Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ይህ ነው የተዋለሕዶ ማዕዘን። እንደዚህ ተምሬ ገብቶኝም አያውቅ። እንዲዲህ ያሉትን ሊቃውን ጌታ ያብዛልን ይጠብቅልን አሜን። የሕይወትን ቃል ያሰማልን። እንዲህ ያሉ የበሰሉ ህይወት የሚዘሩ አባቶችን ጋብዙልን።
አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን
በተዋህዶ እምነት ያፅናን❤
Kale Hiwottt yasemalinnn, GOD be with u forever & GOD Bless y’all 🇪🇹🙏🏿
ግሩም ትምህርት ነው እንዲህ ገብቶኝ አያውቅም ነበር መምህራችን ተባረክ 🙏
መም ዮሐንስ ዕድሜና ጤና ያድልልን ፡ ጸጋውን ያብዛሎት ፡ ያገልግሎት ዘመኖት ያርዝምልን!!!!!!!!!!!!!!!!!!
መምህር ሁሌም ሲያስተምሩ ትህትናዎት በጣም ያስቀናኛል ቃለ ህይወት ያሰማልን❤❤❤
እባካችሁ የበለጠ ሰፋ አድርጋችሁ እኝህ መምህር ቢያአስተምሩን? ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
እግዚአብሔር ይስጥልን እድሜ እና ጤና ይስጥልን ትልቅ ምስጢር ነው የነገሩን በረከት ረድኤት ያብዛልህ
እግዚእይባርከ?
በእውነት ቃል ህይወትን ያሰማለን በእድሜ በፀጋ ያቆይልን እጅግ ድንቅ ትምህርት ነበር በብዙ አትርፊያለው አመስግናለው በቲክቶክ የሚያስተምርን ወንድሞች እግዚአብሔር ይስጥልን በእናንት ምክኒያት ብዙ እያተረፍን ነው አኬ የድንግል ልጅ አማኑኤል ዘመንህን ይባርከው ከዚህ የተለየ አላስተማርክም እና❤❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን ፀጋውን ያድልልን
ዋው የሜያስብል ኣገላለጽ ነው። ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወንድሞቼ፣ ዕድሜና ጤና ይስጥልን፣ መምህራችን የኣገልግሎት ዘመንዎ ይባርክሎት።
አሜን ቃል ህወሃት ቃል በረከት ያሰማልን ❤❤❤
ጥያቄዎችን ማንሳት ይቻላል እዚሁ ሀሳብ መስጫ ላይ ያስቀምጡ በእንደዚህ አይነት ምልክ መምህራንን በመጋበዝ መልስ ይሰጥባቸዋል።
የስጋ ባህሪይ 👉 ማምለክ፣ መገዛት፣ ሁሉን አላዋቂነት ነው። መለኮት ስጋን ገንዘብ ሲያደርግ ፍጡርነትን ገንዘብ ካደረገ አብሮ መገዛትንስ ገንዘብ አላደረገም??? ክርስቶስ በስጋው ፍጡር ከሆነ ፍጡር ባህሪው ማምለክ ነውና ክርስቶስ በስጋው አምላክ አለው? ለአብ ይገዛል?? ሀይማኖተ ሀበው ላይ ፡- እኛስ ይህን አንድ ወልድን አምለክ ሰው ገዢ ተገዢ ሠዋዒ ተሠዋዒ ፍጡር ፈጣሪ ሆኖ እናገኛዋለን ይላል እና ይህ ንባብ ቢተረጓም?? እንደ ርህሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ፣ መምህር ብርሀኑ አድማሱ፣ መምህር ያረጋል አበጋዝ ያሉትንም አቅርበህ መልስ ቢሰጥባቸው እላለው???
ጥያቄዬ አብ ለወልድ የባህርይ አባቱ ነው አብ ለመንፈስ ቅዱስ ምኑ ነው? መንፈስ ቅዱስ ለአብ አላልኩም። መልሱልኝ
የኔ ጥያቄ ይህ ነውየስጋ ባህሪይ👉 ማምለክ ፣ መገዛት ፣ ሁሉን አላዋቂነት፣ መለኮት ስጋን ገንዘብ ሲያደርግ ፍጡርነትን ገንዘብ አደረገ ከተባለ አብሮ መገዛትን፣ ገንዘብ አድርጓል??? መለኮት በስጋ ፍጡር ከተባለ የፍጡር ባህሪ ማምለክ ነውና ክርስቶስ በስጋ አምላክ አለው?? ክርስቶስ በስጋው አብን ያመልከዋል?? መምህር ያረጋል አበጋዝ፣ መምህር ብርሀኑ አማሱን የመሳሰሉትን እየጋበዝክ ብጠይቅልን??? ሀይማኖተ ሀበው ላይ እኛስ ይህን አንድ ወለድን አምላክ ሰው ገዢ ተገዢ ሠዋዒ ተሠዋዒ ፍጡር ፈጣሪ ሆኖ እናገኛዋለን ይላል ይህንን የመሳሰሉትን ንባባት ምን ማለት እንደሆነ ብጠይቅልን???
ቅዳሴ አስቀድሰህ አታቅም ካወክ እዛ ላይ አለ ወይ ደሞ ሚስጥረ ስላሴ መማር ከዛ በኋላ ነው መጠየቅ ሳይማሩ መጠየቅ ተገቢ አይደለም
ዋው አገላለፅ የፅድቅና ዋስትና ያለምንም ክፍያ በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ አሜን አሜን
ቃል ህይወት ያስማልን
እንደዚህ የህይወትን ቃል እንደመገባችሁን አለማወቃችንን በእዉቀት እንደሞላችሁ መድሀኒአለም ክርስቶስ የሂወትን ቃል ያሰማቹ❤❤❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልንድንቅ ትምህርት ነው። በዚኹ አጋጣሚ መጽሐፈ ሥነ-ፍጥረት የሚለው መጽሐፍዎትን በጣም እንደ ወደድኩት መጻፍ እፈልጋለሁ።
ቃለህወት ያሰማልን ከዝህ በላይ የለምና አባቴ
🙏ቃለ ህይወት ያሰማልን🙏✝️ክርሰቶስ ማነው እ/ር ነው ፈጣሪ ነው አምላክ ነው ቃል ከሥጋ ጋር ተዋሀደ ✝️ያዋሀደው ማነው መለኮት ነው✝️አሜን አሜን አሜን🙏🙏ተዋህዶ የታቀበች እምነት ናት🙏 ድንቅ ትምህርት ነው መምህር አመስጥረው አሥተምረውናልና ለዝህ እኮ ነው በተለየ ፀጋ የምንወዳት ተዋህዶ እምነታችንን እናመሠግናለን ።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር ይህ ምስጢር ግሩም ነው ። አንተ ስላፈጣጠርህ ሳታውቅ ስለ አምላክህ ሰው መሆን ልትመረምር ( ልታውቅ ) ትችላለህን ይላሉ አበው ።ሰው በዚች በጣባብ አእምሯችን ከተረዳን በቂ ነው ሌላውን ለባለቤቱ እንው ።
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህር 😍🙏
በጣም በጣም ስፈልገው የነበረ ትምህርት ነው፣ እግዚአብሔር ይስጥልን መምህር 🙏
በእውነት ቃለ ሕይወትን ያሰማልን!
በውኑ መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ይች ናት ተዋሕዶ
Gerum nw kale hiwot yasemal❤amen
አሜንንን ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር በእድሜ በጤና የድንግል ማርያም ልጅ ይጠብቅልን ፀጋውን ያብዛልዎት
ቃለህይወትን ያሰማልን 🙏🥰
ቃለ ህይወት ያሰማልን
Kale hiwote yasemalen
እጅግ የምደንቅ ትምህርት ነው እግዚአብሔር በጸጋ ይጠብቅልን ። ይህንን የመሰለ እውቀት በሊቃዊንቱ መንደር ብቻ እየታጠረ ሃይማኖቱ ብትክክል የምያውቅ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አማኝ ቁጡሩ ጥቅት ነው ብል ውሸት የምሆንብኝ አይመስለኝም ። ሁሉ እግዚአብሔር የተቆረጠ ነገር ይቀጥላል ከሚል ትምህርት ያለፈ እንዲህ አጥንት የምያስግጡን ሊቃዊንት እንዲህዘመኑ እየዋጁ ወጥተው እንድያስተምሩ ቦታው ልመቻች ይገባል እላላለሁ። ወንድማችን 5ቱ የሊቁ መፃህፍት ስም ብትዘረዝርልን ይጠቅመናል ብየ አስባለሁ።
ይህች ናት እውነተኛዋ፣ የማታልፈው እና ጣፋጯ የኦርቶዶክስ ትምሕርት፡፡ ዲያቆን ዮሐንስ በመንፈስ ስላስተማርኸን እናመሰግናለን፡፡ ይህች ትምህርት ብዙ ወረቀት በማገላበጥ ብቻ እንደማትገኝ እናውቃለን፡፡ ይኑሩልን፡፡
Kale hiwet yesmalna edmen tenan yhabka mem/yowhans
AMEN ❤❤❤ kalehiwot yasemalen
ኢየሱስ በሥጋው ፍጡር ነው በመለኮቱ ፈጣሪ ነው ❤️
ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር ❤️🙏🙏🙏
ቃለህይወት ያሰማልን
THANK YOU.
Qale hiwotin yesamalik mehamir tsaga yibzalih ❤
የሚገርም ትምህርት ነው
ቃለ ህየወት ያሰማልን❤❤❤❤❤
Qale Heyewat yasamalen Ba Ewenat
በእውነት ድንቅ መምህራችን ድንቅ ትምህርት ነው።!!! እግዚአብሔር አምላክ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን🙏🙏🙏እዚህ ላይ ግን ጥያቄ ላንሳ ከተፈቀደልኝ3ኢየሱስ ክርስቶስ ፍፁም አምላክ ፍፁም ሰው ብለን እንደ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ። ስለዚህ ፍፁም ሰው ካልን በሥጋው ፍጡር ነው ማለት ነውን????
