Interesting analysis. Apart from your explanation, it is evident that the administration wouldn't change the title deed to the name of both spouses unless a certain legal evidence had been presented for it . From the given case nothing has been said about the new title deed that it was prepared or changed illegally.
ግሩም ነው
ሰላም ሰላም ኣቶ ኣብርሃ ም እኔ ያልገባኝ ነገር ለምሳሌ ከትዳር በፊት ቤት ከነበረህ የግልህ ሊሆን የሚችለው ምን ምን መሟላት ኣለብህ
በትክክል ገልጸሀዋል
ሰላም አብረሀም የህግ ቨዲዬውን ተመልክቻለው ነገር ግን መጠየቅ የምፈልገው በግል ንብረት በፍርድቤት ክርክር ስናደርግ ተከሳሽ ወይም ተጠሪ በቀጠሮ ባለመቅረቡ ፈ/ቤቱ በሌለበት ብሎ ክሱ እየተካሄደ ነው ማስረጃ እንዳቀርብ ከፍ/ቤቱ በትዛዝ እያቀረብኩ ነው ምናልባት ፍርዱ ትክክ ካልሆነ ይግባኝ መጠየቅ እቸላለው"።
ሰላም አቶ አብርሐም እኔ በ2011 ከልጆቼ አባት ጋር ተለያይቼ ንብረት በህጋዊ መንገድ ተካፍለን በግሌ የቤት ካርታ አለኝ ነገር ግን ቤቱን ሊያሸጠኝ አልቻለም ምን ትመክረኛለህ
የቤተሰብ እጉን ከምን ላይ ማግኝት ይቻላል ቢጠቁሙኝ
Interesting analysis. Apart from your explanation, it is evident that the administration wouldn't change the title deed to the name of both spouses unless a certain legal evidence had been presented for it . From the given case nothing has been said about the new title deed that it was prepared or changed illegally.
ውድ ጠበቃ እባከዎን ውሳኔውን ፖስት ይስጥልኝ ላስቸግረዎት
እውቀት እንዲሕ ነው አመሠግንሀለው