ኢየሱስ ክርስቶስ ከማሪያም ስጋ ተካፍሏል ወይስ አልተካፈለም?? Pastor Teshome Damtew||Amazing teaching 2023
HTML-код
- Опубликовано: 11 окт 2024
- #Madotube #Mezmur
Ethiopian protestant mezmur 2020
🚩 አዳዲስ የአገልግሎት ቪዲዮች በዩቲ ዩብ በሚለቀቁበት ጊዜ ወዲያውኑ እንዲደርሰዎት፤ ቻናል ሰብስክረይብ/SUBSCRIBE Mado tube ማዶ ቲዩብ OFFICIAL RUclips CHANNEL/ ያድርጉ፡፡ / @madotube
እግዚአብሔር ይባርካችሁ፡፡
SUBSCRIBE - now to get notification for new videos daily. 🎚Many Blessings!
#protestant_sibketamharinew #protestantMezmur #Gossplsong
@ebstv worldwide @Abel Birhanu @MARSIL TV WORLDWIDE @Prophet Eyu Chufa @PRESENCE TV CHANNEL WORLD WIDE
ፓስተርዬ ጌታ ይባርክ እንደናንተ አይነት አገልጋይ የሰጠን ጌታ ይባረክ
ተባረክልኝ እጅግ በጣም አመሠግናለሁ 🙏🙌
የአምላካችን ፀጋ እና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን🙏🙌🙌💖💖💖
Aa
አሜንንንንንንንንንን ክብር ክብር ለዘላለም ለእግዚአብሔር ብቻ ይሁን አሜንንንንንን
May the Lord enlighten you moreeeeeeeeee!
Great Respect 🙏
What a teaching, may Lord bless you Pastor 🙏🙏
We need this kind of preach for this generation.
Ggziabhern bcha yemiasay teaching.
Pastor, you are in the right track.
ኡኡኡኡኡ ሀሌሉያ🙌🏿🙌🏿🙌🏿 አሜን👏🏿👏🏿👏🏿 ጌታ ፀጋውን ያብዛልህ!
አሜንንንን አሜንንንንን ነፍስ አልቀረችልም የጌታ ፀጋ ይብዛልህ
ጌታ እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ ለምልም🙏🙏🙏🙏❤❤
Tebarek teshe EGZIABHRE abzto yibark.
አሜን አሜን
Amennnn haleluyaaaa,leke kahne eyesuse adagne kef bel paster tebarek
You are so blessed❤
ተባረክ ወንድም ተሸመ
በረከታችን ነህ ፓስተር ጌታ አብዝቶ ይባርክህ!ከስብከቶች ሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያውና የሆነው ኢየሱስን ስለምትሰብከን ደግሞም እኛ ክርስቲያኖች በዚህ ዘመን ልናውቀው ስለሚገባው የኢየሱስ ከማርያም ስጋ መንሳት ትምህርትህ በጣም ደስ ብሎኛል !ብዙ ክርስቲያኖችና አገልጋዮች በዚህ ሰዓት ስለዚህ ትምህርት ብዙ መረዳት ያላቸው አይመስሉምና በወሳኝ ሰዓት መጣህ እንወድሃለን!ፓስተራችን እረጅም እድሜ ኑርልን።
ይሄንንም አታውቁም? ተመለሺ ወደ ተዋህዶ።
ስለ መጽሐፍ ቅዱስ የምታውቅ ብትሆን ኖሮ ከመጽሐፍ ቅዱስ ምን ያህል የተቃረነ ትምህርት እያስተማረ እንዳለ ታስተውል ነበር
stay blessed
አሜንንንንን እግዚአብሔር ይባርክህ
ተባረክ!
praise God
እውነተኛ እረፍት ኢየሱስ ነው ድንቅ ነው
God bless you pastor
pastor teshe tebarek
wauuuu እግ/ር ይመስገን
I have no word, what to say!
be blessed 🙏🙏
አሜን
God bless you
be blessed !
