አኬ ( Aklil ) ~ ሐዋርያዊ መልሶች ~ Apostolic Answers ~ ስለ መስቀሉ እና ስለ በጋሻው
HTML-код
- Опубликовано: 5 фев 2025
- አኬ ( Aklil ) ~ ሐዋርያዊ መልሶች ~ Apostolic Answers ~ ስለ መስቀሉ እና ስለ በጋሻው
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
#theology #debate #Orthodox #Ethiopia #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ #ክርክር #ዲን_ሄኖክ_ሃይሌ #አክሊል #Ake #Aklil #ዲ/ን_ዘላለም #ታየ #Zelalem_Taye #Henoc_Haile #ትምህርት #ቤተክርስቲያን #አባ_ገብረ_ኪዳን #ድንቅ #Dink #EtArt #Rama #21 #Mezmur #መዝሙር #ሃይማኖት #ማርያም #እግዚአብሔር #ስብከት #Sermon #New_2024 #2017 #ዘማሪ #ፍሬዘር_ደሳለኝ #ሊቀ_መዘምራን #ቴወድሮስ_ዮሴፍ #Tewodros #Yosef #Abel_Mekbeb #አቤል_መክብብ #ዲያቀን #Deacon #Mirtnesh_Tilahun_ምርትነሽ_ጥላሁን #ሳራ #መምህር #መ/ር_እዮብ_ይመኑ #Eyob_Yimenu #Yaregal_Abegaz #ያረጋል_አበጋዝ #መ/ሃዲስ_እሸቱ_አለማየሁ #Eshetu
mezmure yared,ethiopian news,Apostolic Answers, lidetekal, ፈለገ አትናቴዎስ, Mezmur_Yared, ቅድስት ቤተክርስቲያን,Apostoloc Answers, lidetekal, ፈለገ አትናቴዎስ, Mezmur_Yared, ቅድስት ቤተክርስቲያንyemankiya dewel,felege atnatios,new,teqel,meretab,ethiopia,kesis tewdros,quanquaye nesh dngel,mehreteab asefa / ምህረተአብ አሰፋ,eotc,aklile,zebene,eotc tv,mariam,question,answer,apostlic answer,yoni magna,hagere,protestant,haymanot,ማኅቶት ቲዩብ,mahtot tube,ማህቶት ቲዩብ,mahtot, ##ማኅቶት, #mahtot tube mezmur,mahtot tube tewodros yosef,wubet nesh,mahtottube,mezmur tube,bezebane kirub,mahiberekidusan mezmur,eotc,ማህቶት,sobese,tewahedo,yilma hailu,ዘማሪት ማኅደር ለታሪክ,begena mezmur,beyegedamatu,alekebegn beye,best ethiopian,yilal andebete,adgenal bedeju,tekle haymanot,gena belejenete,tewahido mezmur,semun yabezachew,ye amlak akabe heg,haylen bemistegn,yilma hailu mezmur,eotc tv,eotc,toronto,menbere,berhan,birhan,kidest,mariam,saint,mary,cathedral,church,ethiopian,orthodox,tewahedo,mezemeran,mezmur,ethiopia,youth,choir,sunday school,senbet,meskele,coptic,sunday,school,ontario,canada,tycos,sene,michael,mikael,ሰኔ,ማርያም,ኦርቶዶክስ,ኢትዮጵያ,ተዋሕዶ, #ቤተክርስትያን,ክርስትያን,ሰንበት,ትምህርት,ቤት,መዝሙር,መዘምራን,ቅድስት,ድንግል,መንበረ,ብርሀን,yt:cc=on,ethiopian orthodox tewahedo church,spiritual song.Apostoloc Answers, lidetekal, ፈለገ አትናቴዎስ, Mezmur_Yared, ቅድስት ቤተክርስቲያን, #ApostolocAnswers, #lidetekal, #ፈለገ አትናቴዎስ, #Mezmur_Yared, #ቅድስት ቤተክርስቲያን
በጋሻው በእየሱስ ሳይሆን የሚመካው በ ጎርናና ድምፁ ነው ። እነዚ አመፀኛ ከሀዲዎች ሎቱስብአት እየሱስ ክርስቶስን ተዘባበቱበት የ አሜሪካንን ሰደድ እሳት አገራችን ላይ ሊያስደግሙት ነው 😢😢😢😢😢😢😢 " ለ አጣን የመጣ መአት ለፃድቃን ይተርፋል " ልቦና ይስጣቸው 😢😢😢😢😢 አኬዋ ❤❤❤ ቃለሕይወት ያሰማልን !!! ❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛል።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልህ በዕድሜ በጸጋ ይጠብቅህ
እውነት ለመረዳት የገባ ሰው መረዳት አይከብድም አምላክ ይመስገን ክብር ሁሉ ለህያው ለእግዚአብሔር ልጅ ለጌታችን ለመዳኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ይሁን አሜን።
ዉሃ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው። እጅ መስጠት አይገባም። ዛሬ ስለ መስቀሉ መረገጥ ችላ ካልን ነገ ሌላ ይመጣል። አጥብቀን መቃወም አለብን። አእምሮን የሚያልፍ የጌታ ሠላም ይብዛላችሁ።
የዘመናትንአሪወሶች አረመስመአም በጣምይከብዳል እግዛብሕርልቦናይስጣቸዉ❤❤❤❤❤አኬችንበርታልን❤❤❤❤
እግዚሐብሄር ይጠብቅህ እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥህ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
የምናከብርህ አኬ ስለመሰቀሉ መረገጥ የሰጠኸውን ሀሳብ አጥብቄ እቃወማለሁ ምን ማለት ነው?
