ማስቲካ አኝኬ ስሰጣት አረገዘች - ከሽንት ቤት አፅጂነት እስከ ሐዋርያነት
HTML-код
- Опубликовано: 20 сен 2024
- The controversial Ethiopian evangelist Apostle Zelalem Getachew had apologized about his teaching on this show. The host of the show is pastor Binyam Shitaye the owner of Pastor Binyam Shitaye Official youtube channel. Enjoy the whole video.
#Pastor_biniyam_Shitaye #Ethiopian_pastor #Apostel_Danele
አፈርን ÷ ተሳቀቅን ÷ በናንተ ምክንያት አንግተታችንን ሰበርን:: ለናንተ ጅራፍ ሳይሆን ድጅኖ ነበር ማምጣት:: የጌታን ምህረት እንዲህ ማቅለል ፍፃሜው ክፉ ነው::
ለምን በማስቲካ ስላስረገዘ?
@@markosn2685 no no no. Because of his arrogance and illiterate approach.
Sister esu yeserawn sri keza tetechalesh
Sister esu yeserawn sri keza tetechalesh
@@natnaelsileshi2854 እሱ በዘቀጠው ልክ መዝቀጥ አልችልማ!
አረ ወንድሜ እባክህ ወይ አጥፋው ወይ ርዕሱን ቀይረው ክርስትናን በአህዛብ ዘንድ መሳለቂያ አረከው ..ሰው ይሄን እያየ እንዴት ወደ ጌታ ይመጣል?
That's true, God bless you,
@@amblessed8657 amen
ክርስቲያን ማን ነው አህዛብ ማን ነው ማንን እንደ ምታመልኩ ባወቃችው ከማሪያም የማይወለደው እየሱስ ነኝ ባዩን ዲያቢሎስን እንደሆነ ባወቃችው ንቁ ዕምነቱን መርምሩ
@@jaralegesse927 ወንድሜ እንዴት ነህ ክርስትያን ማለት በ ኢየሱስ ብቸኛ አዳኝነት አምኖ እሱን ለመከተል የወሰነ ማለት ነው(ኢየሱስ' እውነትና መንገድ ህይወትም እኔ ነኝ በእኔ በቀር ወደአብ የሚመጣ የለም' ብሏል
ጌታ ኢየሱስን እንደግል አዳኝ መቀበል ማለት ደግሞ 'ጌታ ኢየሱስ ሆይ እኔ ሀጥያተኛ መሆኔን አውቃለሁ ወደህይወቴ እንድትመጣ እፈልጋለሁ አሁን የህይወቴ አዳኝና ጌታ አድርጌ ተቀብየሀለው' ብሎ ከልብ በሆነ እና በተሰበረ መንፈስ ንስሀ መግባት ማለት ነው
ወንድሜ የሰው ዘር በሙሉ ከአዳም የተነሳ የውርስ ሀጥያት አለበት ከዚህ ሀጥያትና የዘላለም ፍርድ ደግሞ የሚያድነው በቀራንዩ ስለኔ እና ስላንተ ሀጥያት ነውርን ሁሉ ንቆ እርቃኑን የተሰቀለው ጌታ ኢየሱስ ብቻ ነው (ትንቢተ ኢሳ፡ 53) ሙሉውን ብታነበው ስለኛ ብሎ የከፈለውን ዋጋ በመጠኑም ቢሆን ያሳያል
ጌታ ይህንን እውነት እንዲያበራልህ እፀልያለሁ
ወይ ጌታ ምን ጉድ ነው የምንሰማው ጥቅስ እየጠቀሱ መፅሃፍ ቅዱሳዊ ያልሆኑ ልምምዶች ማድረግ ከየት የመጣ ነው
ይህንን ምስኪን ህዝብ እየዘረፉ ትላልቅ ህንፃ እየሰሩ እነሱን የሚመስሉ ብዙ ተከታዮችን በማፍራት ለራሳቸው ሃዋሪያ የሚባል ስም በመስጠት እውሸትን በአደባባይ በማውራት ወዘተ
ሌላው የሚገርመው ዘላለም የሚባለው የዚህ ሰው ወንድም ገብታችሁ ማየት ትችላላችሁ
ሲሰብክ እያንድይንዱን ሰው ኪሱ ብር እንዲያስገቡ ይጠይቃል እግዚኦ የሚባልበት ዘመን😭😭😭
አርስቱ ግን እንደፈለከው ብዙ ሰው ይስባል። ለሚሳለቁትም ይመቻቸዋል። ማስቲካ አኝኬ ስሰጣት አረገዘች ማለት እንኳን ለማያምኑ ለሚያምኑም ይከብዳል። እንዲህ አይነት ተአምር ወይም ፈጠራ አደባባይ መወራቱ ጉዳቱ እንጂ ጥቅሙ አይታየኝም።ግርግር ከመፍጠር ውጪ
Ewunet new egiziyabiher amlak yikir yibelen
ሐዋሪያው ዳኒ ድንቅ የበሰልክ የእግዚአብሔር ልጅ ሁሉን የገለፅክበት ድንቅ ነው ፡ የማትጠገብ እግዚአብሔር የሚጠቀምብህ ሰው ነህ።
በጣም የሚገርመኝ ነገር እንደነዚህ አይነት ሰዎች ሰው አገልግሎቴን አይቀበለኝም ብለው ስለሚጨነቁ ነው መሰለኝ ይሄንን ሰርቻለው ሽንት ቤተ አጥቢያለው ለጌታ ተፈንክቻለው ምናምን ኡፍፍፍፍፍ አገልግሎታቸውን በቲቪ ስናይ ምንም አያንፅም አቦ ሲያሳፍር
ጌታ ሳይመጣ ንስሃ ግቡ ምዕመኑን አታጭበርበሩ የሐሰት ትንቢት እያመጣቹ ጌታ ሳይናገር ፡
ማስቲካ አኝኬ ስሰጣት የሚለው ቃል እኔ በአንተ ፋንታ አፈርኩ እንዲህ ፈጽሞ አይባልም ማንንነትህን ይገልጻል።
Apostle dani ena paster zemenachu yebark
እዚህ ምድር ላይ የምወደው እውነተኛ የእግዛብሔር ሰው አገልጋይ ዳኒ ተባረክልኝ 3 ቀን ነው የሔድኩት የሚያገለግልበት ቸርች ግን 3ቴም ታምር አይቻለሁ በህይወቴ ። የሰው ግፍያ ምን ያደርጋል ጌታ ባገልግሎትህ ይታይ እንጂ አብሮነትቱ ይበቃል ስለዚህ ፍሬያማ አገልጋይ ነው አለቀ።
በኢየሱስ ስም እንደዚህ አይነት ድፍረት ።
ማስቲ አኝኬ ስሰጣት አረገዘች?
