🛑 የቅዱሳን ምልጃ በአካለ ነፍስ - በብፁዕ አቡነ በርናባስ የደቡብ ካሊፎርኒያ እና የአላስካ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
HTML-код
- Опубликовано: 20 сен 2024
- ኦርቶዶክሳውያን በመጀመሪያ እምነታቸው ጸንተው እንዲኖሩ፤ እምነታቸው አስመልክቶ ለሚጠይቋችው መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃች ሁኑ በሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል መሰረት «ቅዱሳን በስጋ ከሞቱ በአካለ ነፍስ አያማልዱም» በሚሉ የጸጋ ድሆችና ጨለምተኞች እንዳይስቱ «የቅዱሳን ምልጃ በአካለ ነፍስ» በሚል ርእስ ብፁዕ አቡነ በርናባስ በአትላንታ ቅድስት ማርያም ተገኝተው ያስተማሩትን ትምህርት ይዘንላችሁ ቀርበናል። #Abune_barnabas #ethiopia #orthodox #sebket
ሰላም የተወደዳችሁ ቤተሰቦቻችን እንዴት ቆያችሁ ትምህርቱን ላይክና ሼር በማድረግ ለሌሎች እንድታካፍሉ በክርስቶስ ፍቅር እንጠይቃለን።
አባታችኝ እኔ የርሶን ትምርት ስሰማ ሠላም ይሠማኛል ውስጤ ይረጋጋል አባታችን በድሜ በጤና ያቆይልኝ ቃለ ሂወትን ያሠማልን❤❤❤🙏🙏🙏
❤❤❤🎉🎉🎉አባታችን ቃለሕይወት ያሰማልን እንደእርስዎ ያሉትን ያብዛልን የቤተክርስቲያን አይን ነወትና እድሜ ከጤና ይስጥልኝ
አሜን! አባታችንን ቃለ ሕይወት ያሰማልን፤ ዕድሜ እና ጤና ይስጥልን።
ኣሜን❤❤❤ ኣሜን ❤❤❤ ኣሜን❤❤❤
Amen Amen 🙏✝️🙏✝️
Amen🙏
Amen Abatachen burakewot yideresen
HAYALU EGZIABHER bedeme betena yitebikot nurulen
🙏🙏🙏
Kale hywet yasemalen edmena Tena yestelen 🎉🎉🎉
በረከታቸው ይደርብን!
🙏🙏🙏