Amen 🙏
amen pastorye tebarek
🙏🙏🙏
አሜንንንንንንንንን
ሃሌሉያ ክርስቶስ የእኛ ሰው ነው በነገር ሁሉ እንደኛ የተፈነ ሰለሆነ የሚርዳን ጸጋ እንቀበለ ዘንድ በእምነት እንቀረብ ። ሃሌሉያ
❤
🙏
ከለይ ሰለተላከ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ይሰራል ከታች ሲሆን ደግሞ የእኛን በደል የዞ ማሰተሰሪያ ለማሰገኝ ወደ አብ የሚቀርብ ሊቀ ካህን ነው አሜን በሁለቱም ይሰራል
wawu God bles you please pdf???
Geta keri zemenihn yibark
Please let us focus on subjects that matter most for the salvation of the lost
ትምሕርቱ ጥሩ ነው ግን በርእሱ ላይ በቂ እና ጥልቅ ትንታኔ አልሰጠኽበትም ብዙ ጠብቄ ነበር ርእሱ ጎልቶ ሐሣብ አልተብራራም,
ፓስተር ኢየሱስ ማነው የሚለውን መጽሐፍ ከማሳተሙ በፊት ተከታታይ ት/ት በኢ/ያ መምህራን ማህበር በኛ ፌሎ አስተምሮናል በጣም የምናፍቀው አገልጋይ ነው
ይህ የሚበሰብሰው የማይበሰብሰውን ሊወርስ አይችልም ክርስቶስ (ከማርያም) የአዳም ስጋ ከወሰደ የዘላለም አምልክ መሆን አይችልም ሀጢያትን በስጋው ማፍረስ አይችልም
ኧረ ተይ። እብራዊ 2 አንብቢ። የአዳም የአብርሃም ዘር ነው። የዳዊት የስጋ የልጅ ልጁ ነው። ተዋህዶ ማለት። የሰው ባህሪ ከፈጣሪ ባህሪ ጋር ተዋህዶ አንድ መሆን ነው። የማይርበው የሚራብ ባህሪ ያለውን። የማይደክመው የሚደክም ሰውነት። የማያንቀላፋ የሚያንቀላፋውን ባህሪ ተዋህዶ የሀጥያትን ውጤት የሆነውን ባህሪ አስቀረው። ሞትንም አሸነፈው። የማይሞት ባህሪ የሚሞት ባህሪን አሸነፈ። የማርያም ልጅ እየሱስ ከስጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ወሰደ። እግዚአብሔር መንፈስ ማለት ፈጣሪ የፈጠረውን ስጋና ነፍሰ ወስዶ የራሱ አደረገው። ቃል ስጋ ሆነ። ተዋሀደ።
አዲሱ ከሰማይ ሰማያዊ አሮጌው ከምድር ምድራዊ ነው ከምድር የሆነው ከምድር አፈር ነው የተበጀው ከሰማይ የሆነው ስጋ ተዘጋጀለት ሀጢአተኛ ያልሆነ ሀጢአት የሌለበት
ስለሆነም ከማርያም ስጋን ሳይሆን የሚያድግበትን ምግብ አገኘ
ሥጋ ከተካፈለ ነፍስስ እንዴት አይካፈልም?
ተካፍሏል ለማለት በመጀመሪያ የአሮጌውን እና የአዲሱን አዳም ባህርይ ማጥናት ያስፈልጋል ?
ተካፍሏል ብሎ በኩራት ለመናገር በግልፅ ስለተፃፈ የእግዚአብሔር ቃል ማንበብ እና ማመን ያስፈልጋል ።
mnew ferenj negn alksa? awerarih afrikawi or tikur ayidewm yemtl tmeslaleh
1ቆሮ 15፥47።
ፓስተር አልተካፈለም ሊካፈልም አይችልም
ይህን አንብበኽዋል ወይ ???
“እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።”
- ዕብራውያን 2፥14-15
What???? መፅሐፉ ተካፍሏል ካለ ተካፍሏል :: አራት ነጥብ ::
ዕብ 2 አውድ እንደዚህ ነው የሚፈታው?