አየቀለዳቹህ ብቻ ባልሆነ?
ብዙዎቻችን " ሐሰተኛ! ነበያቶች ሲባል ሰዎችን አድርገን እንመለከታለን ። ጨርሶ አይደለም ።
ሐሰተኛ ነቢያት እና ሐሰተአስተማሪዎች የሚባሉት " false doctrine" የሚያስተምሩ ናቸው ። መጰሃፍ ኢየሱስ ክርስቶስ " እውነት እና የታመነ " ተብሎ ተጵፎል ።
" ሰማይም ተከፍቶ አየሁ፥ እነሆም አምባላይ ፈረስ፥ የተቀመጠበትም የታመነና እውነተኛ ይባላል፥ በጽድቅም ይፈርዳል ይዋጋልም።"
ራእይ 19: 11
በተቃራኒው ደግሞ ስናየው ሰይጣን" የሐሰት አባት " ተብሎ ተጵፎል ።
" እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና።" ዮሐንስ 8: 44
ምን ማለት ነው ሀሰትን ከራሱ ይናገራል ሲል? የሞትን ቃል ያፈልቃል ማለት ነው ። ወይንም " false doctrine"
ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ነው ። የእርሱ ቃልም እውነት ስለሆነ ብዙዎችን ከዲያቢሎሰ ባርነት ነጳ ያወጣል ።
" እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።"
ዮሐ 8: 32
ምኑ ነው ኢየሱስ ከባርነት ነጳ የሚያወጣው?
ሰዎች ከታሰሩበት የዲያቢሎስ ዶክትሪን ። የዲያቢሎስ ዶክትሪን ምንድነው? " ሐሰተኛ ነበያቶች እና ሐሰተኛ አስተማሪዎች ናቸው ።
ሰዎች ናቸው አይደሉም? እነማን ናቸው ሰዎች ካልሆኑ? በውስጣቸው የተጠቀመው " false doctrine" ነው ። ያም ጌታ ኢየሱስ ብቻ በዚህ መርዝ የተያዙትን ሰዎች ነጳ የሚያወጣበት ።
በምድር ላይ የሚኖረው 75% እና ከዚያ በላይ የሚሆነው ህዝብ " false doctrine" የተያዘ ነው ። ምክንያቱም ነጳ የሚያወጣውን መጰሃፍ ቅዱስ " የታመነ እና እውነት " የሆነውን የእርሱን ትምህርት መቀበል ስለማይፈልጉ ነው ።
ስለዚህ ሐሰተኛ ነበያት እና አስተማሪ የሚባሉት ሰዎች ሌቭል እያደረጉ እነዚህ ናቸው ብለው የሚጠቆቁሙዋቸው ሳይሆኑ " false doctrine" ትምህርት የሚያስተምሩ ናቸው ።
ሕይወት ሁልጊዜ ከእውነት ጋር ይሄዳል ።
ህይወትን የሚሰጥ " እውነተኛ እና የታመነ " የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ኢየሱስ ነው ።
ሞት ደግሞ ከሀሰተኛ ጋር ይሄዳል ።
ሞትን የሚሰጠው ሀሰትን ከውስጡ የሚያፈልቅ ዲያቢሎስ ነው ።
ምክንያቱም እርሱ ነፍሰ ገዳይ ነው ።
ዲያቢሎስ የሰውን ሕይወት በኢንፎርሜሽን መልኩ ሰርቆ የሚገድለው " ነፍስን " ኢየሱስ በቃሉ
ሕይወት ሰጥቶ የሚያድነው " ነፍስን " ነው ። ሁለቱም " ነፍስ " ላይ ነው ትኩረታችን ጌታ ነፍስን በመጠበቅ ሲያድናት ፣ ጠላት ዲያቢሎስ ግን በምድር ላይ የሚኖሩ ነፍሳትን በመስረቅ ይገድላል ።
መጰሃፍ ቅዱስ በማርቆስ 16, 16, እንደዚህ ብሎ ያስተምረናል ።
ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤ እባቦችን ይይዛሉ፥
የሚገድልም ነገር ቢጠጡ አይጎዳቸውም፤ እጃቸውን በድውዮች ላይ ይጭናሉ እነርሱም ይድናሉ። ማር 16 17.-18
ምን ማለት ነው በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ?
አዲስ ቆንቁዋ ይናገራሉ?
አባቦችን ይይዛሉ?
የሚገድል መርዝ ቢጠጡ አይጎዳቸውም ሲል?
