እየሱስ ያማልዳል? የማኀበረ ቅዱሳን አስደናቂ ምላሽ| Ethiopia |Mahibere Kidusan
HTML-код
- Опубликовано: 4 фев 2025
- እየሱስ ያማልዳል? የማኀበረ ቅዱሳን አስደናቂ ምላሽ| Ethiopia |Mahibere Kidusan
#Ethiopia #yegnatube
Find us on the following links
yegna.abyssinia...
Facebook: / yegnatube
Check out more videos: bit.ly/1Nm7ngQ
የቱንም ያህል ኃጢያቴ የበዛ ብሆንም ተዋህዶ እምነት ተከታይ በመሆኔ በጣም ደስተኛ ነኝ እግዚአብሔር ይመስገን ⛪⛪⛪👌🌳🌳🌳ተዋህዶ ታብብ 🌲🌲🌲
የክርስትና እምነት ምንግዜም ግሩም ህይወት ነው። እኛ ግን እንዳንሰናከል በየዕለቱ ወደጌታ ለመጠጋት መትጋትና ሰይጣንን በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ ስም መቃወም ይኖርብናል ።
Amen
አሜን
የምነት ተቁዋም አያድንም :: እየሱስ ብቸኛ አዳኝ ::
@@nq2865 Orthodox Tewahdo yemnet tekuam sathon bekrstos dem yetemeseretech anditua haymanot nat
ወደ ዕብራውያን 7
23፤ እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤
24፤ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
25፤ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
አመብረሀን እውቀታችሁን ትባርክላ እንኳንም ኦርቶዶክስ ሆኩኝ እደነእትና ያልበሰለ በጥሬው ከመብላት እግዚአብሔር አዳነን ኦርቶዶክሶች በእውነት ደስ ይበላቹ ጥሬ ቃሉን ሳይሆን አብስለው ለሚያበሉን ሊቃውትና አባቶች ከፍያለ ምስጋና አቀርባለው
አሁንም ወንድሞቼ መድሀኒዓለሞ በቤቱ ያሳድጋችሁ እድሜና ጤና ያድልልን ለሰማ ነው የምንተገብCበትን ልቦና ማስተዋል ያድለን አሜን!! ! "መሰረት ያለው ቤት አይነቃነቅም " ድንግል በምልጃዋ ትጠብቀን የቅዱሳን ጥበቃ አይለየን የፃድቃን የሰማዕታት ፀሎት ልመና ረድኤት በረከት ከሁላችን ይሁን አሜን!
ተመስገን አባቴ የሁሉ ጌታ እንድህ ያለዉ ፀጋዉ የበዛላችዉ ዉንድሞችና እህቶችን የየሰጠከዉ የድንግል ማሪያም ልጂ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ምርጥ የተዋህዶ ልጆች በቤቱ ያፅናን
ወንድሞቻችን ጸጋውን ያብዛላችሁ እግዚያብሔር አምላክ ሚስጥሩን ይግለጽላቹ በእውነት
በእዉነት ቃለ ህይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመናቹ በጌታ በኢየሱስ ስም ይባረክ
ቃለሕይወት ያሠማልን በፀጋ ያኑርልን የአገልግሎት ዘመናቹን ያርዝመው እኛም ለሕይወት ያድርግልን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ውድ የተዋዕዶ ልጆች ። እኛንም በዚች ጥንቅቅ ንፅት ባለች እምነት ፀንተን የመንግስት ወራሽ ለመሆን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈቃዱ ይሁን።
የክርስቶስን አማላጅነት ክደሽ በማን በኩል ነው መንግስተ ሰማያት የምትገቡት? በተረት?
@@selamselam4583 esu lanchi sil hule mesekel alebet ende esu eko amilak nw feraginw anchi nesh amilakinetun yekedash esun egizihabir yawkal anchi feraj aydeleshim
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራኖቻችን እግዚአብሔር ጸጋው ብዝት ያድርግላቹ የመንጋ ጠባቂዮች ናቹ በረቱልን
በጣም እናመሰግናለን የእኛ ቴቨ እግዚአብሔር ይሰጥልን ቀጥሎበት በዚህ
ስለ ማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን የተዋህዶ ልጆች እንካን ለሜቤታችን አማላጃችን ለወላዲተ አምላክ እርገት በአል በሰላም አደረሳችሁ
አሜን
አሜን አሜን አሜን
Amn.amn.amn.
አሜን አሜን አሜን
አሜን
በቃል ደረጃ መጽሃፍን ወስዶ መከራከርም ሆነ መተርጎም አግባብ ባይሆንም፣ የግሪኩ እውነቱን እየተናገረ እኛ እንደሃሳባችን ብንወስደው ምን እንጠቀማለን፣ ትውልድ ሆይ የእግዚአብሔርን ቃል ተመልከቱ። ጳውሎስ ተሳስቶ አይደለም የጻፈውም ፣ ሲጀመረ ክርስቶስ ሊቀካህናት መሆኑን ካልተረዳን አሁንም ገና ነን፣
"#የሞተው፥
#ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥
#በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥
#ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።" ወደ ሮሜ ሰዎች 8:34
"ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።"
ወደ ዕብራውያን 7:25
ምህረት ኢየሱስ በስጋ በነበረበት ሰአት እዉነት ነው አስታርቆናል ኣሁን ግን ኢየሱስ በዮሀንስ ወንጌል ላይ አባት ሆይ አለም ሳይፈጠር በነበረው ክብሬ አክብረኝ እንዳለው በጌትነት ለፍርድ ይመጣል እንጂ በሰውነት ለውርደት አይመጣም የማስታረቁ ስራ ጌታችን በመስቀል ላይ "ተፈፀመ" ያለ ሰአት አከተመ ከዛም በ 2ኛ ቆሮን 5 ፡ 19-መጨረሻው እንደተፃፈው የማስታረቁን ስራ ለሐዋርያት ሰጣቸው ከዚ በሁዋላ ከእግዚአብሔር ጋር የሚያስሰታርቁን የሚያማልዱን ቅዱሳን ናቸው
@@SUNSHINE-hg5oz ኢየሱስ አርሱ የአድስ ኪዳን መካከለኛ ነው ፣ እርሱ ለዘላለም ሊቀ ካህናት ነው፣ እስኪ ሊቀ ካህናት በብሉይ ኪዳን ምን እንደሚሰራ አንብብ፣ በአዲስ ኪዳን የኃጢአት ይቅርታን የምናገኘው እንደት ነው ?
ወደ ዕብራውያን 7
"24 #እርሱ ግን
#ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ
#የማይለወጥ ክህነት አለው፤
25# ስለ እነርሱም
#ሊያማልድ
#ዘወትር በሕይወት ይኖራልና
#ስለዚህ ደግሞ
##በእርሱ
#ወደ እግዚአብሔር
የሚመጡትን
# ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።"
ወደ ዕብራውያን 9
24 @ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥
የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን
# በእግዚአብሔር ፊት
#ስለ እኛ
# አሁን ይታይ ዘንድ
#ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።
25 ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤
26 እንዲህ ቢሆንስ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ መከራ ሊቀበል ባስፈለገው ነበር፤ አሁን ግን በዓለም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ሊሽር አንድ ጊዜ ተገልጦአል።
27 ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥
28 #እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ፥
# የብዙዎችን ኃጢአት ሊሸከም አንድ ጊዜ ከተሰዋ በኋላ፥ #ያድናቸው ዘንድ ለሚጠባበቁት
# ሁለተኛ ጊዜ
#ያለ ኃጢአት ይታይላቸዋል።"
ምህረት ችግሩ አምብቢ ያልኩትን ጥቅስ አለማንበብሽ ነው እንጂ መፅሀፍ ቅዱሱ ኢየሱስ አሁን ፈራጅ እንጂ አማላጅ እንዳልሆነ በግልፅ አስቀምጦታል ለምሳሌ ቆሮንቶስ ላይ " እግዚአብሔር አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ { ነበርና} በደላቸውንም አይቆጥርባቸውም [ነበርና ] አሁን ግን የማስታረቅን ቃል በእኛ ላይ አኖረ እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልእክኞች ነን ከክርስቶስ ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን" ይላል መፅሀፍ ቅዱሱ ታዲያ በወንጌል የሚያምን ሰው ከዚህ እዉነት ወዴት ይሄዳል "ነበርና" ማለት አሁን አይደለም ማለት ነው ሌላው እዛው ቆሮንቶስ ላይ " ክርስቶስን በስጋ ያወቅነው ቢሆን እንኳን አሁን ግን ከእንግዲህ ወዲህ በስጋ አናውቀውም" ይላል ቃሉ
@@SUNSHINE-hg5oz ውደ ማናችንም ብንሆን ከቃሉ አንበልጥም ስለዚ ለቃሉ መታዘዝ ግደታችን ነው፣ ጌታ ይመጣል፣ ለእውነት እንኑር ልባችንን እናስፋው፣ እውነትም ሃሰትም ለማለት ቃሉ ነው ሚዛኑ፣ እስኪ ትዕቢት ሳይዘን ቁጭ ብለን ቃሉን እናንብበው
ምህረት እሺ ማሬ እግዚአብሔር ይርዳን
Yes anibibylw lishire almetwemi bilule 🙏🤲
A
እሰይ ወንድሞቻችን ድንቅ ነው እውቀታችሁ ማንም አዋቂ መሳዬች ሆነው ቢናገሩ በእውቀት ግን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን የሚመስል አደለም በሀገር በዓለም የለም !!!!