@@selam17 ቤተክርስቲያን አልሄድም ልትይ ነው ወይስ እየተቃወምሽ ከቤቱ ግን አልቀርም ማለት ነው የሚገባሽ?
♥️♥️♥️♥️
ወንድማችን ምነው አቀለልከው መስቀል ሀይላችን ነው ካልን ለምን ቤተክርስቲያን ውስጥ እንድንረግጠው ተደረገ አታቃለው ሌላ ብዙ ማውራት ይቻላል ይህንን አቅልሌ ማየት ተገቢ አይመስለኝም
አኬ አንተ የጌታ ምርጥ የዘመኔ ሐዋሪያ ነህ እኮ የነጳውሎስን ፀጋ ይጨምርልክ አንተ የአባቴ ብሩካን❤❤❤❤❤
ለኛ ለሰማነውም እግዚአብሔር ይቅር ይበለን😢🤲
እኔም በጣም ተቃዋሚ ነኝ መሰቀል መርገጥ ትክክል አይመሰለኝም የሚነሳበትን ምክንያት መፈለግ ይሻላል እንጂ አይን እያዬ መርገጥ በጣም ይከብዳል አንዱ መሰቀሉ 81 አመት እዛው ነበረ ምንጣፍ ለብሶ ምንጣፉ ሲነሳ ታዬ እንጂ ሲረገጥ ሰለኖረ ግድ የለም አይነት ነገር ብሏል ለማንኛውም
አሁንም ቢሆን መስቀሉ ከመሬት ላይ ይነሳ ስለምንሰራዉ ኃጢአት ከእግዚአብሔር ጋር ምን እንደምንነጋገር ለሰዎች አናሳዉቅም ግን ቤተ መቅደሱ ሙሉ መስቀል ነዉ እና ምንም አይደለም? እንዴት ነዉ ግን እስኪ እናንተ ያስጨከናችሁን ነገር እኛም እንወቀዉ እኔ ምንም አልገባኝም በእዉነት😢
መምህራችን አኬ እኔ እንዴት እንደምትገባኝ ብታይ ትምህርቶችህ ሰርተውኛል ቃለህይወት ያሰማልን
❤❤❤❤❤❤
እኔ ግን ወንድሜ ተልኮህ አልገባኝም ልጅቷ በጣም ትክክል ናት የፃፍከውን ያለመካድህም ጥሩ ነው ማን ይሙት ውጪ የሚኖሩት ተረተረት ነው የሚያወሩት የበግ ለምድ ከለበሱ ተጠበቁ ይላል እግዚአብሔር እውነቱን ይግለፀው
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ይስጥልኝ ተመሳሳይ ሀሳብ ነው ያለኝ ሰድቦ ለሰዳቢ ከአባቱች እንበልጣለን ማለት ይመስለኛል
Many thanks Aklil for all the teachings. Could it be possible to get Ethiopian Orthodox Bible in English Version?
ሌላው ሀጢያት እንዳለ ሆኖ መስቀሉን መሬት ላይ መሆኑ እንደቀላል እዩት አትበል አኬ !!🙄
እኔ ኤርትራዊ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነኝ ወንድሞቼ የሄ የቕድስት ሥላሴ ሳዬው መስቀል እውነት አላነሳም አሉ አባቶች ቡዙዎች የመስቀል ጠላት ሆኖው ይመጣሉ አረ በናንተ እንዳይፈጸም ስሙ እግዚአብሔር በጥበቡ ኖው እንዲነሳ ያደረገ ምንጻፉ አኬ ደግሞ መመጻደቅ ተው ይነሳ ሶው የሚያውክ ከሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን ለቕድስት ኢሌኒ አስነሳት መስቀሉን እንዲገኝ
አኬ እንዴት ነገሩ ወዴት ወዴት ነው ነገሩ ኢሉሚናቶች ምልክታቸው እየተጠቀሙበት ምልክት እየሆነ ምን ማለት ነው ስለመስቀሉም አንድ አቁዋም ያዝ እንዴ መስቀል አይረገጥም ትላለህ አንዴ ሰው ካሰናከለ ትላለህ እንዴ ህፀን አንሁን ችግርች የለውም ትላልህ ሰውን ግራ አታጋባ ትሽ እውቅና ስታገኙ ምን እንደሚያንቀለቅላችሁ አላቅም እኛ ኦርቶዶክስ ተዋህዶዋች በጃችን ስናማትብ ኃይል እንዳለው ሁሉ የነሱም ምልክት ለነሱም ከመረጡት መንፈስ ጋር አጋርነታችውን የሚገልፁበት ነው ስለ መንፈስ አሰራር አለማወቅ ለዚህ ይዳርጋል ንቁ እግዚአብሔር ስለሁሉም ነገር ማስተዋል አርጉ ልቦና ይስጣችሁ ::
ከመስቀል በላይ ምንም የለም ምክንያቱም 5500 ይእዳ ደብዳቤያችንን የተቀደደበት ነው ከሞት ወደህይውት የመጣንበት የድል አርማችን ነው በመስቀል ቀልድ የለም
ፍየል ከመድረሷ ቅጠል መበጠሷ" አሉ!! ያንቺ ደሞ ፈጠነ...