አጋንንትን በስሜ ያወጣሉ ያለው የጌታ ስም በሰማይ በምድር ላይ ከፍ ያለ ስም ስለሆነ አጋንንት በስሙ ይገዛሉ ።
እዚህ ላይ አዲስ ቆንቁዋ መናገር ማለት " ልሳን " መናገር አአይደለም ።
ምንም እንኳን ልሳን መናገር መንፈሳዊ መረዳት ቢሆንም ።
የጵድቅ ቆንቁዋ ይናገራሉ ማለት ነው ። አማኝ የሚናገረው ቆንቁዋ ሰማያዊ መሆን አለበት ። ምክንያቱም በሰማይ ላይ ሕይወቱ በክርስቶስ ተሰውሮ ስለሚገኝ በክብር አስከሚገለጵ ድረስ ማለት ነው ።
እባቦችን ይይዛሉ ማለት ደግሞ አማኞች በእጃቸው እባብን ይይዛሉ ማለት ሳይሆን ነገር ግን በእባብ የተመሰለውን ዲያቢሎስን ይረግጣሉ ማለት ነው ።
የሚገድል መርዝ ቢጠጡ የሚለውስ ?
እስኪ መርዝ ጠጥተን ከፊዚካል ሞት እንድንድን እንደሆነ እንመለከት ።
ማንም መርዝ ጠጥቶ ከሞት አይተርፍም የህክምና እርዳታ ካላገኘ በስተቀር እዚህ ጋር መርዝ የተባለው ገዳይ ነገር ሐሰተኛ የሆነውን የዲያቢሎስን "false doctrine" ነው። ምክንያቱም መርዝ ከሞት ጋር የተገናኘ ነገር ስላለው ስለዚህ እዚህ ጋር የተገለጳው ሞት መንፈሳዊ ሞትን እንጂ ፊዚካል ሞትን አይደለም ።
በሌላ በኩል መጰሃፍ በእራይ ላይ መርዝ ጠጥተው ስለሞቱ ሰዎች ይናገራል ።
" የውኃውም ሲሶ መራራ ሆነ መራራም ስለተደረገ በውኃው ጠንቅ ብዙ ሰዎች ሞቱ።" " ሦስተኛውም መልአክ ነፋ፤ እንደ ችቦም የሚቃጠል ታላቅ ኮከብ ከሰማይ ወደቀ፥ በወንዞችና በውኃም ምንጮች ሲሶ ላይ ወደቀ። የኮከቡም ስም እሬቶ ይባላል።"
ራእይ 8: 10 ፣ 11
የወደቀው እሬቶ የተባለ ክዋክብት ነው ። የወደቀውም በውኃ ላይ ነው ።
መጰሃፍ ከሰማይ የወደቀውን የንጋት አጥቢያ ኮከብ ብሎ ዲያቢሎስን በብሉይ ኪዳን በህዝቅኤል 28 እና ኢሳያስ 14 ላይ ይገልጰዋል።
አንድ ፊዚካል የሆነ ክዋክብት ከሰማይ ወደ ምድር ቢከሰከስ የሚሆነው ነገር አንድ ኮስን ከእስፒል ጋር ማገናኘት ፣ ማጋጨት ያህል ወይንም ሰው ቁንጫን በእግሩ እንደሚጨፈልቅ አይነት ነው ።
አስትሮፊዚስቶች እንደሚሉት ከሆነ
አንድ ትንሽ ኮኮብ የመሬትን 1000 ግዜ ያክላል ይላሉ? ታዲያ እንዴት ነው
በመሬት 75% በሆነው የባህር ቦታ ላይ ክዋክብት የሚወድቀው?
ስለዚህ በውኃው ላይ የወደቀው እሬቶ የተባለው ክዋክበት " false doctrine " ነው ።
ውኃውም ህዝብ ነው ። መጰሃፍ
ውኃ የሚመሰለው ሕዝብን ነው ።
" አለኝም፦ ጋለሞታይቱ የተቀመጠችባቸው ያየሃቸው ውኃዎች፥ ወገኖችና ብዙ ሰዎች አሕዛብም ቋንቋዎችም ናቸው።" ራእይ 17: 15
መራራውን ውኃ ጠጥተው የሞቱት ሰዎች በስጋዊ ሕይወት ሳይሆን በመንፈሳዊ ሕይወታቸው ነው ።
መራራ የሚለው ሐሳብ የጣፋጭ ነገር ተቃራኒ ነው ። በእርግጥ ባዩሎጂካሊ ለሰው ፊዚካል ሰውነት ሙሉ ጤነኛ እንድንሆን " መራራ " ነገር መልካም ነው ፣ " ከጣፋጭ " ይልቅ ። ስኮር ያለባቸው ምግቦች ለጤና ጠንቅ ናቸው ። ስለዚህ ቢቻል "መራራ" ምግብ መውሰድ ባይቻአል ግን " ጣፋጭ " አለመውሰድ ነው ። ወደ መንፈሳዊ አለም ስንመጣ ግን መጰሃፍ የእግዚአብሔር ቃል " ጣፋጭ " እና ንፁህ ውሃ ነው ይለናል ።
" ቃልህ ለጕሮሮዬ ጣፋጭ ነው፤ ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፌ ጣፈጠኝ።" መዝ 119: 103
" በምድር ላይ እንደ ተፈተነ ሰባት ጊዜ እንደ ተጣራ ብር የእግዚአብሔር ቃላት የነጹ ቃላት ናቸው።" መዝ12: 6
ስለዚህ ሐሰተኛ ነበያት እና ሐሰተኛ አስተማሪ ማለት false doctrine" ሲሆን እውነተኛ ነበይ እና አስተማሪ ማለት የእግዚአብሔር ቃል የሆነው ኢየሱስ ነው ።
" በደምም የተረጨ ልብስ ተጐናጽፎአል፥ ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።" ራእይ 19: 13
አንዳንዴ የምትሰጡትን ርእስ እባካችሁ አስቡበት ከሽንትቤት ፅዳት ሰራተኝነት እስከ ሀዋሪያነት ፅዳት ሰራተኛ ዶክተር ወዘተ ከእምነት ጋር ምን አገናኘው ሰው ከሆንክ ልብህን ከከፈት የትም ሁን የትም ቦታ እግዚአብሔር የፈቀደውን ያረጋል እርእሱ ግን የሰው ልጅ ለስጋው የሚያደርገው ልፋት ድካም ነው ሀዋሪያ ለመሆን ፅዳት ሰራተኛ ነትን አይከለክልም