አሜን አሜን አሜን አሜን
ቃለህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን አሜን።
የኛ ዪቱብ በርቱ ጥሩ ፕሮግራም ነው።
ኡኡኡኡኡኡ አስተዬት ለጰዉሎስና ለመንፈስ ቅዱስ የግርኩ የሚያመልደ ው ይላል
ቃለህይወትን ያሰማልን፡፡
በእጃችንን ያለውን መጽሐፍ ቅዱስ ሳናነበው እና ሳንኖርበት እንደ ባቢሎን ግንብ መጽሐፉ ቅዱስን ምናምንቴን እየለቀመን መጨመርና እግዚአብሔርን ለማረም መሞከር ህይወት ም ስለማይሆን ሳንጠፋ ብንመለስና የየጌታችንን የኢየሱስን ደም ይዘንን ከእግዚአብሔር ጋር ታርቀን ሐዋርያው ጳውሎስ እንዳለው አለምን ታረቁ ብለንን ትክክለኛውን ያልተበረዘውን ወንጌል ብንስብክ ህይወትና ክብር ይሆንልናል ! ከ2000 ዐመት ጀምሮ መጽሐፈ ቅዱስን ለመበረዝና እንደባቢሎን ግንብ ቁጡርን ብናበዛው ቅጣታችን የከፋ ይሆናል ኦርቶዶክስ 3000 ዓመት በላይ እድሜ ያላት ልክ ትናንት እንደተፈጠረርች አድርጎ አዳዲስ መጽሐፉት ቅዱስ ማቅረብ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ግራ ከማጋብቱ በላይ ይዞ መጥፋት ስለሆነ እእግዚአብሔርን የምትፈሩ አባቶች አንድ ልትሉና ይኸንን ጥፋት ልትታደጉ ይገባል ! እእግዚአብሔርም ይፈርዳልና በህያው ቃሉ ለሚቀልዱ ቸል እይልምና!!እግዚአብሔር ልብ ይስጠን!! ወገኖች ወደቀናው መንገድ እንመለስ
(ወደ ዕብራውያን ምዕ. 7)
----------
20-21፤ እነርሱም ያለ መሐላ ካህናት ሆነዋልና፤ እርሱ ግን። ጌታ። አንተ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ብሎ ማለ አይጸጸትም ብሎ በተናገረለት ከመሐላ ጋር ካህን ሆኖአልና ያለ መሐላ ካህን እንዳልሆነ መጠን፥
22፤ እንዲሁ ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል።
23፤ እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤
24፤ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
25፤ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
ወንድሜ የቃላት ድርደራውን ተወው ካመንክ ሙሉ መፅሐፍ እመን ቅዱስ ቃሉ ያቺን ሴት በድንጋይ ሊወግሯት ሲያመጧት ከእናንተ መሃል ሃጢያት ያልሰራ ቢኖር ይውገራት ይላል ይሄም ማለት ሊፈርድ የሚችለው ቅዱስ እግዚአብሔር ነው ማለት ነው እዚያ ላይም እኮ የእስኪያአሁኑን ሀጢያት ይቅርም ብሏታል ምን ለማለት ነው ወደድክም ጠላህም ሊፈርድ የሚችለው አንድ እግዚአብሔር ነው። እና ፈራጁ ከማን ነው የሚያማልደው? መማለድ በሚለው ቃል ለአብም ተጽፏል ትንቢተ ኤርምያስ 7፡25 ለመንፍስ ቅዱስም ሮሜ 8፡25 ላይ ተፅፏል ቃል ያስታል ወንድሜ የእግዚአብሔርን አሰራር በሰዉኛ አትየው ለሰው እኮ ባህር ላይ መራምድ ተራራን ማንቀሳቀስ በእግዚአብሔር ይቻልል ስትል ሞኝነት ነው በተረፈ 2ኛ 5፡16 ላይ አሁን ግን አምላካችንን መዳኒታችንን ቤዛችንን አዳኛችንን ጌታችንን እንደዚህ ( የክብር ክብር ይግባዉና ተጠማሁ ፣ ተራብኩ ሲል ሲገረፍ ሲትፋበት ሲስቃይ አናየውም) አናውቅም ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ ይግለጥልህ ያብራልህ ብፀት ድንግል ማርያም በምልጃዋ አትለይህ የሁሉ አምላክ የሆነው ቸር የሆነውን ክርስቶስን የውለድችው አባትን የወለደች እናት ትሁንህ
Amen
‘’ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል’’ ምን ማለት ነው ?
@Sis Meskelu
እምላክህን እንደ ይሁዳ ለ ሆድህ የሸጥክ
@@nebiyuhaileyesuszwushwush4927 Kkk በደንብ አማርኛውን አንብበ ተረዳ በዛህ ግዘ መቼ ኢየሱስ ሊፈርዳት አሰበ ልያድናት እንጅ የመጽሃፉን ክፍል አጣርተ አንብብ
ትንብተ ኤርምያስ 7:25 rising up early(እየማለድሁ)
ይቃለ ህይወትን. ያሰማልን. ያገልግሉት. ዘመናችሁን. እግዚአብሔር. ይባርክላችሁ.
እ/ር ይመስገን እናንተን የመሰሉ ልጅ በእምነት ሙላት ላበቃሽ ተዋህዶ ቤቴሰብ ስላረገችኝ !!!!!!!!
እህቴ የእግዚያብሔርን ስም በምጻረቃል መጻፍ ተገቢ አይደለም ከይቅርታጋ
በእውነት ቃለ ህይወትን ያሰማል ከቤቱ አይለያችሁ ፀጋውን ያብዛልን ቅዱስ እግዚአብሔር አሁንም ጥቡን ይግለፅላችሁ
ቃለ ህይወት ያሠማልን የተዋህዶ ልጆች
እናመሰግናለን ለመምህር ወድሞቻችን ጸጋውን ያብዛላችሁ ለኛም የሰማንውን በልባችን አሳድርብን ጻፍብን
ቃል ህይወት ያሰማልን
" የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።"
(ሮሜ 8: 34)
Emiyamald eyesus kehone ferags man new
“እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤”
- ሮሜ 8፥26
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
ውንድሜ ይህስ ምን ትለዋለህ? የአተረጓጎም ችግር ነው
@Ephrem Kebebu ዝም በል ወንድሜ እንድዚህ የተጣመመ እምነት ይዘህ I'm orthodox u right አትበል ይህ የተዋሕዶ ትምህርት አይደለም ተሰናክለህ አታሰናክል
Yes Amen
" በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤"
(የዮሐንስ ወንጌል 16:26)
betam betam betam yasazinal
ፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐፐ ከታወሩ ልቦች የታወሩአይኖች ይሻላሉ
Amen kalhiwot yasmalen Wemoche ymigerm agelals new Yamalawkewn bezu neger new ysemawt ena ytmarkut 🙏🙏🙏
ስለእኔ ሚመልደዉ እየሱስ ነዉ
አለኝ ጣበቃ በሰማይ ድከም እንደለይ
በእዉነት ቃለህይወት ያሰማልን ወንድሞቻችን
ዮሐንስ 12 (John)
47፤ ዓለምን ላድን እንጂ በዓለም ልፈርድ አልመጣሁምና ቃሌን ሰምቶ የማይጠብቀው ቢኖር የምፈርድበት እኔ አይደለሁም።
48፤ የሚጥለኝ ቃሌንም የማይቀበለው እርሱ የሚፈርድበት አለው፤ እኔ የተናገርሁት ቃል እርሱ በመጨረሻው ቀን ይፈርድበታል።
Yihenn manew yetenagerew
ኢሳእኮመልክተኛነው
ኢሣላምነውእየሱስ
@@ዘይባየኮበልቻዋ sorry lante aydelem tyakew....haha
የሂወት መንገድ የኔም የኔም ጥያቄ ነዉ ሁልጊዜ ዲየቆን የወር ዳኖሰን አባካችሁ ሁሉንም ምምህራኖችን አባካችሁ
kalehiwot yasemalin wendmochachin
እግዚእብሆር ይመስገን እንቁ የተዋህዶ ልጆች ቃል ህይወት ያሰማልን
Thank you❤️
ቃለ ህይወት ያሰማልን
አየ እግዚአብሔር ልቦና ይስጣችሁ ህዝቡን ስህተት ትምህርቶች የምታስተምሩ ትጠየቁበታላችሁ
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ነኝ ብታውቂ ኖሮ ስለ ወንጌል ሰው አትሳደብም ነበር
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ነኝ ብታውቂ ኖሮ ስለ ወንጌል ሰው አትሳደብም ነበር
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ነኝ ተናግረሽ ልብሽ ውልቅ ብሎል እስቲ የትኛው እውነትነው የተናገርሽው
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ነኝ መናፍቅ ትርጉሙ የገባሽ አልመሰለኝም ከገባሽ መናቁፍቁ አንች ነሽ ምላስብቻ አንድ አታውቂም ይልቁንስ ከእኔ ጋር ከምትሰዳደቢ አንብብበት መፅሀፋን
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ነኝ ያነበብሽውና ያስተማሩሽ ይህንን ነው ተረድቻለሁ እህቴ መልካም ቀን ተመኜሁልሽ
ከጥቂቶች አባቶች በስተቀር ብዙዎች አባታችን ሆይ በአማርኛ ሲጸልዩ የመጨረሻውን ኃጢያችንን ያስተሰርይልን ዘንድ ይላሉ ስህተት ነው። መባል ያለበት ይቅር ይለን ዘንድ መባል ነበረበት። እስቲ ይታረም
EYESUS Liferd sayimeta befit be amalaginetu ahun danu.
