Ethiopia Sheger Cafe - ስለ መተማ እና አፄ ዮሐንስ Part 2 Abebaw Ayalew With MeazaBirru ክፍል 2
HTML-код
- Опубликовано: 18 окт 2024
- #ShegerCafe #MeazaBirru #አፄዮሐንስ #MeazaBirru #ShegerRadio #Mekoya #esheteAssefa AbebawAyalew
Ethiopia Sheger Cafe - ስለ መተማ እና አፄ ዮሐንስ Part 2 Abebaw Ayalew With MeazaBirru ክፍል 2
Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
bit.ly/33KMCqz
መዓዚ ይህን ዕንቁ ሰው የት ነው ያገኘሽው?ታሪክንኮ እንደ ውሀ ነው የጠጣት አወራሩ ራሱ እንዴት ደስ ይላል ብድግ ብየ እጅ ነሳሁ።እረጅም እድሜ ከጤና ጋ ተመኘሁ።
super Awesome thank you
It was an amazing lesson ,but how long they lead antil death
ሸገር FM ክበሩልን፤ ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
የአፄ ዮሃንስ ታሪክ መተረካቹ በጣም ልትመሰገኑ ይገባቿል ግን የአፄ ዮሃንስ ታሪክ የዚህን ያህል ታሪካቸውን ያልተጋነነው ከሳቸው ክልል የታሪክ አዋቂ ባለመኖሩ ሳይሆን ሁሉም ደራሲያን የጎጥ አጥባቂዎች በመሆናቸው ነው:: ጎጥ ባይኖር ኑሮማ አፄ ዮሃንስ ለኢትዮጵያ አንድነት የሰሩት ታሪክ ከማንኛውም ነገስታት የላቀ እንጂ አያንስም ነበር::
ይህቺ የዘር ገመድ አሁን የተጀመረች አይድለችም ማለት ነውን? ያስብላል::
ወይ ኢትዮጵያ አገሬ ተላላ የሰራልሽ ቀርቶ ያልሰራልሽ ስም ተጠራ::😂😂😂😂😂
ምን ፡ ዋጋ’ለው። “ኢትዮዽየ ፡ ሀገሬ ሞኝነሽ ፡ ተላላ ፣ የሞተልሽ ፡ ቀርቶ ፡ የገደለሽ በላ” እንደተባለው ፡ ሆነና ነገሩ ፣ የጎንደርን ህዝብና፡ ቤተክርስትያናቱን ፣ በማህዲዎች ፡ መጠቃት ፡ ማለቅና ፡ መውደም ፡ ኣስቆጥቶኣቸው ፣ የጎንደርን ፡ ህዝብና ፡ ቅርሰኦችን ፣ ከኣጥቂዎቹና ፡ ከወራሪዎች ፡ ነፃ ለማውጣት ፣ በመዝመት ፣ በጦር ሜዳ የወደቁትን/የተሰውትን ፡ የኣፄ ዮሃንስንና ፡ በመቶ ሽሕ ፡ የተገመተውን ፡ በሳቸው የተመራውን ፡ ሰራዊታቸውንም ፡ መስዋእትነት ጭምር ፣ ተዘንግቶ ወይንም ፡ ተረስቶ ፣ በምትኩ ግን ፣ ከማህዲዎች ፡ ጋር ኣልዋጋም ፡ ብለው ኣሻፈረኝ ፡ የሉትን ፣ ኣፄ ምኒሊክን ፡ ግን ፡ በየኣማራነት የከፍታና ፡ የተምሳሌትነት ፡ ሲዘከሩና ሲወደሱ እያየን ነው። በግልባጩ እሳቸው የተወፈጠሩበት ፡ ህዝብና ፡ ኣከባቢው፡ ደግሞ ሲያወድሙት ማየት በየእለቱ ማየት ፡ በጣም የተለመደ ነው። ግዜ ፡ ደጉ ፡ብዙ ብዙ ፡ ጉድ ኣሳይቶናል።በጣምም ፡ ጉድነው ፡ ያስብለናል።
Very informativeግን ለምን ሃይለስላሴን አንተ አልካቸው ሌሎቹን እርስዎ ብለህ?
በስህተትስ ብለህ አስበህ ብታልፈውስ የሚናገሩት ታሪካዊ ቁመገሩ አይበልጥም ነገር ከመሸረብ ማነህ ጋሽ ግዛው
ወሬኛ
Why don’t you respect others like you respect Atse Yohanes