Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
እንዴት ዓይነት ጭውውት ነው ?! እጅግ በጣም ጥሩ የሆነ ትዝታውም ፣ ቁምነገሩም ፣ የማይጠገብ … ምስራቅን ስላቀረብክልን እናመሰግናለን !!
አቶ ኤልያስ የምታቀርባቸው ፕሮግራሞች ሁሉ በጣም ደስ ይሉኛል፣ በተለይ የድሮ የጓደኞችና የትምህርት ቤት ትዝታዎች። እኔ በእድሜ ከእናንተ ባንስም ታሪኮቹን ደስ ብሎኝ ነው የማዳምጠው።
ምስራቅዬ የኔ ቅመም I'm proud of you. እግዚአብሔር ክሶሻል ዘመንሽ ይባረክ እንደ ጅማሬሽ ፍፃሜሽ ያማረ ይሁን ቃለ መጠይቁን ሰምቼ ሰምቼ ልጠግበው አልቻልኩም ተባረኪ።
ኤልያሰ በጣም የምወደውን ፕሮግራም ነው የምታዘጋጀውበርታ በጣምነው ለሰው ማሰተማሪያና ጥንካሬ የሚሆን ፕሮግራም ነው
ምስራቅዬ የደጋ ገሊላ ገበየሁ ልጅ እንዲ እድገሽ ትልቅ ሰው ሆነሽ በማየቴ እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር በደጋግ እናትና እባቶች ቤተሰቦች እጅ በማደጋችሁ እግዚአብሔርን ስለእናንተ እኛም እናመሰግናለኝ እግዚአብሔር ከፈቀደ እንድ ቀን እንደዋወላለኝ ምስራቅዬ እንዲ እድገሽ ቁም ነገር ላይ ደርሳችሁ በማየታችን❤❤❤❤❤
ጋሽ ዮሀንስ ክፍሌ እጅግ በጣም ጥሩ ሰዉ የነበሩ ስነ ስርአትን የሚያስተምሩ ትልቅ አለቃዬ ነበሩ NTO የሚባል አስጎብኚ ድርጅት ዉስጥ እጅ መንሳት የተማርኩት በእሳቸዉ ነዉ መቼም አልረሳቸዉም ነፍሳቸዉን በአፀደ ገነት ያሳርፍልን
ሰላም ዉዶች ወይይታችሁ እንዴት ደሰይላል ኢትዮጵያዊያን ያልተነገረላቸዉ ቡዙ ሙሁሮች ያላት ሀገርናት እንዲህ ሰትታዩ እንዴት እንደምታምሩ ታዲያ ፖለቲካዉ እኛን የት እንደሚያቆመን ባናዉቅም አንዱን አወድሶ አንዱን ከመንቀፍ ሰላገራችን ሰላም ብንፀልይ ቢዉልም ቢያድርም እግዛቤር መልሰ ይሰጠናል ሀገራችንን ሰላም ያርግልን ለሁላችንም መልካም የመሰቀል በአል
በጣም እናመሰግናለን። ከሙያዋ በኩል እንዴት ለማህበረሰብ ምክር(የጥንቃቄም ሆነ የአጠቃቀም አስተያየት) የምትሰጠው። ብዙ ሙያተኛ ያልሆኑ በዝህ ጉዳይ ስለሚያወሩ ከሙያተኛ አንደበት ብንሰማ። ሌላው እንዴት ነው ልጆቻስ ሀ፣ሸ፣ጨ፣ፐ ይላሉ ወይንም ይችላሉ። እንደተረዳሁት በእድገቶ ልዮ የሆነ የቤተዘመድናየጎረቤት ውጤት ነች። ይሄን እንዴት በውጪም ሆነ በሀገር ቤት ውስጥ ያሉ ወላጆች እንደ እሴት ቆጥረው ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ ይቻላል? እናመሰግናለን እድሜና ጤና ይስጥልኝ
ከፍሌ ዳዲ ትልቅ ግቢ ሆያ ሆየ ገብተን ሰንጨፍር 6ቁጥር አዉቶቡሰ ሰንጠብቅ ሌላ ደግሞ አጠገቡ ገብረ ሀና ጠጅ ቤት ብዙ ትዝታ አለኝ
ከ1983 ዓ ም ፣በሽግግር ጊዜ የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር የነበሩ አቶ ዓለማየሁ ዳባ የተማሩ የተለያዩ (መ /ቤት ፣የሠሩ ብዙ የሥራ ልምድ ያላቸው አሜሪካ ዋሺንግተን ነዋሪ ስለሆኑ ፈልገ ብታገኛቸው መልካም ነው ኤልያስ አወቄ ፣የአንተን ፕሮግራም ለቃለ ምልልስ እንደምታቀርብ እጠባበቃለሁ ።
እንዴት ዓይነት ጭውውት ነው ?! እጅግ በጣም ጥሩ የሆነ ትዝታውም ፣ ቁምነገሩም ፣ የማይጠገብ … ምስራቅን ስላቀረብክልን እናመሰግናለን !!