B mecheresha zemen edemiferd atiterater. YEMEDAN KEN AHUN NEW
ኢየሱስ ክርስቶስ ተማላጅ እንጂ አማላጅ አይደለም
Wed yetewahido enkuwach kale hiwot yasemalin. Langam cheru egizabiher mistirin yiglethilin Amen Amen Amen 🙏🙏🙏
ወደ ዕብራውያን ምዕራፍ 7፡22 እንዲሁ ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል። 23 እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ
ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ 24 እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት
አለው፤ 25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ
እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
Getachew Degefa
Thank u for posting this. God bless u brother.
‘’ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል’’ ምን ማለት ነው ?
" በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤"
(የዮሐንስ ወንጌል 16:26)
ሉቃ፣ ም፣፩ ቁ፣ 46-
ማርያምም፡እንዲህ፡አለች፦
፤ነፍሴ፡ጌታን፡ታከብረዋለች፥መንፈሴም፡በአምላኬ፡በመድኀኒቴ፡ሐሴት፡ታደርጋለች፤
፤የባሪያዪቱን፡ውርደት፡ተመልክቷልና።እንሆም፥ከዛሬ፡ዠምሮ፡ትውልድ፡ዅሉ፦ብፅዕት፡ይሉኛል፤
፤ብርቱ፡የኾነ፡ርሱ፡በእኔ፡ታላቅ፡ሥራ፡አድርጓልና፤ስሙም፡ቅዱስ፡ነው።
፤ምሕረቱም፡ለሚፈሩት፡እስከ፡ትውልድና፡ትውልድ፡ይኖራል።
፤በክንዱ፡ኀይል፡አድርጓል፤ትዕቢተኛዎችን፡በልባቸው፡ዐሳብ፡በትኗል፤
፤ገዢዎችን፡ከዙፋናቸው፡አዋርዷል፤ትሑታንንም፡ከፍ፡አድርጓል፤
፤የተራቡትን፡በበጎ፡ነገር፡አጥግቧል፤ባለጠጋዎችንም፡ባዷቸውን፡ሰዷቸዋል።
ይህ ቃል ነው እንግዲህ አልታይ ያላችሁ እመቤታችንን ለማመስገን።
@@demismeaza1824 misgana yemigebaw le egzihabeher becha new
ክብር ለእግዛብሔር ቀአለ ሕያወት ያሰማልን
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር
አሜን
የኢየሱስ ምልጃ
1.ኢየሱስ ግን ለዘላለም የሚኖር በመሆኑ፣ ክህነቱ የማይሻር ነው። ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁል ጊዜ በሕይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
ዕብራውያን 7:24 - 25
2.ስለዚህ ድርሻውን ከታላላቆች ጋር እሰጠዋለሁ፤ ምርኮውን ከኀያላን ጋር ይካፈላል፤ እስከ ሞት ድረስ ሕይወቱን አሳልፎ በመስጠቱ፣ ከክፉ አድራጊዎችም ጋር በመቈጠሩ፣ የብዙዎችን ኀጢአት ተሸከመ፤ ስለ ዐመፀኞችም ማለደ።
ኢሳይያስ 53:12
3.ታዲያ የሚኰንን ማን ነው? የሞተው፣ እንዲሁም ከሞት የተነሣው፣ በእግዚአብሔር ቀኝ የተቀመጠው ክርስቶስ ኢየሱስ፣ ስለ እኛ ይማልዳል።
ሮሜ 8:34
4.ልጆቼ ሆይ፤ ይህን የምጽፍላችሁ ኀጢአት እንዳትሠሩ ነው፤ ነገር ግን ማንም ኀጢአት ቢሠራ፣ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን፤ እርሱም ጻድቁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱም የኀጢአታችን ማስተስረያ ነው፤ ይኸውም ለዓለም ሁሉ ኀጢአት እንጂ ለእኛ ብቻ አይደለም።
1 ዮሐንስ 2:1 - 2
5.“እንደ መልከጼዴቅ ሥርዐት፤ አንተ ለዘላለም ካህን ነህ” ብሎ፣ እግዚአብሔር ምሎአል፤ እርሱ ሐሳቡን አይለውጥም።
መዝሙር 110:4
6.እንዲሁም ክርስቶስ ሊቀ ካህናት የመሆንን ክብር ለራሱ አልወሰደም፤ ነገር ግን እግዚአብሔር፣ “አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ አባት ሆንሁህ” አለው። እንዲሁም በሌላ ስፍራ፣ “እንደ መልከጼዴቅ ሹመት፣ አንተ ለዘላለም ካህን ነህ” ይላል።
ዕብራውያን 5:5 - 6
7.ይህም ስፍራ ኢየሱስ ስለ እኛ ቀድሞ የገባበት ነው። እርሱም እንደ መልከጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ሊቀ ካህናት ሆኖአል።
ዕብራውያን 6:20
8.ፍጹምነት የተገኘውና ሕጉ ለሕዝቡ የተሰጠው በሌዊ ክህነት መሠረት ቢሆን ኖሮ፣ እንደ አሮን ሳይሆን እንደ መልከጼዴቅ ሹመት ያለው ሌላ ካህን መምጣቱ ለምን አስፈለገ?
ዕብራውያን 7:11
9.ስለዚህ በሁሉም ነገር ወንድሞቹን መምሰል ተገባው፤ ይህንም ያደረገው መሓሪና ታማኝ ሊቀ ካህናት ሆኖ እግዚአብሔርን ለማገልገልና ለሕዝቡ የኀጢአትን ስርየት ለማስገኘት ነው። እርሱ ራሱ በተፈተነ ጊዜ መከራን ስለ ተቀበለ፣ የሚፈተኑትን ሊረዳቸው ይችላልና።
ዕብራውያን 2:17 - 18
10.ክርስቶስ አሁን ስላሉት መልካም ነገሮች ሊቀ ካህናት ሆኖ በመጣ ጊዜ በሰው እጅ ወዳልተሠራችው፣ ከዚህ ፍጥረት ወዳ ልሆነችው ታላቅና ፍጹም ድንኳን ገባ። የገባውም የፍየልንና የጥጃዎችን ደም ይዞ አይደለም፤ ነገር ግን የዘላለም ቤዛነት ሊያስገኝ የራሱን ደም ይዞ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ገባ። የውጭ አካላቸው ይነጻ ዘንድ በረከሱ ሰዎች ላይ የሚረጨው የፍየሎችና የኮርማዎች ደም እንዲሁም የፍየሎችና የጊደር ዐመድ የሚቀድሳቸው ከሆነ፣ በዘላለም መንፈስ አማካይነት ራሱን ነውር አልባ መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ያቀረበው የክርስቶስ ደም ሕያው እግዚአብሔርን እንድናመልክ ኅሊናችንን ከምውት ሥራ እንዴት ይበልጥ ያነጻ ይሆን! ስለዚህም የተጠሩት፣ ተስፋ የተሰጠውን የዘላለም ርስት እንዲቀበሉ ክርስቶስ የአዲስ ኪዳን መካከለኛ ነው፤ በመጀመሪያው ኪዳን ሥር በነበሩበት ጊዜ ከሠሩት ኀጢአት ነጻ ለማውጣት ቤዛ ሆኖ ሞቶአልና።
ዕብራውያን 9:11 - 15
11.ለእርሱም እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል ብለህ ንገረው፤ ‘እነሆ፤ ስሙ ቅርንጫፍ የተባለው ሰው ይህ ነው፤ እርሱም በቦታው ይንሰራፋል፤ የእግዚአብሔርንም ቤተ መቅደስ ይሠራል። የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ የሚሠራው እርሱ ነው፤ ክብርን ይጐናጸፋል፤ በዙፋኑ ተቀምጦ ይገዛል፤ በዙፋኑም ላይ ካህን ይሆናል፤ በሁለቱም መካከል ስምምነት ይኖራል።