እግዚአብሔር ያክርልን ቃለ ህይ ወታ ያሰማልን.. በአንድ አጋጣሚ ከ ምስራቅ ኦርቶዶክስ ጋር የመነጋገሩ አጋጣሚ ነበረኝ..እና ሚያፊሳይት አስትምህሮ ምስጦረ ሥላሴን ይጣረሳል የሚል ሐሳብ አንስተው ነበር..በዚህ ላይ ያለንን አስተምህሮ ቢነግሩን መምህር..እንዲሁም ሚያ የምትሉት አስተምሮ በራሱ ሞኖ ነው ,ይላሉ
Miaphasite ማለት ከ2ትነት የተገኘ 1ድነት። 2ቱም ባህሪያት ሳይጠፋፉ፣ ሳይለወጡ፣ ሳይቀላቀሉ ሳይለያዪ አንድ ሆነዋል። ስጉው ቃል ነጠላ ባህሪ፣ ፈጣሪነት ወይም ሰውነት ብቻ ግን ካልን ሞኖፌሳይት ይሆናል። ግሪኮች ኤፌሶን ጉባኤ ተቀብለው ለምን Miaphasite እንደሚክዱ ጠይቃቸው ምክንያቱም ቂርሎስ 3ኛው ለንስጥሮስ በላከው መልእክት ከተዋህዶ በኋላ ሁለት ማለት እንደማይቻል በግልፅ ተቀምጧል።
የትነበሩእስከአሁን?ለአባ ሕገ ገብረ ኪዳነ በየ ወረደ ለነ?
ውዳሴ መርያም ውስጥ ' ጥንት የሌለው ስጋ ጥንታዊ ቀዳማዊ ሆነ' የሚለው ስጋ በተዋሃደው መለኮት ጥንታዊ ቀዳማዊ ሆነ ማለት ነው። ግን በደንብ ቢብራራ እላለው
Selam lenanet yehun des yemel temheret new.feqadachew bihon ye diyaqonun telgam magegnt echelalew?
ተወለደ በዚህ መልከ ነው የሚነገረው ለካ ሰው አለ ፍርሀት ባይኖር?
❤❤❤❤❤❤❤❤
ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር ምድረ መናፍቅ ውሸታሞች እያወቁ እንዳላወቁ አውቆው ያንቀላፉ ናቾው
ዓዕማደ ምስጥራትን በተከታታይ ያስተምሩን...በተለይ ምስጥረ ስላሴን
Abatuse Abe welde menfese keduse beakale sosete yemelkote Ande ayedelme weye?
Hulete yemelwe asetmero algbagme yekerta?!
Markos 16:16 yamen yetetemeke ydnala yalamen gn yferedbetal ylal be orthodox astemro wend be 40 ken seat be 80 ken yemitemekut amno new?
የሕፃናት ጥምቀትኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሕጻናትን በ40 እና በ80 ቀን ስታጠምቅ ምስጢራትን፣ ምሳሌዎችን፣ ትውፊትን እንዲሁም የጌታንና የሐዋርያትን አስተምህሮ መሠረት አድርጋ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም እንደሚናገረው ቤተ ክርስቲያን ሕጻናትን የምታጠምቀው ኃጢአትበደል አለባቸው ብላ ሳይሆን ከለጋነት ዕድሜያቸው ጀምረው ፍቅሩን እያጣጣሙ እንዲያድጉ የሚያስችላቸውን የእግዚአብሔር ልጅ የመሆንን ጸጋ ልትሰጣቸው ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሕጻናትን የምታጠምቀው ያውቃሉ ወይም አያውቁም ብላ አይደለም፡፡ የቤተሰቦቻቸውን እምነትና ፈቃድ ምስክር በማድረግ ነው እንጂ፡፡አዳምና ሔዋን በተፈጠሩ በ40 እና በ80 ቀናቸው ወደ ገነት መግባታቸው (ኩፋ 4፡9)፡፡እስራኤል መስዋዕት ይዘው በ40 እና በ80 ቀን ወደ ቤተመቅደስ እንዲመጡ መታዘዛቸው (ዘሌ 12፡1-8)፡፡በኦሪቱ ሕፃናትም አዋቂዎችም ተገርዘው የተስፋው ወራሾች ነበሩና ይህም የጥምቀት ምሳሌ ነው (ዘፍ 17፡1-5 ቆላ 2፡11-12)፡፡በባህረ ኤርትራ የተሸገሩት ሕፃናትም ጭምር ነበሩና ይህም የጥምቀት ምሳሌ ነው (1ኛ ቆሮ 10፡1-2)፡፡ወደ ኖኅ መርከብ የገቡት መላው ቤተሰብ ነውና ይህም የጥምቀት ምሳሌ ነው (ዘፍ 7፡1-17 1ኛ ጴጥ 3፡20-22)፡፡ሕፃናት በማኅፀን ሳሉ መንፈስ ቅዱስ ከሞላባቸው ሲወለዱ እንዳይጠመቁ የሚከለክለቸው ምንድን ነው (ሉቃ 1፡15 ኤር 1፡4-5)፡፡ሐዋርያትም ካስተማሩ በኋላ ቤተሰቡን ሙሉ ያጠምቁ ነበር (ሐዋ 10፡44-48 11፡13-14 16፡15 16፡43)፡፡ጌታችንም “ሰው ዳግመኛ ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ካልተወለደ…” ያለው ሕፃናትንም ይመለከታል (ዮሐ 3፡8)፡፡ጌታችንም “ሕጻናት ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ አትከልክሏቸው” ብሏል (ማቴ 19፡14)፡፡በአንዳንዶች ዘንድ የሕጻናት ጥምቀት ለዳግም ልደት ወይስ ለጥንተ አብሶ ስርየት? የሚል ጥያቄ ይነሳል፡፡ በዚህ ላይ የጥንተ አብሶ ትርጉም ጋር በተያያዘ የተለያየ አመለካከት አለ፡፡ አንዳንዶች የሕጻናት ጥምቀት ጥንተ አብሶን ለማጥፋትና ልጅነትን ለማግኘት ነው ይላሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ በጥንተ አብሶ ምክንያት የተጎዳውን የሰውን ባህርይ ለመጠገንና ልጅነትን ለማግኘት ነው ይላሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ ጥንተ አብሶ በክርስቶስ ጠፍቶልናል፤ የሕጻናት ጥምቀት ለዳግም ልደት ብቻ ነው ይላሉ፡፡ በአጠቃላይ ግን ሕጻናት ዳግም ልደትን ያገኙ ዘንድ መጠመቅ እንዳለባቸው ሁሉም ይስማማል፡፡
በ አጭሩ👇👇👇👇👇 ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲያርግ ምንድን ነው ያለው “እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።” - ማቴዎስ 28፥19-20አሁን ስታነብ የቱ ነው ሚቀድመው? መጠመቅ አይደል ከዛ መማር ከዛ ደቀመዛሙርት መሆን ኦርቶዶክሳውያን ቀድመን ይሄን ቃል ተሰድተነው ገብቶን ነበር
Emigerm agelaltsi new
መመረጥ ነው ተዋህዶ መሆን
መለኮት አልተከፈለም ስንል አብ ና መንፈስ ቅዱስ ስጋን ለበሱ ወደሚለዉ ይመጣል እዴ?
አይመጣም በተለየ አካሉ አይደል የሚባለው
@thinkitsnotillegalyeትክክል!t
ሠላማችሁን ያብዛልን ቃል ሂወትን ያሰማን ጥያቄ? ስለ ታቦት ነው የብሎኪዳን ታቦት ከግራር እነጨት እርዝመቱ 1ክንድ ተኩል ወርዱ አንድ ክንድ ቁመቱ አንድ ክንድ ተኩል ይሁን ብሎ ለሙሴ ነግሮታል ዘፅ 25 እና የሐዲስ ኪዳን ታቦቱ መጠኑ ልክ እንደዛ ነው ወይስ አይደለም መጠኑ ከብሉኪዳን ካነሰ ለምን አነሰ? የሚለውን የሚቀርፀውስ ማነው? ፕሊስ መልሱልንአረብ ሀገር ነኝ እና ግሩፕ ላይ ተጠይቆ ጥያቄ ፈጥሮብን ነው 😢❤
አንድ ሁለት ልበል የእግዚአብሔር ቤተሰቦችየብሉይ ኪዳን ታቦት አሁን የለም የአዲስ ኪዳን ታቦት መጠኑም ያንሳል ለምን ከክርስቶስ ልደት በፊት መስዋት የሚቀርበው የእንሰሳት መስዋዕት ነበር የሚቀርበው።በአዲስ ኪዳን የሚቀርበው መስዋዕት የክርስቶስ ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም ብቻ ነውየበለጠ ስለ ታቦት ብዙ መምህራን አስተምረዋል በኦርቶዶክስ ታባት ምን አገልግሎት ይሰጣል ወይም ታቦት ብላቹ ሰርች አድርጉ በቂ መልስ ታገኛላቹ።🙏
ፀጋና ሰላም ለናንተ ይሁን ወንድሞቼ። ድንቅ ትምህርት ነው። ነገር ግን ጥያቄዎቼን እንደሚከተለው በትህትና አቀርባለሁ፣1. ተዋህዶ ወይም ከሁለት ባህሪ አንድ ባህሪ የሚጀምረው ጌታችን መድሃኒታችን ሲፀነስ ከሆነ 'ቅድመ ተዋህዶ' ሁለት ባህሪ አለው ይባላል እንጂ ጊዜ ተዋህዶ አይባልም ሲባል 'ቅድመ ተዋህዶ' ጌታችን ሳይፀነስ ሁለት ባህሪ አለው ማለትስ እንዴት ይቻላል? 2. ከታች ባለው ቃል መሰረት አይነስውር ሰው ይለዋል እንጂ ልሙጥ ግምባር የነበረው ሰው አይለውም። ይህ ትርጉም ከየት የመጣ ነው? ዮሐንስ 9¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹ ሲያልፍም ከመወለዱ ጀምሮ ዕውር የሆነውን ሰው አየ። … ⁶ ይህን ብሎ ወደ መሬት እንትፍ አለ በምራቁም ጭቃ አድርጎ በጭቃው የዕውሩን ዓይኖች ቀባና።⁷ ሂድና በሰሊሆም መጠመቂያ ታጠብ አለው፤ ትርጓሜው የተላከ ነው። ስለዚህ ሄዶ ታጠበ እያየም መጣ።3. በስጋ ሞተ፣ በመንፈስ ግን ህያው ሆነ የሚለው ትንሣኤውን አይደለም እንዴ? ከሞት ያስነሳውን የእግዚአብሔር መንፈስን እየገለፀ አይደለም እንዴ? “For Christ also hath once suffered for sins, the just for the unjust, that he might bring us to God, being put to death in the flesh, but quickened by the Spirit:” - 1 Peter 3:18 (KJV)4. የትንሳኤው አካል እንዴት ይገለፃል? ከትንሳኤ በፊት የሚራብ፣ የሚደክም፣ በቦታ የሚወሰን፣ የሚሞት አካል ነበረው፤ ከትንሳኤ በኋላ ግን በተቃራኒው ነው የሆነው። ይህ ልዩነት እንዴት ይገለፃል?
bekirbu yitebiku
በስጋ ሞተ፣ በመንፈስ ግን ህያው ሆነ የሚለውን ከይቅርታ ጋር መምህሩ የተረዱት አይመስለኝም
ማለት ???@@wegene2056
@@wegene2056 ማለት አንተ እንዴት ተረድተህ ነው ??