ድንቅ ትምህርት ነው የሚረዳ ፀጋ ይብዛላቹ
ተባረክ ፅድት ያለ ትምርት ❤❤
ፓስተር ትምህርቱ ጌታ ስጋ ወስደዋል ኣልወሰደም ነው ? ምክንያቱ ትምህርቱ በትክክል ስለዛ ኣየስተርም
ተካፍሏል
“እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።”
- ዕብራውያን 2፥14-15
ኃጢያት ቁስ ነው እንዴ ? ኤች እይ ቪ የሚታይ ነው ኃጥያት ግን የመንፈስ ውጤት ነው እንዴት መንፈሳዊውን በቁስ ትመስላለህ?
ቃሉ በግልፅ የሚናገረውን ነው የተናገረው ።
ካልተካፈለ እንደት የዳዊት ልጅ ሆነ ??
እንደትስ የአብረሃም ዘር ሆነ ???
ስጋውን ከየት አመጣው ከስማይ ???
ስለ ኢየሱስ ሥጋ መንሳትና አለመንሳት መምህሩ የተጠቀመው አመንክዮ።The Logic of the teacher/፡
እሱ የሚያስተምረው/ማስተላለፍ የፈለገው(ያነሳው እግረ መንገድ ቢሆንም)፡- ተካፍሏል የሚለውን ነው። ምክንያቶቹ ደግሞ
1. "ተካፈለ' የሚለውን ሀሳብ ከዕብ 2፡14 ይወስድና ተካፈለ የሚለው ከማሪያም ሥጋ ወስዷል፡ ተካፍሏል ለሚለው ሀሳቡ ማሳመኛ ይጠቀመዋል።
ተካፍሏል የተባሉት ሀሳቦች በተላያዩ የእንግልዘኛ ትርጉሞች አገባብ
a. "shared in their humanity" NIV, NASU,
b. "the Son also became flesh and blood." NLT,
c. "he himself likewise partook of the same things"ESV, KJV
ይህ ቃል ከማሪያም "ሥጋ ነሳ" ወይስ "ስጋ ሆነ" "የሰውን ማንነት ወሰደ" የሚለውን ለማለት መሆኑን በደንብ ማጥናት ይጠይቃል።
የአማርኛ ቃላት አገባቢና አጠቃቀም የምንከተል ከሆነ
"ቃልም ሥጋ ሆነ" "Word was made flesh" ዮሀ 1፡14 መሰረት "ሆነ" እንጅ "ተካፈለ" አይልም! በመሆኑ በአማርኛ ተካፈለ ይላል ብሎ ከዕብ 2፡14 በመነሳት በእሱ መደምደሚያ መስራት ትክክል አይሆንም።
2. HIV AIDS ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ ማድረግ ይቻላል ተብሎ የቀረበው አመንክዮ የኢየሱስ ከሰው ዘር ሥጋ ለመካፈሉ ትክክለኛ ምሳሌ እና ማስረጃ መሆን አይችልም
ምክንያቱም፦
የሰው ዘር ማንነት/ባህሪ/ የሚተላለፈው በ DNA, በኩል ነው የሚተላለፈው እንጅ እንደ ቫይረስ በደም ተሸካምነት የዘር ማንነት ወይም ኃጢአት አይተላለፍም። የደም ዋና ሥራው ምግብና ኦክስጅን ለሰሎች ማድረስ ነው።
አንድ ልጅ ስወለድ ከወላጆቹ ማንነቱን የሚካፈለው ከአባቱ 23 ክሮሞሶምስ እና ከእናቱ 23 ክሮሞሶምስ በድምሩ 46 ክሮሞሶምስ በመያዝ ነው ሙሉ ሰው የሚሆነው። አንድ ልጅ በ23 ክሮሞሶምስ ብቻ ሙሉ ሰው መሆን አይችልም
ኢየሱስ ከማሪያም ዘሬ መል/DNA/ ተካፈለ ብንል ሊካፈል የሚችለው 23 ክሮሞሶም ብቻ ነው። ያ ደግሞ ሰው መሆን አይችልም። ሰው የሚባለው ፍጡር 46 ክሮሞሶምስ ነው ያለው። በመሆኑ ፍጹም ሰው የሚለውን ስነ መለኮት ያፈርስብናል፤ እንዲሁም መንፈስ ቅዱስ ወይም አብ ቀሪውን 23 ክሮሞሶምስ ሞሉለት ብንል የተዳቀለ/የተቀየጠ ፍጡር ነው የሚሆው እንጅ ፍጹም ሰው ሆኖ እኛን መወከል አይችልም።