ዘካርያስ 6:12 - 13
ኢየሱስ ፈራጅ
ሁላችንም በክርስቶስ የፍርድ ወንበር ፊት እንቀርባለንና፤ እያንዳንዱም ሰው በሥጋው ለሠራው በጎ ወይም ክፉ ሥራ ተገቢውን ዋጋ ይቀበላል።
2 ቆሮንቶስ 5:10
ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “እውነት እላችኋለሁ፤ በሚመጣው አዲስ ዓለም የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን ላይ በሚቀመጥበት ጊዜ፣ እናንተም የተከተላችሁኝ በዐሥራ ሁለት ዙፋን ላይ ተቀምጣችሁ በዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ ላይ ትፈርዳላችሁ።
ማቴዎስ 19:28
አብ በማንም ላይ አይፈርድም፤ ነገር ግን ፍርድን ሁሉ ለወልድ አሳልፎ ሰጥቶታል፤
ዮሐንስ 5:22
እኔ ብቻዬን ከራሴ ምንም ማድረግ አልችልም፤ የምፈርደው የምሰማውን ብቻ ነው፤ የላከኝን እንጂ የራሴን ፈቃድ ስለማልሻም ፍርዴ ትክክል ነው።
ዮሐንስ 5:30
ኢየሱስ አምላክ-ሰው እስካልን ድረስ
እርሱ (ነብይ-ካህን-ንጉስ) ነው።
መፅሀፉ በተናገረበት እንናገራለን ዝም ባለበት ዝም እንላለን።
ከእናንተ ማንም የሚናገር ቢኖር እንደ እግዚአብሔር ቃል ይናገር፤ የሚያገለግልም ቢኖር እግዚአብሔር በሚሰጠው ብርታት ያገልግል፤ ይኸውም እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ አማካይነት እንዲከብር ነው፤ ክብርና ኀይል ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይሁን፤ አሜን።
1 ጴጥሮስ 4:11
እስኪ ሮሜ 8:34 ትን በኢንግሊዘኛው እንይ። እንዲህ ያስነብባል።33#Who shall bring any charge against God's elect? s It is God who justifies. 34#t Who is to condemn? Christ Jesus is the one who died-more than that, who was raised- who is at the right hand of God, who indeed is interceding for us. 10
እንግሊዘኛው እነሱ የሰጡትን ትርጉም አይልም። እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? ከለ ብኋላ የመረጣቸው እግዚአብሔር ነው የሚከሳቸው ብሎ መለሰ። ከዛም ቀጥሎ እንዲህ ብሎ ጠየቀ። የሚኮንንስ ማን ነው? አለና እነደዚህ ብሎ መለሰ። ክርስቶስ ኢየሱስ እርሱም የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው ደግሞም በእግዛብሔር ቀኝ ያለው ሰለ እኛ የሚማልደው ነው በማለት ስለ ኮናኙ ጥልቅ ማብራሪያ ሰጠ እንጂ አማላጅ አለመሆኑን የሚያሳይ ክፍል አይደለም። ኢንግሊዘኛው በጣም ግልጽ ነው። ሲጀመር ለመካድ ካልሆነ በስተቀር ስለእየሱስ ክርስቶስ አማላድነት የሚናገር ጥቅስ መዓት አይደል እንዴ። ለምሳሌ ት/ኢሳያስ 53:12 በግልጽ ይናገራል ምን በማለት "....ስለ አመጸኞች ማለደ" ማለደ ማለት ፈረደ ማለት ነው እነደማትሉ ተስፋ አደርጋለው። ተጨማሪ በ ዕብራውያን 7:25 ለይም በግልጽ ተቀምጣል። ሌላ ለምልጃ ተቀራራቢ የሆኑ ቃላት ለምሳሌ, መካከለኛ, ሊቀ ካህናት, ጠበቃ, ዋስ የመሳሰሉት ከኢየሱስ ጋር ተያይዘው እናገኛቸዋለን።
ወድማችን ተባረክ ፀጋውን ያብዛልክ
ወድማችን ተባረክ ፀጋውን ያብዛልክ
♥️ቅድስት ማርያምማ ብታድንና ብትቤዠን ኖሮ በአብ ቀኝ የነበረ ወልድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋን ለብሶ መወለድ ባላስፈለገው ነበር።
የተመረጠችውንና የተባረከችዋን እውነተኛዋን ቅድስት ማርያም እናከብራታለን፤ እንወዳታለንም። ነገር ግን አምልኮና ስግደት፥ ውዳሴ የተገባት ጌታ አምላክ በጭራሽ አይደለችም። አታድንም። አታማልድምም። ሩጫቸውን ከፈፀሙ በኋላ ፃድቃን በምድር ላይ የሉምና በጭራሽ አይማልዱምና። ቤዛ መድሐኒታችንም አይደለችም። አምልኮና ስግደት፥ ውዳሴ ለእርሱ ብቻ የተገባው የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዓለም ሳይፈጠር ጥንትም በአብ ዘንድ የነበረ የአብ የክብሩ ምሳሌ ወልድ ሥጋን ለብሶ እንዲወለድ ቅድስት ማርያምን እናት እንድትሆን መረጣት። ይህ ማለት ግን ቅድስት ማርያም ጌታ አምላክ ናት ማለት በጭራሽ አይደለም። ይህ ጣኦት አምልኮና ስግደት፥ ውዳሴ ለእርሱ ብቻ የተገባውን የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ክብር የሚገዳደር ሰይጣናዊ የጣኦት መንፈስ ነው። ነገርግን እውነተኛዋ ቅድስት ማርያም ይህንን ዓይነቱን በስምዋ የሚደረግ ሰይጣናዊ የጣኦት አምልኮ እጅግ ትፀየፈዋለች፤ ትቃወመዋለች።
የሐዋርያት ሥራ
4፥12
መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
ገላትያ 1፡8 ላይ ከወንጌል እውነት ውጭ የሚሰብክና የሚያስተምር የተረገመ ነው መላዕክትም ቢሆኑ!!!
ሌላውን ያዳነ ጽድቅ ሌላውን ያዳነ የክርስቶስ አዳኝነት ለማርያምም እውነት ነበር:: ለማርያም ተለይቶ የፈሰሰ ደም የለም! ማርያም ክርስቶስን በመውለድዋ በ እግዚሃብሄር መንግስት የተለየ እይታና መለኮታዊ ጣልቃ ገብነት የላትም::
ረ አስተውሉ የድንግል ማርያም ቤዛነትና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት የተለያየ ነው ዝም ብላችሁ ስሙና ያልገባችሁ ካለ ከአዋቂ መምህራን ጠይቁ።
መቤዥትና ምልጃን አትደባልቅ ውሽት ኀጢያት ነው። ክርስቶስ የተቤዥንን ከፍጡራን ምልጃ ጋር አይገናኝም
@@የህይወትመንገድ-ጰ4ኘእኛ የቱንም መምህር አንጠይቅም መጽሐፍ ቅዱስ በእጀችን ላይ አለ በቂ ከበቂም በላይ ነዉ። ከበሪያዉ ጌታዉ ይበልጣልና
ተመስገን አምላኬ ተዋህዶ መሆን መመረጥ ነው
Ahun kezi hulu kal hin nw yademetishw???
ሮሜ 8 (Romans)
34፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
Yihenn kal kedo mawtat aychal
" እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 8:26) ይሄስ?
" አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር። "
(ትንቢተ ኤርምያስ 7:25) ይሄስ?