Ake wenidem bexam nw meniwdehi meseql hayilacn nw fixri yiqer yibelachw🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ሰላም አኬዋ በ እውነት በጣም ናፍቃቹኝ ነበር ሁላቹም ወድሞች በህልሜ አየዋቹ 4 ቀን ዋይፋይ የለኝም ነበር 🥹🥹አሁን ግን በጣም ደስ አለኝ 😊😊
አኬ እና ይረገጥ ነው እምትለዉ ለምን ጭማ ላይከስር ሲሰራ ለምን እንዳታደርጉ ይባላል እንዳይረገጥ አይደለም?
😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
Ke seqelut yibsalu አዝናለሁ
እጨራረስህ ያስፈራኛል ስለመስቀሉ መረገጥ የሰጠኸዊ አስተያየት (political correctness)ያደላበት ይመስለኛል መስቀሉን የረገጡት እነበጋሻው ትዝታው ቢሆኑ ወይም ሌሎች ምን እንደምትመልስ ይገባሀል??????
ኸረ ይሄ ደፋር ሲጀመር የፓርቲ ካድሬ ባህርይ ነው ያለው Opportunist ይሄ ምኑ ነው መንፈሳዊ ለመስቀል የማይገደው መስቀል ሲረገጥ አትቃወሙ የሚል
እናንተ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ወጣቶች እግዚአብሔር በጸጋው ይጠብቃችሁ በጋሻው እግዚአብሔር ከልብህ ይመልስህ
ወንድሜ ሰው ስለተጨነቀ ብቻ ሳይሄን ባናየውም እንኳን አንድ ሰው ብቻውን መስቀሉ ተረግጦ ቢያየው በዕንባ ነው ማንሳት ያለበት።ማለት የጌታ መስቀል ከሰው ልጅ ማዘንና አለማዘን የሚነጻጸር አይደለም።
መናፍቃን አስተማሪዎቻቸውን በፍፁም አያውቃቸውም ጀሌው መናፍቅ ዝም ብሎ ኢየሱስ ኢየሱስ ከማለት ውጪ ጠለቅ ያለ እውቀት የላቸውም።የሚያሳዝኑ ነፍሳት ናቸው።
አኬ ባልገባህ ነገር መልስ አትስጥ። ሁሉንም እንደማታዉቅ እወቅ። ሰለመስቀሉ ቀለል አድርገህ አትየዉ። 666 ም ካልገባህ ከገባቸዉ ሰወች ጋ ሼር አድርግ እነጂ የነቃዉን አታደንዝዝ።
abete,getahoye,er,men,yasekale,gude,new,petiwchi,gen,eskemchi,new,yemiyabedut,egezow,
በጋሻው የሚባል ሰውዬ እንግዳና ተሰ ምቶ የማይታወቅ በየ ጊዜው አዲስ ኑፋቂ ማለቂያ የሌለው ስህተት ነው የሚያመነጭ ። በአፉ ኢየሱስ ኢየሱስ ብሎ መጨረሻ ላይ ኢየሱስን ክዶ እያ ስካደ ያለ። ቀደም ሲል ክብር ይግባትና የአምላክ እናት በእመቤታችንን "ጥንተ አብሶ አላባት" ይሉ የነበሩ መናፍቃን በግልጽ ክህደትና ኑፋቄአቸው ከራሱ ከባለቤቱ ከኢየሱስ ክር ሰቶስጋ መሆኑን አሁን በጋሻው አዲስ ኑፋቄ እያየን ነው።
እንደተናገረው እኔ እግዚአብሔር አልለወጥም እንዳለው ስለ ዚህ ጌታችን ሰው የሆነው እኛን ለማዳን ነው በባህርይው ሞ ት ህልፈት የለበትም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል የይመሰክራል።
ስለዚህ ኢየሱስ ክርስቶስ፦
ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንት ዛሬም ነገም ያው ነው
ትናንት አምላክ ዛሬም አምላክ ነገም አምላክ
ትናነት ቅዱስ ዛሬም ቅዱስ ነገም ቅዱስ
ትናንት ጌታ ዛሬም ጌታ ነገም ጌታ
ያለ የነበረ የሚኖር . . . ወዘተ
በዚህ ስሁት ትምህርቱ አብንም አላዋቂ በማድረጉ ክዷል ።
የዚህ ሰው አስተምህሮ እርስ በርሱ የሚጋጭ ኢየሱስ ክርስ ቶስ የመጣበት ዓላማ የሄደበትን የእውነት መንገድ በተግባር ያስተማረውን ሁሉ የሚክድና የሚያንቋሽሽ ።ድፍረትና ትዕቢ ት የተሞላበት ነው። እንደውም ከቀድሞው ስህተቱ ሰባት እ ጥፍ ሆኖ ጨምሮበታል።
ይህ አስተምህሮ ከቅዱሳኑም በላይ እግዚአብሔር የሚሳደብ ከመሆኑም ነው በበተጨማሪም እንግዳና ጠማማ ትምህርት ነው። ሰዎችንም ድፍረትን ከማስተማሩ በተጨማሪ ወደ ኃጢአት ልምምድ የሚወስድ ነው። አውሬው በእግዚአብሔርና በቅዱሳኑ ላይ አፉን ከፈተ የሚለውን የዮሐንስ ራዕይን ትንቢት በግልጽ በዚህ ሰውና ተከታዮቹ ላይ ይታያል።
