አኬ ሜሎስን ሳቀበት | አኬ ኑሃሚኒን በበቃኝ | ያልተነሳ ሀሳብ ትምህርት የለም | ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ | Nu Bebirhanu Temelalesu
HTML-код
- Опубликовано: 9 фев 2025
- #ኑበብርሃኑተመላለሱ #NuBebirhanuTemelalesu
ይህ ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ | Nu Bebirhanu Temelalesu የ ቴሌግራም ቻናል ኦርቶዶክሳዊ የሆነ ትምህርቶችን፤ መጽሃፍቶች ፣ መዝሙሮች፣ ስብከቶች እና ምክሮችን የምታገኙበት ድንቅ ቻናል ነው።
ኑ ተቀላቀሉ እናመሰግናለን።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
t.me/NuBebirha...
አኬ ሜሎስን ሳቀበት | አኬ ኑሃሚኒን በበቃኝ | ያልተነሳ ሀሳብ ትምህርት የለም | ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ | Nu Bebirhanu Temelalesu
እንኳን ወደ ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ | Nu Bebirhanu Temelalesu የ ዩቱብ ቻናል በደህና መጣችሁ!!! ይህን የዩቲዩብ ቻናል በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ።
ይህ ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ | Nu Bebirhanu Temelalesu የዩቱብ ቻናል በተለያዩ እንቁ እና ምርጥ የኦርቶዶክስ መምህራን፣ ዲያቆናት፣ ሰባኪዎች እና ወንድሞች በየእለቱ የሚሰጡ ትምህርቶችን ቀጥታ በላይቭ መከታተል የሚችሉ ሲሆን፣ ፍጹም ኦርቶዶክሳዊ የሆነ ትምህርቶችን፤ መዝሙሮች፣ ስብከቶች እና ምክሮችን የምታገኙበት ድንቅ ቻናል ነው። በዚህ ቻናል ላይ እንደ ዲያቆን ፈለገ፣ አክሊል (አኬ) Apostolic Answers ሐዋርያዊ መልሶች, አቡ Apostolic Succession ሐዋርያዊ ቅብብሎሽ, ኢዮብ ዘ-ሚካኤል, ዲያቆን መዝሙር ያሬድ Mezmur Yared, ዲያቆን ዘማርያም Dn Zemaryam, ጋዲሳ Gadisa፣ ዲያቆን መኳንንት, ዲያቆን ናታኒም, አንተነህ ሎዛ ተስፋዬ, ዲያቆን ዘ-አማኑኤል, ታላቁ ጂብሪል, ቢንያን ሽታዬ Binyam Shitaye የመሳሰሉ ድንቅ የኦርቶዶክስ መምህራን ትምህርቶችን ቀን በቀን ታገኛላችሁ። ስለዚህ ቻናላችንን ሰብስክራብ ፤ ላይክ ፣ ሼር በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
አኬ ወንድሜ እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ግን በጣም ብዙ የማላውቃቸውን ነገር ነው እንዳውቅ እንድማር ያደረገኝ የበለጠ እምነቴን እንድወደው ስላደረከኝ በጣም አመሰግናለው
እውነት ነው
የኔም አሳብ ነው
እውነት ነው እኔንም ❤❤❤
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
እውነት በለሻል። ❤❤❤❤❤
አኬ በእምነቴ እንድፀና አረከኝ እግዚአብሔር ይባርክህ። አይዞክ በርት ፀጋውን በመንፈስ ቅዱስ ሀይል ይስጥህ ፈጣሪ። ሁሌም አያሳጣን ይጠብቅህ የቅዱሳን በረከት ይደርብህ አኬ።
አኬ ታላቅ ወንድማችን (ክንዴ ይላል ያገሬ ሰው ወንድምህን ስትመካበት)🙏❤🙏
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
ከድላት ታሪክ ተጋድሎ ማለት ነው ። ለኛ የአባቶች ጥንካሬ ትምህርት ይሆን ዘንድ ማስተማሪያ እንዲሆን የተዘጋጀ ነው ። ስለክርስቶስ እየሱስ የተቀበሉት መከራና ተጋድሎ በመፀሀፍ ሰፍሮ የሚገኝ ማለት ነው ።❤❤❤
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
,አኬ ወንድማችን ፈጣሪ ብርታቱን ይስጥህ አሁንም ጨምሮ ጨምሮ ፈጣሪ ጸጋውን ያብዛልህ
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
ከፕሮቴስታንቱ ይልቅ ከእውቀት ነፃ የሆንነውን እንደኔ አይነትዋን ኦርቶዶክስ በጣም ስንቃችንን በእውቀት እየሞላኸው ነው እግዛቤር እድሜያችሁን ያርዝመው በርቱ እንዳታቆሙ
ስታምር እርጋታዋ
ቃለ ህይወት ያሠማልን ወንድማችን አክሊል❤❤❤
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
@@fatumaahmed5728 🤙
አኬ፣አቡ፣ልደት ፣ጋዲሣ፣ዘማርያም ወዘተ የሰጠህ አምላክ ክበርልን
Keber le selase❤ nurelen wendemachin
አሜን አሜን አሜን እንኳን አደረሳችሁ ለመላኩ ቅዱስ ገብራኤል 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏🙏🙏
