Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ተባረኩ ብሩካን ናቹ እንደዚ ትምህርት ነው ሚያስፈልገን
አሜን ውልደቱን ብቻ ሳይሆን ምፅዓቱንም እየነገራችሁን ስለሆነ እግዚአብሔር ይባርክህ
የዜና መግቢያ ሠላምታህን እንዴት እንደምወደው !! እያንዳንድዋን ቃልህን በአድናቆት፣ በመገረምና በሳቅ ነው የምከታተለው፡፡ የጌታን ምጽዓት ምን ያህል በደጅ እንደ ሆነ እና አሁን አሁን የደረሰ ይመስለኛል፡፡ በሰይጣን ላይ የምታሰማው የድል አድራጊነት ቃላቶችህን ስወዳቸው !!!! ጌታ ብርክ ያድርግህ !!!
ማራናታ ጌታ እየሱስ ይመጣል። ተባረኩ
የብልፅግና ወንጌል ሁሉን ነገር በጋረደበት ዘመን ጌታ ማስተዋል ይስጠን
አሜን ተባረክ እንኳን አብሮ አደረሰን
እግዚአብሄር ይባርካችሁ
Well done !እግዚአብሔር አምላክ ይባርክ
ጌታ ፀጋውን ያብዛልን
Egziabeher yibarkih wondime!
ዘመንህ ይባረክ
አሜን ተባረኪ እህቴ
ጥሩ ነዉ በርታ!
Egzeabeher yebarekachu lebereketem yaregachu be Yesus Sem amen.
ጌታ ይባርካችሁ!
ተባረኩ ያባቴ ብሩካን
AMENAMEN AMENAMEN AMEN AMENAMEN AMEN AMENAMEN AMEN AMENAMEN ❤❤❤❤❤❤🎸🎸🎸🎸🎸🎸🎷🎷🎷🎷🎷🎷🎷🎷🎹🎹
Amen tebareku
God bless you
GMM እናመስግናለን
ተባረኩቢስዬ በየሳምንቱ.ግን አይመጣልኝምየቆየውን ነውየማየውለብዙ ሰው ሼር አርጌያለሁ
ሰብስክራይብና የደወሏን ምልክት ተጫኛት በየሳምንቱ ይደረስሻል ጌታ ይባርክሽ !
አይ ይቺ ምድር ጌታ ሆይ ማረንንን😭😭😭😭
Amennnn yegzabiher telo bimetaln ene destegna negn tebarek professer
አመሰግናለሁ
Blees you!
ምልክቱን ስለ መቀበል የተነገረው ከቤተክርስቲያን ንጥቀት በኋላ ነው ካላችሁ "“ዙፋኖችንም አየሁ፥ በእነርሱም ላይ ለተቀመጡት ዳኝነት ተሰጣቸው፤ ስለ ኢየሱስም ምስክርና ስለ እግዚአብሔር ቃል ራሶቻቸው የተቈረጡባቸውን ሰዎች ነፍሳት፥ ለአውሬውና ለምስሉም ያልሰገዱትን ምልክቱንም በግምባራቸው በእጆቻቸውም ላይ ያልተቀበሉትን አየሁ፤ ከክርስቶስም ጋር ሺህ ዓመት ኖሩና ነገሡ።” - ራእይ 20፥4የተባለው ቃል ተፈጻሚነቱ በማን ላይ ይሆናል?በሁለተኛ ደግሞ በማቴ ማቴዎስ 24፥29 ላይ “ከዚያች ወራትም መከራ በኋላ ወዲያው ፀሐይ ይጨልማል፥ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፥ ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፥” የተነገረው ለማን ሊሆን ነው? ደግሞስ ከንጥቀት በኋላ ስብከት የማይታሰብ ነው ማለትስ ምን ማለት ነው? ይህ ማለት መንፈሱ አያሰብክም እንጂ ....ማለት ነው ማነው ሰባኪው? ነው ወይንስ ከንጥቀት የቀሩቱ? ግራ አያገባምና አታድርጉት!!!!!!!ዝግጅታችሁ በጣም ጠቃሚና ወቅታዊ የሚያነቃና የሚያነቃቃም ነው ጌታ ያብዛላችሁ ለክብሩም ያቁማችሁ በተቻላችሁ መጠን ግን ከላይ የተጠቀሱትን የጌታን ቃሎች በማይጣረስ መነገድ ይሁኑምክንያቱም የሚዲያ አገልግሎት በአንድ ጊዜ ለብዙዎች የሚዳረስ እንደመሆኑ ጉዳቱም ጥቅሙም በዚያው ልክ ነውና
አስተያየቱ ልክ ነው። ለማለት የተፈለገው የወንጌል አገልግሎት እጅጉን ጠባብ ይሆናል እንደዚህ ዘመን ምቹ አይደለምና ከወዲሁ ልባችሁ ለወንጌል ክፍት ይሁን ለማለት ነው ወንድማችን ለተሳትፎህ እናመሰግናለን።
God bless you very true comment!!! according to the word of God keep it on!!!
