Enem balefew semicew neber gn ante kastemarkew end time time line milewn tmrt eyasebku endet yhonal bye eyasebku neber enkuanm hasabkn setekbet tebarek wendme🙏🙏
1 ተሰሎንቄ 4:14፤ ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና። 1 ተሰሎንቄ 4:17፤ ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው፥ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን። 1 ተሰሎንቄ 4:18፤ ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ። what is she talking about? So what is the point to believe the word of God if everything that is said will it’s not true
ኑርልን አቦ ቃል የለኝም ስላንተ ❤❤❤
ወንድማችን በእውነት አንተን ስለስናሳልን እግዚአብሔር አመሰግናለሁ እኔም አይቻት አልተቀበልኳትም ነብር ግን እግዚአብሔር በአተ አረጋገጠልኝ አንተ ብሩክ ነህ ፀጋ ይብዛልህ!!❤
ኤፌሶን 3:12፤ በእርሱም ዘንድ ባለ እምነታችን በኩል በመታመን ድፍረትና መግባት በእርሱ አለን።✝️🩸📖⛪️🙌
ወዳጄ በርታ አግዚአብሔር ዘርመንዛርህ ይባረክ አንተ ለኢትዮጵያ እጅግ ታስፈልጋል
ተባረክ ወንድሜ ❤❤❤❤❤❤❤
100% ልክ ነህ ጌታ ይባርክህ ።
በትክክል ወንድሜ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ አሜን እራሱዋ መንፈሰ አለባት በእየሱስ ክርስቶስ ስም በመጀመሪያ እንደነዚህ አይነት ሰዎችን የሚያቀርቡ እና የሚሰሙ የእግዚአብሔርን ቃል ጠንቅቀው ያለማወቃቸው ነው
ተበርክ ❤️❤️
ጌታ እየሱስ ዘመነ ይባርክ እኔም አይቻታለሁ ነገር ግን አላመንኳትም ምክንያቱም ከእውነት የራቀ ነው የምትናገረው ዛሬ ያንተን ቪዲዮ ስሰማ በጣም ነው ደስ ያለኝ በደስታ ነው የሰማሁት ጸጋውን ያብዛል 🙏ተባረክ 🙏
Waye😢😢😢😢😢geta hoye tabarkh wadimi
ዕብራውያን 10:14፤ አንድ ጊዜ በማቅረብ የሚቀደሱትን የዘላለም ፍጹማን አድርጎአቸዋልና።❤
Wow wow wow Tabarakii 💓
ከአማኞች ጋር ቸርች እየሄዱ የማያምኑ አሉ
Tebarkehal ! 🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤ betikuret new misemah anten
Amen
Thanks brother, keep it up 🙏
Tebarek wondeme ene yayehat ken betam new tesfa yekoretekukut Geta zemenehen yebarek ketelebet
Unati,Buzu,Syaga,Yibizali
❤
Enem balefew semicew neber gn ante kastemarkew end time time line milewn tmrt eyasebku endet yhonal bye eyasebku neber enkuanm hasabkn setekbet tebarek wendme🙏🙏
we than God for giving us you
ብሬ የኔ ዉዲ ወንድም ወልካም❤❤❤🎉🎉🎉
Yes Right
You are blessed brother 🙏 ❤
በፀጋ ወንጌል አምናለሁ ግን ዕዉነትን በፍቅር እና በትህትና ካልገለፅነዉ ምን ዋጋ አለዉ ከድምፅህ ጀምሮ በርህራሄ ብትሞላ ደስ ይላል::ይህ አንተ ምታብጠለጥለዉ ሰዉ ቀና ብለን በሙሉ አይናችን ለማየት የሚያሳሳ ልዩ ሰዉ ነዉ እርግጠኛ ነኝ ሞኝ ሆነንም አይደለም የእግዚአብሄር ሞገስ ነዉ ስለዚህ እባክህ ትምርቱን አስተምር የዚህን ትሁት ሰዉ ፎቶ ግን አትጠቀመዉ ይቅርብህ።
💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪
WANGEL YASHANEFAL. HALELUYAAAAAAAAA
ኤሄ ልጅ ሁሉንም ያመጣዉን በ. ሙሉ ዉሽት ነገርነዉ ምመስላይን ዩትቭ ውስጥ ሲገባዉ ሲኦል ውስጥ ገብተን መጣን ምናምን የምል ብቻ አለ ❤❤❤❤❤❤ግን ዎድማችን ተባረክ
1 ቆሮንቶስ 1:8፤ እርሱም ደግሞ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ያለ ነቀፋ እንድትሆኑ እስከ ፍጻሜ ድረስ ያጸናችኋል።❤
መጽናት እንኳን ከእኛ አይደለም ፣ያጸቸዋል ማለት አሁንም የእኛ አይደለም
@ you are right
teberak wendime😊
1 ዮሐንስ 4:18፤ ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላል እንጂ በፍቅር ፍርሃት የለም፥ ፍርሃት ቅጣት አለውና፤ የሚፈራም ሰው ፍቅሩ ፍጹም አይደለም።
Don’t believe anything bad about God.