ፓስተር ቢኒ ጌታ ይባርክህ ይህንን ሰው በፍፁም በአድባባይ ንስሃ እንዲገባ መደረግ አለበት እንኳን ፕሮቴስታንትን ቀርቶ ክርስትናን አይወክልም
በጣም ያፈርንበት ጊዜ እንደዚህ ጊዜ የለም ይቅርት
ሰለ ንስሐ በደንብ ተምረሽ እራስሽ ንስሐ ግቢ
ዳኒ ትሁት ሰው ነው አገልግሎቱ ድንቅ ነው።ቢኒ ውይይቱን ጭቅጭቅ አታድርገው።
የሰይጣንን አሰራር መረዳት አለባችሁ በኦሪቱ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለሀጢአት ማስተስርያ ይሆን ዘንድ የበግ፣የፍየል፣የላም፣ የርግብ ፣የዋኖስ....መስዋዕትን እንዲያቀርቡለት በዚያ መልኩ እግዚአብሔር ለህዝቡ ይቅርታ ሊያደርግለት በመጽሐፍ እንደገለጸላቸው ስላወቀ ሰይጣንም እኔ እግዚአብሔር ነኝ ባይ ነውና በኦሪት የነበሩት ከእግዚአብሔር አምልኮ ስርዓት ውጪ የሆኑትን ሰዎች የበግ ፣የፍየል ፣የወይፈን መስዋዕት አቅርቡልኝ እያለ ካለማመዳቸው በሗላ ጨካኝ ነውና በመጨረሻ የሰውን ደም አፍስሱልኝ ሲላቸው በገንዘብ በተለያየ ጥቅም አይናቸው የታወሩ ሰዎች ልጆቻቸውን ሳይቀር መሥዋዕት አድርገው ያቀርቡለት እንደነበረ ታሪክ ይዞት ያለ ሀቅ ነው፡፡አሁንም አገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ ለሰይጣን ለጠንቋይ ደም እያፈሰሱ ጥቁር በግ ፣ጥቁር ፍየል...እያረዱ ቤታቸውን በደም የሚለቀልቁ በኦሪቱ የርግብ ወይም የዋኖስ መስዋዕት አንዳንዱበመቃጠል መስዋዕት ሲሆን አንዳንዱ ግን አንገቱ ተጠምዝዞ እንደሚሞት የአሩሲዋ እመቤት ፣የታዬ ከራማ አዳል ሞቴ ወስን ጋላ ወሰን ገፊ ፣ጠቋር እያሉ
በኦሪቱ ለእግዚአብሔር በሚቀርበው ዓይነት አድርገው ለሰይጣን የሚያቀርቡ እንዳሉ ሁሉ፡፡
በአዲስ ኪዳን ደግሞ እግዚአብሔር በከብቶች መስዋእት ሳይሆን በራሱ መስዋእትነት መጥቶ
53 " ስለዚህ ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የሰውን ልጅ ሥጋ ካልበላችሁ ደሙንም ካልጠጣችሁ በራሳችሁ ሕይወት የላችሁም።
54 ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ የዘላለም ሕይወት አለው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ።
55 ሥጋዬ እውነተኛ መብል ደሜም እውነተኛ መጠጥ ነውና።
56 ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ።"
ብሎ ቢያስተምር ሰይጣን በፕሮቴስታንቶች ላይ አድሮ ይህን የተናገረው ስለወንጌሉ ቃል ነው እያለ ቃሉን እያጣመመ ከመተርጎሙም በላይ በእለተ ሀሙስ ለደቀ መዛሙርቱ በተግባር ያቆረባቸውን ቁርባን የጌታ እራት መታሰቢያ በማለት በሥጋው በደሙ እዳያም ከማድረጉም በላይ በኬክ ፣በቂጣ በዳቦ ...ካደባባይ ባገኙት እነዚህ በመሰሉት ሁሉ ሰው እንዲያከብር በማድረግ በእዚአብሔር አምልኮ ላይ ፕሮቴስታንቶችን ተጠቅሞ እየቀለደ ይገኛል፡፡ ሌላው በአዲስ ኪዳን ጌታችን ወንጌል እንድትስፋፋ የፈቀደው በስብከት አንደሆነ ሲገልጽ
ማር 16፥15 "እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።
16 ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።"
።
ማቴ 28፥19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።
ብሎ ደቀመዛሙርቱ ዓለምን ዞረው እንዲያስተምሩ አዟቸዋል፡፡ሰይጣንም በፕሮቴስታንቱ አድሮ የሀሰት ትምህርቱን በዓለም ዞሮ እያስተማረ ነው፡፡
አሁንም መምህር ሆነህ የቆምከው ያልከው ነገር እውነት እንኳ ቢሆን ፓስተር ተብለህ የተጠራኸው ዳንኤል በማስቲካ ልጅ ታስገኛለህ ብሎ የነገረህ ሰይጣን እንጂ ሰው አይደለም፡፡ የሌለንም ነገር አይደለም የሰጠህ ለጊዜው ከሴቶቹ ድካም ለሰይጣን ከሠገዛታቸው አንጻር በጥበብ ራሱ እንዳይወልዱ አድርጓቸው ሊሆን ይችላል
ሰይጣን ሙሴ ካደረጋቸው ተአምራት 3 እንዳደረገ ተመልከት
ዘጸ 7፥10 ሙሴና አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ እግዚአብሔርም እንዳዘዛቸው እንዲሁ አደረጉ፤ አሮንም በትሩን በፈርዖንና በባሮቹ ፊት ጣለ፥ እባብም ሆነች።