ነገር ግን ጌታችን ኢየሱስ አምላካችን ክርስቶስ ወደዚህ ምድ ር የመጣው እንደሚሰቀልና በእርሱ ቁስል እንደምንፈወስ ትንቢት አስነግሮ /ተነግሮለት ወይም ትንቢቱን ለመፈጸም ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ እግዚአብሔር ስለመሆኑ በመጽሐፍ ቅዱስ ብዙ ቦታ ላይ ብሉየ ከሐዲስ ትንቢቱን በጠበቀ መልኩ ተጽፏል የዘላለም ህይወት እርሱ እንደሆነ በዚህም እርሱ የባህርይ አምለክ መሆኑን ተናግሯል።
በዚህም ከእግዚአብሔር በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ተረድተናል።
ጌታችን የሞተልን ለእኛ ሕይወት ሊሰጥ ነው እርሱ የዘለዓለ ም ሕይወት የሚገኝበት የሕይወት እንጀራ ነው። ኢየሱስ ክር ስቶስ ከኀጢአት በስተቀር ከእኛ እንደ አንዱ ሆኗል የእኛን ባ ህርይ ባህርይ አድርጓል። ዳዊት እንዳለው እግዚአብሔር በሰው ጭን አይደሰትም ። ጌታችን የመጣው እንደተነገረው በእርሱ ቁስል እኛን ለመፈወስ ነው።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶ ስ "አምላኬ አምላኬ" ለምን ተውከኝ ያለው፦
1. ሥጋን በመዋሃድ ከእኛ እንደ አንዱ በመሆኑ ሥጋን በተለየ አካሉ መዋሃዱን ለማጠየቅ
2.ሰይጣን የአምላክን በተዋህዶ ሰው የመሆን ም ስጢር አ ላወቀም እርሱ በእባብ ተሰውሮ ሄዋንን እንዳሳተ ኢየሱስ ክር ስቶስም ከድንግል በነሳው በተዋሃደው ቅዱስ ሥጋ ተሰው ሮ ለማዳን ነው። ጌታችን ሰው በጭንቅ ሰዓት አምላኩን እን ደሚጣራ አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ አለ ይኸውም ሰይጣን/መልአከ ሞት እንደለመደው የሌሎችን ነፍሳት ለ መውሰድ እንደሚመጣው ሊሞት ነው ብሎ የኢየሱስ ክርስ ቶስንንም ነፍስ ለመውሰድ ሲመጣ ጌታችን መልአከ ሞትን
በነፋስ አውታር ወጠረው በእሳት ዛንጀር አሰረው እና ጌትነ ቱን አሳየው።
መልአከ ሞት ደነገጠ ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀ ል ተሰቅሎ ቅዱሳን መላእክት እንደ ሻሽ ተነጥፈው እንደ ቅ ጠል ረግ ፈው በፍርሃት በራድ በመንቀጥቀጥ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር እያሉ ሲያመሰግኑት ባየው ጊዜ ይህ ማነው? ብሎ ደነገጠ ቅዱስ ጳውሎስ በወህኒ ላሉ ነፍሳት ነፃነትን ሰበከላቸው እንዳለ መልአከ ሞት እያየው ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋሃዳት ነፍስ ወደ ሲዖል ወርዶ ለነፍሳት ለአዳምና ልጆቹ ይጠብቁት ለነበረ ነፍሳት ሁሉ የተቸነከረ እጅና እግሩን የተወ ጋ ጎኑን ባሳያቸው ጊዜ የነፃነትን ብስራቱን ሰበከላቸው ሞት በታላቅ ቃል እንዲህ ሲል ጮኸ፦
"ሥጋን ከብልየቱ አድሶ ከመለወጥ አድኖ የተዋሐደው ይህ ማነው? በእኔ ስልጣን ሥር ያለ ሥጋን ለብሶ በባሕርዩ ያለ የብርሃን ነፀብራቅ እኔን ድል የነሣ ይህ ማን ነወ? ወደ ጥፋ ት ነጥቆ ይወስደኝ ዘንድ በእኔ ሥልጣን ሥር ካለ ሥጋ ሥል ጣን የሰጠው ይህ ማነው? ምድራዊ ሥጋን የተዋሀደው ይህ ማነው?።
እርሱ ግን ሰማያዊ ነው በሚለወጥ ባህርይ የተወለደ ይህ ማነው? እርሱ ግን የማይለወጥ ነው። ከሕጌ ልዩ የሆነው ይህ ማነው? ከእኔ ዘንድ የነበሩ አሕዛብን ከወገ ኖቼ ለይቶ የሚማርካቸው ይህ ማነው? ጨለማን የተመሉ መቃብርና ሲዖል ይዘው ሊያስቀሩት ያልተቻላቸው ይህ ማነ ው? በዚህ እንግዳ መልክ በዚህ ልዩ ክብር ያለ በእርሱ ላይ ላደርገው የምፈልገውንም ሁሉ ስልጣኑ የምትከለክለኝ ይህ ማነው? ያለ ኃጢአት የሞተ ይህ ማነው? በብርሃኑ የነፀብ ራቅ ኃይል የጨለማውን አበጋዝ ዕውር ያደረገው ይህ ማነ ው? ወገኖቼ ን እገዛ ዘንድ ያልተወኝ ይህ ማነው? ነገር ግን ተሰጥተውኝ የነበሩት ነፍሳትን ሁሉ ወደሰማይ ያወጣል እን ጂ ።
በሕማም በሞት ከሚለወጥ ባሕርይ ጋር አንድ ሆኖ እንዳልቆራኘው የሚከለክ ለኝ ይህ ሥልጣን ምንድር ነው? ልዳስሰው የማይቻለኝ ይህ ማነው?