You are blessed dear brother thanks 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🥰🥰🥰🥰🥰🥰❤️❤️❤️❤️❤️🫶🫶🫶🫶🫶🫶
የእግዛብሔር ቃል ያለማወቅ መጥፎ ነው
Ygermal geta ybarkh hulachnm enhedalen getan baynachen enayewalwn maranata
በርታ ፤ ከቃሉ የተፋታ መቼም ቢሆን ኮንፊደንስ አይኖረውም!
ዳቭ. እና ሃፍትሽን በጣም ሰማላዉ
YA ABATE LEJ. TEBAREK
አንድ ነገር ልጠይቅ አብራራልኝ እቺ ልጅ ብቻ አይደለችም አንድ ሌላም ሰው ሲናገር ሰምቻለሁ ምንድነው ያሉት አንድ ሰው ጌታን ተቀብሎ ክርስቲያን ሆኖ በሂዎቱ የደከመ ከሆነ አይነጠቅም ለኔ ጥያቄ የፈጠረብኝ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን እንደ ላዳኛችን ስንቀበለው መንፈስ ቅዱስ በውስጣችን አለ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ ለዘላለም ጥሏችሁ አይሄድም ተብሎ ተጽፏል በንጥቀት ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ብቻውን ጥሉን ይሄዳል ማለት ነው እኔ ግን እምነቴ መንፈስ ቅዱስ ለዘላለም ከኔ ጋር ነው ለዘላለም ጥሎኝ አይሄድም ብዬ ነው ብታብራራልኝ ደስ ይለኛል ተባረክ
የጴንጤ ጉድ እኮ አያልቅም. እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን
ብር ጌታ ይባርክህ ። ዶ/ር ማሙሻ ያለው የክርስቶስን ቤተክርስቲያን ሳይሆን አካላዊ ወይንም በህብረት የምንሰበሰብበትን ቤተክርስቲያን እያለ ይሆን ብዬ አሰብኩኝ። ምክንያቱም ሁለት አይነት ቤተክርስቲያን ስላለ ።
እንደው እባካችሁ ስለምታወጡት ቃል ከአፋችሁ ከማውጣታችሁ በፊት የእግዚአብሔር ቃል ይደግፈዋል ወይ ብሎ ይታሰባል። ትልቅ ስህተት ሁለት አይነት ቤተክርስቲያን የለም 🤷 አለቀ። የግድ ኮሜንት ማድረግ የለብህም ፥ሌላው ደሞ የምንወዳቸው አገልጋዮችም ይሳሳታሉ እሺ
እራሱን ሰውየው እንክርዳድነትን አይገልጥህም፣ሰጀምር የጠቀስካቸውን ሰወች የክርስቶስ ሳይሆኑ ነን የምሉትን ነው የጠቀስካቸው፣ ለመሆኑ የበግ ልምድ የለበሱ ተኩላዋችን ካወክ እራስን መፈተሽ ነው፣ እኔ ግን እሪፍ ያልኩት የራሴ የሆነ የማሳየው አንድም ጽድቅ የለለኝ ፣ ይህን ስል ግን ስጋ ለባሽነተን ሳልርሳ እለት በፊቱ በእግሩ ስር የምወድቅ ሰው ነኝ ፣ጽድቁ ተቆጥሮልኝ የዘላለም ህይዎት ያገኝሁት ሰው ነኝ እንጅ፣ አንተም በፀጋው ድናችዋል ይላልና፣
ብረ ለምንድነው አንዴት time n እንደ ጀመርከው ሌሎች መፅሐፍትን የማታስተምረን plz plZ plZ
ሲጀመር የልጅቷን ይህንን ፕሮግራም ማስታወቂያዉን ሳየዉ ገና ነዉ የመስማት ፍላጎት ያጣሁት። በአደራ ሳይሆን ባመንኩት አምላክ ነዉ የምድነዉ🙏
ሰላም ወንድሜ የዶ/ር ማሙሻ ስህተት ምንድነው?እያለ ያለው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተቀላቀሉ ሰዎች እንዳሉ ነው።ቤተ ክርስቲያን የሚሰበሰቡ /የሚመጡ ሁሉም ድነዋል ብለህ ታስባለህ አንተ??ተባረክ
እህቴ ልብ ብለሽ ስሚኝ ያልዳኑ ነፍሳት የፀጋ ወንጌል ስብከላቸውና የነፍሳት ጥሪ ይደረጋል ጌታን ይቀበላሉ ይድናሉ። አለቀ ።እነዚህ ሰዎች ግን ቤተክርስቲያን ተቀላቀላለች ነው እያሉ ያሉት ቤተክርስቲያን አልተቀላቀለችም ከማጋ ነው የምትቀላቀለው ካልዳኑ? ያልዳኑ ብሎ ቤተክርስቲያን የለማ።
@@TheWordwasGod1ከቻልክ ስልክህን ላክልኝ ብሩክ ነህ
