የንብረት ዋጋ በጣም ቀነሰ | የመብራት ቆጣሪ ውል ጉዳይ | REAL ESTATE Investment (NOT) at RISK? and How Works?
HTML-код
- Опубликовано: 14 окт 2024
- የንብረት ዋጋ በጣም ቀነሰ | የመብራት ቆጣሪ ውል ጉዳይ | REAL ESTATE Investment (NOT) at RISK? and How Works? #addisbusiness #ethiopia #addis #business #addisbusiness #entrepreneur #ideas #creativity #unusual #profitable #business_ideas #ኢሳት #የኔታ #ኢትዮ #አቤል #ኢትዮጵያ #አብይ #ዶርአብይ #ስራ #ገንዘብ #ድንቅ #አስገራሚ #ሰይፉ #ኢቢኤስ #seifuonebs #rakebalemayehu #yeneta #abel #drabiy #machines #money #birr #profit #miki #merkato #esat #ebs #ፈታ #አዲስ_እይታ #አዲስእይታ #አነስተኛ_ቢዝነስ #አነስተኛ #አነስተኛ_የቢዝነስ_ሃሳቦች #የቢዝነስ_ሃሳብ #ገበያ #gebeya #feta #feta_daily_news #dailynews #donkeytube #ems #emstv
ይህ የቤትና ይሕጋዊነት ነገር እጅግ ደስ የምል ዜና ነዉ።
የመብራት ውል ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል ብሏል ድርጅቱ ። ለምን በቂ መረጃ ሳይኖርህ ትዘግባለህ አብዛኛው መረጃ እምታቀርበው ጫፍ ይዘህ ነው የተሟላ ዘገባ ብታቀርብ ተሰሚነት ይኖርሀል ።
በጣም ትክክለኛ የሆነ አስተያያት ነዉ።
ሙሉ ሳታዩ አትኮምቱ
😅፧😅
😅፧😅
ፍትህ፡ቤት፡ለሌለው፡ለፈረሰበት፡ዜጎች፡አረ፡ፍትህ፡ለኑሮ፡ለሰላም፡አረ፡በቃን፡ተሰቃየን!!!!!
የመንግሥት ያለህ አድዬ ለሴቶች ያለሸ አመለካከትሸ እሰከዛሬ ጥሩ አካሄድ አለሸ በኮሪደር የፈረሰብን ይኽው አራት ወር ሞላን ወደኛ ፊትሸን ወደኛ አርግልን የኔጀግና አደረራ የደሀእናትነሽ በርች።
ትክ
እኔ በኮልፌ ቀራንዮ ፣ወረዳ 3
ውል ሰዋዋል ብር 230 እና ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ ተቀብለኞል። እንዴት ነው ምንም አይነት ክፍያ የለም።
አባክህ ጠይቅልን።
ማንም፡አይገዛም፡ቤትም፡መኪናም፡አብይ፡ስለሚዘርፍ
እሱ አይደለም እራስህ ሌባ ስለሆንክ ነው እርግጠኛ ነኝ፨
አንተ አቃጣሪ እሱ ሌባ ካልሆነ አዲሱ ቤተመንግስት እየሰራ ያለበትን የገንዘብ ምንጭ ያሳውቅ@@derejeagema4275
ኧረ እኔም ሪል ስቴት ቤት ልገዛ ወስኜ ልፈራረም ጥቂት ሲቀረኝ ይሄ ህግ ይወጣል ሲባል ሰማው ቀስ ብዬ ወደ ዋላ ተመልሻለው 😅
የመብራት ውል ለማደስ ሄደን ፋይል ስለጠፋ እንደውልላችሀኀለን ብለው እስካሁን20 ቀናችን ነው አልደወሉም ማነው ተጠያቂው
How foul the government is? It is paradox what the state says and what on the ground is not going parallel ,the state demands foeign currency but it is blocking the roots of incuring them freezing the economic machinaries of the public.
The second point is good move that discourage deep rooted thieft and courruption .State men should work for the public if they engaged in private bussiness soon they have been courrpted .
Mebrat yestute kond.a yem meberte senorew new
❤❤❤
Hege belelebet ager mane yegezale @@@
መጀመሪያ ምትዘግቡት ከትክክለኛ ምንጭ አደለም በይሆናል ነው ለዚህም አንድ ማስረጃ ሳነሳ ስለሰሞኑ እረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ያልሆነ ብጅታ እየፈጠራችሁ መሆኑ ነው ይህም የአዋጁን ዋና ዓላማ ተብሎ በመንግስት በፍትህ ሚንስትሩ ማብራሪያ መሰረት የተገለፀው እዚህ ሀገር ቁጭ ብለው ሀገሪቱን እና ህዝቡን የሚዘርፋትን በሚገባ ለመቅጣት ቢሆንም እናንተ ግን ከምስኪኑ ለፍቶ ጥሮ ግሮ ከላከው ዲያስፓራ ጋር እየዘገባችሁ ደረሰኝ ምናምን እያላችሁ እያምታታችሁ ነው
እሽ ምናልከን አንተ የሌቦቹ ደጋፊ 😂😂😂
የውጭ ሃገሮችን አይመለከትም ቢሉ በቃል እነሱን ማመን በጣም ይከብዳል እኔም እሪል እስቴት ቤት ልገዛ ልክ ልፈራረም ስል ይወጣል የተባለውን ህግ ሰማው የዘረጋውትን እጅ ቀስ ብዬ መልሼዋለው
የመብራት ዉል እስከ መስከረም 30/1/2017 ተራዝሟል።
ወይ ጣጣ
ንብረት? ንብረት ድሮ ቀረ
የምታቀርባቸው ዜናዎች ገሚሱ በከፍተኛ የመረጃ መዛባት የተሞሉ ናቸው፤በደንብ አጣራ።😏😏😏
የተዛባውን እስኪ አስረዳኝ እኔም ልማርበት
እናንተም። ትነፉታላችው መንግስትም የናንተን የሕዝብ ትርምስ ዝም ብሎል ንብረት ከሕይወት አይቀልጥም 100አመት አይኖር ደርግም ወርሶ አስራ ሰባት አመት ነው የኖረው ነገ ሌላቀነው ሕዝብን አታሸብሩት አሁን ያለውን እየቀላነው ሕዝቡ ለንብረት የሚያስብ የለም ለዛሬ እንኑር የነገውን የሚያውቀው አምላክ ነው ለልጅ ልጅ የሚታሰብበት ጊዜ አሁን የሚያስብ ሕዝብ አሁን የለም አባቴ ተወን ዛሪን እንኑርበት