ሕፀፅ የሌለበት ይህ ብርሃን የሚከበው ማነው? ወገኖቹን እንዳላጠፋ የሻረኝ በእርሱም ላይ ሰልጥኜ የምጎዳው ስል ጣን የሌለኝ ይህ ማነው?
ይህ የተሰቀለው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው በግራ የነበረው ወደ ቀኝ የተዛወረበት ከታች የነበረው ወደላይ የወጣበት ከኋላ የነበረው ወደፊት የቀደመበት በሲዖል የነበሩ ነፍሳትን በልዕ ልና ወደ ገነት ያወጣቸው ከማዕረጋቸው ተዋርደው የነበሩት ን ወደ ቀደመ ክብራቸው የመለሳቸው እርሱ ኢየሱስ ክርስቶ ስ ነው። "
እርሱ ነውር ነቀፋ የሌለበት በአንደበቱም ሀሰት የሌለበት ነው አፅራረ ቤተ ክርስቲያንን ያስታግስልን። ክብር ለእርሱ ለድንግል ማርያም ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን ።
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርሰቲያና ችን ተቆርቋሪ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ ።
በቤ/ክ ላይ የተነሱትን ያስታግስልን ።
weyew Adamache Alegn bilek kihidet tasazinalek
ይቅርታ ወንድማችን የተሻለ እየፈለግን ቃሉን ለተጠማን ጥሩ ብትመልስ ልንሰማህ ካልሆነም ደሞ ለመተዉ ብንችል ስትስት ልንገስፅ ይገባል እንደ አንድ ክርስቲያን! የመሰቀል መረገጥ ላንተ ትልቅ ኢሹ ካልሆነ ብዙ ስራ ካለብህ ለኛ ደሞ ከመስቀሉ ፍቅር በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ ከሚሉት ወገን ለሆነዉ በቃ ባትመልስ ጥሩ ነበረ ፍፁም አርገዉ ገደል ባይከቱህ መልካም ነዉ ጌታችን መድኋኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እየተፈታተነዉ ምን እንዲያደርገን እንደፈለግን አልገባኝም በፍቅሩ በቸርነቱ ብዛት ይቅር ይበለን !😥
አንቺ ግን ባዶ ነሽ በጣም ነዉ ?
ከአንተ አይጠበቅም እንደዚህ አይነት መልስ እና መስቀል መርገጥ አለብን እኛ ኦርቶዶክሳዊያን አሁንም ካልተነሳ ሄደን አንረግጥም ብንቀር ይሻለናል
@@YalemzeuedLegese-x4o መስቀል ባይኖረውስ ትሄዳለህ? እስኪ እራሳችንን እንመልከት አኬ እንደሚቆርበው ትቆርባለህ? ሰአታት ትቆማለህ ታስቀድሳለህ? ዪሔን ማትፈፅም ከሆነ በፖለቲከኛ ዘመድኩንና በግብረ ሰዶም አቀንቃኝ ደረጄ ዘወይንዬ ሴራ አትጠለፍም ነበር
በጋሻው የኩናማ ብሄረሰብን ወክሎ ፎቶው ሀዋሳ እንዳልተሰቀለ ቤተክርስቲያን ሰው አድርጋው ዛሬ ንግግሩ ሁሉ የቦሌ ልጅ ሀሀሀ
ልክ ነህ አኬ እናመሰግናለን። እኔም በመጀመሪያ ወለሉ ላይ ያለው መስቀል መነሳት አለበት ብዬ ነበር ኋላ ላይ ሲገባኝ regreat አድርጌ እኔም የተወሰነ አጠናሁና መልስ ሰጥቼ ነበር ruclips.net/video/gxXbZolGY2Q/видео.htmlsi=piEp6f2YJgC9_hrL እንዴት አገኘኸው። ከዚህ መነሻ ሰፊ ጥናት መስራት ይቻላል። እኔ ግን መጨረሻ የተረዳኝ ሰዎች በመፈላሰፍ እራሳቸው እያስጨነቁ ነው፤ ከጥቅማጥቅም ጋር በተያያዘ የፈጠሩ ጥያቄ ይመስለኛል።
Finish
በጋሻሁ ወዴት እየሄደ ነዉ ግን የሱስ ከፋ የእዉነት 😥
ሠላም እንዴት ነህ አኬ መፅሀፍ ቅዱስ ብቻ ለሚሉት መናፍቃን ታህሳስ 29 ተወለደ ጌታ የሚሉት በኦርቶዶክስ መፅሀፍ በቻ ነው የተፃፈው ለምን ያከብራሉ