ሰይጣን ዉሽታም የዉሸት አባት ነው ጌታ ይገስፀዉ እኛንም ጌታ ኢየሱስ ይርዳን እንድናስተዉል የመንፈሳዊ አይኖቻችን ያብራልን
ተባረኩ ብሩካን ናቹ እንደዚ ትምህርት ነው ሚያስፈልገን
አሜን ውልደቱን ብቻ ሳይሆን ምፅዓቱንም እየነገራችሁን ስለሆነ እግዚአብሔር ይባርክህ
የዜና መግቢያ ሠላምታህን እንዴት እንደምወደው !! እያንዳንድዋን ቃልህን በአድናቆት፣ በመገረምና በሳቅ ነው የምከታተለው፡፡ የጌታን ምጽዓት ምን ያህል በደጅ እንደ ሆነ እና አሁን አሁን የደረሰ ይመስለኛል፡፡ በሰይጣን ላይ የምታሰማው የድል አድራጊነት ቃላቶችህን ስወዳቸው !!!! ጌታ ብርክ ያድርግህ !!!
ማራናታ ጌታ እየሱስ ይመጣል። ተባረኩ
የብልፅግና ወንጌል ሁሉን ነገር በጋረደበት ዘመን ጌታ ማስተዋል ይስጠን
አሜን ተባረክ እንኳን አብሮ አደረሰን
እግዚአብሄር ይባርካችሁ
Well done !
እግዚአብሔር አምላክ ይባርክ
ጌታ ፀጋውን ያብዛልን
Egziabeher yibarkih wondime!
ዘመንህ ይባረክ
አሜን ተባረኪ እህቴ
ጥሩ ነዉ በርታ!
Egzeabeher yebarekachu lebereketem yaregachu be Yesus Sem amen.
ጌታ ይባርካችሁ!
ተባረኩ ያባቴ ብሩካን
AMENAMEN AMENAMEN AMEN AMENAMEN AMEN AMENAMEN AMEN AMENAMEN ❤❤❤❤❤❤🎸🎸🎸🎸🎸🎸🎷🎷🎷🎷🎷🎷🎷🎷🎹🎹
Amen tebareku
God bless you
GMM እናመስግናለን
ተባረኩቢስዬ በየሳምንቱ.ግን አይመጣልኝምየቆየውን ነውየማየውለብዙ ሰው ሼር አርጌያለሁ
ሰብስክራይብና የደወሏን ምልክት ተጫኛት በየሳምንቱ ይደረስሻል ጌታ ይባርክሽ !
አይ ይቺ ምድር ጌታ ሆይ ማረንንን😭😭😭😭
Amennnn yegzabiher telo bimetaln ene destegna negn tebarek professer
አመሰግናለሁ
Blees you!
ምልክቱን ስለ መቀበል የተነገረው ከቤተክርስቲያን ንጥቀት በኋላ ነው ካላችሁ "“ዙፋኖችንም አየሁ፥ በእነርሱም ላይ ለተቀመጡት ዳኝነት ተሰጣቸው፤ ስለ ኢየሱስም ምስክርና ስለ እግዚአብሔር ቃል ራሶቻቸው የተቈረጡባቸውን ሰዎች ነፍሳት፥ ለአውሬውና ለምስሉም ያልሰገዱትን ምልክቱንም በግምባራቸው በእጆቻቸውም ላይ ያልተቀበሉትን አየሁ፤ ከክርስቶስም ጋር ሺህ ዓመት ኖሩና ነገሡ።”
- ራእይ 20፥4
የተባለው ቃል ተፈጻሚነቱ በማን ላይ ይሆናል?
በሁለተኛ ደግሞ በማቴ ማቴዎስ 24፥29 ላይ “ከዚያች ወራትም መከራ በኋላ ወዲያው ፀሐይ ይጨልማል፥ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፥ ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፥” የተነገረው ለማን ሊሆን ነው?
ደግሞስ ከንጥቀት በኋላ ስብከት የማይታሰብ ነው ማለትስ ምን ማለት ነው?
ይህ ማለት መንፈሱ አያሰብክም እንጂ ....ማለት ነው ማነው ሰባኪው? ነው ወይንስ ከንጥቀት የቀሩቱ? ግራ አያገባምና አታድርጉት!!!!!!!
ዝግጅታችሁ በጣም ጠቃሚና ወቅታዊ የሚያነቃና የሚያነቃቃም ነው ጌታ ያብዛላችሁ ለክብሩም ያቁማችሁ በተቻላችሁ መጠን ግን ከላይ የተጠቀሱትን የጌታን ቃሎች በማይጣረስ መነገድ ይሁኑ
ምክንያቱም የሚዲያ አገልግሎት በአንድ ጊዜ ለብዙዎች የሚዳረስ እንደመሆኑ ጉዳቱም ጥቅሙም በዚያው ልክ ነውና
አስተያየቱ ልክ ነው። ለማለት የተፈለገው የወንጌል አገልግሎት እጅጉን ጠባብ ይሆናል እንደዚህ ዘመን ምቹ አይደለምና ከወዲሁ ልባችሁ ለወንጌል ክፍት ይሁን ለማለት ነው ወንድማችን ለተሳትፎህ እናመሰግናለን።
God bless you very true comment!!! according to the word of God keep it on!!!
ሰይጣን ዉሽታም የዉሸት አባት ነው ጌታ ይገስፀዉ እኛንም ጌታ ኢየሱስ ይርዳን እንድናስተዉል የመንፈሳዊ አይኖቻችን ያብራልን