አሁንስ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱሰ ይማልዳሉ ልትል ይሆን ? መፅሀፍ ቅዱስ የብረት ቆሎ ነው በርጋታ በማስተዋል የሚበላ አለበለዚያ ጥርሳችን አርግፈን እንቀራለን።
@@zikretewahedo6166 betewat bariawochen likebachew malet eko new yeenglizegnawn manben yichalal keziam alfo tire siga engi tire kal aybelam Kalun meblat kalebin muluwn meeraf new slezih yihen kal malamet kekebedesh yenglizegnawn manbeb tiru new endewuha yabalal
@@nathankebede3809 ሲጀመር ለምን እንግሊዘኛውን አነባለው its not biblical language ማወቅ ከፈለክ እንደ እብራይስጥ አራማይክ ያሉ መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈባቸው ቋንቋዎች ናቸው ትክክለኛ ሌሎቹ ቅጂ ናቸው።
ጥሬ ስጋ ነው ጥሬ ቃል ያልከው በትክክል አልተረዳኸኝም ማለት ነው። ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ "..... ፊደል ይገድላልና መንፈስ ግን ሕይወትን ይሰጣል።"(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 3:6፤) እንዳለ ጥቅስ ብቻ በጥሬው እየያዙ መደምደም እና ከሀይማኖት ከእውነት መውጣት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ ይፈልጋል። ልክ መጽሐፍ ቅዱስን በአንድ በሬ ብንመስል በሬው ሳይታረድ ሳይበለት ለምግብነት እንደማይቀረብ ሁሉ የህይወት ቃል መጽሐፍ ቅዱስም ሊብራራ ሊተነተን ይገባዋል።
ሌላው ክብር ይግባውና ኢየሱስ ክርስቶስ የአማልክት አምላክ ፈጣሪ ነው አይማልድም አይለምንም ለዚህ ደግሞ ብዙም ሳትለፋ እራሱ በወንጌል የተናገረውን ማንበብ ይቻላል። " በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤"
(የዮሐንስ ወንጌል 16:26) ማስተዋል ያድለን
@@zikretewahedo6166 ዮሐንስ 17 (John)
9፤ እኔ ስለ እነዚህ እለምናለሁ፤ ስለ ዓለም አልለምንም ስለ ሰጠኸኝ እንጂ፤ የአንተ ናቸውና፤ slezih eyesus sle alem aylemnm Malet chrash aylemnm lemalet yikebdal bezih kal meseret mknyatum sletesetut elemnalew blual alemnm yalew slaltesetut new yihe siteneten new yetesetut demo dekemezamurtu nachew teketayochu malet new slezih egna krstian tebayochu alamawyan aydelenm yamene yetetemeke yidnal slemil kedann demo yemilemnew slegna new yenglizegnawn enkuan asfelagi behone gize metekem aykefam mknyatum yeamargnawm yenglizegnawm tirgum kegriku new yetetergomut leza bemalet new engi mezgebekalat metekem aykefam enem ye desta weldekidan mezgebe kalat saneb mamaled yemilewn siterogum mastarek yemil tirgum yisetewal meshafu kedemt ena tawaki new esun rifer mareg yichalal tire kal aybelam yalkut demo betewat yemilewn slalteredash muluwn meeraf menebeb yigebawal bemil new lemsale yehone sewye wedesraw maldo tenesa malet betewat tenesa malet new slezih egzer yamaldal malet sayhon askedmo nebyatun lkual malet new yihenn yeteredashiw yimeslegnal
ኢየሱስ በስጋ በነበረበት ሰአት እዉነት ነው አስታርቆናል ኣሁን ግን ኢየሱስ በዮሀንስ ወንጌል ላይ አባት ሆይ አለም ሳይፈጠር በነበረው ክብሬ አክብረኝ እንዳለው በጌትነት ለፍርድ ይመጣል እንጂ በሰውነት ለውርደት አይመጣም የማስታረቁ ስራ ጌታችን በመስቀል ላይ "ተፈፀመ" ያለ ሰአት አከተመ ከዛም በ 2ኛ ቆሮን 5 ፡ 19-መጨረሻው እንደተፃፈው የማስታረቁን ስራ ለሐዋርያት ሰጣቸው ከዚ በሁዋላ ከእግዚአብሔር ጋር የሚያስሰታርቁን የሚያማልዱን ቅዱሳን ናቸው
ቃል ህወትን ያሰማልን
እንደፈለጉ መተርጎም ያስጠይቃል :: ተው...
አንባቹ ፍረዱ ( English &Amharic ) :
ሮሜ 8:33-34
"33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው?
33 Who shall lay any thing to the charge of God's elect? It is God that justifieth.
34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who (🏆)also(🏆) maketh intercession for us."
NIV version:
"Who will bring any charge against those whom God has chosen? It is God who justifies.8:34Who is he that condemns? Christ Jesus, who died--more than that, who was raised to life--is at the right hand of God and is also interceding for us"
በእውነት ቃልህይውት ያስማልን ፅጋውን ያብዛላችሁ በጣም ደስ ይላልበርቱ መምህራኖቻችን እመብርሀን ከናንተጋር ትሁን ግልፅ የሆነ መልስ ነው አቅራቢውቹም በርቱ
ስለመንፍሳዊ ሄውት ጠይቁልን
ግን እህታችን አች አጠያየቅሽን አሳምሬ ጥያቄ ትደጋግሚያልሽ ለመጠየቅምኮ ማውቅ ያስፈልጋል
ፀጋውን አብዝቶ ያትረፍልፍላቹሁ ጌታ በናተ አድሮ ይናገራል ቃለህይወት ያሰማልን እውነት ነው እድሜና ጤና ይስጥልኝ ወንድሞቻችን በእውነት ሎቱ ስበአት ኢየሱስ አማላጂ ሳይሆን ፈራጂ ነው መቶ ፐርሰንት ጌታ ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ይጠብቅልን አሜን።
(ወደ ዕብራውያን ምዕ. 7)
----------
24፤ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
25፤ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
Amen
@@sismeskelu4572 @Grace of Jesus @Grace of Jesus (2ቆሮ 5፤ 20) እግዚአብሔር በእኛ #እንደሚማልድ (ትንኒተ ኤርምያስ 7 ፣ 25 አብ) በየዕለቱ #እየማለድሁ (ሮሜ 8፣ 34 ወልድ) ስለ እኛ የሚማልደው (ሮሜ 8 ፡ 26 መንፈስ ቅዱስ) በማይነገር መቃተት #ይማልድልናል
አላማችን በቃል መታለል ወይስ የእግዚአብሔርን ክብር መግለጥ? ቅድስት ሥላሴ(አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ) ነው ፈራጅ አብም ወልድም መንፈስ ቅዱስ እኩል ናቸው የኛ የሁላችን ችግር እግዚአብሔርን ነገር በሰዉኛ ስለምናየው ነው የምንስተው እግዚአብሔር ከአይምሮ በላይ ነው እርሱ ሁሉ በእርሱ የሚሆን ታላቅና ገናና ነው በእውነት መንፈስ ቅዱስ ካልገለጠልን ምንም ብንባል አናምንም እኛ ብናምነው ባናምነው እርሱ ክርስቶስ የታመነ አምላክ ፈጣሪ ነው
ብርሃኑን ይግለጥልሽ/ህ አንድ እውነት ነ ያለው ብቻ በአላማ አትከራከር ለመመርመር ይሁን ለማወቅ ይሁን
Christose amalaj new malet yelemenale malete ayedelem kalu endemilew selehatiatachen bwmesekel lay yemotewena bedemu yehatiat edachenene kekefelew eyesuse becha new !! Ttadia zareme ya yefesesew deme tekuse ena adise new christose motene del adergo wede semay wetowal manem kesu beker lehatiatachen mesewat yehone yelem motenem dele yaderge sioleneme yezega esu ena esu becha new be sbatu kegn selegn litai demune yezo yegeba eysuse becha new 1ዮሐንስ መልዕክት 1÷1-2
@@sismeskelu4572 amen likkkk
Kel hiwotin yeasmalin egziabher Tsagahun yeabzalechiwu
ይሄ ጥቅስ ኢየሱስ ለማማለዱ በቂ ነው !!!!
ይህ ቃል የሚለው ለዘላለም ነው !!!
ዕብራውያን 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ እርሱ ግን #ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
²⁵ ስለ እነርሱም #ሊያማልድ #ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
ኢየሱስ ለአንተ ምንድነዉ በቀጥታ
የት ነው ቃለመጠይቅ የተደረገው ?? መርካቶ?
ቃለ ህይውት ያስማልን
ሮሜ ።8:34
ሮሜ 8.26-27 አንብብ ሌለላም አይጋጭህም
ለስሙ ክብር ምስጋና ይግባዉና እየሱስ ክርስቶስ አማላጅ አይደለም ፈራጅ ነዉ፡፡አማላጅ ነዉ የሚሉት ሰይጣናዊ ሀሳብ የያዙ ሰዎች ናቸዉ ልቦና ይስጣቸዉ፡፡የድንግል ማርያም ልጅ የጌቶች ጌታ የአማልክት አምላክ ፈራጅ ነዉ፡፡ክብር ምስጋና ለስሙ ይሁን አሜን፡፡
ስለ መካከላኛ በደንብ አንብቡ መካከለኛ በሰው እና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን ነው የብሉይን የክህነት ስራን በደንብ አጥና የዛን ጊዜ የአዲስ ኪዳኑ ትርጉም ይገባሃል
qale hiwot yasemalen
ኢየሱስ ክርስቶስ ይማልዳል ስንል ደስ ስላለን አውጥተን በቃለ ጉባኤ ተስማምተን የወሰንነው ሳይሆን ስለ ምልጃ ከተተነበየ እስከተፈጸመው ቃሉ የሚለንን ነው እናንተ ምን ያልተጻፈለት መርቄርዎስ ማርያም ክርስቶስ ሳምራ ገብርኤል ሚካኤል ሕጻኑ ጭርቆስ ይማልዳል ካላችሁ ሊማልድ የተዋረደው ሰው የሆነው የሞተውን ለኃጢያታችን ማስተሰረያ የታረደው የመስዋዕቱን በግ አይማልድም ስትሉ አልሞትም በእርሱ ደም አልነጻንም ማለት ሲሆን የተጻፈው እምቢ ብሎ ያልተጻፈውን ማመን አይከብድም አያችሁ ክርስትና የተጻፈ እውነት እንጅ የምንጽፈው ታርክ አይደለም እስቲ ለምትማልድላችሁ ማርያም ወይም መላዕክት ግልጽ ስማቸው ተጽፈው የተጻፈውን የእግዚአብሔር ቃል ማስረጃ አቅርቡ ማስረጃ ከሌላችሁ አታወናብዱ
ትንቢተ ኢሳይያስ 53
5 እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
ትንቢተ ኢሳይያስ 53
12 ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
የዮሐንስ ወንጌል 1
7 ሁሉ በእርሱ በኩል እንዲያምኑ ይህ ስለ ብርሃን ይመሰክር ዘንድ ለምስክር መጣ።
የዮሐንስ ወንጌል 10
9 በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማርያም ያገኛል።
የዮሐንስ ወንጌል 14
6 ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
የዮሐንስ ወንጌል 14
14 ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።
የዮሐንስ ወንጌል 16
23 በዚያን ቀንም ከእኔ አንዳች አትለምኑም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2
5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
ወደ ዕብራውያን 10
19-20 እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በመረቀልን በአዲስና በሕያው መንገድ ወደ ቅድስት በኢየሱስ ደም በመጋረጃው ማለት በሥጋው በኩል እንድንገባ ድፍረት ስላለን፥
21 በእግዚአብሔርም ቤት ላይ የሆነ ታላቅ ካህን ስላለን፥
1ኛ የዮሐንስ መልእክት 2
1 ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። 2 እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 8
34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
አብ በኔ እዳለሁ አብም በኔ አለ ዮሀንስ1:11
እኔ እና አብ አንድ ነን ዮሀንሰ 10:30
እኔን የሚጠላ አብን ይጠላል አሁን ግን እኔንም አባቴንም አይትዋል ጠልትዋልም ዮሀንሰ 15:23_24
አብ ይማልዳል ሮሜ 8:34
መንፈስ ቅዱሰ ይማልዳል8:26 እግዚአብሔር ይማልዳል ኤርሚያስ
ኤርሚያስ7:25
ከዚህ በላይ ምን ይገለፅ እግዚአብሔር 1
ሦሰትም ሰለመሆኖ😎
ማርያም ታማልዳለች የምል የት አለ ?