እኔም የምለው ይሄንኑ ነው... ደሞስ ስውር ዓላማስ ሆኖ ነው ብለን ብናምን እንኳ እንዴት ከቅድስት ቤተክርስቲያን በመቅረት እንሳተፋለን? መልሰንስ እኛም ደገፍነው ማለት አይደለምን? ወጣቱ ምንማድረግ አለበት.... ሚዲያውንስ በተደማጭነት የሚቆጣጠሩ ሰዎችስ ምን ማድረግ አለባቸው...? እንዴት አትሂዱ ይባላል ያውም የቅድስት ስላሴን ዓመታዊ በዓል... አጋንንት መርገጫ አቶ የሚጠበብበትን ቀን... እንዴት ደጁን ላለመርገጥ እንተባበራለን? ማን ቀረበት ማን ተጎዳ ስሉስ ቅዱስ የልቤን ያውቃሉ ብሎ መሄድ አልተሻለም ነበርን? ስንት የውጪ የውስጥ ጠላት በበዛባት ቅድስ ቤተክርስቲያን መሬቷ መስቀል አለው ተብሎ ጉልላቷ የሆነውን ራሷ የሆነውን ጣራ ለምን አላሰበም? ከመስቀሉስ ማን ቀደመ? እግዚአብሔርም ይደለምን?... እንዲ እያሰብን በዓመት ሁለት ቤተክርስቲያን ብናዘጋ ማን በደስታ ጮሜ ቆረጠ መሰላቹቹ? እባካቹ በሁሉ በኩል ማስተዋልን ተላበሱ.. እባካቹ ኢትዮጵያ እና ቤተክርስቲያናችን አንነጥል የዓለም ሴራው ይህ ነውእና..!!!
አትፈላሰፍ መነሳት አለበት
Meskelu bete mekdes weset new meratun semen new megbaw .ena yedro abatoch eywksen new.algbagm.egzaber kehulum belay mewedew egan new ega yegzaber bete mekdes nen esun lay benatkur teru new
lotu sebhat
ከልማዳዊ ክርስትና እንዉጣ ድንቅ አባባል። እሮብ ወተት አይጠጣም አረቄ ጨልጦ ግን ትቦ ስር ይወሸቃል።
😂😂😂😂👍
እንደው እሱስ ቢዝነስ እየሰራ ነው 💸ስህተት እየፈለገ የሚያዳንቀው እግዚአብሔር ☝️1ኛሀጥያት የማያውቀውን ሀጥያት አደረገው 2ኛ አባት ሆይ ስለምን ተውከኝ ይላል ሊሉ የፈለጉት ይህንን ነው ✅ለምን ማጣመም እና መፈትፈት ያስፈልግሀል? ስህተት ለማረም ዘበነ አይበቃም የተረት አስተማሪው😂
ማወቅ ለምትፈልጉ ግን ሀጥያት የማያውቀውን አንድያ ልጁን ሀጥያት አደረገው ይላል ይህን ለማየት ኢሳያስ ምዕራፍ 53 ከ ቁጥር 1 እስከ 12 ተመልከቱ ይህ አውቆ ሲያደናብራችሁ አትደናበሩ መርምሮ እንደ እንሰሳ አትነዱ ❤
am PROTESTANT gin begashaw tesastual. yeaf welemeta meselegh
ቢቀርበት ይሻል ነበር
ለመሆኑ ታዲያ ኢየሱስ ሀጢአተኛ ከሆነ የታረቅነው በማን ነው? ደግሞስ እኛን ሀጢአተኞቹን ያየን አምላክ እንዴት ልጁ ከአይኑ ይሰወራል? እግዚአብሔር ይቅር ይበላችሁ።
Meme ebedoche nachawe yebelagne lapaneta waganiche asetawelu
Mene ayenta asetamehro Naw bafatri yehi kadiyabilise naw
Yi begashaw Akest chat qame nat Liza nw yisexan tegizi yhonw sejemer begashaw orthodox Aydelim🥺🤭🤭🤭🤭🤭🤭🤭🤭🤭
ለሰይጣን መልስ አይሰጥም።
በኦርቶዶክስ ሰዉ በእምነቱ ጠንካራና በሥራው ምሥጉን ሲሆን ብቃት ደረጃ ይደርሳል የበቁ አባት ናቸዉ ይባላል። በጴንጤ ደግሞ በክደቱ እየበረቱ ሲሄዱ 666 ደረጃ ይጀረሰሳሉ። ሰለዚህ በጋሻዉ 666 ደረጃ ላይ ደርሷል። ማስረጃ እኔ ያየሁት ኢየሱስ አንድ አይና ነዉ ነዉ ያለ ታዲያ እያወራ ያለዉ ስለ ሀሳዊ መሲህ ነዉ።