@@OkOk-nq8lb በቤተ ክርስትያናችን እጅግ አወዛጋቢ ጥቅሶች አንዱ ይህ ነው፡፡ "በመንፈስ ግን ህያው ሆነ" ቀድሞ ህያው አልነበረም ወይ? ለእየሱስ ክርስቶስ ነፍስ የተነገረ ይመስለኛል
Egthabher feture ayedelme yeftune hulue fetare enge,Eyesuse kersetose Kale sewe hone twelde yedengele maryame enge fetarye ayedelme .sewe amelkie .amelkie sewe honuoe kesgawa sga nesto ke dengele maryame twelde ❤ yeterabwe besga atedelme ...... Esue merabewe fekere newe bebagerwe rehabe temate ayesemamaweme .mesteratene betatenue Dese yelenale .ende protestante teyakeyachue Gera yegbale ❤
መጽሐፍ ይኖራቸው ይሆን?
መምህር ዮሐንስ ካላቸው ምርጥ መጸሐፍች መሐከል ትምህርተ ጽድቅ ይባላል ሁላቹም አንብቡት።
ኢየሱስ ሊያማልደን መስቀል ላይ የዋለ ስጋን ስለተዋሃደ ነው
እስቲ ወንድሜ ወተት እንዴት ነጭ ሆነ? ነፋስ መልኩ ምንድነው ? ጸጉርህስ እንዴት ጥቁር ሆነ? እናታችን እንዴት ጸነሰችን? እንዴትስ የአካላቶቻችን ክፍሎች ተሰሩ ወ ዘ ተ ከእነዚህ አንዱን መመለስ ሳንችል ጌታችንን ፍጡር ብሎ ለመናገር እንደምን ማሰብ እራሱ አይከብድም ?
የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የሚለው ሀረግ መስተካከል አለበት ማለት ነው?
በስጋ እና በመለኮት ምን ማለት እንደሆነ የተረዳህ አይመስልም
የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የሚለው አንቀፅ የሚመለከተው ለሥጋ ልደቱ አይደለም።ቅድመ አለም ከአብ ያለእናት የተወለደበትን ውልደት እንጂ።
@@work3497 የሚገርመው( የሚያሳዝነው ) ግን እስካሁን ቤተ ክርስቲያኗ አለመቀበሏ ነው፡፡
@wegene2056 ቤተክርስቲያንዋ የማትቀበለው ምኑን ነው። ከአብ እንደተወለደ እንጂ አብ እንዳልፈጠረው ነው?
@@tesfayetefera846 ነገር ማጣመም ጥሩ አይደለም፡፡ በሥጋ ፍጡር ማለትን አትቀበልም ነው ያልኩት
የመጣ እንጂ የተፈጠረ ክርስቶስ የለም
የቲክቶኩ ዮሐድ ነዉ ልበል ድምፁ 😮😮😮😮😮
Aydelm
እንዲያውም ቁርጥ ራሱ መ/ር ብርሃኑ አድማስን
ትክክል ድምፁ ቁጭ የብርሃኑ አድማስ@@DanielDessalegn-so9gl
ከሁለት ባህሪ አንድ ባህሪ በተአቅቦ ማለት፣ከተዋሃደ ምኑን ታቀበው?አንድ ከሆነ ወይ ተጠፋፍትዋል አለያ ሌላ 3ኛ ማንነት እንደማኪያቶው አስገኝትዋል ማለት ነው።መምህሩ ለማስረዳት የሞከሩበት ገላፃ ማንም ሊረዳው የማይችል ነገር ነው።ሚስጥር ስለሆነ እኔም አልገባኝም፣ ማንም አይገባውም፣ በእምነት እንቀበለው ቢሉ ይሻላል መሆን ያለበት ሁለቱንም ባህሪ እንደያዘ አንድ አካል ሆነ ማለት ተገቢና ለመረዳትም ቀላል ነገር ነው
ከሁለት የተገኜ አንድ ነዉ አሉ ...ያ አንድ የተባለዉ ምን ሆነ ጥያቄዉ
ነፍስ( የማይታይ የማይዳሰስ፣ መንፈሳዊ) ከስጋ (የሚታይ፣ ግዙፍ፣ አካላዊ) ጋር ስለተዋሀደ ልላ 3ኛ ማንነት ሳይሆን ፍፁም ሰውነት እንደሆነ መለኮት ፍፁም ከስጋ ጋር ተዋህዷል።
@@equalityandjusticeforall3190 የተዋሃደው ወይ ስጋ ብቻ አለያም መንፈስ ብቻ እስካልሆነ ድረስ ውህድ የሆነ ሶስተኛ ማንነት የግድ ነው አለያ መለኮታዊ ባህሪንም ስጋዊ ባህሪንም ያየያዘ አንድ አካል ማለት ተገቢ ነው ልክ እንደካቶሊክ ማለት ነው የኦርቶዶክስ አንድ ባህሪ በፁም ሊሆን የሚችል አይደለም
@@getutolla4312ከተዋህዶ በኋላ አንድ ባሕርይ የሚለውን ለመረዳት በመጽሐፍ ቅዱስ የተገለጡትን ትምህርቶች ማየት ይጠቅማል። ለምሳሌ ውሃውን ወደወይን ጠጅ የለወጠው ማነው? ቢባል ፤ መልሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋው ወደሠርግ ቤት ገባ ፣ በመለኮቱ ውሃውን ወደወይን ጠጅ ቀየረው። እንዲሁም በምራቁ ዐይን ለሌለው አይን አበራለት ፤ ይህን ያደረገው ያው አንዱ ኢየሱስ ነው ። ምራቁም የሱ ነው ፣ ዐይን መፍጠሩም የሱ ነው። ሁለት የተለያዩ ማንነቶች አድርጎ ማሰብ የካቶሊክ አስተምህሮ ክፍተት ይመስለኛል።
ሌላው የተዋህዶ ጥሩ ምሳሌ እኛ ሰዎች ነን። አንተን ራስህን እንደምሳሌ ውሰድ። በሃይማኖት ትምህርት ሰው ነፍስና ሥጋ አለው። ነፍስ የእውቀት፣ የመናገር፣ የዘላለማዊነት ባሕርይ አላት። ሥጋ ደግሞ 4 የተለያዩ ባሕርያት አሉት (መሬትነት፣ ነፋስነት፣ ውሃነት እና እሳትነት)። የነፍስና የሥጋ ባሕርያት ሲደመሩ ሰው 7 ባሕርያት አሉት ማለት ነው። ግን ሰው አንድ አካል ፣ አንድ ባሕርይ አለው ይባላል እንጅ ከነፍስና ከሥጋ ስለተሠራ ሁለት ባሕርይ አይባልም ፤ ወይም የነፍስና የሥጋ ተደምረው 7 ባሕርይ አይባልም።
መፅሀፍ ቅዱስ ላይ ስላሴ የሚል ቃል እንደለለ ልክ ሳውቅ ነው ይህን የስላሴን ፍልስፍና የተውኩት🙏🙏🙏 አንድ አምላክ አብ ብቻ ነው ያለው ፣ አንድ ጌታ ደሞ ኢየሱስ ነው ያለው 🙏🙏
Matios 28:19Lay anbebe Abe weld menfeskidus Selase nw selase malet demo leyu sost malet nw Beakal sost begbr sost be sem sost Bemelekot und be yehan alem fetro bemgzat und yehan alem lemasalef behuala und hono yeminor zelalem selase und amlak nw mestaf kefus lay ale semu gn yelem yehan sostenet ena andnet nw betekerstian selase yemetelew
የዞረብህ። አዲቬንቲስት ነው?