የውረስ ሀጥአት መኖሩን የሚናምን ከሆነ የውርስ ሀጥአት የሚተላለፈው በማንነት፤ በዘሬ መል/ዲነኤ/ ነው የሚሆነው። ከማሪያም ሥጋ ወሰደ ከተባለ ከማሪያም ያለውን ሁሉ ወሰደ ማለት ነው እንጅ መንፈስ ቅዱስ እንደ placenta barrier/ ከእናት ወደ ልጅ ከኦክሰጅንና ከጥቃቅን ንጥረ ነገር በቀር ትላልቅ የሆኖ ሴሎች እንዳያልፉ እንደሚከላከል መከላከያ በደም ውስጥ ያለን ኀጢአት እያጣራ እንዳይተላለፍ ይከለክላል ብሎ ማስተማር ያለ ዕውቀት የሆነን ምሳሌ ለመጠቀም መሞከርን ያሳያል። ኃጢአት እንደ ባይረስ ደም ውሰጥ የሚዘዋወር ንጥረ ነገር አይደልምና።
በመሆኑም ለድምዳሜው የተሰጠው አመንክዮ ዳግም ብታይ ፤ በአንድ የቃል አገባብ የተሰጠው ድምዳሜ ሰፋ ተደርጎ ብታይ እላለሁ።
አዳም ሲፈጠር እግዚአብሄር አፈርን ወስዶ ከዛም የእግዚአብሄር እስትንፋስ ሲገባበት ህያው ነፍስ ያለው ሆነ ይላል።ታዲያ አዳም በዚ መንገድ ፍጹም ሰው ከሆነ ክርስቶስ ከማሪያም ስጋና ደም ወስዶ የእግዚአብሄር እስትንፋስ ቢገባበት ክርስቶስ ፍጹም ሰው መሆኑ ምን ያስገርማል?
Sawuye gin mindenw eyale yalawu
በሥጋና በደም ተካፈለና ከማርያም ሥጋ ተካፈለ ማለት ምንም የሚያገናቸው ነገር የለም:: የልዑል ኃይል የጠለለላት; ወንድ ስለማላውቅ እንዴት ይህ ይሆናል ለሚለው ጥያቄዋ እንድትጸንስ ሊያደርግ እንጂ የእርሷ ኃጢአት ወደ ወደ ጽንሱ እንዳይተላላለፍ ነው የሚል አይደለም:: ማንም የራሱን አሳብ ለማስደገፍ ቅዱስ ቃሉን የማይለውን በመጠምዘዝ ወደ እርሱ ምልከታ ሊያመጣው ሳይሆን እንደተባለ እንዲሁ ሊል ብቻ ነው የሚገባው:: ይልቁንም ማንም ገልጦ ሊያየው ከቶ የማይገባውን አማኒውን ታቦት ከመግልጥ ሁሉም ሊፈራ ይገባዋል::
ከተፃፈው አትለፍ
“እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።”
- ዕብራውያን 2፥14-15
ኢየሱስ ሁለተኛው አዳም ነው ያንን በደንብ አጢነው ከአዳም ስጋና ደም የተካፈለ ያው አዳም ነው ዘሩ በእርሱ ውስጥ ስለሚኖር ኢየሱስ ሁለተኛው ከአዳም ሳይሆን ስጋ ለራሱ ተዘጋጀለት ከሁለተኛው አዳም የሚወለዱ አዲስ ፍጥረት ይሆናሉ
ፓ/ር ቃል ሥጋ ሆነ ማለት ተካፈለ አያሠኝም ለመካፈል እናቱ ከውርስ ኃጢአት በመንፈስ ቅ/ስ ሣይሆን በክርስቶስ ደም ብቻ ነው ነፃ የሚትሆነው፣ሥጋና ደም ክርስቶስ ያገኘው በመንፈስ ቅ/ስ አማካይነት ነው፣2ኛ አዳም ስለሆነ የ1ኛው አዳም ሥጋና ደም አልተካፈለም፣አምሳሉ ነው እንጂ፣የሠው ሥጋና ደም አለው አዎ አለው፣እንደት?ለመጀመሪያው ሰው አካል ያበጀ አምላክ ለ2ኛው ማበጀት ይችላልና ሆነ ቃልም ሥጋ ሆነ ሠው ሆነ፣ቃል ሥጋን ለበሰ።ሊታወቅ የሚገባው ተካፈለ አልተካፈለ ሣይሆን አምላክ ሥጋ ለብሶ ተወልዶ የሰውን ዕዳ ለመክፈል በመስቀል ላይ ደሙን አፈሰሰ ሕይወቱን ሠጠ የሚለውን ካመንን መዳን ይሆናል፣በተለያየ ምልከታ መወናበድ የለብንም፣ብዙዎቹ በቃሉ ላይ የለሌውን ይሰብካሉ።