beruk sew
1ኛ ዮሐንስ 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ በእርሱ ይህን ተስፋ የሚያደርግ ሁሉ፣ እርሱ ንጹሕ እንደሆነ ራሱን ያነጻል።
⁴ ኀጢአት የሚያደርግ ሁሉ ዐመፅን ያደርጋል፤ ኀጢአትም ዐመፅ ነው።
⁵ እርሱ ኀጢአትን ሊያስወግድ እንደ ተገለጠ ታውቃላችሁ፤ በእርሱም ኀጢአት የለም።
⁶ በእርሱም የሚኖር ኀጢአትን አያደርግም፤ ኀጢአት የሚያደርግ ግን እርሱን አላየውም ወይም አላወቀውም።
⁷ ልጆች ሆይ፤ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደሆነ፣ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው።
⁸ ኀጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው። ምክንያቱም ዲያብሎስ ከመጀመሪያ አንሥቶ ኀጢአትን የሚያደርግ ነው። የእግዚአብሔር ልጅ የተገለጠውም የዲያብሎስን ሥራ ያፈርስ ዘንድ ነው።
Wondime bertalin . Yante tmrt bemeketatela buzu ka wushet doctrine adenognal.
በሎዶቅያ ላለው ቤተ ክርሰትያን❗
Revelation 3 አማ - ራእይ
14: “በሎዶቅያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፦ አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ በእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ የነበረው እንዲህ ይላል፦
15: በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ።❗ በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር።
16: እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።❗
እኔ ግን የምጠራጠረው ነገር አለ ክርስቲያኑን በማይሆን ቅዠት እያስፈራሩት ዓለማዊ እና ኢቲስት እንዲሆን ወይም እስላም እንዲሆን የሚደረግ የጨለማው ድብቅ ሥራ ይመስለኛል።
የቤትህ ቅናት ይበላኛል የሚለውን ቃል አየሁት
አረ ባክህ አንተ ሰው ከዚህ በፊትም አስተያየት ልሰጥህ ሞክሪአለው በራዕይ መፅሐፍ ላይ ለ ሰባቱ አብ/ክ በሰሰጡት መልህክት መሰረት ለምሳሌ
ለሰርዴስ ቤ/ክ ራዕይ 3-1-5 በተለይ ቁጥር ሶስትን አንብበው ንስሃ ግባ እንግዲያስ ባትነቃ እንደለቤ እመጣብሀለው ያለው ለቤተክርስትያን ነው::
ለሎዶቂያ በተላለፈው መልህክት ራዕይ 3-14 -22 ማንበብ ይቻላል በተጨማሪ ለዚች ቤ/ክ ጌታ ከአፊ ልተፋህ ነው የሚል ማስጠንቀቂያ ሲሰጣት እናያለን እንዲሁም በደጅ ቆሜ አንኳኳለው ያለውም ለዚችው ቤ/ክ ነው የፀጋ ወንጌል ማለት ላንተ ምን ማለት ነው ? በራዕይ መፅሀፍ ለአብያተ ክርስትያናቱ በተላለፈው መልህክት እንደተፃፈው እነዚህ አብያተክርስቲያናት በንስሃ ካልተመለሱ መጨረሻቸው ምንድነው ሚሆነው ? የፀጋ ወንጌል ማለት ክርስቲያኑ እንደ ልብ ምኛት ለስጋው አርነት እየሰጠ ይኑር ማለት ነው እንዴ ልክ እንዳንተ ማለት ወንድሜ አሁን እኮ እየተሳደብእ ነው ያለህው ንግግርህ እንደ አህዛብ ሆነብኝ አማኝ በክርስቶስ የተሰጠውን ህይወት እንዲጠብቅ ይጠበቅበታል እባክህ አነተ ወንድሜ አንተም ተዘናግተህ ሌሎችንም አታዘናጋ ለኛ በነፃ የተሰጠን ፀጋ ውድ የሆነው የክርስቶስ ደም መስዋት የሆነበት ነው
Geta absto yebrk betamnew yemtimacheng.