11 ፈርዖንም ጠቢባንንና መተተኞችን ጠራ፤ የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ ደግሞ አደረጉ።"11 ፈርዖንም ጠቢባንንና መተተኞችን ጠራ፤ የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ ደግሞ አደረጉ።
12 እያንዳንዳቸውም በትራቸውን ጣሉ፥ እባቦችም ሆኑ፤ የአሮን በትር ግን በትራቸውን ዋጠች።"
20 "ሙሴና አሮንም እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው እንዲሁ አደረጉ፤ በትሩንም አነሣ፥ በፈርዖንና በባሪያዎቹም ፊት የወንዙን ውኃ መታ፤ የወንዙም ውኃ ሁሉ ተለውጦ ደም ሆነ።
21 በወንዙም የነበሩ ዓሦች ሞቱ ወንዙም ገማ፥ ግብፃውያንም ከወንዙ ውኃ ይጠጡ ዘንድ አልቻሉም ደሙም በግብፅ አገር ሁሉ ነበረ።
22 የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ እግዚአብሔርም እንደተናገረ የፈርዖን ልብ ጸና፥ አልሰማቸውምም።"
ኦሪት ዘጸአት 8
1 "እግዚአብሔርም ሙሴን ተናገረው፦ ወደ ፈርዖን ግባ እንዲህም በለው፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
2 ለመልቀቅ እንቢ ብትል ግን እነሆ እኔ አገርህን ሁሉ በጓጕንቸሮች እመታለሁ፤
3 ወንዙም ጓጕንቸሮችን ያፈላል፥ ወጥተውም ወደ ቤትህ፥ ወደ መኝታ ቤትህ፥ ወደ አልጋህም፥ ወደ ባሪያዎችህም ቤት፥ በሕዝብህም ላይ፥ ወደ ምድጆችህም፥ ወደ ቡሃቃዎችህም ይገባሉ፤
4 ጓጕንቸሮችም በአንተ በሕዝብህም በባሪያዎችም ሁሉ ላይ ይወጣሉ።
5 እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ አሮንን፦ በትርህን ይዘህ በወንዞቹና በመስኖቹ በውኃ ማከማቻዎቹም ላይ እጅህን ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ጓጕንቸሮችን አውጣ በለው።
6 አሮንም በግብፅ ውኆች ላይ እጁን ዘረጋ ጓጕንቸሮቹም ወጡ፥ የግብፅንም አገር ሸፈኑ።
7 ጠንቋዮችም በአስማታቸው እንዲህ አደረጉ፥ በግብፅም አገር ላይ ጓጕንቸሮችን አወጡ።"
ራሣችሁ እያስረገዛችሁ ማስቲካ አስረገዛት እያላችሁ በማን ነው እምትሣለቁት?
Hahahhahaha ahhahhaha 😂 Anidan dubai anidan america mist yemohamed menfes kewustu sayawota Getan agelegilalehu yilal 😂
ፓስተር ዳኒን ሰላመጣህው አመሰግናለው ዳኒ በጣም እምወደው አንደኛ የሆነ ፅድት ያለ ነጭ ወርቀት ቅን ሰው ነው ቤተክርስቲያኑ ያየውትን ታአምራት ልንገርህ አንዶ በናፕኪን ላቡን ጠርጋ ጥርሶወስጥ አድርጋ ጥርሶ አዲስ የወጣላት ሰትመሰክር ሰምቻለው ዳኒ እሚገርም ሰው ነው ብዙ ጆሮዋቸው እማይሰሙ ሲፈወሱ አይቻለው ብዙ ብዙ መንፈስቅዱስ በዳኒ ውስጥ ሆኖ ሲሰራም አይቻለው በሚገርም ሁኔታ ዳኒዬ ጌታ ይባርክህ ለምልም
እረ ይሰራል
@@binyamshitaye
ይቅርታ ሰልኬን ሪእስታርት ሳደርግ ሰርቶል
ቃሊቻም ሣር ቆርጦ ይፈውሳል
@@biniyamworku3635
ግዚያዊ ፈውስ ነዋ ሴጣንን መገበር ሰታቆም ቆላልፎ ፖስ ወርዱን ቢሾፍቱ ሀይቅ ይጨምርልሀል ጌታ ሲፈውስ እስከዘላለም ነው ቢኒ ወንድሜ
ከሰው ሁሉ ሚስኪን ናቹ በጣም ነው የምታሳዝኑት ፡ ተረተረት ነው
😂😂😂😂
አፖስትል እግዚአብሔር የሚጠቀምበት አገልጋይ ነው በሱ ፀጋ ተጠቅሜያለሁ ተገልግያለሁ አሁንም እየተገለገልኩ ነው
Did he say theology and circular??????
በዚ ዘመን ሐዋርያ የለም
ሀዋሪያው ዳኒ እግዚያብሄር ይባርክህ ቤኔ ሂወት መሠራት ትልቅ ነገር አድርገሀል ከመንፈሴ ነው የምወድህ ዘርህ ይባረክ
Pastor bini yihen silik yikirta ante tilk sewu silehonk ena dani beltokal mecheresha lay ሰው መንፈስ ነው፣ነፍስ አለው በስጋ ውስጥ ያድራል milewun aminek cheresk
ኢየሱስ አፈር በምራቅ ለውሶ ቀብቶ ፈውሷል
ጥያቄው ማርገዟ ወይም አለማርገዟ ላይ ሳይሆን, ከአፍህ የወጣውን ማስቲካ እንዴት በሌላ ሰው አፍ ትከታለህ?