@@Mahimike1225ስላሴ የሚል ቃልኮነው ያልኩህ ወዳጀ 🤔ይህ የስላሴ ትምህርት በተርተሊወስ ነው በ2ኛው ክ/ዘመን የተጀመረ። በርግጠኝነት የምነግርህ መቸም ቢሆን ስላሴ የሚባለው ትምህርት እንደማይገባህ ነው ምክንያቱም የሰው ፍልስፍና ስለሆነ እና መፅሀፍ ቅዱስም ላይ አምላክ ነው ብለህ የምትለው ኢየሱስ ክርስቶስ ፣ አምላኬ ብሎ አብን ስለሚጠራው ነው።1-ኢየሱስ ከመሞቱ በፊት እግዚአብሔርን አምላኬ ብሎታል :- “በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፦ ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጓሜውም አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ? ማለት ነው።” - ማርቆስ 15፥342- ከሞት ከተነሳ በኋላም ኢየሱስ እግዚአብሔርን አምላኬ ብሎታል :-“ኢየሱስም፦ ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ፦ እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው አላት።” - ዮሐንስ 20፥173- ኢየሱስ ወደ አብ ከሄደ ብኋላም እግዚአብሔርን አምላኬ ብሎታል :-ራእይ 3¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹¹ እነሆ፥ ቶሎ ብዬ እመጣለሁ፤ ማንም አክሊልህን እንዳይወስድብህ ያለህን አጽንተህ ያዝ።¹² ድል የነሣው በአምላኬ መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም፥ ማለት ከሰማይ ከአምላኬ ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ አዲሱንም ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ።እንግዲህ ኢየሱስ ራሱ አምላኬ እያለው አንተ ኢየሱስን አምላክ ነው ካልክ ራስህን መርምር🤔 እንግዲህ ኢየሱስ ትላንትም ዛሬም እስከ ለዘላለም ያው ነው ተብሎ ተፅፏልና 🙏🙏 ስለ እግዚአብሄር አንድ መሆን ግን በየዘመናቱ በግልፅ እንደተነገረ መፅሀፍ ቅዱስ በግልፅ እንዲህ ይላል።1:- ሙሴ ስለ እግዚአብሔር የመሰከረው ይህ ነው ።“እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤” - ዘዳግም 6፥42:- ኢሳያስ ስለ እግዚአብሔር የመሰከረው ይህ ነውኢሳይያስ 45¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁹ በስውር ወይም በጨለማ ምድር ስፍራ አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር፦ በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም እኔ እግዚአብሔር ጽድቅን እናገራለሁ ቅንንም አወራለሁ። … ²¹ ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ፤ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም።²² እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።3:- ኢየሱስም ስለ እግዚአብሔር እንዲህ ነው የመሰከረው“ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥” - ማርቆስ 12፥294:- ሀዋርያትም በአንድነት እንዲህ ነው የመሰከሩት1ኛ ቆሮንቶስ 8¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁵ መቼም ብዙ አማልክትና ብዙ ጌቶች አሉ፤ ነገር ግን በሰማይ ሆነ በምድርም ሆነ አማልክት የተባሉ ምንም ቢኖሩ፥⁶ ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን፥ ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን።እንግዲህ የሚሰማ ጆሮ ላለው ከጥንት የነበረው ይህ ነው፣ እንጅ ስለ ስላሴ በፍፁም አንድ ቦታ ላይ ትምህርት የለም ፣ ስላሴ ማለት (ሶስት አካላት የሆነ አንድ አምላክ ነው) አብም አምላክ ነው ወልድም አምላክ ነው መንፈስቅዱስም አምላክ ነው፣ ሶስቱ የየራሳቸው አካል አላቸው የሚል እና ሌላም ኢ መፅሀፍ ቅዱሳዊ የሆነ ሀሳብ ያለው ትምህርት ነው። እኔ የስላሴን ትምህርት ብዙ ግዜ ተምሬዋለው መምህሮቹ ራሱ ለማስረዳት በጣምምም ከባድ ነው ብለው ነው የሚጀምሩት፣ ምክንያቱም እነሱም በደንብ ስለማያውቁት ነው፣ እንዲያውም ይህን ትምህርት አጠናለሁ ብለህ ከነሳህ ታብዳለህ የሚስጥረ ስላሴ ትምህርት ከባድ ነው ተው ይቅርብህ እፉ ነው ነው የሚባል 😶😶 ብቻ እግዚአብሔር ማስተዋል ይስጣችሁ ወንድሞች እና እህቶች🙏🙏
Bro al ሲራክ 3:22 አንብበው
አልገባኝም ብሉ የካደ ሰው ነህና እግዚአብሔር ያስብህ።
ወደ ቃና ዘገሊላ ኢየሱስ በስጋው ቢገባም ተአምር የሚሰራው ፣ አብን በመጠየቅ ነው/ሳይጠይቅ መስራትም ይችላል/ ዮሃ6:41/11:41/17:22-24
እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ፥ የሱ ፍቃድ÷የአባቱም ፍቃድ አንድ ነዉ፤ እንደዛ እንዳልከዉ ምንም የተፃፈ የለም
@@henoktademe1491 ማቴ 14:19 ዮሃ11:41/17:20 እንጅራውን ወደሰማይ ቀና ብሎ ባረከ፣አላዛርን አስነስቶ አባት ሆይ ስለሰማኸኝ አመሰግናለሁ አለ፣አንተ እንደላከኝ አለም ያምን ዘን እለምንሃለሁ በማለት ወደአባቱ ፀልዮአል ስለዚህ አብን ፣ጠይቆም ተአምር ያደርጋል ሳይጠይቅም ማድረድረግ ይችላል ከአብ ጋር እኩል ስለሆነማለትነው፣ መምህሩ ማነው ተአምር ያደረገው?ኢየሱስ በስጋው ነው በመለኮቱ ?በማለት ግራ ስለገባቸው ላስረዳቸው ብዬ ነው ሳታነብ አልተፃፈም አትበል አላውቅም ነው የሚባለው
@@henoktademe1491ዮሃ 17:22-24/6:11/11:41 አብን ስለሰማው አመስግንዋል ወደአብም ፀልዮአል ነገር ግን ከአብ እኩል ነው
@@getutolla4312 ይሄዉልክ ይህንን ሚያደርገዉ ፍፁም ስጋን ስለለበሰ ነዉ፥ ግን ሰዉ ብቻ ነዉ እንዳትል ሰዉ የማይሰራዉን ተአምራት ሲሰራ ታየዋለክ፥ አምላክ ብቻ ነዉ እንዳትል የሰዉ ባህሪ(መለመን፥ መተኛት፥ መራብ...) ሲያደርግ ታየዋለክ
አንተ መናፍቅ ዲያቢሎስን ይመስል ላንተ የሚስማማውን ጥቅስ መዘህ ታወጣለክ ለመሳት ከፈለክ ሮሜ8÷34 በቂህ ነው
አማላጅ ስለጠፋ ኢየሱስ ሰው ሆኖ ምልጃን አቀረበ። ይህ ምልጃ ዘለአለማዊ ስለሆነ አሁንም ይማልድልናል። የእርሱን ምልጄ ማንም የመተካት አቅም የለውም ምክንያቱም በምድር ላይ መለኮትን የተዋሃደ ስጋ ስለሌለ። የጻድቁ የኢየሱስ ምልጃ አይለየን
አስተምሮው ጥሩ ሆኖ ሳለ የቤተክርስቲያኗን የስርዓት ልብስ ቢደረግ ጥሩ ነው ብዬ አስባለሁ መምህር ከሆኑ የመምህር ልብስ መልበስ አለበት 🙏
Ene eko sew yalbelawen siyak ehh .focon preaching
አረ አባታችን አትናቴወስ ፀሎተ ሃይማኖት ላይ ዘተወልደ ወአኮ ዘተገብረ ይላል ከዛም ሌላ ምሳሌ ሰው የወለደውን ፈጠረ የሰራውን ወለደ እዳይሉ ክርስቶስ ፈጣሪሳለ ተወለደ እንጅ አልተፈጠረም ፍጡር ለመባል መጀመሪያውና መጨረሻው መታወቅ ሲሆን ሰው ቅድመ ልደቱ ከአዳም ድህረ ልደቱ ታውቆ ይሞታል የክርስቶስ በዚ አይለካም ታዲያ ፍጡር በስጋ የሚያሰኘው ለምን ?
ከአዲስ ኪዳን በፊት 3 አካል ነበር አላችሁ ደሞ እዚህ እንደዚህ አሉ እዛ ደግሞ በአብ ቀኝ ተቀመጠ እና መቀመጡ አቅታጫ ነው ይሉናል አብና ወልድ ተለያይተው አያቁም (ከአብ ወጥቶ መቷል) ሲል አብ ሰማይ ላይ ብቻ ነው የሚል ጥቅስ የለም "ሰማይና ምድርን የሞላሁኝ እነ አይደለሁምን" ነው ያለው አብ በክርስቶስ ስጋ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በሁሉም ቦታ አለ ተጠንቀቁ ፈጣሪ አልተነጣጠለም መንፈስ ቅዱስ የአብ መንፈስ ነው ወልድ የአብ ምሳ ኪዳን በፊት 3 አካል ነበር አላችሁ ደሞ እዚህ እንደዚህ አሉ እዛ ደግሞ በአብ ቀኝ ተቀመጠ እና መቀመጡ አቅታጫ ነው ይሉናል አብና ወልድ ተለያይተው አያቁም (ከአብ ወጥቶ መቷል) ሲል አብ ሰማይ ላይ ብቻ ነው የሚል ጥቅስ የለም "ሰማይና ምድርን የሞላሁኝ እነ አይደለሁምን" ነው ያለው አብ በክርስቶስ ስጋ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በሁሉም ቦታ አለ ተጠንቀቁ ፈጣሪ አልተነጣጠለም መንፈስ ቅዱስ የአብ መንፈስ ነው ወልድ የአብ ምሳለ ነው አብ የተባለው መለኮቱ ነው ስለዚ "የመለኮት ሙላት በሰውነት ተገልጦ ይኖራል" ነው የሚለው ስለዚህ እየሱስ ከአብ ተለየ ነው ካላችሁን ሁለት መለኮት ነው እያላችሁን ነው? ስለዚህ ሶስትም አንድም የሚለው አይሰራም አንድ አካል አንድ መለኮት ነው።
አንተ እብድ ድንጋይ ውሻ እንደዚህ አይነት ትምህርት ከየት አባትህ አመጣሀው ? ያ ውሻ አባትህ ነግሮህ ነው?
ከስድብ ይልቅ ስህተቱን ቢነግሩን እንማማርበታለን
ጌታ ሆይ ሳትሳደቡ አስተያየት መስጠት አትችሉም 😌
ከwizard ( ጠንቋይ ) ምንም አንጠብቅም ስድብ እንጂ።
እግዚኣብሄር ምስክሬ ነው ኣራተኛ ቤት ሲሳደብ እያየሁኝ ነው ኣትያዙለት የምር የጤና ችግር ኣለበት😂😂
@@OkOk-nq8lb ማሂ ካስታወሽ ይሄ ሰውዬ ኣንድ ቀን ማርኮን ላይቭ በስድብ ኣጥለቅልቆት ነበረ😂😂
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን🙏
Kale hiwot yasemalen
❤❤❤❤
ይህ ነው የተዋለሕዶ ማዕዘን። እንደዚህ ተምሬ ገብቶኝም አያውቅ። እንዲዲህ ያሉትን ሊቃውን ጌታ ያብዛልን ይጠብቅልን አሜን። የሕይወትን ቃል ያሰማልን። እንዲህ ያሉ የበሰሉ ህይወት የሚዘሩ አባቶችን ጋብዙልን።
አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን
በተዋህዶ እምነት ያፅናን❤
Kale Hiwottt yasemalinnn, GOD be with u forever & GOD Bless y’all 🇪🇹🙏🏿
ግሩም ትምህርት ነው እንዲህ ገብቶኝ አያውቅም ነበር መምህራችን ተባረክ 🙏
መም ዮሐንስ ዕድሜና ጤና ያድልልን ፡ ጸጋውን ያብዛሎት ፡ ያገልግሎት ዘመኖት ያርዝምልን!!!!!!!!!!!!!!!!!!