አኬ ለምን እንደ ፈርሳዊያን ነገርን ታጣምማላህ 2ኛ ቆሮንቶስ 5፥21: እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው። ጳውሎስ Uጢያት አደረገው ነው የሚለው ልጁ ለማስረዳት የምስረበትን ይዞ ማጣመም ይገርማል የደም ላብ አላበው አባት ሆይ አባት ሆይ ሰለሞን ተውከኝ ስለ አየሱስ እናውራ ካልን ሠው መሆን እራሡ ውርደት ነው እናንተ ኢየሱስን ለማክበር ቆንጆ ሴት ማርያምን ሰጣችሁት እንደዚህ አይነት ነገር እ/ግ ቢፈልግ ከንጉስ ቤተሰብ የወለድ ነበር ነገር ግን እ /ግ ከድንግል ማርያም ተወለደ ፊልጵስዩስ 1፥6: እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥
7: ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥
8: በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። ኢሳ 53፥1- ሙሉውን አንብበው ባጠቃላይ ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሲውል ጳውሎስ እንዳለው ሰለኛ ሀጢያት አደረገው ነው። ሀጢያት ' እና Uጢያተኛ ይለያያል ። ባጠቃላይ ክርስቶስ የከፈለውን ለማሳየት ነው።
እስካሁን ጥሩ ነበርክ ዛሬ ግን አንተ አይደለህም አልተረጋጋህም እራስህን መርምር አኬ
መንድሜ ተጠንቀቅ የክህደት ቡዳ እንዳይጕቡኝህ ፈተናው ይበዛብሃል እነበጋሻ እነዘር ሌሌዝ የተለያዩ የክህነት ድርጅት ላይ የነበሩ በአንድ ወቅት በክርስትናው ላይ ፖፕላር ተቀባይነት የይ
ነበራቸው በግዜው የነበሩ አሁን ግን ልል ቤት የግድ ብዙ አሉ እና በተለይ በክርስትና እውቅና ምገሳ ጥሩ አይደለም
አምላኬ አምላኬ ለምን ተዉኸኝ የሚለዉ ንግግሩ ምንን ያሳያል? የሚመችህን ጥቅስ ብቻ እየጠቀስክ ነዉ ያለኸዉ። በጋሻዉ በደንብ ያስተምራችኋል።
አይ በጋሻው እንደው ምን ጉድ ነህ አላዋቂነት እኮ ሀጢያት አይደለም ሀጢያቱ እግዚአብሔር ሀጢያተኛ ነው ማለት ነው አንተ ከንቱ 😢😢😢የእኔ አምላክ ግና ሀጢያት የለበትም !!
ወንድም አኬ አንተ ግን መቸነው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ሆንክ
አንተ እኮ የካቶሊክ እመንት ተከታይ ነህ
እስኪ በሥላሴ አስተምሮህ ትንሽ በለን
😢😢😢 እየሱሰ አጤአት አለበት ሲል በአዳራሹ ውሰጥ ደሞ ከታች ሆነው እየሱሰ እያሉ የሚጮሁት ነገርሰ ?very sad 😔 please check where you stand and who you worshipers??? This is for PROTESTANTS
አኬ ፡ ባታወራ ፡ ይሻላል ፡ ነበር። ሃጥያት ፡ የሚጀመረው ፡ ከአንድ ፡ ቦታ ፡ ነው።
የመስቀሉን ጉዳይ አቅልለክ ለማለፍ የሄድክበት ሁኔታ አንተንም እንድጠራጠር የሚያረግ ነው። ህዝብ ልብ ውስጥ በሚገርም እውቀት እና ስብእና ገብተው ነጣቂ ተኩላዎች ሲሰሩት የነበረው አሰራር አዲስ አይደለም። ስለዚህ ኦርቶዶክሳዊያን አይናችሁን እነዚህ ሰዎች ላይ አርጉ።
ስለ 666 እና ስለ ምልክት መፅሐፍቅዱስ ላይ ያለው አብራራልን ጅሎች ከምትለን
ለማንኛውም ብዬ ሰላቋረጥኩ ይቅርታ ቃለሕይወት ያሰማልን
ሰውን የሚያውክ ከሆነ ችግር የለም አልክ ኸረ ተው ተመከር አኬ ያመሀል እንዴ
ይሄሰውግን ማነው ምንአይነት ከዲነው
ይሄ ልጅ እውቅናውን በሰው ዘንድ ለመወደድ ሲጠቀምበት ማየት ያሳዝናል በFb ላይ ብዙ ሙስሊሞች እያሞገሱት ሲጽፉ ለእነርሱ ስለተመቻቸው እንደሆነ ገብቶኛል ቲክታክ ስለማልጠቀም ። መስቀሉ ትናንት ስለተረገጠ ሲረገጥ መኖሩን አታካብዱ ሲል የመንጋ ድጋፍ የሚያገኘውኮ እውነት ለመናገር ከፈጣሪ ይልቅ ሰውን ላለማሰቀየም መምረጡን ያሳያል እንደ ጃዋር ስንፋሹን ሁሉ የሚያመልኩ መንጋ ፈጥሮልኛ ኸረ ድፍረት 😂😂😂 መብሰልም በእድሜ ነው አለን ታዲያ አንተ ከበሰልክ ከሰው ይልቅ አምላክህን ለምን አልፈራህም ? ሲበዛ ደፋር ነው !!!