Yeha mewenabed ena mawenabed aydelm. Eyesus sega becha mhon kehone yemiyasefelgew bemariyam bekul meweld balsefelgew neber. yemenfes kedus sera yalewend fekad dengelua endetweld madereg becha aydelm kewers hatiyatem mekelel neber enji segan kemariyam endaywesed madreg alneberm. behulu wendemochun limesel tegebaw kehatiyat beker enam esu yedawit zer new.
“ብዙ አሳቾች ወደ ዓለም ገብተዋልና እነርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የማያምኑ ናቸው፤ ይህ አሳቹና የክርስቶስ ተቃዋሚው ነው።”
- 2ኛ ዮሐንስ 1፥7
Silazi yatakabalkwn menfes mermir wondeme it may be anti christ sprit
you are right!
“እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።”
- ዕብራውያን 2፥14-15
መንፈስ ቅዱስ ይፀልልሻል ማለት ምንድነው?!
ኢየሱስ ሁለተኛ አዳም ነው የመጀመሪያው አዳም ስጋ ከማነው የነሳው?እንዲህ ከሆነ የመጀመሪያ አዳም ሰው አልነበረም ማለት ነዋ?ኢየሱስ ከማሪያም ተወልዷል ነገርግን በመንፈስ ተፀነሰ የሚለየው አፀናነሱ ነው ዘር ውስጥ ስጋ አለ ደም አለ ማርያም ዘሪን ቀማህፀኗ ተቀበለች
ትምህርቱ ጥሩ ሆኖ ከአርሰት ውጪ ነዉ
ኢየሱስ በመለኮት ተፀነሰ እንጂ የማርያምም ሆነ የዮሴፍ ዘር የለበትም ከማርያምም ስጋ አልተካፈለም ከማርያም ስጋ ተካፈለ ብለው የሚያስተምሩ አገልጋዮች የኢየሱስን በመለኮት መፀነስ
ና መወለድ የሚሽር ትምህርት የሚያስተምሩ ናቸው ኢየሱስ ከፈጠረው ሰው ስጋ ተካፈለ ማለት የሰውን ሀጢአትም በመወለድ ተካፈለ ማለት ነው። ስለዚ ከዮናታን ጀምሮ ይሄን ትምህርት የሚያስተምሩ ሁሉ ልክ አይደለ እባካችሁ አማኙን ህዝብ ግራ አናጋባ ወደዋላ እንዲመለስም አናርግ!!!!!!!!!
. እባክህ ወንድሜ ከሰዎች ጋር ለመ ስማማት ብለህ ቃሉን አተጣም ተካፈለ ሲል በስገና ደም ሲል ሰው መለስ ለማለት ነው ኢየሱስ ግን ን ሰማያ ዊ ስጋ ነው ሁለተኛው አዳም ነው ሞትን ድል ያረገው የኔንና ያንተን አይነት በሰባሽ ስጋይዞ አይሆንም ያንተ የሱስ ልዩው ነው እዉነተኛው አምላክ ኢየሱስ ግን ከጥንት የነበረዉ እግዚአብሔር በስጋ የተለጠበት ና ሰውን የታረቀበት አካሉ ነው ማሪያም ምን አለች? ለእግዚ አብሔር የሚሳነው ነገር የለም አንተም እንዲሁ በል እንጂ የፈጠራ ንግግር የእግዚ ያጣላህል
Nafkot, It seems you lack knowledge of scripture (word of God). Before you give your comment please go to the Bible and read what it says regarding Jesus Christ, the Son of God.