መምህር ሁሌም ሲያስተምሩ ትህትናዎት በጣም ያስቀናኛል ቃለ ህይወት ያሰማልን❤❤❤
እባካችሁ የበለጠ ሰፋ አድርጋችሁ እኝህ መምህር ቢያአስተምሩን? ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
እግዚአብሔር ይስጥልን እድሜ እና ጤና ይስጥልን ትልቅ ምስጢር ነው የነገሩን በረከት ረድኤት ያብዛልህ
እግዚእይባርከ?
በእውነት ቃል ህይወትን ያሰማለን በእድሜ በፀጋ ያቆይልን እጅግ ድንቅ ትምህርት ነበር በብዙ አትርፊያለው አመስግናለው በቲክቶክ የሚያስተምርን ወንድሞች እግዚአብሔር ይስጥልን በእናንት ምክኒያት ብዙ እያተረፍን ነው አኬ የድንግል ልጅ አማኑኤል ዘመንህን ይባርከው ከዚህ የተለየ አላስተማርክም እና❤❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን ፀጋውን ያድልልን
ዋው የሜያስብል ኣገላለጽ ነው። ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወንድሞቼ፣ ዕድሜና ጤና ይስጥልን፣ መምህራችን የኣገልግሎት ዘመንዎ ይባርክሎት።
አሜን ቃል ህወሃት ቃል በረከት ያሰማልን ❤❤❤
ጥያቄዎችን ማንሳት ይቻላል እዚሁ ሀሳብ መስጫ ላይ ያስቀምጡ በእንደዚህ አይነት ምልክ መምህራንን በመጋበዝ መልስ ይሰጥባቸዋል።
የስጋ ባህሪይ 👉 ማምለክ፣ መገዛት፣ ሁሉን አላዋቂነት ነው። መለኮት ስጋን ገንዘብ ሲያደርግ ፍጡርነትን ገንዘብ ካደረገ አብሮ መገዛትንስ ገንዘብ አላደረገም??? ክርስቶስ በስጋው ፍጡር ከሆነ ፍጡር ባህሪው ማምለክ ነውና ክርስቶስ በስጋው አምላክ አለው? ለአብ ይገዛል?? ሀይማኖተ ሀበው ላይ ፡- እኛስ ይህን አንድ ወልድን አምለክ ሰው ገዢ ተገዢ ሠዋዒ ተሠዋዒ ፍጡር ፈጣሪ ሆኖ እናገኛዋለን ይላል እና ይህ ንባብ ቢተረጓም?? እንደ ርህሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ፣ መምህር ብርሀኑ አድማሱ፣ መምህር ያረጋል አበጋዝ ያሉትንም አቅርበህ መልስ ቢሰጥባቸው እላለው???
ጥያቄዬ አብ ለወልድ የባህርይ አባቱ ነው አብ ለመንፈስ ቅዱስ ምኑ ነው? መንፈስ ቅዱስ ለአብ አላልኩም። መልሱልኝ
ጥያቄዬ አብ ለወልድ የባህርይ አባቱ ነው አብ ለመንፈስ ቅዱስ ምኑ ነው? መንፈስ ቅዱስ ለአብ አላልኩም። መልሱልኝ
የኔ ጥያቄ ይህ ነው
የስጋ ባህሪይ👉 ማምለክ ፣ መገዛት ፣ ሁሉን አላዋቂነት፣ መለኮት ስጋን ገንዘብ ሲያደርግ ፍጡርነትን ገንዘብ አደረገ ከተባለ አብሮ መገዛትን፣ ገንዘብ አድርጓል??? መለኮት በስጋ ፍጡር ከተባለ የፍጡር ባህሪ ማምለክ ነውና ክርስቶስ በስጋ አምላክ አለው?? ክርስቶስ በስጋው አብን ያመልከዋል?? መምህር ያረጋል አበጋዝ፣ መምህር ብርሀኑ አማሱን የመሳሰሉትን እየጋበዝክ ብጠይቅልን??? ሀይማኖተ ሀበው ላይ እኛስ ይህን አንድ ወለድን አምላክ ሰው ገዢ ተገዢ ሠዋዒ ተሠዋዒ ፍጡር ፈጣሪ ሆኖ እናገኛዋለን ይላል ይህንን የመሳሰሉትን ንባባት ምን ማለት እንደሆነ ብጠይቅልን???
ቅዳሴ አስቀድሰህ አታቅም ካወክ እዛ ላይ አለ ወይ ደሞ ሚስጥረ ስላሴ መማር ከዛ በኋላ ነው መጠየቅ ሳይማሩ መጠየቅ ተገቢ አይደለም
ዋው አገላለፅ የፅድቅና ዋስትና ያለምንም ክፍያ በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ አሜን አሜን
ቃል ህይወት ያስማልን
እንደዚህ የህይወትን ቃል እንደመገባችሁን አለማወቃችንን በእዉቀት እንደሞላችሁ መድሀኒአለም ክርስቶስ የሂወትን ቃል ያሰማቹ❤❤❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ድንቅ ትምህርት ነው።
በዚኹ አጋጣሚ መጽሐፈ ሥነ-ፍጥረት የሚለው መጽሐፍዎትን በጣም እንደ ወደድኩት መጻፍ እፈልጋለሁ።
ቃለህወት ያሰማልን ከዝህ በላይ የለምና አባቴ
🙏ቃለ ህይወት ያሰማልን🙏
✝️ክርሰቶስ ማነው እ/ር ነው ፈጣሪ ነው አምላክ ነው ቃል ከሥጋ ጋር ተዋሀደ ✝️ያዋሀደው ማነው መለኮት ነው✝️አሜን አሜን አሜን🙏
🙏ተዋህዶ የታቀበች እምነት ናት🙏
ድንቅ ትምህርት ነው መምህር አመስጥረው አሥተምረውናልና ለዝህ እኮ ነው በተለየ ፀጋ የምንወዳት ተዋህዶ እምነታችንን እናመሠግናለን ።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር ይህ ምስጢር ግሩም ነው ።
አንተ ስላፈጣጠርህ ሳታውቅ ስለ አምላክህ ሰው መሆን ልትመረምር ( ልታውቅ ) ትችላለህን ይላሉ አበው ።
ሰው በዚች በጣባብ አእምሯችን ከተረዳን በቂ ነው ሌላውን ለባለቤቱ እንው ።
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህር 😍🙏
በጣም በጣም ስፈልገው የነበረ ትምህርት ነው፣ እግዚአብሔር ይስጥልን መምህር 🙏
በእውነት ቃለ ሕይወትን ያሰማልን!
በውኑ መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ይች ናት ተዋሕዶ
Gerum nw kale hiwot yasemal❤amen
አሜንንን ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር በእድሜ በጤና የድንግል ማርያም ልጅ ይጠብቅልን ፀጋውን ያብዛልዎት
ቃለህይወትን ያሰማልን 🙏🥰
ቃለ ህይወት ያሰማልን
Kale hiwote yasemalen
እጅግ የምደንቅ ትምህርት ነው እግዚአብሔር በጸጋ ይጠብቅልን ።
ይህንን የመሰለ እውቀት በሊቃዊንቱ መንደር ብቻ እየታጠረ ሃይማኖቱ ብትክክል የምያውቅ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አማኝ ቁጡሩ ጥቅት ነው ብል ውሸት የምሆንብኝ አይመስለኝም ። ሁሉ እግዚአብሔር የተቆረጠ ነገር ይቀጥላል ከሚል ትምህርት ያለፈ እንዲህ አጥንት የምያስግጡን ሊቃዊንት እንዲህዘመኑ እየዋጁ ወጥተው እንድያስተምሩ ቦታው ልመቻች ይገባል እላላለሁ።
ወንድማችን 5ቱ የሊቁ መፃህፍት ስም ብትዘረዝርልን ይጠቅመናል ብየ አስባለሁ።
ይህች ናት እውነተኛዋ፣ የማታልፈው እና ጣፋጯ የኦርቶዶክስ ትምሕርት፡፡ ዲያቆን ዮሐንስ በመንፈስ ስላስተማርኸን እናመሰግናለን፡፡ ይህች ትምህርት ብዙ ወረቀት በማገላበጥ ብቻ እንደማትገኝ እናውቃለን፡፡ ይኑሩልን፡፡
Kale hiwet yesmalna edmen tenan yhabka mem/yowhans
AMEN ❤❤❤ kalehiwot yasemalen
ኢየሱስ በሥጋው ፍጡር ነው
በመለኮቱ ፈጣሪ ነው ❤️
ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር ❤️🙏🙏🙏
ቃለህይወት ያሰማልን
THANK YOU.
Qale hiwotin yesamalik mehamir tsaga yibzalih ❤
የሚገርም ትምህርት ነው
ቃለ ህየወት ያሰማልን❤❤❤❤❤
Qale Heyewat yasamalen Ba Ewenat
በእውነት ድንቅ መምህራችን ድንቅ ትምህርት ነው።!!! እግዚአብሔር አምላክ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን🙏🙏🙏
እዚህ ላይ ግን ጥያቄ ላንሳ ከተፈቀደልኝ3
ኢየሱስ ክርስቶስ ፍፁም አምላክ ፍፁም ሰው ብለን እንደ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ። ስለዚህ ፍፁም ሰው ካልን በሥጋው ፍጡር ነው ማለት ነውን????