ይህ አግባብ ሊሆን የሚችለው እንዴት እንደሆነ ከራስህ ሳይሆን ከእግዚአብሔር ጠይቅና ንገረን?
😁😁😂
እየገረመን እንገረማለን!
ቆሻሻ ዕምነት ስለሆነ
ዳንኤል የምትናገረው ለራስህም አይገባህም ታምታታለህ ትዋሻለህ ሰው መንፈስ ነው ብለህ እጥፍ ብለህ ነፍስ አለው በስጋ ውስጥ ያድራል ብለህ ታምታታለህ ግልፁን ልገርህ ሰው ሰው ነው ከምድር አፈር የተሰራ እግዚአብሔር እፍ ብሎ እስትንፋስ የሰጠው
ከእንደዚህ አይነት ሠይጣናዊ ዕምነት ይሰውረን የዕምነቱ ተከታዮች ዕምነቱን መርምሩ እባካችው የሰይጣን መጫወቻ ከመሆን እ/ር በዕምነቱ ዙሪያ እንዲገለጥላችው ለምኑት እ/ር ይርዳችው
Apostle dani temhertoch tru nachew l zemenachwen egzihabher y seten y egzihabher sew negh lemelimelen tebark
Pastor Binyam, please tell your guest to use the appropriate word "Secular" not "Circular." @3:40min
እንዴ ጨውና ዘይት ይሸጥ አልነበር 22 አካባቢ ቸርችህ በነበረ ጊዜ?
አቤት ጌታ ሆይ ጆሮን ጭው የሚያደርግ ወሬ መስማት የተለመደ ሆነ በቃ? ስም ብቻቻቻ !!ክርስቲያን?
ተባረኩ
Apostle Daniel we love you
ልጅቷ ከወለደች በዋላ አባቷ ማን ሆነ ግን?
እራሱ ስራቸው ሁሉ የሠይጣን ነው
ሐዋርያው ዳንኤል በጣም ደስ የምል የእግዚአብሔር ሰው ነው ዘመኑ ይባረክ!!!!!!!!
የአፉን ማስቲካ ስለሰጣት ቆሻሻ ነው ይኸ የሠይጣን ስራ ነው
ዳኒ ጨርቅ ሰአት እና ሌሎች እቃ አልሸጥክም???
በደንብ ነዋ
ሊያውም ከኢትዮጵያውያ ነው የመጣው ህንፃ ማስርያ እየተባለ
በጣም ተባረኩ
ዳን በጣም አሳከኝ እስፖንጁን ሳንባ ትላለህ ዋው
ጅል ነህ? ምን ያስቃል? ያስለቅሳል እንጂ ትላልቅ ህፃናት በጌታ ቤት እቃ እቃ ጨዋታ ሲጫወቱ! ለቤ/ክ ስድብ ምክንያት ናችሁ!
Bless you brothers
ማስቲካ አኝኬ ስሰጣት አረገዘች ማለት እንኳን ለማያምኑ ለሚያምኑም ይከብዳል። እንዲህ አይነት ተአምር ወይም ፈጠራ አደባባይ መወራቱ ጉዳቱ እንጂ ጥቅሙ አይታየኝም።ግርግር ከመፍጠር ውጪ"
ዳይቆናት በ ቤ/ተ ውሥጥ ይቀርባል በ ሽያጭ መልክ።
Paster biniame mnew selortodx menager akomeke
Apostle Dani I just knew how wise you are when you say this is misunderstanding when you are asked about soul, spirit and body! After all our soul is Ordained to be put to death so we are lead in spirit by the person of holy spirit!
ሰው ከመንፈሳዊው አለምና ቁሳዊ አለም ጋር ግንኙነት ማድረግ እንዲችል ተደርጎ የተፈጠረ ነው፡፡ መንፈሳዊውን አለም በመንፈሱ አማካኝነት ሲገናኝው ቁሳዊውን አለም ደግሞ ቁስ በሆነው ስጋው በኩል ይገናኝዋል፡፡ የሰው መሉነት ያለው በዚህ ውስጥ ነው፡፡ አንዱን ነገር ብቻ ነጥለን ሰው አንለውም፡፡ ለምሳሌ ስጋ ከሌለ መንፈስ ወይም ጎስት ነው የሚባለው፡፡ መንፈስ ደግሞ ከሌለ ስጋ ብቻ ሬሳ ነው የሚባለው፡፡የሰላምም አምላክ ሁለንተናችሁን ይቀድስ እርሱም ነፍስ፣ መንፈስ ስጋችሁን ተብሎ ነው የተጻፈልን፡፡
እኔም ሳላውቅ ብዙ ለፍልፌያለሁ
አባቴ ዕድል ሰጠኝ
ጌታ ይባረክ ፤ በዚህ ሁሉ ጎዳና የመራህ እግዚአብሔር ይመስገን ሀዋርያው ዳንኤል
OMG the topic is not good at all. I was shocked when I see the topic.🚫 😳😳🥺🥺🥺
ወንድሜ ተባረክ።
ቅንነቱን በአደባባይ መሰከርክለት
መጠራቱ ብቻ ሳይሆን ቅንነቱ ይገርማል።
እረ አስተውሉ እያንዳዳችሁ እዚህ ጋር ኮሜንት መለጠፍ ምን ይፈጥራል ይሄኔ አንድ ቀን ወንጌል መስክረህ አታውቅም እያንዳድሽ ይሄን ያለብህን እዳ ሳትወጣ አገልጋይን ትወቅሳለህ እየሱስ ዱዳውን ሰው ባገኘው ግዜ በአፉ ውስጥ ፍራቁን ነው እንትፍ ብሎ ይፍታህ ያለው እንኳንም በዚህ ዘምን እየሱስ አላገለገለ ውይ ቢሆንማ
ምን ሆነ በወንጌላዊ መኮንን ነገራ የአገልግሎት ዘመንማ የነበረው ነገር ምንም እንከን አይወጣለትም ነበር ።
Abatu Maren enegnhe kebezu bihala new Ethiopia Gera yitgabachrw Ebako pasted
Ersone Aymetenem Eskender Ahune teru Rev are alote endizhe aynetune ketsafe leaps Bewnet Maren
ሐዋሪያው ዳንኤል በግርድፍ ማንነቶች ኢንተቪ ባትደረጉ ጥሩ ነበር። ሰዉየው ሊያውቅ ሳይሆን ለክርክር ነው እንደዚህ አይነት ዝግጅት ሚያቀርበው። በአሸነፈና በአቸነፈ ሊከራከር ሚፈልግ ነው። Such personalities want indirectly their internal filthy desire to be approved by the interviewee. If someone is new creation in Christ, he is like Jesus (Spirit, Soul, and Body).