የናቁሽ ሁሉ ወደ እግረሽ ጫማ ይሰግዳሉ ሉቃስ ወንጌል .......
ጌታ ይባርክክ ወድም ዛሬስ ዳሮ በግ የሚያርድ ዳቦ አድባር ንፍሮ የሚበትኑ የሚያረጉ ምንን የማስመልከት ነው ?
“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
- ሮሜ 8፥34
ይህን ያስተማረን ቅዱስ ቃሉ ነው ከፕሮቴስታንት እምነት ጋር የተጋጫቹ ሲመስላቹ ከ እግዚአብሔር ቃል ጋር እንዳትጣሉ!!!
ዮሐንስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
¹⁷ ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
¹⁸ በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።
¹⁹ ብርሃንም ወደ ዓለም ስለ መጣ ሰዎችም ሥራቸው ክፉ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ስለ ወደዱ ፍርዱ ይህ ነው።
²⁰ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፥ ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም፤
²¹ እውነትን የሚያደርግ ግን ሥራው በእግዚአብሔር ተደርጎ እንደ ሆነ ይገለጥ ዘንድ ወደ ብርሃን ይመጣል።
ስለዚህ ከከንቱ ፍልስፍና ይልቅ ንፁህ ቃሉን ገልጣችሁ አንብቡት መንፈስ ቅዱስ ያበራላችኃል አንተ የተኛህ ንቃ ክርስቶስ ያበራልሀል!!!!!!!!!
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሌለ ሀይማኖት እራሱ ገዳይ ነው አየነው ከሩቅም ከቅርብ የለንም ምክንያት ሰበብ እስኪ የቀመስኩትን ቅመሱ የህይወት እንጀራ ነው እርሱ ሚበላ፣ሚጠጣ፣ሚለበስ ለሁሉም መልስ ነው ኢየሱስስስ!!!!!!!!!!!
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 12፡47 ዓለምን ላድን እንጂ በዓለም ልፈርድ አልመጣሁምና ቃሌን ሰምቶ የማይጠብቀው
ቢኖር የምፈርድበት እኔ አይደለሁም። 48 የሚጥለኝ ቃሌንም የማይቀበለው እርሱ የሚፈርድበት አለው፤
እኔ የተናገርሁት ቃል እርሱ በመጨረሻው ቀን ይፈርድበታል።
@Getachew Degefa
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ እንድ አምላክ የሚባል ነገር አለ :: ስለክርስቶስ ፈራጅነት መፀሀፍ ምንም እይልም??? Do you really read the entire bible or just versus?? ማፈሪያ
@@tr7094እነዚህ የኤትዮጺያ ቤተክርስቲያን ጠላቶች ማርቲን ሉተሮች ።
በጣም ጥሩ አሳብ ነው ለእየሱስ ክርስቶስ ማዳኑ አለም ያዎቃል አሁን ሰዉ ወንጌል የሚያቁ. ሰዉች በአንድ ላይ መወያየት ነው
ህዞቡ ማወቅ አለበት አንድኛ?? ለምን ለቅዎ ይወጣሉ ሰዉች ለምንድነው
ሮሜ 8:34 አንብቡት ያኔ አማላጅ ማን እንደሆነ ይገባናል። ያለበለዚያ ያልተፃፈ ማንበብ ነው።
Mulualem Hailu ጌታ በምድር በተመላለሰበት ሰአት ስጋ በለበሰበት ሰአት አማልዶናል አሁን ግን ኢየሱስ እንዳለው አለም ከመፈጠሩ በፊት በነበረው ክብሩ በጌትነት ለፍርድ ይመጣል እንጂ በሰውነት ለውርደት አይመጣም " የማስታረቁን ስራ ለቅዱሳን ሰጣጠቸው ከዚ በሁላ ከእግዚአብሔር ጋር የሚያስታርቁን ቅዱሳን ናቸው 2ኛ ቆሮ 5 ፡ 19- መጨረሻው
@@SUNSHINE-hg5oz yes betekikile gen selegna yemimaledenew endat tebelo new feraje tebelo mikeyerew eysuse gata new feraje new aned giza sele egna hatsiyatate moto tenesetowal beabe kegn yalew selegna mimaledew kiresetose new tabote hatseyayen miyasetesereye kehone lemen memetate asefelegew ye eysuse dema kehatsiyate hulu yanetsale zelalemawi dem new yefeseselen selezi yanene yefesesew deme eysuse liferede esek mimeta derese heyawe new demo yemiyaregn adelem ewenetute yaberalachu demo gena metsehaf kiduse gena alalekem yechemeral alu gataye yaberalachu
Igloo Cell ኢየሱስ እኛን ከሲኦል ሊያወጣን ከአባቱም ጋር ሊያስታርቀን ወደ አለም በስጋ መጣ ከዛም በመስቀል ተሰቅሎ የጥሉን ግድግዳ አፈረሰው መስቀል ላይ "ተፈፀመ " አለ ያኔ ነበር ጌታችን ኢየሱስ ያማለደን 2ኛ ቆሮ5 ፡ 18-end በደምብ ገልፆታል ክርስቶስን አምነን ተቀብለናል እያልን አማላጅ ማለት ትልቅ አለመረዳት እንዳለ ያሳያል ነገር ግን በክርስቶስ ለማያምኑ ለምሳሌ ሙስሊም ክርስቶስ ሞቶልኛል አምላኬ ነው ብሎ ቢመጣ የክርስቶስ ደም ዛሬም ከአብ ጋር ሊያስታርቀው ህያው ነው በየአለቱ በየ ሰአቱ ለምንሰራው ሃጢያት ኢየሱስ ይፈርዳል እንጂ አያማልድም ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድስ እንኳን አይፈረድም ይላል የዮሐንስ ወንጌል 5 ፡ 22 /2ኛ ቆሮን 5 ፡ 18 -end አንብበው በደምብ ሁሉን ነገር ያብራራል ሌላው ክርስቶስ እኛን ማማለዱ ለእሱ ውርደት ነበር እኛን ሊያከብር እራሱን አዋረደ አሁን ግን ኢየሱስ አባት ሆይ አለም ሳይፈጠር በፊት በነበረኝ ክብሬ አክብረኝ እንዳለ በመስቀል ላይ ሳይሆን በፍርድ ዙፋኑ ላይ ነው ስለዚ አያማልድም
@@SUNSHINE-hg5oz
ይሄንኛው ጥቅስ ከሞቱ በፊት ነው ??
ሊያማልድ በህይወት ይኖራል ምን ማለት ነው ?