እግዚአብሔር ያክርልን ቃለ ህይ ወታ ያሰማልን.. በአንድ አጋጣሚ ከ ምስራቅ ኦርቶዶክስ ጋር የመነጋገሩ አጋጣሚ ነበረኝ..እና ሚያፊሳይት አስትምህሮ ምስጦረ ሥላሴን ይጣረሳል የሚል ሐሳብ አንስተው ነበር..በዚህ ላይ ያለንን አስተምህሮ ቢነግሩን መምህር..እንዲሁም ሚያ የምትሉት አስተምሮ በራሱ ሞኖ ነው ,ይላሉ
Miaphasite ማለት ከ2ትነት የተገኘ 1ድነት። 2ቱም ባህሪያት ሳይጠፋፉ፣ ሳይለወጡ፣ ሳይቀላቀሉ ሳይለያዪ አንድ ሆነዋል። ስጉው ቃል ነጠላ ባህሪ፣ ፈጣሪነት ወይም ሰውነት ብቻ ግን ካልን ሞኖፌሳይት ይሆናል። ግሪኮች ኤፌሶን ጉባኤ ተቀብለው ለምን Miaphasite እንደሚክዱ ጠይቃቸው ምክንያቱም ቂርሎስ 3ኛው ለንስጥሮስ በላከው መልእክት ከተዋህዶ በኋላ ሁለት ማለት እንደማይቻል በግልፅ ተቀምጧል።
የትነበሩእስከአሁን?ለአባ ሕገ ገብረ ኪዳነ በየ ወረደ ለነ?
ውዳሴ መርያም ውስጥ ' ጥንት የሌለው ስጋ ጥንታዊ ቀዳማዊ ሆነ' የሚለው ስጋ በተዋሃደው መለኮት ጥንታዊ ቀዳማዊ ሆነ ማለት ነው። ግን በደንብ ቢብራራ እላለው
Selam lenanet yehun des yemel temheret new.
feqadachew bihon ye diyaqonun telgam magegnt echelalew?
ተወለደ በዚህ መልከ ነው የሚነገረው ለካ ሰው አለ ፍርሀት ባይኖር?
❤❤❤❤❤❤❤❤
ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር ምድረ መናፍቅ ውሸታሞች እያወቁ እንዳላወቁ አውቆው ያንቀላፉ ናቾው
ዓዕማደ ምስጥራትን በተከታታይ ያስተምሩን...በተለይ ምስጥረ ስላሴን
Abatuse Abe welde menfese keduse beakale sosete yemelkote Ande ayedelme weye?
Hulete yemelwe asetmero algbagme yekerta?!
Markos 16:16 yamen yetetemeke ydnala yalamen gn yferedbetal ylal be orthodox astemro wend be 40 ken seat be 80 ken yemitemekut amno new?
የሕፃናት ጥምቀት
ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሕጻናትን በ40 እና በ80 ቀን ስታጠምቅ ምስጢራትን፣ ምሳሌዎችን፣ ትውፊትን እንዲሁም የጌታንና የሐዋርያትን አስተምህሮ መሠረት አድርጋ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም እንደሚናገረው ቤተ ክርስቲያን ሕጻናትን የምታጠምቀው ኃጢአትበደል አለባቸው ብላ ሳይሆን ከለጋነት ዕድሜያቸው ጀምረው ፍቅሩን እያጣጣሙ እንዲያድጉ የሚያስችላቸውን የእግዚአብሔር ልጅ የመሆንን ጸጋ ልትሰጣቸው ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሕጻናትን የምታጠምቀው ያውቃሉ ወይም አያውቁም ብላ አይደለም፡፡ የቤተሰቦቻቸውን እምነትና ፈቃድ ምስክር በማድረግ ነው እንጂ፡፡
አዳምና ሔዋን በተፈጠሩ በ40 እና በ80 ቀናቸው ወደ ገነት መግባታቸው (ኩፋ 4፡9)፡፡
እስራኤል መስዋዕት ይዘው በ40 እና በ80 ቀን ወደ ቤተመቅደስ እንዲመጡ መታዘዛቸው (ዘሌ 12፡1-8)፡፡
በኦሪቱ ሕፃናትም አዋቂዎችም ተገርዘው የተስፋው ወራሾች ነበሩና ይህም የጥምቀት ምሳሌ ነው (ዘፍ 17፡1-5 ቆላ 2፡11-12)፡፡
በባህረ ኤርትራ የተሸገሩት ሕፃናትም ጭምር ነበሩና ይህም የጥምቀት ምሳሌ ነው (1ኛ ቆሮ 10፡1-2)፡፡
ወደ ኖኅ መርከብ የገቡት መላው ቤተሰብ ነውና ይህም የጥምቀት ምሳሌ ነው (ዘፍ 7፡1-17 1ኛ ጴጥ 3፡20-22)፡፡
ሕፃናት በማኅፀን ሳሉ መንፈስ ቅዱስ ከሞላባቸው ሲወለዱ እንዳይጠመቁ የሚከለክለቸው ምንድን ነው (ሉቃ 1፡15 ኤር 1፡4-5)፡፡
ሐዋርያትም ካስተማሩ በኋላ ቤተሰቡን ሙሉ ያጠምቁ ነበር (ሐዋ 10፡44-48 11፡13-14 16፡15 16፡43)፡፡
ጌታችንም “ሰው ዳግመኛ ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ካልተወለደ…” ያለው ሕፃናትንም ይመለከታል (ዮሐ 3፡8)፡፡
ጌታችንም “ሕጻናት ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ አትከልክሏቸው” ብሏል (ማቴ 19፡14)፡፡
በአንዳንዶች ዘንድ የሕጻናት ጥምቀት ለዳግም ልደት ወይስ ለጥንተ አብሶ ስርየት? የሚል ጥያቄ ይነሳል፡፡ በዚህ ላይ የጥንተ አብሶ ትርጉም ጋር በተያያዘ የተለያየ አመለካከት አለ፡፡ አንዳንዶች የሕጻናት ጥምቀት ጥንተ አብሶን ለማጥፋትና ልጅነትን ለማግኘት ነው ይላሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ በጥንተ አብሶ ምክንያት የተጎዳውን የሰውን ባህርይ ለመጠገንና ልጅነትን ለማግኘት ነው ይላሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ ጥንተ አብሶ በክርስቶስ ጠፍቶልናል፤ የሕጻናት ጥምቀት ለዳግም ልደት ብቻ ነው ይላሉ፡፡ በአጠቃላይ ግን ሕጻናት ዳግም ልደትን ያገኙ ዘንድ መጠመቅ እንዳለባቸው ሁሉም ይስማማል፡፡
በ አጭሩ👇👇👇👇👇
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲያርግ ምንድን ነው ያለው
“እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
- ማቴዎስ 28፥19-20
አሁን ስታነብ የቱ ነው ሚቀድመው?
መጠመቅ አይደል ከዛ መማር ከዛ ደቀመዛሙርት መሆን
ኦርቶዶክሳውያን ቀድመን ይሄን ቃል ተሰድተነው ገብቶን ነበር
Emigerm agelaltsi new
መመረጥ ነው ተዋህዶ መሆን
መለኮት አልተከፈለም ስንል አብ ና መንፈስ ቅዱስ ስጋን ለበሱ ወደሚለዉ ይመጣል እዴ?
አይመጣም በተለየ አካሉ አይደል የሚባለው
@thinkitsnotillegalyeትክክል!t
ሠላማችሁን ያብዛልን
ቃል ሂወትን ያሰማን
ጥያቄ? ስለ ታቦት ነው የብሎኪዳን ታቦት ከግራር እነጨት እርዝመቱ 1ክንድ ተኩል
ወርዱ አንድ ክንድ ቁመቱ አንድ ክንድ ተኩል
ይሁን ብሎ ለሙሴ ነግሮታል ዘፅ 25
እና የሐዲስ ኪዳን ታቦቱ መጠኑ ልክ እንደዛ ነው ወይስ አይደለም መጠኑ ከብሉኪዳን ካነሰ ለምን አነሰ?
የሚለውን የሚቀርፀውስ ማነው?
ፕሊስ መልሱልን
አረብ ሀገር ነኝ እና ግሩፕ ላይ ተጠይቆ ጥያቄ ፈጥሮብን ነው 😢❤
አንድ ሁለት ልበል የእግዚአብሔር ቤተሰቦች
የብሉይ ኪዳን ታቦት አሁን የለም የአዲስ ኪዳን ታቦት መጠኑም ያንሳል ለምን ከክርስቶስ ልደት በፊት መስዋት የሚቀርበው የእንሰሳት መስዋዕት ነበር የሚቀርበው።
በአዲስ ኪዳን የሚቀርበው መስዋዕት የክርስቶስ ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም ብቻ ነው
የበለጠ ስለ ታቦት ብዙ መምህራን አስተምረዋል በኦርቶዶክስ ታባት ምን አገልግሎት ይሰጣል ወይም ታቦት ብላቹ ሰርች አድርጉ በቂ መልስ ታገኛላቹ።🙏
ፀጋና ሰላም ለናንተ ይሁን ወንድሞቼ። ድንቅ ትምህርት ነው። ነገር ግን ጥያቄዎቼን እንደሚከተለው በትህትና አቀርባለሁ፣
1. ተዋህዶ ወይም ከሁለት ባህሪ አንድ ባህሪ የሚጀምረው ጌታችን መድሃኒታችን ሲፀነስ ከሆነ 'ቅድመ ተዋህዶ' ሁለት ባህሪ አለው ይባላል እንጂ ጊዜ ተዋህዶ አይባልም ሲባል 'ቅድመ ተዋህዶ' ጌታችን ሳይፀነስ ሁለት ባህሪ አለው ማለትስ እንዴት ይቻላል?
2. ከታች ባለው ቃል መሰረት አይነስውር ሰው ይለዋል እንጂ ልሙጥ ግምባር የነበረው ሰው አይለውም። ይህ ትርጉም ከየት የመጣ ነው?