እግዚአብሔር አምላክ በነገር ሁሉ ይረዳህ በጣም ደሰ የሚል ት/ም ነው
በሃይማኖቴ እንድፀና አርጋቹሃል በጣም አመሰግናለው❤❤❤❤
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
ይህችን ልጅ እግዚአብሔር ይባርካት ለመማር ዝግጁ ናት
የሚያወራ እንጂ የሚያዳምጥ ጴንጤ ገጥሞኝ አያውቅም ነበር ዛሬ ገና አየሁ።
ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ ❤❤❤❤❤
ቃል ህይወት ያሠማልን
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
አኬ መሎስ ላይ ሳቀበት ብላችው ለም ፖስት ታረጋላችው ግን እንድህ ባይደረግ ጥሩ ነው
ተኝቼ አመለጠኝ ብዬ ሳዝን አገኘሁ❤
አኬ ትለያለህ
አኬ አችን 😊😊💟💟💟💟💟
ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
ኑበብርሃኑ ተመላለሱ
Amen ❤Amen ❤Amen ❤Kale Hiwet Yasemaln Wendmachn Ake 🙏🏾💕😇🥰🥹😍✝️✝️✝️
Bertln አኬ
❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉
I proud of you bro
አንድን ቃል የእግዚአብሔር ቃል ነው ለማለት የእግዚአብሄር ቃል ተብሎ ስለጠራው ስሏ አየሱስ ወይም አካሉ ስለሆነ ችው ስሐ ቤተ ክርስቲያን የሚናገር ከሆነ ብቻ ነው ::;
እባካችሁ ለቀጣይ ርዕስ አስተካክሉ...
"አኬ ሜሎስን ሳቀበት " ደስ የማይል ርዕስ ነው!
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
@@fatumaahmed5728 ???
Ake berita🙏🙏🙏🙏
Ake ataxemaazizi yaalamene yihin ayaaderigimi
በእምነት ብቻ ከተዳነ ስለምን ሐዋሪያው ስለምን እንዲህ አለ James 2 አማ - ያዕቆብ
14: ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
አኬያች ጽጋው የበዛልህ ልጅ
ፕሮቴስታንት ማለት እያየ እየሰማ የሚክድ የአማኝ ከሀዲ ነው ።በተለይ ይሄኛው ደግሞ የተለየ ከሀዲ ነው ።
በጣም ነው ማዝነው ይህ ህዝብ ወንጌል እንዳይሰማ የማጣመም ስራውን ተያይዘክ ስላለክ እግዚአብሔር ግን ያያል ደግሞም ይፈርዳል😊
አሁን የማጭበርበር ዘመን እይደለም በወንጌል የሚሸቀጥበትም ዘመን አብቅቷል በእዉቀትና በእዉነት የሚሰበክበት ዘመን ነዉ አሁን ይህን አዉነት መቀበል ሲያቅታቹ በአለማዊ ስልጣን የቤተክርስቲያን የሆነዉን ሁሉ
መንጠቅ ማፍረስ ምእመንን ማሳደድ መግደል ሆኗል ስራቹ ይህ ደሞ የአለማዉያን ስራ ነዉ ስለዚ አለምን ልትወርሱ ትችላላቹ እሱንም ለጥቂት አመታት ለምን እየሱስ ይፈርዳል የንፁሃንንም ደም ከእጃቹ ይቀበላል
እኛ ግን ወንጌልን ስለሰማያዊ ህይወት እንሰብካለን አንፈራም ምክንያቱም ወንጌል ስለስጋ ህይወት ስለመኪና ስለመኖሪያ ቤት ስለጭፈራ የእግዚአብሔር መንፈስ የሌለበት ነብይነት ዳንስ ጩኸት ስድብ የሌላዉን አመለካከት በቃላት በማሸማቀቅ በማሳደድ ይሁሉ ግፍን በወንጌል
መሸፈን አይቻልም
የዚህ ሁሉ ግፍ እና ግፈኞችን ግን እስከዘላለሙ የምንታገስ እንዳይመስላቹ ስበቃን ግን እግዚያብሔርንና ሰይፋችንን ይዘን መዉጣታችን አይቀርም
@AlemayuBerhe እንኳን ይህ ሁሉ ስታወራ ወንጌልን የገባክ መስሎኝ ንግግር ግን አልገባክም ውስጥክ ያለውን ለማወቅ ሴይፉችንን ይዘን እንወጣለን ያልከው አንተን ይገልፅካል አየክ ውስጥክ ያለው አራጅ ገዳይ ነው አየክ ደም ማፍሰስ ነው ምትፈልገው እኔ ደግሞ እግዚአብሔር ፍቅር ነው እንደሆነ ነግርካለው
ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል "“ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
- ሮሜ 1፥3-4
አሁን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ትምህርት ይህ ነው ካልክ ይህ ብቻ አይደለም ስቀጥል
እያንድ ቀን ሚከብሩት የእግዚአብሄር ፍጥረታት በሙሉ እናንተ እርሱ በውል አታውቋቸውም ሻማ ሚበራላቸው ብዙ ናቸው መፅሐፍ ቅዱስ ሲናገር እንዲህ ይላል
ዘጸአት 20
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።
⁴ በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
⁵ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤
⁶ ለሚወድዱኝ፥ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና።
የተጠመዘዘ ትምህርት ተምረህ አድገህ እውነቱን ስትሰማ አመመህ አይደል?