በሰርዴስ ላለው ቤተ ክርስትያን❗
Revelation 3 አማ - ራእይ
1: “በሰርዴስም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፦ ሰባቱ የእግዚአብሔር መናፍስትና ሰባቱ ከዋክብት ያሉት እንዲህ ይላል፦ ሥራህን አውቃለሁ ሕያው እንደ መሆንህ ስም አለህ ሞተህማል።❗
2: ሥራህን በአምላኬ ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና❗ የነቃህ ሁን፥ ሊሞቱም ያላቸውን የቀሩትን ነገሮች አጽና።
3: እንግዲህ እንዴት እንደ ተቀበልህና እንደ ሰማህ አስብ፥ ጠብቀውም ንስሐም ግባ። እንግዲያስ ባትነቃ እንደ ሌባ እመጣብሃለሁ በማናቸውም ሰዓት እንድመጣብህ ከቶ አታውቅም።❗
4: ነገር ግን ልብሳቸውን ያላረከሱ በሰርዴስ ጥቂት ሰዎች ከአንተ ጋር አሉ፥ የተገባቸውም ስለ ሆኑ ነጭ ልብስ ለብሰው ከእኔ ጋር ይሄዳሉ።
5: ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።
1 ተሰሎንቄ 4:14፤ ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና። 1 ተሰሎንቄ 4:17፤ ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው፥ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን። 1 ተሰሎንቄ 4:18፤ ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ። what is she talking about? So what is the point to believe the word of God if everything that is said will it’s not true
ruclips.net/video/iTUA_TuMon4/видео.htmlsi=HfHZuJtiJ0vn2FAK
ወንድሜ ሆይ እውነት ነው የማቴዎስ ወንጌል እንክርዳድ የሚለው የክፉውን ልጀች ነው። በሙሽራይቱ በክርስቶስ አካል ብልቶች ውስጥም እንክርዳድ የለም። ያልተመለሰው ጥያቄ የክርስቶስ አካል የትኛዋ ናት? የሚለው ነው። በውኑ በክርስቲያኑ ዓለም ያለውን ሁሉ ከበር መለስ የክርስቶስ አካል እንለዋለንን? ሂትለርን ጌታ የቀባው ብለው ከርሱ ጋር በመቆም 50 ሚልዮን ህዝብ ያስፈጁት 20 ሺህ የጀርመን ፓስተሮችና ሰማንያ ፐርሰንቱ የጀርመን ወንጌላዊያን አማኝ ህዝብ የክርስቶስ አካል ነበሩ? የሙሉ ወንጌል አባል የሆነው እናቴን ጨምሮ 64 ቤተሰቤን የፈጀው በሁለት አመት ውስጥ ከአንድ ሚልዮን ህዝብ በላይ የፈጀው አቢይ አህመድና ወንጌላዊያን ነን አይዞህ በርታ ጌታ ቀብቶሃል የሚሉት የክርስቶስ አካል ናቸውን? የነጭ የበላይነትን የሚያቀነቅነውን ትራምፕን የሚደግፉት 80% የአሜሪካን “አማኞች” ? የክርስቶስ አካል ናቸውን? የክርስቶስ አካል የምንላት ይህች የነፍሰ ገዳዮች ስብስብ ከሆነ ከርስዋ እንሮጣለን እንጂ ወደ እርስዋ አንሮጥም። ስለዚህ እኔ እንደሚገባኝ ሐዋርያው ዮሐንስ ከኛ ዘንድ ወጡ ዳሩ ግን የኛ ወገን አልነበሩም እንደሚለው እንክርዳዶች የሰይጣን ልጆች ቢሆኑም አካሉ ውስጥ ባይገቡም እንዲሁ ጉባኤ ውስጥ ተደባልቀው አይገኙም ማለት ግን አይደለም።
ብዙ ግራ የገባው ሰው ወደዝህ ቻናል ይምጣ!
🙏🙏🙏👍👍
1 ተሰሎንቄ 5:23፤ የሰላምም አምላክ ራሱ ሁለንተናችሁን ይቀድስ፤ መንፈሳችሁም ነፍሳችሁም ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ።
1 ተሰሎንቄ 5:24፤ የሚጠራችሁ የታመነ ነው፥ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል።❤
ካንተ የተረዳሁት ዩቱብ ሽቀላ ነው
አንተም እኮ ሐይማኖትን እየተናገርክ ነው ጴንጤ ቸርች የሄደ ሁሉ ይነጠቃል ይነጠቃል እያልክ ነው ይሄ ደግሞ ሐይማኖት ያድናል እያልክ ነው