ዮሐንስ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ሲያልፍም ከመወለዱ ጀምሮ ዕውር የሆነውን ሰው አየ።
…
⁶ ይህን ብሎ ወደ መሬት እንትፍ አለ በምራቁም ጭቃ አድርጎ በጭቃው የዕውሩን ዓይኖች ቀባና።
⁷ ሂድና በሰሊሆም መጠመቂያ ታጠብ አለው፤ ትርጓሜው የተላከ ነው። ስለዚህ ሄዶ ታጠበ እያየም መጣ።
3. በስጋ ሞተ፣ በመንፈስ ግን ህያው ሆነ የሚለው ትንሣኤውን አይደለም እንዴ? ከሞት ያስነሳውን የእግዚአብሔር መንፈስን እየገለፀ አይደለም እንዴ?
“For Christ also hath once suffered for sins, the just for the unjust, that he might bring us to God, being put to death in the flesh, but quickened by the Spirit:”
- 1 Peter 3:18 (KJV)
4. የትንሳኤው አካል እንዴት ይገለፃል? ከትንሳኤ በፊት የሚራብ፣ የሚደክም፣ በቦታ የሚወሰን፣ የሚሞት አካል ነበረው፤ ከትንሳኤ በኋላ ግን በተቃራኒው ነው የሆነው። ይህ ልዩነት እንዴት ይገለፃል?
bekirbu yitebiku
በስጋ ሞተ፣ በመንፈስ ግን ህያው ሆነ የሚለውን ከይቅርታ ጋር መምህሩ የተረዱት አይመስለኝም
ማለት ???@@wegene2056
@@wegene2056 ማለት አንተ እንዴት ተረድተህ ነው ??
@@OkOk-nq8lb በቤተ ክርስትያናችን እጅግ አወዛጋቢ ጥቅሶች አንዱ ይህ ነው፡፡ "በመንፈስ ግን ህያው ሆነ" ቀድሞ ህያው አልነበረም ወይ? ለእየሱስ ክርስቶስ ነፍስ የተነገረ ይመስለኛል
Egthabher feture ayedelme yeftune hulue fetare enge,Eyesuse kersetose Kale sewe hone twelde yedengele maryame enge fetarye ayedelme .sewe amelkie .amelkie sewe honuoe kesgawa sga nesto ke dengele maryame twelde ❤ yeterabwe besga atedelme ...... Esue merabewe fekere newe bebagerwe rehabe temate ayesemamaweme .mesteratene betatenue Dese yelenale .ende protestante teyakeyachue Gera yegbale ❤
መጽሐፍ ይኖራቸው ይሆን?
መምህር ዮሐንስ ካላቸው ምርጥ መጸሐፍች መሐከል ትምህርተ ጽድቅ ይባላል ሁላቹም አንብቡት።
ኢየሱስ ሊያማልደን መስቀል ላይ የዋለ ስጋን ስለተዋሃደ ነው
እስቲ ወንድሜ ወተት እንዴት ነጭ ሆነ? ነፋስ መልኩ ምንድነው ? ጸጉርህስ እንዴት ጥቁር ሆነ? እናታችን እንዴት ጸነሰችን? እንዴትስ የአካላቶቻችን ክፍሎች ተሰሩ ወ ዘ ተ ከእነዚህ አንዱን መመለስ ሳንችል ጌታችንን ፍጡር ብሎ ለመናገር እንደምን ማሰብ እራሱ አይከብድም ?
የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የሚለው ሀረግ መስተካከል አለበት ማለት ነው?
በስጋ እና በመለኮት ምን ማለት እንደሆነ የተረዳህ አይመስልም
የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የሚለው አንቀፅ የሚመለከተው ለሥጋ ልደቱ አይደለም።ቅድመ አለም ከአብ ያለእናት የተወለደበትን ውልደት እንጂ።
@@work3497 የሚገርመው( የሚያሳዝነው ) ግን እስካሁን ቤተ ክርስቲያኗ አለመቀበሏ ነው፡፡
@wegene2056 ቤተክርስቲያንዋ የማትቀበለው ምኑን ነው። ከአብ እንደተወለደ እንጂ አብ እንዳልፈጠረው ነው?
@@tesfayetefera846 ነገር ማጣመም ጥሩ አይደለም፡፡ በሥጋ ፍጡር ማለትን አትቀበልም ነው ያልኩት
የመጣ እንጂ የተፈጠረ ክርስቶስ የለም
የቲክቶኩ ዮሐድ ነዉ ልበል ድምፁ 😮😮😮😮😮
Aydelm
እንዲያውም ቁርጥ ራሱ መ/ር ብርሃኑ አድማስን
ትክክል ድምፁ ቁጭ የብርሃኑ አድማስ@@DanielDessalegn-so9gl
ከሁለት ባህሪ አንድ ባህሪ በተአቅቦ ማለት፣ከተዋሃደ ምኑን ታቀበው?አንድ ከሆነ ወይ ተጠፋፍትዋል አለያ ሌላ 3ኛ ማንነት እንደማኪያቶው አስገኝትዋል ማለት ነው።መምህሩ ለማስረዳት የሞከሩበት ገላፃ ማንም ሊረዳው የማይችል ነገር ነው።ሚስጥር ስለሆነ እኔም አልገባኝም፣ ማንም አይገባውም፣ በእምነት እንቀበለው ቢሉ ይሻላል መሆን ያለበት ሁለቱንም ባህሪ እንደያዘ አንድ አካል ሆነ ማለት ተገቢና ለመረዳትም ቀላል ነገር ነው
ከሁለት የተገኜ አንድ ነዉ አሉ ...ያ አንድ የተባለዉ ምን ሆነ ጥያቄዉ
ነፍስ( የማይታይ የማይዳሰስ፣ መንፈሳዊ) ከስጋ (የሚታይ፣ ግዙፍ፣ አካላዊ) ጋር ስለተዋሀደ ልላ 3ኛ ማንነት ሳይሆን ፍፁም ሰውነት እንደሆነ መለኮት ፍፁም ከስጋ ጋር ተዋህዷል።
@@equalityandjusticeforall3190 የተዋሃደው ወይ ስጋ ብቻ አለያም መንፈስ ብቻ እስካልሆነ ድረስ ውህድ የሆነ ሶስተኛ ማንነት የግድ ነው አለያ መለኮታዊ ባህሪንም ስጋዊ ባህሪንም ያየያዘ አንድ አካል ማለት ተገቢ ነው ልክ እንደካቶሊክ ማለት ነው የኦርቶዶክስ አንድ ባህሪ በፁም ሊሆን የሚችል አይደለም
@@getutolla4312ከተዋህዶ በኋላ አንድ ባሕርይ የሚለውን ለመረዳት በመጽሐፍ ቅዱስ የተገለጡትን ትምህርቶች ማየት ይጠቅማል። ለምሳሌ ውሃውን ወደወይን ጠጅ የለወጠው ማነው? ቢባል ፤ መልሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋው ወደሠርግ ቤት ገባ ፣ በመለኮቱ ውሃውን ወደወይን ጠጅ ቀየረው። እንዲሁም በምራቁ ዐይን ለሌለው አይን አበራለት ፤ ይህን ያደረገው ያው አንዱ ኢየሱስ ነው ። ምራቁም የሱ ነው ፣ ዐይን መፍጠሩም የሱ ነው። ሁለት የተለያዩ ማንነቶች አድርጎ ማሰብ የካቶሊክ አስተምህሮ ክፍተት ይመስለኛል።
ሌላው የተዋህዶ ጥሩ ምሳሌ እኛ ሰዎች ነን። አንተን ራስህን እንደምሳሌ ውሰድ። በሃይማኖት ትምህርት ሰው ነፍስና ሥጋ አለው። ነፍስ የእውቀት፣ የመናገር፣ የዘላለማዊነት ባሕርይ አላት። ሥጋ ደግሞ 4 የተለያዩ ባሕርያት አሉት (መሬትነት፣ ነፋስነት፣ ውሃነት እና እሳትነት)። የነፍስና የሥጋ ባሕርያት ሲደመሩ ሰው 7 ባሕርያት አሉት ማለት ነው። ግን ሰው አንድ አካል ፣ አንድ ባሕርይ አለው ይባላል እንጅ ከነፍስና ከሥጋ ስለተሠራ ሁለት ባሕርይ አይባልም ፤ ወይም የነፍስና የሥጋ ተደምረው 7 ባሕርይ አይባልም።
መፅሀፍ ቅዱስ ላይ ስላሴ የሚል ቃል እንደለለ ልክ ሳውቅ ነው ይህን የስላሴን ፍልስፍና የተውኩት🙏🙏🙏 አንድ አምላክ አብ ብቻ ነው ያለው ፣ አንድ ጌታ ደሞ ኢየሱስ ነው ያለው 🙏🙏
Matios 28:19
Lay anbebe
Abe weld menfeskidus
Selase nw selase malet demo leyu sost malet nw
Beakal sost begbr sost be sem sost
Bemelekot und be yehan alem fetro bemgzat und yehan alem lemasalef behuala und hono yeminor zelalem selase und amlak nw mestaf kefus lay ale semu gn yelem yehan sostenet ena andnet nw betekerstian selase yemetelew
የዞረብህ። አዲቬንቲስት ነው?