አቶ ኤልያስ የምታቀርባቸው ፕሮግራሞች ሁሉ በጣም ደስ ይሉኛል፣ በተለይ የድሮ የጓደኞችና የትምህርት ቤት ትዝታዎች። እኔ በእድሜ ከእናንተ ባንስም ታሪኮቹን ደስ ብሎኝ ነው የማዳምጠው።
ምስራቅዬ የኔ ቅመም I'm proud of you. እግዚአብሔር ክሶሻል ዘመንሽ ይባረክ እንደ ጅማሬሽ ፍፃሜሽ ያማረ ይሁን ቃለ መጠይቁን ሰምቼ ሰምቼ ልጠግበው አልቻልኩም ተባረኪ።
ኤልያሰ በጣም የምወደውን ፕሮግራም ነው የምታዘጋጀውበርታ በጣምነው ለሰው ማሰተማሪያና ጥንካሬ የሚሆን ፕሮግራም ነው
ምስራቅዬ የደጋ ገሊላ ገበየሁ ልጅ እንዲ እድገሽ ትልቅ ሰው ሆነሽ በማየቴ እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር በደጋግ እናትና እባቶች ቤተሰቦች እጅ በማደጋችሁ እግዚአብሔርን ስለእናንተ እኛም እናመሰግናለኝ እግዚአብሔር ከፈቀደ እንድ ቀን እንደዋወላለኝ ምስራቅዬ እንዲ እድገሽ ቁም ነገር ላይ ደርሳችሁ በማየታችን❤❤❤❤❤
ጋሽ ዮሀንስ ክፍሌ እጅግ በጣም ጥሩ ሰዉ የነበሩ ስነ ስርአትን የሚያስተምሩ ትልቅ አለቃዬ ነበሩ NTO የሚባል አስጎብኚ ድርጅት ዉስጥ እጅ መንሳት የተማርኩት በእሳቸዉ ነዉ መቼም አልረሳቸዉም ነፍሳቸዉን በአፀደ ገነት ያሳርፍልን
ሰላም ዉዶች ወይይታችሁ እንዴት ደሰይላል ኢትዮጵያዊያን ያልተነገረላቸዉ ቡዙ ሙሁሮች ያላት ሀገርናት እንዲህ ሰትታዩ እንዴት እንደምታምሩ ታዲያ ፖለቲካዉ እኛን የት እንደሚያቆመን ባናዉቅም አንዱን አወድሶ አንዱን ከመንቀፍ ሰላገራችን ሰላም ብንፀልይ ቢዉልም ቢያድርም እግዛቤር መልሰ ይሰጠናል ሀገራችንን ሰላም ያርግልን ለሁላችንም መልካም የመሰቀል በአል
በጣም እናመሰግናለን።
ከሙያዋ በኩል እንዴት ለማህበረሰብ ምክር(የጥንቃቄም ሆነ የአጠቃቀም አስተያየት) የምትሰጠው። ብዙ ሙያተኛ ያልሆኑ በዝህ ጉዳይ ስለሚያወሩ ከሙያተኛ አንደበት ብንሰማ። ሌላው እንዴት ነው ልጆቻስ ሀ፣ሸ፣ጨ፣ፐ ይላሉ ወይንም ይችላሉ። እንደተረዳሁት በእድገቶ ልዮ የሆነ የቤተዘመድናየጎረቤት ውጤት ነች። ይሄን እንዴት በውጪም ሆነ በሀገር ቤት ውስጥ ያሉ ወላጆች እንደ እሴት ቆጥረው ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ ይቻላል? እናመሰግናለን እድሜና ጤና ይስጥልኝ
ከፍሌ ዳዲ ትልቅ ግቢ ሆያ ሆየ ገብተን ሰንጨፍር 6ቁጥር አዉቶቡሰ ሰንጠብቅ ሌላ ደግሞ አጠገቡ ገብረ ሀና ጠጅ ቤት ብዙ ትዝታ አለኝ
ከ1983 ዓ ም ፣በሽግግር ጊዜ የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር የነበሩ አቶ ዓለማየሁ ዳባ የተማሩ የተለያዩ (መ /ቤት ፣የሠሩ ብዙ የሥራ ልምድ ያላቸው አሜሪካ ዋሺንግተን ነዋሪ ስለሆኑ ፈልገ ብታገኛቸው መልካም ነው ኤልያስ አወቄ ፣የአንተን ፕሮግራም ለቃለ ምልልስ እንደምታቀርብ እጠባበቃለሁ ።