወደዳችሁ መቆጣጠር አቅቷችሁ የውጪ ገንዘብ መቆጣጠር ልክ ሆኖ ግን መጀመሪያ የሀገራችን ንብረት ሀብት ተቆጣጠሩ እባካችሁ
በጣም የሚያሳዝን ነው ይህንን መመሪያ ያወጡ ሰዎች የእውቀታቸው ጉዳይ ያጠራጥራል ከአንድ መሐይም እንኳን አይጠበቅም መንግስት ስለ ህዝቡ ካላዘነ እንዴት ህዝቡ ከመንግስት ጎን ይቆማል ይባላል
በጣም ይገርማል የሚጎዳነገር አኛሁለተኛ እያሉያቀርባሉ እንኛ እማንጠቀምባቸዉን
እዴ እኔአልተማርኩም ልጄ ደግሞ ተማሪነዉ ታዲያአዲሰ ካልገዛሁ ከየትላመጣ ሀረብሀገርሺትቤትአጥበን ለልጆቻቺንካላረግንምፉይዳአለዉ
Thank you.
Dr Abiy, dollar mecemer le hager idiget arf new blo neber aydel?
Mn ticohalek
አሁን ምላጭ ዌልቸር ምን አገባዉ በዶላር ምንዛሬ
National Bank does not issue laws. That is the job of the parliament. Don't confuse people.
ሀገር ውስጥ እቃ እንዲወደድ ነው መንግስት የሚፈልገው? ከውጭ ምንም እቃ ካልገባ? ሁሉም ነገር ይወደዳል:: ዶላር ደግሞ ይዞ መግባት ካልተቻለ ህዝቡ በህገወጥ መንገድ በተሻለዋጋ ለመዘርዘር ይገደዳል::
ያንተ መረጃ እውነት ነው እባክ የትልቅ ፖርስ ባጃጅ ዋጋ?
አንድ መንገደኛ በሻንጣ ውስጥ ብዙ ካርቶን ስጋራ ሊያሰገባ ይችላል የ ደግሞኮንትርባንድ ነውስለዚህ ቁጥሩ መወሰን አለበት ሌላው ደግሞ በአዲስ እበባ የሚገኙ እቃወች በሻንጣ የሚገቡ ሲሁን በአብዛኛው ታክስ የማይክፈልበትን በትውውቅ የሚያልፍ መሆኑ የታወቀ ነው
አውነት ተባረክ
ያለው መንግሥት ነኝ ተብየው ችግር እንዲጠፍ በጭራሽ አይፈልግም ሲጋራ ያለቀረጥ ይላል ምን ይጠቅማል ??? በጣም ያሳዝናል black marketበጭራሽ አይጠፍም የሚያደርጉትን ስለማያውቁ የፈለጉትን ይዘባርቁ
እንቁወቸ ገሪሚ ሀሳብነው
በሌላ አገር ዌስተር ዮንየን እና በግል ፈቃድ አውጥተው የግል ሀዋላ የሚሰሩ ታክስ እየከፈሉ በ52 ብር እና 95 ብር ጎን ለጎን ይመነዘራል ምርጫው የተጠቃሚው ነው ወንድሜ
አይ ገብረመድን!? 🤣
ጫላ በብላክ ማርኬት የሚመነዘርና ኢትዮጵያ ላይ አምጥተው የሚመነዝሩት በጣም ልዩነት አለው ብለዋል. ለምሳሌ ዱባይ. አድ ድርሀም በ23 ብር ሂሳብ ነው. የምንልከው ግን ኢትዮጵያ ላይ አድ ድርሀም በ90 ብር ሂሳብ ነው የሚመነዘረው. አሉ. እስኪ በዚህ ጉዳይ የምታውቀው ካለህ. መልስልኝ.
ስንት ጠቃሚ ነገር እያለ? ትውልዱን የሚያጠፋ ሲጋራ, ትምባሆ መፍቀዱ ያሳፍራል አልኮል ምናንም? እኔ ከአሜሪካን ስንት ለቤተሰብ የሚጠቅም ነገር ይዤ ለመሄድ ካልቻልኩ? በተወደደ ትኬት ለምን ባልሄድስ? ያስብላል::
እያጨሱ ነውንዴ ህጉን ያወጡት? 1- ሲጋራ???
መንዛሪዎቹ የኢትዮፅያን ብር ከየት እያገኙ ነው የሚመነዝሩት እዛው መንግሥት አካባቢ ያሉ ይመስለኛል
ትክክል
ጉበዝ ጫላ you nailed it
ይገርማል ይሄንን መመሪያ ያወጣው ሰው ጤንነቱ ያጠራጥራል አይ ኢትዮጵያ ሀገሬ ምን አይነት ሰው እሚያስተዳድርሺ
በነገራችን ላይ ይህ የቀረጡ ጉዳይ በካርጎ አስገበቶ ቀጥታ ጉምርክ በሚላከው ሁሉ ላይ ነው እገዳው የሚሰራው ወይስ ኢርፖርት በፕሌን በእጃቸው ይዘው የበሚገቡትን ላይ ብቻ ነው??