ሁሉሉም መታወቅ ስለሚፈልጉ ነው ምንም ይህም መቼ ሚዲያ ነው
ከዝህ ሰውየው ሕይወት ምን ያህል ልንጠቀምበት እንደምንችል አለቅም ግን ግልጽናት ጥሩ ነወ
ልክ ነው ሰው መንፈስ ነው፡ ነብስ አለው፡ በስጋ ውስጥ ያድራል፡፡ ነብስ የያዘችው ዕውቀትና ፈቃድ ከስጋ ጋር ወይስ ከመንፈስ ጋር ትተባበራለች የሚለው ድርጊትን ይወስናል፡
ሰው መንፈስ ነው
@@እሙ-ጨ3ጘ ሰው በመንፈሱ በኩል፡ነው፡ የእግዚአብሔርን ድምፅ መስማት የሚችለው፡ ምክንያቱም እግዚአብሔር መንፈስ ነው፡
ሰው መንፈስ አይደለም ።
@@እሙ-ጨ3ጘ እንግዲያውስ መንፈሳዊ መባል ባልቻለ ነበር፡ ለመሆኑ በእግዚአብሔር አምሳል ሲባል ዐይንና፡አፍንጫ ይመስልሃል እንዴ፡ መምሰሉ ያለው መንፈሱ ላይ ነው፡ እውነታው ይኸ ነው፡፡
@ትንቢተ ሕዝቅኤል እኔም ሚገርመኝ ይሄ ነው ጌቴ ይገፅፃቸው
ደሞ እንዴት honest ነው። ሀዋርያው
እኔ ምስክር ነኝ ብሎ አያቅም ሁል ግዜ የእርሱ ቸርች ልከታተለዉ ነበር ግን ምንም
አቤት ለቢዲዮው የሰጣችሁት ርእስ ሲዘገንን። ይህን ልምምዳችሁን ምናለ እንደዚህ ርእስ አርጋችሁ ባታቀርቡ።
ማስቲካ አኝክህ ስትስጣት
ያኘክችውን ነበር 40 መግረፍ🥱
ምድረ ስይጣኖች
ታምራት(እያንጏለል) ክዚህ በላይ
ምን አጠፋ? ምድረ አጭቤ😳
ወይ አገሬሬሬሬሬ
Sile programhi sile RUclips genezb enji sile geta kibir tinsh enkwan atichenekim adele titilehin keyir or report new minaregew .
ማስቲካ ስጠዋት ከምትል ለምን ገስትሀውስ አደርን አረገዘች አትልም ማፈርያ ይሄ ጅል ህዝብ ተጫወቱበት።
ፓስተር ለሚቀርቡት እንግዶችህ ደካማ ጎናቸው ምን እንደሆነ ጥያቄ ቢቀርብላቸው መልካም ነው እላለሁ።
ፓስተር ነው? ወይንስ ፖስተር?
@@abebatafesse1515 ዘንድሮ የተገኘውን ማፈስ ነው አበባም አመድም ይታፈሳል።
ፍልስፍናህ ነው ያስጠላንንን እቃ አልሸጥኩም ገንዘብ አልስበስብኩም ካልክ ግን ውሸታም ነህ በደምብ አርገህ ከህዝቡ ገንዘብ ስትስበስብ እናውቃለን አስመሳይ
የሚገርም ነው ዳኒ እጄ ላይ አንዱ ጣቴ ጥፍረ መጥምጥ ይዞኝ ለረጅም ጊዜ ተቸግሬ ነበር በኤልሻዳይ tv ይተላለፍ ነበር በtvሲፀልይ በህምነት ፀለይኩ በሚገርም ሁኔታ ተፈወስኩ አልመሱከርኩም በጉባዬ ተቤረኮ
mind,ዲኖስኮ ,መላዕክት የሚሉትን ትምህርቶች ብትሰማ ሰው ትሆናለህ
ዳኔ እንወድሃለን
ማስቲካ አኝኬ ስሰጣት አረገዘች
ቢኒ በአንዳንድ አነጋጋሪ ጉዳይ ላይ ፓናል ዲስከሽን ማዘጋጀት ብትችል ጥሩ ነበር፡፡ ለምሳሌ በሰው ማንነት ዙሪያ፣ በጸጋ አጠቃቀም አቅጣጫ
አቤልዬ ይጀመራል ተዘጋጅ ከቻልክ ደውልልኝ ተባረክ ሁሉ ይመዘናል
@@binyamshitaye እባክህን ሌላ ስራ ፈልገህ ሥራ፣ መፀለይና እራስህን ማግኘት ካልቻልክ እርዳታ ጠይቅ እንጂ ለዩቲዩብ ቢዝነስ ብለህ ቤ/ ክንን አትበጥብጥ። ሌላላ ስራ ፈልግ፣ ሥራ ፈት ነህ!