ምን ማለት ነው ኑ ተማሩ ዝም ብላችሁ ከመወጀል በነገራችን ላይ ልጅቱ በቅርብ ወደ ኦርቶዶክስ ትመጣለች
@saramola8136 እዩልሽ እናት ወደ ኦርቶዶክስ ወደ ጴንጤም መምጣት አያድንም ነገር ግን አንድ ሰው ወደ እየሱስ ክርስቶስ ቢመጣ ይድናል
NEKA BAY
እህት ወንድሞቸ ለመማር የሚመጡትን ልጆች እናበረታታ እንጅ ማሸማቅቅቅ አይገባም ::ኑ በብርሃንሀኑ ተመላለሱ ምንፍቅና ገዳይ ነው::
ሜሎስን ስም አወጣሁለት ከአሁን በሀላ ሜሎስን ስትጠሩት ሜሎስ ኔጌቲቭ ብየዋለሁ
❤❤❤🥰🥰🥰🥰😍😍😍😍🌺🌺🌺🌺🌺
ወንድሜ እባክህ የሐዋሪያት መልዕክታቸው እና ቃላቸው በፍፁም አይለያይም። የሚናገሩትን ነው የሚፅፉት የሚፅፉትን ነዉ የሚናገሩት።
Ake metsehaf kidus bcha kalu eko medrekachewum lay lela andm kal malet aynorbachew yihem malet yehone kifl mertew esun bcha anbibew nw mewred alebachew malet eko nw adel akye
Ye tekle haymanot tekmat iyetetachu
እባካካችሁ ትምህርታኝን ለእውነት ይህን እንመልከተው ተንኮለኞች አላችሁ ለግል ጥቅማችሁ ይህን የወንጌል ስርጭት ለመጠምዘዝ የምትወስዱ በተለይ ኦርቶ ነን የትሉሕየውሸት ክርስቲያኖች
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር በግብጽ ወንዝ ዳርቻ ያለውን ዝምብ በአሦርም አገር ያለውን ንብ በፉጨት ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 7፥18
Ake yemiyabiraarati ortho nna mereeti layi yaalechi ortho tileyaalechi
Minu ga newu mileyayewu eski 1 nigeren.....astemihiro teleyayito sayhun yenante aredad newu yeteleyayewu
ናሆሚዬ እርጋታሽ ለመማር ያለሽን ፍላጎትና መከታተል አደንቃለሁ። ግን እህቴ ለምንድን ነው ፈዘዝ የምትይው?