ይህ የኔም ጥያቄ ነዉ መልስልን ከቻልክ ከካርጎ ዉጭ ነዉ?
በቅርቡ ጠይቀን እንመልሳለን
ጫለ የኑሮ ውድነት ያመጣው የዶላር ውድነት ነው ግን የሀገሪቱ ምርት ነጋዴዎች ሲያስወድዱ ነው አንድ ነጋዴዎች ከውጭ የሚያስገቡት እቃዎች በዶላር ነው ዶላር እንደልቡ አያገኝም ለመንግሥት ቀረጥ ሲጨምር እነሱም ይጨምራል ለዛ ነው ሀገሪቱን ወደ ከፋ ድህነት የሚነዳት ያለው በጣም አደገኛ ነው ባንክ ለነጋዴዎች በቂ ዶላር መስጠት አካላቸው መቼም ባንክ በምን የውጪ ምንዛሪ ያመጣል በጣም ከባድ ነው መፍትሄው የሀገሪቱን ምርት መቆጣጠር ነው
እጅግ ጠቃሚ መረጃ ነው ያቀበላችሁን ፈጣሪ አብዝቶ ይባርካችሁ ጫላ ሁሌም በመልካምነትህ እገረማለሁ ወንድሜ
ምን አይነት ግዜ ነው ግን ለሀሽሽስው ፍቀድ ይስጣል እር ያሳፍራል እንደገና መታየት አለበት ለኛለስደተኞች ሲጋራ ምን ያደርግልና ወንድማማች መልቱን ስላጋራህን እናመስግናለን
እማማ አፍሪካ ኢትዮጵያ ለሁላችንም ትበቃናለች.
የውጭ ሀገር ህዝብ እራሳቸዉ ናቸው ታክስ በደንብ የሚያከብሩት ምክንያቱም ሀገራቸው እንድትወድቅ ስለማይፈልጉ
ከዘረኝነት የፀዳችሁ ጥሩ ልጆች ትመስላላችሁ።
የሚገቡ ዕቃዎችን የወጣው መመሪያ ለመንገደኞች ነው። ይህን ለይታችሁ እወቁ። አንድ ፈረንጅ ሲጋራ ህይወቱ ሊሆን ይችላል። ሽቶም ሰው ለስጦታ ሊያመጣ ይችላል። 16ቱም ዕቃዎች አስፈላጊ ናቸው። ክርክራችሁ መሆን ያለበት 16 አነሰ ሌሎችም ይካተቱ ነው መሆን ያለበት። ሌላው ማወቅ ያለባችሁ አለምአቀፍ የሆኑ ነገሮችን የኢትዮጵያ መንግሥት መተግበር አለበት። አለበለዚያ የኢትዮጵያን አየር መንገድ ሰዎች መጠቀም ያቆማለ።
ጫላ እናመሰግናለን
ብላክ ማርኬት ለኛለአረብ ሀገሮች ትንሽም ቢሆን ይጠቅመናል ለስደተኛ ያለውን ነገር ማስተካከል አለበት 1ቲቪ እኳን ይዘን መግባት ካልቻልን ሲጋራ እና ትባሆ ልናጨስነው እዴ የምገባው
Enesu lemaleti yefeleguti beguzo laye eyale yemitekemibeti maletachewu meselegni..hulumi xibazinki neger zerzirewu...aye agerie
Thank you
There are two main reason for the dollar to birr exchange rates. First, is the general economic relation.The dollar has gained relative to all other national currencies. Example Japan yen has changed from yen 110 to yen 145 yen.
Second, the current Ethiopian economy is a war economy. But the management of Ethiopia currency is managed as if there is now war.
ይህን ህግ ያወጠዉ ሲጋራ አጫሽ መሆን አለበት ጉድ እኮ ነዉ
እባክህ ጫላ ስለ ሲሚንቶ ጉዳይ ጥሩ ነገር አጣርተህ በተለይ አዳማ አካባቢ የት እንደምናገኝ መረጃውን ስጠን
ይህ ነገር ከመንግሥት የተሰወረ ነው ማለት አይቻልም:: በተለያዪ አገራት office ከፍተው እኛም ተሰልፈን በጥቁር ገበያ ስንልክ መንግሥተ እንዴት ማዪት አቃተው!!!