ዕብራውያን 2፡15 - 16 እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።
የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም።
ዕብራውያን 5፡ 1- 2 ሊቀ ካህናት ሁሉ ስለ ኃጢአት መባንና መስዋዕትን ሊያቀርብ ከሰው ተመርጦ ለእግዚአብሔር በሆነው ነገር ሁሉ ስለ ሰው ይሾማልና፤
እርሱ ራሱም ደግሞ ድካምን ስለሚለብስ፥ ላልተማሩትና ለሚስቱት ሊራራላቸው ይችላል፤
@@tadesseretta9831 እያንዳንዱን ቃል ግን በደንብ አንብበው
ከላይኛው ቁጥሮች ጀምረህ አንብበው
@@tadesseretta9831 “የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም።”
( ዕብራውያን 2፥16) ማለቱ ኢየሱስ ክርስቶስ በውስጡ የአብርሃምን ዘርን ይዟል ማለቱ አይደለም። " ይዟል " የሚለው ቃል ከግሪኩ ἐπιλαμβάνομαι (epilambánomai )
የተተረጐመ ሲሆን ትርጉሙም መያዝ፣ ማበርታት፣ መደገፍ ( help,took on) ማለትም ነው፡፡ ቁ.17 ላይ እንዲህ ይላል " ...በነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው። " ይላል። መሰለ ማለት ሆነ ማለት አይደለም ። እኛን የመሰለው ሥጋን ለብሶ በመምጣቱ ነው እንጂ ፈተኛው ሰዉ አዳምና ኋለኛው አዳም ምንጫቸው ፈፅሞ የተለያዩ ናቸው ( “የፊተኛው ሰው #ከመሬት መሬታዊ ነው፤ ሁለተኛው ሰው #ከሰማይ ነው። 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥47) ።
መጽሐፍ ቅዱሱ "ቃል ሥጋ ሆነ "(ዮሐ 1፥14) ነው የሚለውን እንጂ ከማርያም ስጋ ወሰደ ወይም ተዋኸደ ብሎ አይናገርም። ሆነ ካለ ሆነ ነው! እንዲያውም በኢሳ. 53፥2 ላይ“በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል ...።” ይላል።
እውነቱን ማወቅ የሚፈልግ ልብ አይጠፋምና እስቲ ዕብ. 2፥16ን በተለያዩ ትርጉሞች እንመልከት :-
New International Version:
For surely it is not angels he helps, but Abraham’s descendants.
New Living Translation :
We also know that the Son did not come to help angels; he came to help the descendants of Abraham.
English Standard Version:
For surely it is not angels that he helps, but he helps the offspring of Abraham.
Berean Standard Bible :
For surely it is not the angels He helps, but the descendants of Abraham.
Berean Literal Bible :
For surely He helps not the angels, but He helps the seed of Abraham.
King James Bible :
For verily he took not on him the nature of angels; but he took on him the seed of Abraham.
New King James Version:
For indeed He does not give aid to angels, but He does give aid to the seed of Abraham.
New American Standard Bible :
For clearly He does not give help to angels, but He gives help to the descendants of Abraham.
NASB 1995 :
For assuredly He does not give help to angels, but He gives help to the descendant of Abraham.
NASB 1977 :
For assuredly He does not give help to angels, but He gives help to the descendant of Abraham.
Legacy Standard Bible :
For assuredly He does not give help to angels, but He gives help to the seed of Abraham.
Amplified Bible :
For, as we all know, He (Christ) does not take hold of [the fallen] angels [to give them a helping hand], but He does take hold of [the fallen] descendants of Abraham [extending to them His hand of deliverance].
