የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ በሁለተኛው የፓርቲው ጉባዔ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
HTML-код
- Опубликовано: 6 фев 2025
- የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ በሁለተኛው የፓርቲው ጉባዔ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
#EBC # #etv ebcdotstream #ብልፅግና #Ethiopia #Prosperity_Party #የብልፅግና_ፓርቲ
#ebc #etv #ebcnews #EBCTelevision #etvnews #EBCቲቪ #ኢቢሲ #ኢቲቪ #EBCNewsUpdate #ethiopiatoday #BreakingNewsEBC
#የኢቢሲማስታወቂያ #አሁን #ሰበርዜና #ethiopianpolitics #ዛሬ #today #EBCJournalism #ፖለቲካናዜና #ethiopiangovernment #EBCGovernmentUpdate #GovernmentNewsEBC #ethiopiadevelopment #EthiopianPolicy #የመንግስትእቅዶች #የመንግስትስራዎች #ethiopianeconomy #የኢትዮጵያኢኮኖሚ #ማኅበራዊእድገት #ethiopianparliament #EthiopianMinistries #pm #office #OfficeofthePrimeMinister-Ethiopia
ህዝቡ ነጻ አገሪቱም ለሁሉም በተግባር እኩል የምትሆነው በስም ብልጽግና በተግባር ግን የብልግና ፓርቲ የሆነው የኦሮሙማ መንጋወች ተጠራርገው ወደትቢያነት ሲቀየሩ ብቻና ብቻ ነው፡፡
ኢትዮጵያ እየመከረች ታሸንፋለች ፤ ወደ ብልጽግና ከፍታ ጉዞ ፀንታ ትቀጥላለች ፤ መልካም ስብሰባ እና ተአምርኛ የክንውን ጊዜ ይሁንላችሁ ፤ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ ።
አብይ አህመድ፦ በአለም ላይ ሰው ሲፈለግ ቢውል እንደ አንተ በሰው ስቃይ፣ እልቂትና መከራ የሚደሰት አረመኔ ሰው አይገኝም፡፡ ከመበጥረቅህ ለማስመሰል መውቸርቸርህ፡፤ ከድድብናህ አዋቂ መስሎ ለመታየት መሞከርህ፣ ከቅጥፈትህ አይናውጣነትህ፡፤ ደግነቱ አልቆልሀል!! 100% አትሰነብትም፡፡ አንተን አለማየት ግልግል ነው፡፤ ነጻ መውጣት ማለት ነው፡፡
ንጉሡ ከተራው ካድሬ የተለየ መልበሳቸው ጥሩ ነው። መመሳሰል አያስፈልግም። እኛም የታሉ ንጉሣችን ብለን አይናችን ፍለጋ አይደክምም። ዙፋን ቢኖር በዛ እንለያቸው ነበር እሱ ቢቀር በልብስ መለየታቸው አስደስቶናል።
በኢትዮጵያ ታሪክ አብይ አህመድ በስድስት አመታት ውስጥ በሚሊዮኖች ንጹሀን ላይ የፈጸመው እ.ል.ቂ ት ስ.ደ.ት.ና ያስከተለው የ.ሲ.ኦ.ል ኑሮ ብሎም የነገ ጨለማነት በአገሪቱ ታሪክ ውስጥ ታይቶም ተሰምቶም አይታወቅም፡፤