ይገርማል ሲጋራ ይፈቅዳል ደርቲ መንግስት እውነት ብለሀል ሊፈጀን አስቦ ነው መውለድ ቀንሱ እያለ ነበር ወይ አብይ ከጥልቁ መንፈስ ጋር እንደምትሰሩ በግልፅ አሳወቃችሁ ይድፋህ አቶ አብይ
መፈቴው የደላርን ተፈላጊነት መቀነሰ ነው እንጂ ገለሰቦች ወይም ነጋዴውን የለምንም መፈትሄ ለምን በዚህ ገዛህ ወይም ሸጥክ ብሎ ማሳደድ ትክክል አይደለም
የምንጠቀምበትን ስልክ እሳ ምንድነዉ የሚሆነዉ
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶላሩን መቆጣጠር ካልቻሉ መንግሥት ሊያሰናብታቸው ይገባል። መንግሥትም ዝም ካላቸው ለራሳቸው መልቀቅ ነበረባቸው።
አዳዲስ ህግ እያወጣቹ ህዝቡን እድሜ ልክ መብቱን መርገጥ ነው እንግዲ ሲጋራ ከምትል መጠቃቀሚያ እቃዎች ብትሉስ ሲጋራ ብሎ ዝርዝር ላይ ወጣ ስትሉ መቸም ዝም ብሎ ምታረጉትን ማየት ነው የሄን ምስኪን ህዝብ ቀልዱበት
In my openion if government want to motivate,people to exchange hard currency, goverment should do the following.
1.when u exchanging dollar from bank there is no requirment.but when you need dollar for travel or buisness alot of documantation which discarage people.
2. When some one exchange dillar at bank there shoud be a something motivating, like if i exchange $100 there should be system that registaring the person,so when i need dollar,check the system then i can get dollar easylly.
ይገርማል ሲጋራ ትባሆ ለምን እድገባ ተፈቀደ ምድር ክርት ቁጥር አድ ጭሪሺ ሲጋራ አለም አብቾ ሲጋሪና ትባሆ ትተህ እሚጠቅመንን እናስገባ
እውነት ነው ጫለ የትባሆ ችግር የለብንም
*ከዚህ በፊት እስከ ሶስት ሺ ዶላር ይዞ መግባት ይቻላል።መንግስት ግን ምን አስቦ ነው በተለይ ለእኛ አረብ ሀገር ላለነው ለምን አያስብም አገራችንን እንድንጠላ ወደ ሀገር እንዳንመለስ እያደረገን ነው ለTv እስከ 80ሺ ቀረጥ እየተቀረጠ ነው ምንን በማስመልከት ነው።በዛ ላይ በሰራነው ብር እሱ ነው አዛዡ በሰላሳ ቀን መመንዘርስ ካልፈለግን ወዮ አብይ ቀስ እያለ ተጫወተብን ቲቪ ገዝቻለሁ ከዚህም ቀረጥ አለው ከዛም 40-80ሺ ልከፍል ነው ያሳዝናል*
በአንድ አጋጣሚ ኤርፖርት ተገኝቼ ከአረብ አገር የመጡትን እህቶቻችንን እንግልት ተመልክቼ አዝኜ ነበር ሻንጣቸው መርፌ እንደሚፈልግ ሰው አይነት ነበር የሚፈተሸው ታግ ያለበት ልብስና አዳዲስ ጫማ ሁሉ እንዳያልፍ ሲደረግ ተመልክቻለሁ ለመሆኑ አንድ በጎ ህሊና ያለው ሰው ትንባሆ ይዛችሁ ወደአገር ቤት ኑ ብሎ ያበረታታል የጉምሩክ መስሪያ ቤት ህዝብና መንግሥትን የሚያራርቅ ነገር ባይሠራ ጥሩ ነበር የተሻለ ጊዜ መጣ ብለን አሰበን ነበር
ልገባ ነበር ግን 2ሚሊዮን ምን ትሆነኛልች እዚሁ ልጠግረረ እንጂ 11ኛ ዓመቴን ልቁጠር ?