Christian Standard Bible :
For it is clear that he does not reach out to help angels, but to help Abraham’s offspring.
ይህንን ቃል ነብዩ ኢሳይያስ እንዲህ ብሎ በትንቢቱ ተናግሯል !!!(ኢሳ. 41፥8-10 )
⁸ ባሪያዬ እስራኤል፥ የመረጥሁህ ያዕቆብ፥ የወዳጄ #የአብርሃም #ዘር ሆይ፥
⁹ አንተ ከምድር ዳርቻ የያዝሁህ ከማዕዘንዋም የጠራሁህና፦ አንተ ባሪያዬ ነህ፥ መርጬሃለሁ አልጥልህም ያልሁህ ሆይ፥
¹⁰ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ፤ #አበረታሃለሁ፥ #እረዳህማለሁ፥ በጽድቄም ቀኝ #ደግፌ #እይዝሃለሁ።
ስለዚህ ውድ ወንድምና እህቶቼ “ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።” ( ገላትያ 1፥8) ተብሎ ስለተፃፈ በቃሉ ዉስጥ የሌለውን አስመስሎ ማስተማር እርግማን ያመጣልና ቃሉ በመስማት ብቻ አርነት መውጣት ያስፈልጋል።
ተባርኩ !!!
@@petrosdemisew9911 please read Heb 2÷5 -18, Rom 1÷ 1-4, “But when the fulness of the time was come, God sent forth his Son, made of a woman, made under the law,”
- Galatians 4:4 (KJV)
Romans 1 (KJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ Paul, a servant of Jesus Christ, called to be an apostle, separated unto the gospel of God,
² (Which he had promised afore by his prophets in the holy scriptures,)
³ Concerning his Son Jesus Christ our Lord, which was made of the seed of David according to the flesh;
⁴ And declared to be the Son of God with power, according to the spirit of holiness, by the resurrection from the dead:
1 John 4 (KJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ Beloved, believe not every spirit, but try the spirits whether they are of God: because many false prophets are gone out into the world.
² Hereby know ye the Spirit of God: Every spirit that confesseth that Jesus Christ is come in the flesh is of God:
³ And every spirit that confesseth not that Jesus Christ is come in the flesh is not of God: and this is that spirit of antichrist, whereof ye have heard that it should come; and even now already is it in the world.
ሮሜ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² ብዙ ኀዘን የማያቋርጥም ጭንቀት በልቤ አለብኝ ስል በክርስቶስ ሆኜ እውነትን እናገራለሁ፤ አልዋሽምም፤ ሕሊናዬም በመንፈስ ቅዱስ ይመሰክርልኛል።
³ በሥጋ ዘመዶቼ ስለ ሆኑ ስለ ወንድሞቼ ከክርስቶስ ተለይቼ እኔ ራሴ የተረገምሁ እንድሆን እጸልይ ነበርና።
⁴ እነርሱ እስራኤላውያን ናቸውና፥ ልጅነትና ክብር ኪዳንም የሕግም መሰጠት የመቅደስም ሥርዓት የተስፋውም ቃላት ለእነርሱ ናቸውና፤
⁵ አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።
አንተ እራስህ አታውቅም የማርያም ስጋ አይልም
“ከሰማይ የወረደ ሕያው እንጀራ እኔ ነኝ፤ ሰው ከዚህ እንጀራ ቢበላ ለዘላለም ይኖራል፤ እኔም ስለ ዓለም ሕይወት የምሰጠው እንጀራ #ሥጋዬ ነው።”
- ዮሐንስ 6፥51
ሳይገባህ መሰዊያ ላይ ቆመህ አንተ ለራስህ ተሰናክለህ ሌላም ትስናከላለህ
ስንት አይነት ጴንጤ ነው ያለው ግራ ገባንኮ
😁😁😁😁😁😁
እስቲ አንድ የዶግማ አቋም አውጡና እየለየን እንምታቸው😁😁😁 በስመ ጴንጤ ግራ ተጋባን
“እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።”
- ዕብራውያን 2፥14-15
ኣልተካፈለም።
ይህን አንብበኽዋል ወይ ???
“እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።”
- ዕብራውያን 2፥14-15
@@habatamhabatam8769 ወዳጄ ራስህ በደምብ ኣንብበዉ።በሞቱ ነዉ የበራቸዉ እንጂ በስጋ ስጋማ የሰዉ ሳይሆን የራሱ መለኮት ነዉ።ታድያ ሃጥያተኛ ነዉ ማለትህ ነዉ?የ
@@natanfilimon6237 መንፈስ ቅዱስ በማሪያም ላይ ጌታ ሳይፀነስ ፀለለላት እኮ ። እንኩዋን እግዚአብሔር ሳይንስ እንኩዋን በሽታ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ አድርጓል ። ደግሞ ፍልስፍናውን ሳይሆን ምንም የማይሳነውን ጌታ እና ቃሉን እመን ። ቃሉ በግልፅ እየተናገረ ነው ።
@@natanfilimon6237 ጌታ ስጋውን ከስማይ አመጣው እንደ ??? እብራውያን 2÷ 15 እንደት ተርዳኽው ??
ጌታ እንደት የዳዊት ልጅ ሆነ ?? እንደትን የአብረሃም ዘር ሆነ ???
@@habatamhabatam8769 ቃል ስጋ እንደሆነ ኣምናለዉ።ስጋ ከሰዉ ከወሰደ ግን የሰዉ ስጋ ሃጥያተኛ ነዉ
እሱ ደሞ ሃጥያት ላነጻ ነዉ የመጣዉ።
ቃል ነዉ ስጋ የሆነዉ። ኣብርም ምን ምትለዉ ደሞ እምነት ነዉ 🙏
አማርኛ አወቅሁ ብለህ አታደነግር መጀመሬያ በ ጥቅሱ የተነገረውን ቃል በሰክነት ማጥናት ይጠይቃል ዕብ 2 ÷16 በሥጋና በደም ተካፈለ የሚለውን ቃል ከማርያም ነው ለማስባል መሞከር መጭበርበር ነው ቅጥፈት በሥና በደም ተካፈለ ቀጥታ በማን ስጋና ደም ተካፈለ ? ይህች ትመለስ ከመድረክ ሟቧረቅ አይደለም እውነቱ በዚህ ተመሳሳይ ዮሐ 6 ÷51 ከሰማይ አሁን የወረደ እንጀራ ሥጋዬ ነው የሚለውን ከማርያም ልትለው ነው ? ጥያቄ ክርስቶስ የፍጢር ሥጋ ከተካፈለ በፍጡር በተዋሰው ስጋና ነፍስ የዳነው ማለትህ አይደል ? አንተ እንዳልከው ከመንፈሰ ቅዱስ ለምን ተፀነሰ ? ክርስቶስ ከሰው ሥጋ ከነሣ ወይም ከወሰደ በተውሶ ሥጋ ነፍስ ነው የዳነው ? የቆሬ ልጆች መዝ ወንድም ወንድሙን አየድንም ቤዛውን ለሌላ አይሰጥም ለምን ተባለ የፍጡር ሥጋ ሰውነት ካዳነን አርዮስ ለምን ፍጡር ስላለ አንተም አንተም እንደ አርዮስ በፍጡር ሥጋ ደም ነው ለመስባል እየሞከርክ ነው ነገር አይሆነልህም ወንጌል ቀርቶ አንድ ቀን የራስህም ህሊና ይቅስሃል ተጠንቀቅ ለእንጀራ ብለህ የማታውቀውን ቃል አትነግድ እንደ አስፈላጊነቱ ማይክ ልትነጠቅ ትገደዳለህ በዚህ ዘመን ውሸት ብትንትኑ የሚወጣበት ጌዜ ነው
ፓስተርና,ፖለቲከኛ,ኢትዮጽያ ውስጥ በሽበሽ,ነው ከመጠምጠም,መማር,ይቅደም,,,,,
አቤት በቁም የሞታችሁ ናችሁ ጭራሽ ለየላችሁ የክህደት ትምህርት
አሜን አሜን
ተካፍሏል