ዕብራውያን 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
JESUS is Lord JESUS died for you JESUS Saves በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደምድር መጥቶ ደሙን አፍስሶ ስጋውን ቆርሶ ከአባቱ ጋር አስታርቆናል / አማልዶናል / ለእኛ በኢየሱስ ለምናምን ጌታችን መስቀል ላይ ተሰቅሎ ተፈፀመ ያለ ጊዜ የጥል ግድግዳው ፈርሶልናል የጌታ ምልጃም ተፈፅሟል ነገር ግን ኢየሱስ ጌታ መሆኑን ለእነርሱ መከራ መቀበሉን ለማያምኑ እብራ 7 ፡ 25 እንደፃፈው ወደ እግዚአብሔር መምጣት ለሚፈልጉ የክርስቶስ ስጋ ደሙ ህያው ሆኖ ይኖራል የፃፍሽውን ጥቅስ በደምብ ካነበብሽው ወደ እግዚአብሔር ለሚመጡት ነው ሚለው ለምሳሌ አንድ ሙስሊም ኢየሱስን አምላክ አድርጎ ቢቀበል ከአዳም የወረሰውን ሀጢያት ለመደምሰስ እና ከ እግዚአብሔር ጋር ለመታረቅ የክርስቶስ ደም ዛሬም ይሰራል ነገር ግን እኛ በክርስቶስ አምናል የጥል ግንግዳ ፈርሶልናል ለምንል በየሰኮንዱ ለምንሰራው ሃጢያት አሁን በርክ ብለን ኢየሱስ ማረኝ እንጂ አማልደኝ አንለውም ምክንያቱም ኢየሱስ አሁን በመስቀል ላይ ሳይሆን በዙፋኑ ነዉ ያለው ንጉስ ነዋ የኔ ጌታ ምልጃ ለኢየሱስ ውርደቱ ነበር እኛን ለማክበር የተዋረደው “ዮሀንስ ወንጌል 5 ፡ 22 እንደተጻፈው ስዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድስ እንኳ አይፈርድም “ሌላው ዮሃንስ ወንጌል 17 ፡ 5 ኢየሱስ እንዲህ አለ "አባት ሆይ አለም ሳይፈጠር በፊት በነበረኝ ክብር በአንተ ዘንድ አክብረኝ "
Lbona yistachihu
Yiker yibelachihu
Abet Ewiqet
Qale hiyot yasemlin
Tsegawin yabizalachuuuuuu
Interesting !
ጌታ ኢየሱስ የውስጥ አይናቹ ይክፈተው በጣም አዝናለሁ
ine yemilew gin rome 8:34 ly qalu new ingi turgumu altekeyerem indet bitilugn be 1980 ly yemimalidew ingi yemiyamalidew ayilimina yimimaledew malet dgmo yemiferdew malet
እሽ እህታችን እጠብቃልን በትስፍ ስብስክራይብ እናድርጋልን እዲደርስን ጎበዝ በርችልን
ሺ ጳጳስ ቢመጣ ሚሊዩን ዲያቆናት ቢኖሩ ሌላ እልፍ መጽሐፍ ቅዱስ ቢታተም ኢየሱስ አማላጅ መሆኑን አይሽረውም ኦርቶ ውሸቱ ሲገለጥ በየዘመናት መጽሐፍ ቅዱስ ይቀይራል መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ቢትቀይሩ ሕያው የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ይማልዳል፡፡
ፐፐፐፐፐፐፐፐፐ አቤት ጭንቅላታችሁ እኮ እቺን ያህል ናት የምታስበው ባዶ ግማሽ መፅሀፍ ቅዱስ እያነበብክ ለራስክ ግራ ገብቶህ እኛን ግራ አታጋባን አይንህም ልብህም ታውሮ በየት ጋር አምላክነቱን ፈራጅነቱን ይታይሀል ስታሳዝን ጠብቅ የፍርድ ቀንም ሲመጣ አማልደኝ ትለዋለህ ዘንጥ ለእየሱስ
😂😂😂😂
በእዉነት ጥሩ ግልፅ የሆነ ማብራሪያነዉ ያስተማራችዉን መምህራን እግዚአብሔር ፀጋዉን ያብዛላችዉ!!
Gobez !!!
እነሱማ ወንጌል አጣማሚዎች ናቸው
የሉቃስ ወንጌል 24
39፤ እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ፡ አላቸው።
40፤ ይህንም ብሎ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው።
41፤ እነርሱም ከደስታ የተነሣ ገና ስላላመኑ ሲደነቁ ሳሉ፡- በዚህ አንዳች የሚበላ አላችሁን? አላቸው።
42፤ እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤ 43፤ ተቀብሎም በፊታቸው በላ“ ኢየሱስ አሁንም ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ነው ፍጹም ሰው ስለሆነ ነው እንደመልከ ጸዲቅ ለዘላለም ካህን የሆነው ወደ ዕብራውያን 5
1፤ ሊቀ ካህናት ሁሉ ስለ ኃጢአት መባንና መሥዋዕትን ሊያቀርብ ከሰው ተመርጦ ለእግዚአብሔር በሆነው ነገር ሁሉ ስለ ሰው ይሾማልና፤
ወደ ዕብራውያን 7
23፤ እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤
24፤ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
25፤ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
እኛ እኮ የኦርቶዶክስ አስተማሪዎች ህፃን ሆኑ ህዝቡ ተሳዳቢ 😢😢
የገባቸው ጴንጤ ሆኑ👈👈
ሰው የማያሳጣን አምልክ የድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ይክብር ይመስገን ኦርቶዶክሳውያን አንድ ማወቅ ያለብን ነገር ወጣቱ ከኔ ጀምሮ ለእንጀራው ስለሚሮጥ ሀይማኖቱን ትቶታል መናፍቅ አሀዛብ ሚጫወቱብን ምንም ስለማናቅ ነው ድሮ አባቶቻችን የመጀመሪያ ልጃቸውን ለቤተክርስቲያን ይሰጡ ነበር የዛሬው ትውልድ ደግሞ እንደምታውቁት ነው ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን የሀይማኖት ትምህርት ቤቶችን መገንባት ልጆቻችንን ማስተማር አለብን የዝች ሀይማኖት ሀላፊነት ተሰጦናል ሀዋርያት አባቶቻችን ለሀይማኖታቸው መስዋት ሁነዋል እኛስ ልጆቻችንንስ
ለሚጠይቁአችሁ ጥያቄ ሁሉ መልስ ለመስጠት ሁሌም የተዘጋጃችሁ ሁኑ ይላልል ቃሉ እውነት ለሚጠይቁን ጥያቄ መልስ የምንሰጥበት እውቀቱ አለን እባካችሁ ኦርቶዶክሳውያን በምድር የመስከረልኝን በሰማይ ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ ብሉአል እኮ ክርስቶስ እንዲመስክርልን እኛም መመስከር አለብን መምህሮቻችንን ፈጣሪ ቃለ ህይወት ያሰማልን
Ewket yelalwe hezbe yglbetal lke endnate ayntue swe! !!!
ከኤርምያስ ጋር ለምን አይነጋገሩም ታድያ?እኛም እንማርበት?
I have a question?? Did the name of Ethiopia existed prior Jesus born? Or had had another? If had another name what was the name used in the old Bible ?
Ethiopia was called Ethiopia both in old and new testament.
@@zachoo5135 ohk that is good but i are you sure is it the current Ethiopia that written in the Hebro language at that time ? if so why they refered in old english translation as cush ? an evidence from just google
New International Version
Envoys will come from Egypt; Cush will submit herself to God.
English Standard Version
Nobles shall come from Egypt; Cush shall hasten to stretch out her hands to God.
New American Standard Bible
Envoys will come out of Egypt; Ethiopia will quickly stretch out her hands to God.
Genesis 2:13 ESV / 28 helpful votes
The name of the second river is the Gihon. It is the one that flowed around the whole land of Cush.
Who is right? What is cush and the relationship between Ethiopia ? When was Ethiopia called Ethiopia ?
If youn said Ethiopia named in both testmony which includes Ertria that does mean now it not includes them as they separated from Ethiopia?
ክርስቶስ እርሱ ሰው ሆኖ ከተገለጠ አይማልድም እርሱ በእግዚአብሔር አብ ነው ያለው ብሎ መሞገት ቃል ስጋ አልሆነም ማለት ነው። እንዴት ነው የአተሮጋገም ስህተት ነው እያልን በትንሽ ዕውቀታችን ከዕውቀት በላይ የሆነውን ምንመዝነው?