@@Mahimike1225
ስላሴ የሚል ቃልኮነው ያልኩህ ወዳጀ 🤔
ይህ የስላሴ ትምህርት በተርተሊወስ ነው በ2ኛው ክ/ዘመን የተጀመረ። በርግጠኝነት የምነግርህ መቸም ቢሆን ስላሴ የሚባለው ትምህርት እንደማይገባህ ነው ምክንያቱም የሰው ፍልስፍና ስለሆነ እና መፅሀፍ ቅዱስም ላይ አምላክ ነው ብለህ የምትለው ኢየሱስ ክርስቶስ ፣ አምላኬ ብሎ አብን ስለሚጠራው ነው።
1-ኢየሱስ ከመሞቱ በፊት እግዚአብሔርን አምላኬ ብሎታል :-
“በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፦ ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጓሜውም አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ? ማለት ነው።”
- ማርቆስ 15፥34
2- ከሞት ከተነሳ በኋላም ኢየሱስ እግዚአብሔርን አምላኬ ብሎታል :-
“ኢየሱስም፦ ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ፦ እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው አላት።”
- ዮሐንስ 20፥17
3- ኢየሱስ ወደ አብ ከሄደ ብኋላም እግዚአብሔርን አምላኬ ብሎታል :-
ራእይ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ እነሆ፥ ቶሎ ብዬ እመጣለሁ፤ ማንም አክሊልህን እንዳይወስድብህ ያለህን አጽንተህ ያዝ።
¹² ድል የነሣው በአምላኬ መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም፥ ማለት ከሰማይ ከአምላኬ ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ አዲሱንም ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ።
እንግዲህ ኢየሱስ ራሱ አምላኬ እያለው አንተ ኢየሱስን አምላክ ነው ካልክ ራስህን መርምር🤔 እንግዲህ ኢየሱስ ትላንትም ዛሬም እስከ ለዘላለም ያው ነው ተብሎ ተፅፏልና 🙏🙏
ስለ እግዚአብሄር አንድ መሆን ግን በየዘመናቱ በግልፅ እንደተነገረ መፅሀፍ ቅዱስ በግልፅ እንዲህ ይላል።
1:- ሙሴ ስለ እግዚአብሔር የመሰከረው ይህ ነው ።
“እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤”
- ዘዳግም 6፥4
2:- ኢሳያስ ስለ እግዚአብሔር የመሰከረው ይህ ነው
ኢሳይያስ 45
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ በስውር ወይም በጨለማ ምድር ስፍራ አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር፦ በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም እኔ እግዚአብሔር ጽድቅን እናገራለሁ ቅንንም አወራለሁ።
…
²¹ ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ፤ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም።
²² እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
3:- ኢየሱስም ስለ እግዚአብሔር እንዲህ ነው የመሰከረው
“ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥”
- ማርቆስ 12፥29
4:- ሀዋርያትም በአንድነት እንዲህ ነው የመሰከሩት
1ኛ ቆሮንቶስ 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ መቼም ብዙ አማልክትና ብዙ ጌቶች አሉ፤ ነገር ግን በሰማይ ሆነ በምድርም ሆነ አማልክት የተባሉ ምንም ቢኖሩ፥
⁶ ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን፥ ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን።
እንግዲህ የሚሰማ ጆሮ ላለው ከጥንት የነበረው ይህ ነው፣ እንጅ ስለ ስላሴ በፍፁም አንድ ቦታ ላይ ትምህርት የለም ፣ ስላሴ ማለት (ሶስት አካላት የሆነ አንድ አምላክ ነው) አብም አምላክ ነው ወልድም አምላክ ነው መንፈስቅዱስም አምላክ ነው፣ ሶስቱ የየራሳቸው አካል አላቸው የሚል እና ሌላም ኢ መፅሀፍ ቅዱሳዊ የሆነ ሀሳብ ያለው ትምህርት ነው። እኔ የስላሴን ትምህርት ብዙ ግዜ ተምሬዋለው መምህሮቹ ራሱ ለማስረዳት በጣምምም ከባድ ነው ብለው ነው የሚጀምሩት፣ ምክንያቱም እነሱም በደንብ ስለማያውቁት ነው፣ እንዲያውም ይህን ትምህርት አጠናለሁ ብለህ ከነሳህ ታብዳለህ የሚስጥረ ስላሴ ትምህርት ከባድ ነው ተው ይቅርብህ እፉ ነው ነው የሚባል 😶😶 ብቻ እግዚአብሔር ማስተዋል ይስጣችሁ ወንድሞች እና እህቶች🙏🙏
Bro al ሲራክ 3:22 አንብበው
አልገባኝም ብሉ የካደ ሰው ነህና እግዚአብሔር ያስብህ።
ወደ ቃና ዘገሊላ ኢየሱስ በስጋው ቢገባም ተአምር የሚሰራው ፣ አብን በመጠየቅ ነው/ሳይጠይቅ መስራትም ይችላል/ ዮሃ6:41/11:41/17:22-24
እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ፥ የሱ ፍቃድ÷የአባቱም ፍቃድ አንድ ነዉ፤ እንደዛ እንዳልከዉ ምንም የተፃፈ የለም
@@henoktademe1491 ማቴ 14:19 ዮሃ11:41/17:20 እንጅራውን ወደሰማይ ቀና ብሎ ባረከ፣አላዛርን አስነስቶ አባት ሆይ ስለሰማኸኝ አመሰግናለሁ አለ፣አንተ እንደላከኝ አለም ያምን ዘን እለምንሃለሁ በማለት ወደአባቱ ፀልዮአል ስለዚህ አብን ፣ጠይቆም ተአምር ያደርጋል ሳይጠይቅም ማድረድረግ ይችላል ከአብ ጋር እኩል ስለሆነማለትነው፣ መምህሩ ማነው ተአምር ያደረገው?ኢየሱስ በስጋው ነው በመለኮቱ ?በማለት ግራ ስለገባቸው ላስረዳቸው ብዬ ነው ሳታነብ አልተፃፈም አትበል አላውቅም ነው የሚባለው
@@henoktademe1491ዮሃ 17:22-24/6:11/11:41 አብን ስለሰማው አመስግንዋል ወደአብም ፀልዮአል ነገር ግን ከአብ እኩል ነው
@@getutolla4312 ይሄዉልክ ይህንን ሚያደርገዉ ፍፁም ስጋን ስለለበሰ ነዉ፥ ግን ሰዉ ብቻ ነዉ እንዳትል ሰዉ የማይሰራዉን ተአምራት ሲሰራ ታየዋለክ፥ አምላክ ብቻ ነዉ እንዳትል የሰዉ ባህሪ(መለመን፥ መተኛት፥ መራብ...) ሲያደርግ ታየዋለክ
አንተ መናፍቅ ዲያቢሎስን ይመስል ላንተ የሚስማማውን ጥቅስ መዘህ ታወጣለክ ለመሳት ከፈለክ ሮሜ8÷34 በቂህ ነው
አማላጅ ስለጠፋ ኢየሱስ ሰው ሆኖ ምልጃን አቀረበ። ይህ ምልጃ ዘለአለማዊ ስለሆነ አሁንም ይማልድልናል። የእርሱን ምልጄ ማንም የመተካት አቅም የለውም ምክንያቱም በምድር ላይ መለኮትን የተዋሃደ ስጋ ስለሌለ። የጻድቁ የኢየሱስ ምልጃ አይለየን
አስተምሮው ጥሩ ሆኖ ሳለ
የቤተክርስቲያኗን የስርዓት ልብስ ቢደረግ ጥሩ ነው ብዬ አስባለሁ
መምህር ከሆኑ የመምህር ልብስ መልበስ አለበት 🙏
Ene eko sew yalbelawen siyak ehh .focon preaching
አረ አባታችን አትናቴወስ ፀሎተ ሃይማኖት ላይ ዘተወልደ ወአኮ ዘተገብረ ይላል ከዛም ሌላ ምሳሌ ሰው የወለደውን ፈጠረ የሰራውን ወለደ እዳይሉ ክርስቶስ ፈጣሪሳለ ተወለደ እንጅ አልተፈጠረም ፍጡር ለመባል መጀመሪያውና መጨረሻው መታወቅ ሲሆን ሰው ቅድመ ልደቱ ከአዳም ድህረ ልደቱ ታውቆ ይሞታል የክርስቶስ በዚ አይለካም ታዲያ ፍጡር በስጋ የሚያሰኘው ለምን ?
ከአዲስ ኪዳን በፊት 3 አካል ነበር አላችሁ ደሞ እዚህ እንደዚህ አሉ እዛ ደግሞ በአብ ቀኝ ተቀመጠ እና መቀመጡ አቅታጫ ነው ይሉናል አብና ወልድ ተለያይተው አያቁም (ከአብ ወጥቶ መቷል) ሲል አብ ሰማይ ላይ ብቻ ነው የሚል ጥቅስ የለም "ሰማይና ምድርን የሞላሁኝ እነ አይደለሁምን" ነው ያለው አብ በክርስቶስ ስጋ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በሁሉም ቦታ አለ ተጠንቀቁ ፈጣሪ አልተነጣጠለም መንፈስ ቅዱስ የአብ መንፈስ ነው ወልድ የአብ ምሳ ኪዳን በፊት 3 አካል ነበር አላችሁ ደሞ እዚህ እንደዚህ አሉ እዛ ደግሞ በአብ ቀኝ ተቀመጠ እና መቀመጡ አቅታጫ ነው ይሉናል አብና ወልድ ተለያይተው አያቁም (ከአብ ወጥቶ መቷል) ሲል አብ ሰማይ ላይ ብቻ ነው የሚል ጥቅስ የለም "ሰማይና ምድርን የሞላሁኝ እነ አይደለሁምን" ነው ያለው አብ በክርስቶስ ስጋ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በሁሉም ቦታ አለ ተጠንቀቁ ፈጣሪ አልተነጣጠለም መንፈስ ቅዱስ የአብ መንፈስ ነው ወልድ የአብ ምሳለ ነው አብ የተባለው መለኮቱ ነው ስለዚ "የመለኮት ሙላት በሰውነት ተገልጦ ይኖራል" ነው የሚለው ስለዚህ እየሱስ ከአብ ተለየ ነው ካላችሁን ሁለት መለኮት ነው እያላችሁን ነው? ስለዚህ ሶስትም አንድም የሚለው አይሰራም አንድ አካል አንድ መለኮት ነው።
አንተ እብድ ድንጋይ ውሻ እንደዚህ አይነት ትምህርት ከየት አባትህ አመጣሀው ? ያ ውሻ አባትህ ነግሮህ ነው?
ከስድብ ይልቅ ስህተቱን ቢነግሩን እንማማርበታለን
ጌታ ሆይ ሳትሳደቡ አስተያየት መስጠት አትችሉም 😌
ከwizard ( ጠንቋይ ) ምንም አንጠብቅም ስድብ እንጂ።
እግዚኣብሄር ምስክሬ ነው ኣራተኛ ቤት ሲሳደብ እያየሁኝ ነው ኣትያዙለት የምር የጤና ችግር ኣለበት😂😂
@@OkOk-nq8lb ማሂ ካስታወሽ ይሄ ሰውዬ ኣንድ ቀን ማርኮን ላይቭ በስድብ ኣጥለቅልቆት ነበረ😂😂
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን
Kale hiwot yasemalen
❤❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን