ራቁት ተሰላፊ…!
HTML-код
- Опубликовано: 28 июл 2024
- ጋሽ ንጉሴ ቡልቻ በአማልክቱ ዐዋጅ መጽሐፍ የጀርባ ሽፋን ላይ የእምነት ቃል እንቅስቃሴ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን የነጋ ጠባ ክሳቷ ምክንያት የሆነ ትምህርታዊ ተውሳክ ነው:: በማለት አስተያየቱን እንዳሰፈረው ይህ ትረካ ይህ ተውሳክ ምን ያህል ቤተክርስቲያንን እንደተጣባት ለማሳየት ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ ስለዚህም ቅን ልቦና ያለው ሁሉ እራሱንና አገልግሎቱን በመመርመር የተሐድሶ አካል እንዲሆን አደራ እላለሁ፡፡
Can't wait to hear more of these ! I used to and still listen to Justin Peters, who strives to expose false teachers and show the right way in the light of God's word. I am grateful that we got such a person who reminds us of these in our very own language , Amharic.
What can I say? To God be all the glory who sustains and sanctifies His church !!
በጣም ደስ የሚል ትረካ ተባረክ ክላሲካሉን ድምፁን ትንሽ ቀነስ ቢል አሪፍ ነው 🇺🇸
ተባረክ በርታ።
ግሩም ፅሁፍ የተዋጣለት ትረካ። ከሞቅታዎች ጋር አብሬ መሄድ ሲያቅተኝ፣ የአዋጅ ጋጋታ ብዛት ቢያሳስበኝ ራሴን እኔ ነኝ ወይስ እነሱ ናቸው መንገድ የሳቱ ብዬ ብዙ ጊዜ ጠይቄያለሁ።
የብዙ ጊዜ ጥያቄ አንጀት በሚያርስ መልኩ ተገልፆ ሲታይ እንዴት ደስ ይላል። 😊
በዚች አስር ደቂቃ የዘመናት ችግር የሆነውን የቤተክርስቲያንን ተውሳክ ማንሳት ብቻ ሳይሆን የችግሩን ስር መሰረት ስላቀረብክ ብዙ ነገር እንዳጤን ረድቶኛል። እግዚአብሔር ይባርክህ! ብዕርህ አይንጠፍ🙌
keep it up johnson. wiste yale tiyake neber sigerim.
Stay blessed!
I subscribed!
ዋው እጅግ በጣም የሚበረታታ ተግባር ነው፥ፀጋው ይብዛልህ።
ግን ትንሽ የክላሲካሉን ድምፅ መቀነስ ከተቻለ? አመሰግናለሁ!!
መንፈሳዊ መጽሓፍ፣ ለዚያው ምካቴ -ክርስትና ላይ የተጻፈ መጽሓፍ በትረካ መስማቴ በጣም አስደንቆኛል፤ አስደስቶኛልም ። ስራው የተዋጣለት ሥራ መሆኑን ተመልክቻለሁ። መጽሓፍን ማንበባችንም ሆነ ትረካውን መስማታችን የዘመናችንን የስህተት ትምህርት ለይተን በማወቅ ራሳችንን በንጽሕና እንድንጠብቅ ይረዳናል። ጆንሰን አንተን ተተኪ አድርጎ እግዚአብሔር ስላስነሳለን ምስጋናችን ከፍ አለ ነው።
Bereta