Orthodoxen Eko man endejemrat almawek ytarik gudelet enji Christ nw ymesertat malet aydelem
አክልል ጉዋደኞቹ እዳይቀየሙት ነወ አጂ በሙሉ ገድልን አይቀበልም ::ገድልን አይቀበልም አትጠይቂውአክሊለ በክርስቶስ ደም ተሸፈን ልብህን ጠብቅ የሚናገር በኖር እደእአግዛቤር ቃል ይናገር በዚ እወቀትህ ገድሉን አዳታወራበት❤❤❤❤❤
ምነው ገድል ችግር ሆነብህ። ማንም እኮ ገድልን የሚያመልክ የለም። የነ ቅድስት አርሴማ ለክርስቶስ መሰዋት ለምን እንደሚያማቹ ይገርመኛል# አላመለክናቸው እንደው በረከታቸው ቢደርሰን ደስታችን ነው# አምላክን ብለው ተሰው እናንተን ሚያሳብዳቹ ግን ይገርመኛል።
ebakh ke adventist gar yeteyayaze mereja kaleh
አኬ አንዳንድ ቃላቶችን እኮ መጸሐፍ ቅዱስ ውስጥ አናገኝም እኮ ስላሴ የሚለውን ቃል አሳየኝ ብልህ አታሳየኝም እን ሐዋሪያት አላሉም መጸሐፍ ቅዱስ አላለም ማለት ትክክል አይደለም
ወንድማችን የመጨረሻው ባለስልጣን መጸሐፍ ቅዱስ ነው ሌላ ከመጸሐፍቅዱስ የወጡ አዋልድ መጸሐፍት አሉ እነዚህ መጸሐፍት ጥቅማቸው መጸሐፍ ቅዱስን በሚገባ ማብራራትና መግለጥ ነው ስለዚህ እነዚህ አዋልድ መጸሐፍት ከወላጃቸው ከመጸሐፍ ቅዱስ ጋር የሚጋጭ ከሆነ አዋልድ ልንላቸው አንችልም ስለዚህ ከመጸሐፍ ቅዱስ የተወለዱ መጸሐፍ ቅዱስ ጋር የማይጋጩ ይልቁን የመጸሐፍ ቅዱስን አሳብ የሚያብራሩ መጸሐፎች ገብያውን ሞልተዋል እነዚህ ሁሉ ግን በመጸሐፍ ቅዱስ ይመረመራሉ የእግዚ/ር ቃል ብቻ የሚለው ትምህርት ግን ሌሎች መጻህፍቶች አያስፈልጉም ማለት ሳይሆን ከድህነት አንጻር እምነት የሚፈጠረው በመስማት ነው መስማትም በግዚ/ር ቃል ስለሆነ ለድህነት አስፈላጊው ነገር የእግዚ/ር ቃል ብቻ ነው ያም ወንጌል ወይም የምሥች ይባላ በዚህ ምክንያት የእግዚ/ር ቃል እምነትን የሚፈጥር ለቅጽበት አይን ልብን የሚለውጥ በመሆኑ የመንፈስ ቅዱስ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል ይህ ሁሉ ሊቀበሊት የተገባ እውነት ነው
ኧረ እባካችሁ ርዕሱን አስተካክሉ 😫😫
ay melos fetari kelb ysitk ena wede ewnetegaw ymelsk
ወንድሜ በናትህ ትክክለኛ መጽሐፍ የት ነው የሚገኚው
ሜሎስ የምወክለው ቤተክርስቲያን የለም ብሏል ስለዚህ ሀሰተኛ አደገኛ የአጋንንት መምህር መሆኑን ተረጋገጠ
እነዚህ ጴንጤዎች በዚህ መልክ የሚመጡት ለሜፈመስ ነው። ተራ ማንበብ እንኳን ዳገት ነው የሆነባት።
ልጅቷ መጽሐፍ ቅዱስን አንብባ አታውቅም
ልጅቷ ጼንጤ ቸርች ተመላለሳለች እንጂ ጴንጤ አይደለችም። አንድም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል እንኳን በትክክል ማንበብ አትችልም።
Lemn gebteh atmogtm kemerot ezam ezam 😂😂😂😂😂yebcha haymanot yzeh😅😅😅😂😂😂ayzoh
ልጅቷማ እዳነበበች የምታውቀው ሜሎስን ስታላውሰውና ለሱ መልስ እሷ ስታፍር ሳይ ነው ።ለማንኛውም ልጅቷ ሪስፔክት ለሰዎች ስለምትሰጥና ዙሪዋ ያሉትን ግሪሳዎች ስለምትፈራና ስለምታከብር ነው
Wendme endatekalay penxe bemula mesthaf atakum...esun demo erasachu nachu yasayachun...
😂😂😂😂😂😂aydel jegina seit nat bado ante neh miteykewu tyke kebedeha
አወቅን ያሉትን እኮ አየናቸው ምንም እኮ ነው የማያውቁት ደግሞ ታወሪያለሽ አታፍሪም
ቆይ መጀመሪያ የዳነው መቸ በስራ ሆኑና ነው የዳነው በእምነት ነው ስራን የዳነ ሰው የሚሰራው ነው አኬ አልገባህም በፍጹም
እደየስራህ ይከፍልሀል ክርስቶስ መልካም ስራ አትስራና ቁጭበል ራዕ22:12
ድህነትህን ታጠዋለህ
ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ ❤❤❤❤❤