የዚህ አይነት Opportunist ሰው የሚያፈራው መንጋ ያሰጋኛል 😢 የቤተ ክህነት ሰዎች ተሰሚነቱን እየተጠቀሙበት ነው ቅድስት ስላሴ የማንንም ድጋፍ ሳይሻ የመስቀሉን ክብር ማስጠበቅ ይችላል ። መስቀል በጫማ ስር ተሰርቶ ቢረገጥ ምን ችግር አለ እንደማለት እንደዚህ አይነት ድፍረትማ ይደብራል። ቤተ ክህነቱን የሞላው የአንተ አይነት አድርባይ ስለሞላው ነው ቤተ/ያኗ ቀደምት ክብሯን ያጣችው በስመአብ 😢
ተከፈለክ እንዴ ?ከፎ ስናደርግሕ ጭራሽ ስለመስቀሉ ተፈላሰፍክ? ለነገሩ ሰው አይደለክ....
ልጅ ለእናቷ ምጥ አስተማረች በጋሻዉ የሚሰብከዉን የመረዳት አቅሙ የለህም አወቅሽ ሲሏት መጽሐፍ አጠበች አሉ። የእኛን ኃጢአት በመሸከሙ ነዉ ኢየሱስን ኃጢአት አደረገዉ ይላል። አኬ የምታደናግረዉን አደናግር እንጅ እዉነተኛ ወንጌላዊያንን ማደናገር አትችልም።
ከእውቀት ነፃ መሆን አይከለከልም። ነፃ ፈቃድ ነው ።
ልጅ ለናቷ ምጥ አስተማረች? እናቲቷ ያልሆነ ነገር ከቀባጠረችስ? በሚገባ ታስተምራታለች እንጂ..........
በጋሻውኮ በጣም ሳተ ቀባጠረ። ልናስተምረው ይገባል ይኸ ቀዳዳ አፍ....
@@ZelalemBelay-p1d" የ አዪጥ ምስክር ድንቢጥ " አሉ ! በጋሻው ኩኩዩ የተናገረው እውነት ነው እያልክ ነው አንተ መናጢ ?
ምነው ቀለለህ
መስቀልም ቢሆን እንኳን ኡኡ ከምንል ዝቅ ብለን ብንስም አይሻልም???
ከዛስ መቅደስ ውስጥ በአየር ላይ ነው የምትሄጂው?
ምን ሆነሃል አክሊል ??? ሠላም አይደላችሁም እንዴ ? የዛሬ ንግግር ፈጽሞ አሳማኝና ተገቢ አይደለም። አሁን ይሄ ሁሉ መጃጃል ላንተስ ቢሆን ቅድስት ሥላሴ ላይ ያለው ልክነው እያልክ ነው ?? ምንስ ሲሆን ነው ተረገጠ የምትለው ???
በጋሻው ከሶው ከተጣላ ይታረቃል ይቅር ተባባሉ ስላለን ከመንፈስ ቅዱስ ከተጣላን ማን ያስታርቀናል ትልቅ ችግር ኖው ተጠንቀቅ ጅል
የተረት ትምህርት ተግተህ አድገህ ይህን የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት እንዴት ልትረዳዉ ትችላለህ? የተጻፈዉን እኮ ነዉ የምትቃወሙ ግን የመገለጥ እዉቀት የላችሁም አኬ የምሬን ነዉ
መምህር ምነው አቋም መያዝ አቃተኽ ? እረግጣለሁ ወይም አልረግጥም ነው አቋም መሆን ያለበት ሥላሴ እንደሆን አይቀበሉትም እመነኝ አንተም ሚዲያ ላይ ወተኽ አታወዛግብ ።
እንዴት ዓይነት ደፍረት ነው?? እንዴት ከአፋቸው እንዲህ ዓይነት ነገር ይወጣል?? ከባድ፣ አስፈሪ የውሸት ትምህርት!!
ተረጋጉ ያየነው የመስቀል ስዕል አይደለም መጀመሪይ አይታችሁ አውሩ ጫፍ አንጠልጥሎ መሮጥ ተገቢ አይደለም ከማውራት ማወቅ ይገባል እናንተ ዩቱበሮች ሳታውቁ እያጠፋችሁ ነው እንደማመጥ ጊዜ የሰጠንን ቴክኖሎጅ በአግባቡ እንጠቀምበት ዋ ቆም ብላችሁ አስቡ አባቶችን አታሳዝኑ ከእናንተ የተሻሉ ስለሆኑ እኮ ነው እንጅ የመንግስት ጫና ተችኗቸው በትግስት የሚመሩን ተው ተረጋጉ አትንጫጩ አዳምጧቸው ዝምታቸው አርምሟቸው የፈጣሪን መልስ መጠባበቅ ስለሆነ አንረዳቸው ከመውቀስ ከማውገዝ መተጋገዝ አስተውሉ
አባቶች እንዳያዝኑ እግዚአብሔር ይዘን ? መስቀል ሃይላችን ክብራችን መዳኛችን ነው 80 ሚሊየን ብር የወጣበት እድሳት በአባቶች ደሞዝ ሳይሆን በምዕመኑ ልገሳ ነው መስቀል አንረግጥም ያለው ሕዝብ ፈሪሃ እግዚአብሔር ስላለውና ከአባቶችም ተሽሎ ነው !! ይሄን መደፋፈር እርፍና ብላችሁ አታራግቡ የቤተ/ያን ካድሬዎች
😢😢😢😢😢😢😢😢😢
Ke seqelut yibsalu አዝናለሁ