Kirstos eko amilak nw minim siga bilebes ao bemider kerasugar astarkonal bedemu tanin kalin hule kirstos demun tafisi malet nw
በዚ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለው ማንም በዚላይ አንዳች ቢጨምር እግዚያብሔር በዚ መጽሀፍ የተጻፉትን መቅሰፍቶች ይጨምርበታል ይጨምርበታል
ማንም በዚ ትንቢት መጽሀፍ ከተጻፉት ቃሎች አንዳች ቢጎድል በዚ መጽሀፍ ከተጻፉት የሂወት ዛፍና ከቅድስቲቱ ከተማ እግዚያብሔር እድሉን ያጎድልበታል
ይህን የሚመሰክር:-አዎን በቶሎ እመጣለው ይላል፡፡አሜን ጌታ ኢየሱስ ሆይ፡ ና
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችን ጋር ይሁን፡፡ አሜን ፡፡ራእይ ዩሀንስ 22፥18-21
ስለትምርቱ፡እናመሰግናለን።።ግን፡ጥያቂ፡አለኝ?መፃፍ ቅዱስ፡እደራስ፡ፍቃድ፡መተርጎም፡አለ፡እንዴ?ለምንስ፡በተለያየ፡አመተምረት፡እንደ፡አድስ፡ይታተማል? ጌታ፡የተናገረዉን፡ቃል፡መሻር፡አይሆንም፣፣የዮሐንስ ራእይ ም ፳፪፤ቁ፲፰ ላይ እዲህ፡ይላል።የዚህን መፀሓፍ የትቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ ምስክሩ፡እኔነኝ፣ማንም፡በዚህ፡ላይ፡አንዳች፡ቢጨምር፥ እግዚአብሔር፡በዚህ መፀሓፍ፡ወስጥ የተ ጻፈዉን፡መቅሰፍት፡ይጨምርበታል። ይላል
Herima Christian ትክክል በመፅሀፍ ቅዱስ የጨመረም የቀነሰም መቅሰፍት ይጨመርበታል ይላል የዮሀንስ ራእይ ነገር ግን ትክክለኛውን ያልተበረዘ መፅሀፍ ቅዱስ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታገኙታላችሁ አለ ፕሮቴስታንቱ International አሳታሚ ድርጅት ቀለል ብሎ የተዘጋጀ እያሉ በየአመቱ ሲያሳትሙ መፅሀፍ ቅዱሱን ባዶ አድርገውታል
Herima Christian ልክ ነሽ የዮሐንስ ራእይ ላይ ማንም፡በዚህ፡ላይ፡አንዳች፡ቢጨምር፥ እግዚአብሔር፡በዚህ መፀሓፍ፡ወስጥ የተ ጻፈዉን፡መቅሰፍት፡ይጨምርበታል። ይላል። ግን መፅሐፍ ቅዱስ እንደ አሁኑ በአንድ ላይ የታተመው በቅርብ ነው የዮሐንስ ራእይ በራሱ አንድ መፅሐፍ ነው እናም በአንድ ላይ መታተም ሲጀመር ነው ሁሉም በራሱ ማሳተም የጀምረው ለምሳሌ መዝሙረ ዳዊት 74 ፡ 14 ላይ " አንተም የዘንደውን ራሶች ቀጠቀጥህ ለኢትዮጵያ ሰዎችም ሰጠሃቸው።" ይላል በእንግልዘኛው ደግሞ Psalms 74:14 "Thou brakest the heads of leviathan in pieces; Thou gavest him to be food to the people inhabiting the wilderness." #Ethiopian አይልም ብዙ አለ መርምር/ሪ።
Enko yalgbagn esu analdalew ale aydel bka kale ale new eko mn mabrarya yasflgewal
ብቻውን ከምትጠይቁት ከኤርሚያስ ጋር ለምን አይነጋገሩም አይ ማቅ ትውልዱን ወደ ገደል እየከተታቹት ነው እግዚአብሔር ብቻ ይጠብቀን
Read your bible first and listen every thing they said because they spoke from the bible same you guys have, You guys denied the truth !!!
ከኤርሚያስ ጋራማ አይከራካሩም
ኤርሚያስን የሚችለዉ ኦርቶዶክስ የለም
@@ነጌመልካምይሆናል-ኈ3ዀ hehehehe ere bnatsh ..seytannn mashenef ema ayaktnm.... bnatsh derejachew adlm......tewardo memls kflege yemta...egha ewnetn yzen nw ...ede enante...sew n temamnen..adlm ....ermiyas tebeyachu ema ye weshet video eysera yelkek enji yhen kbr yet yakewal....ahun church kiss jmrachual....wede next level edathedu ..i pray
እርግጥ ነው የብሉይ ኪዳን መጽሐፍቶች በአገራችን ኢትዮጵያ እንዳሉ የጃንደረባው ታሪክ ያመለክተናል።
ጥያቄ፦ 1/በዚያን ዘመን ላይ ኦርቶዶክስ የሚል መጠሪያ ስም ያላት ቤተክርስቲያን ነበረች ወይ?
2/አሪዎስ ኢትዮጵያዊ ነበር?
ወንድሞቼ በሮሜ 8፥34 ላይያለውን ማብራሪያ ሲሰጡ በሰውኛ አስተሳሰብ አምላክ የሆነውን እንዴት አማላጅ ልንለው እንችላለን ፈራጅ እንጂ ሲሉ ሰምቻለሁ።
ጥያቄ፦ 1/የዚህ መጽሐፍ ጸሐፊ በግሪከኛ የጻፈው ጳውሎስ እናንተን ያስጨነቃችሁ የክብር መጠሪያ ጠፍቶበት ይሆን አማላጅ አድርጎ የገለጸው?
2/የማማለድ ተግባር ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የተገባ ካልነበረ እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚማልዱ ሰዎች ነበሩ ታድያ እርሱ መካከለኛ ሆኖ የክህነትን ተግባር ለመፈጸም ወደዚህ ምድር መምጣት አስፈለገው?
3/የማስታረቅን ሀሳብ በኛ አስቀመጠ እኛም ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ እንላለን" የሚለውን አስቀምጧል እውነት ነው።
ያ ማለትየሞቱ ሰዎች ታረቁ በማለት ወሕይወት ላሉት ማወጅ ማማለድ ይችላሉ?
4/ ግብጽ ከ5ኛው ክፍለ ዘመን እስከ 19ኛው ክፍለዘመን የኦርቶዶክስን ቤተክርስቲያን በማስተዳደሯ የተበላሸ ነገር የለም ? በአስተምህሮ የገባ ለማለት ነው አመሠግናለሁ።
ስእል አታምልኩ
እኛ የት ነው ስእል ስናመልክ ያያቹት ሚሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ አለ ያገሬ ሰው እናተም አላቹ አይደል እዴ እየሱስን በስልክ አዋራሁት የምትሉ ማፈራዎቾ
አይናለም ታመነ kkkkkk
እንጨታሞች
ጭስ ሙቂው እንጨቱን
@@ayimenmuhammed7529 አተም ሂድና የለዘበ ድጋይ ሳም ጮማ ራስ
የማታዉቅዉን ዉስጥ አትግቢ ስደትሽን አዉቀሽ ስሪ
ከመሳደብ ለማወቅ እና ለእውቀት ለመዳንም ትጊ።
ሮሜ 8:34 እንደ ተፃፈ እንጂ ቃሉን መለወጥ ማሻሻል ቅጣት አለው ።ከእርሱ ሌላ አማጅ አምጡ።ማነው
ሐዋርያ ጳውሎስ ትክክል ነው በቃሉ ላይ የጨመረ ወይም የቀነሰ የተረገመ ነው።
ኢየሱስ አምላክ ነው
" ሮሜ 8,26-27 አንብብ
አቤት የ መናፍቃን መአት ተንጫጫችሁ ኦርቶዶክስ ->እግዚእነ ወ ኣምላክነ ወ መዳኒነ እየሱስ ክርስቶስ ዘሎቱ ስብሃት ወ ኣኮቴት ስለምትል በላያችሁ ላይያለው መንፈስ ይቆጣል
ርግጠኛ ነኝ ለመማር የ ራስችሁን ትምህርት ለመመርመር ሳይሆን እንድ ሁለት ጥቅስ አንጠልጥላችሁ ለ ኮሜንት ነው የ ገባችሁት
ቆይ ሀዋርያት እነ ጳውሎስ እኮ ውንጌልን ሲሰብኩ የኦሪትን መፀሀፍት ይዘው እነ ትንቢተ ኢሳያስን የ ዳዊት መዝሙርን እየተረጎሙ ነው እንጂ በዚያ ጊዜ ሀዲስ ኪዳን እኮ እልተፃፈም......ምርጥ እቃየ ብሎ እየሱስ የ መሰከረለት ጳውሎስ እኮ የ ኦሪት ሊቅ ቀናኢ ስለ ነበረ ነው.....
ብቻ ብዙ ማለት ይቻል ነበር ግን እሱ እምላካችን ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይግባውና ምን አላችሁ መስማት ትሰማላችሁ ግን አታስተውሉም!!!
የዬሀንስ ወንጌል10:33 ላይ ያሉትን አይሁዶች ትመስላላችሁ ለ እናንተ ፆም ፀሎት እንጂ ትምህርት አይመልሳችሁም
ቤተክርስቲያን መልስ አላት።
ኢየሱስ ፈራጅ አይደለም የዘላለም ሕይወት ሊሠጥ መጣ ።ተመልሶ ስመጣ ግን በዙፋኑ ተቀምጦ በተቀበሉት ሊደነቅ ባላመኑት እና በዲያቢሎስ ሊፈርድ ይመጣል አሁን ጌታ ፈራጅ ሳይሆን መሃሪ ነው በአብ ቀኝ ሆኖ ለሁላችን መዳን እየ ማለደ ነው።
Tebarku amen
Wondimu Gutema የዮሃንስ ወንጌል 5 ፡ 22 ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ " ፍርድን" ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው እንኳን አይፈርድም
መጽሐፍ ነው አንተነህ
@@ፀጋዳዊትኢየሱስያድናል ማስተዋሉን ያድልህ አይነ ልቦናህን ያድልህ
Weyooo😂😂😂
እህቴ የጠየቅሹ በጣም ጥሩ ጥያቀነው። ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱሱን በደንብ አልተ ረዳሺም ምክንያቱም እነሱ መጽሐፍቅዱሱን እንደ ሐይማኖታቸው ቱሩጉም እየሰጡነው መጽሐፍ ቅዱስ እንደዝ አይልም።