@@binyamshitaye ሥራ ፈት፣ ሥራ ፈት፣ ሥራ ፈት!!!!!!
Be Covid geze new mastica yesetehat? Ante Tenkuay Geta gen endezi werdo tewardo yemisera amlak new? Betam yasazenal defar Leboch
ዳኒ እግዚአብሔር ይባርክህ ና ቀለበትህን ለምን አወለክ ወለድክ ??
ወፍሮ ነው ክክክክል
ከሽንት ቤት አፅጂነት እስከ ሽንት ቤት ጠራጊነት!¡
Apostle Daniel you so blessd
እኔስ አርእስቱን ሳይ ለዚህህስ ጊዜዬን አላጠፋም ብዬ አላዳመጥኩትም ነበር ግን የፓስተር ቢኒን ግራውንድ ለማወቅ ማዳመጥ ጀመረኩ እናም አቤት የውሸት መአት ፖስተር ቢኒም በቅንነትና በማቃናት እነጂ በመንፈስ አልመረመርከውም ይህ ሰው የቃል እውቀት ሊኖረው ይችላል ግን ባጭሩ ቤተክርስቲያን የገቢ ምንጭ ስለሆነ ኢትዬጲያ ሄዶ ቸርች ከፈተ end of it !!!!
አይደለም እርሱ እንግሊዝ ሀገር ከዶላር በላይ ፓውንድ ካለበት ሀገር ነው ኑሮውን ትቶ የመጣወ ጌታን ለማገልገል ነው
ማስቲካውን ግን በምንህ ነው አኝከህ የሰጠሀት?????
ከአፉ አውጥቶ የሰጣቸውን እያፀደቀ ስለላቡ ግን ሰውየውን ገሰፅኩት ይላል።ወላዋይ! ጥያቄ ሲጠይቅ ራሱ አስቀድሞ ትክክለኛነቱን አፅድቆ ይጀምራል።አይ ጠያቂ ማፅደቅ የፈለገውን ያፀድቃልመኮነን የፈለገውን ይኮንናል ።😭😭😭
Who is pastor biniyam?
Bless u Apostel
ቁንፅል ሀሳብ ይዛቹ ስለምትቃወሙ ነው እንጂ የሰው ማንነት ትምህርቱ ለመረዳት ከባድ አይደለም መጀመሪያ በደምብ ተማሩትና ተረዱ ለመቃወምም አዉቀት ያስፈልጋል ።
ግን እኮ ዘላለም ኩሽናው ውስጥ የጀመረው እሱ እንደነበረ ነው የተናገረው አሁን ደሞ ሀወርያው ዳንኤል እኔ ነኝ ኩሽና ውስጥ የጀመርኩት እኔ ስወጣ ነው ዘላለም የያዘው አለ ሁለቱ ሀሳብ ግን ግን ይቃረናል
Dani love
You are blessed Pastor Bini , keep up
ከሽንት ቤት እስከ ማስረገዝ የሰይጣን ፈረሶች
ዳኒዬ ብሩክ ግልጽ ትሁት ሰው
እኔ የመጣሁት ፓስተር ቢኒ ብይ ነው
ከልጅነት ጀምሮ ተደጋግሞ የተነገረ ልህ ትንቢት ነበረህ። ጌታ ይባረክ
የፓስተ ቢኒ ጥያቄ የምታንከው ማስትካ 😳😳😳
Baka enam bala masteka agikh sitag ilawalaw😁😁😁😁😁💞💞😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
Ababe menfesawe abate endeyesus tehut ye egizabher sew kante egir sir kuche beye temire bebezu tetekimayalhu lelochenem metkem cheyalhu leberket hune lemelemelige
አንተም ቆሻሻ ሴቶቹም ቆሻሻ ይኸ መገለጥ አይደለም የዲያቢሎስ ስራ ነው
Wey Getaye kemastikam yeregesal🤔🤔🤔🤔😭😭😭
አቅራቢው ምን ነክቶህ ነው? ማስቲካ ምናምን ብለህ ትለጥፋለህ?
Pr. Binium, I feel shame of you. We are ordered to preach the good news not the evil(bad) news to our people. Your focuses is always to talk about negative behavior of servant of church . As a pastor, why not you advise them personally? Why you preferred to publicize it to all? Is it behavior of Christianity? You sway in between politics and true spirituality in your teaching. You are known by your hatred of nation and nationalities in Ethiopia. Can you change this reality through talking hatred of one nation?
Era yehen men yeltal yasferal memher binyam menew awkah new enda sent astmri eyla keyt naw yemtametachew
ከመንፈስ የተወለደ መንፈስ ነው፣ ከስጋ የተወለደ ስጋ ነው።
Genzeb betam yamelkal sewyew
ዳኒ ሰውን ሰው የምታደርግ ጀግና ...የሱን ትምህርት የሰማ አሸነፈ ተፈፀመ
Bedenb ael sheyaci
ምድረ ሌባ
ዳኒዬ ብሩክ ግልጽ ትሁት
ዳኒ የተባረክህ ነህ
አሁንም ያለከው ሽንትቤት ውስጥ መሆንክን ታቃለክ ማለት ዕምነቱ
Ababeya yegzeabhare sew ewedhalew