ባለስልጣናት አበል በዶላር ተከፍሏቸው ከውጭ ሲመለሱ በጥቁር ገበያ ነው የሚያስመነዝሩት መጀመሪያ በነዚህ ላይ ክትትል በማድረግ ህጋዊነትን እንዲከተሉ ይደረግ በሰው ሃገር ደም ተፍተው ያጠራቀሟትን ቅሪት ለመቀማት ከመሯሯጥ በፊት ቅድሚያ እርምጃ ከራስ ይጀምር
ዶላር በጥቁር ገበያ ዋጋ የጨመረበት ምክንያት በገበያ ላይ የዶላር ከፍተኛ እጥረት በመኖሩ ነዉ። ይህን ከፍተኛ ዋጋ መጨመር የሚፈልጉት የኮንትሮባንድ ባንዳዎች ናቸው። ለሕዝቡ ማጋለጡን በትህትና ቀጥሉበት።
እናመሰግናለን ጫላዬዬዬ
ስብር ቻት እንዴት ነው የሚሰጠው
ተባረኩልን ወንድሞቼ
Info leke aymeselegnem, weche ager koyeto lememetu sayhone ... besera gudaye le acher geza weche koyeto lememelesu yemeselegnale
ሁለት መረጃ ነው
ወገኖች ቤትም ሆነ ማንኛውንም ነገር ለመገበያየት ነጋዴዎች ዋጋውን የሚተምኑት በጥቁር ገበያ ነው። የዛሬ 10 ወር አኔ በህጋዊ መንገድ መንዝሬ እቃ ለሚሸጥልኝ ነጋዴ ዋጋው ተወደደ ስለው ዶላር የሚመነዘረው 60 በር ስለሆነ ነው አለኝ አኔ ግን የመነዘርኩት በህጋዊ መንገድ በ48 ብር ነው ብዬ ስነግረው ሞኝ ነሽ አለኝ። ስለዚህ በአገር ውስጥ ያለውን ገበያ በህጋዊ ምንዛሬው አንዲመጣጠን በማድረግ ችግሩን በመጠኑ መቀነስ ይቻላል።
ጥሩ መረጃ ነው ፣ ግን የማታውቁትን አትቀባጥሩ ፣ሲጋራ ብዙ ሰው ይዞት የሚገባ ዕቃ ነው
ስጋራ እቃ አይደለም
የጥቁር ገበያን ማስቆም መቼም አይቻልም. መፍትሄም መሆን አይችልም. መፍትሄው በዶላር የምንገዛውን ነገር ጠንክሮ በመስራት በሀገር ውስጥ ምርት መተካት
ስግብ ግብ ነጋዴ ይውደም
@@Nono-sj5iq tekkle
@@Nono-sj5iq ስድብማ ማን ይችለናል, ሥራ አይበሉን እንጂ
ኧረ በፈጠራችሑ ማስተካከያ ይደረግ ሐገራችንን እንዲንጠላ አታድርጉን ቤተሰቦቻችንኮ በጁንታው አልባሳቶቻቸው ተቃጥለዋል ተወስደዋል ኧረ የዜጋ ያለሕ
Bytheway, eshi ezi ager lay minamertew neger min alle...???? 90- 95 percent imported yehone product eyetetekemin new yalenew....import setaderg eko wendemay mengist besetek dollar aydelem.......
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻🌺 መልካም 🌺🌻
🌻🌻 በዓል! 🌻🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
እኔ ወደ አገር ቤት ሰገባ ገደብ ከተጠለብኝ ዶላሬን የግድ በጥቁር ገበያ መመዘርን እመርጣለሁ ምክንያቱም ለቤተሰቤ ለምን ?በውድ መግዛ አይቀርምና ነው።መንግሥት እንደገና ይፈትሽ።
በጣም ያሳፍራል ሲጋራና ትንቧሀ ይፈቀዳል ሌላዉ ጠቃሚነገር ይከለከላል ወይ ጉድ ነዉ ወይ አገሬ እኛ ስደተኞች እግራችን እስከሚያብጥ ሰርተን የገዛነዉን እቃ ይዛችዉ አትገቡምማለት አሳፋሪነዉ የኢትዮጵያመንግስትግንሊያስብበት ይገባል በተለይ ለስደተኞች ሰርተንይዘንየምንገበዉን አይቻልም ማለት የሚገርም ነገር ነዉነገ ደግሞ ኢትዮጵያም አትመጡም እዳትሉን ያሰጋል
ነፃ ቀረጥ ሲጋራ ለሚፈቅድ መንግስት ብላክ ማርኬት ይቅር አንልም በስንቱ እንጨቆን እኛ አረብ አገር ያለን ብዙአመት ቆይተን አገራችን ኑሮን ለመመስረት ስናስብ ምንም እቃ ይዛችሁ አትግቡ ሲጋራ እንጅ አይ ኢትዮጵያ
Meftehayew hig aydelem meftehayew enay ena ante tenesten ke wechi yemigebawin eka ezi mamret mechal becha new .....marketun maskeret minchelew endeza new ....tenesten enesira....ke mawrat enewta
When someone holds a hammer, he sees every problem as a nail. More enforcement, force is not the answer. It is eliminating the fundamental problem, the root cause.
አረ በእግዘብሄር መንግስት ግን ምን አስቦ ነዉ
እኘ በአረብ ሀገር የምንኖረዉ የግል ልብሰችንነ እቃ
እንኳን ይዘን መግበት አንችልም ማለት ነዉ
በሰዉ ሀገር የተሰቃየን አንሶን በአገረችንም እንሰቃየለን??????እስት አሁን ስጋረ ምን የረግልነል ለኘ