🛑 ዉዝግብ ተፈጥሯል ! አቡነ ሉቃስ ወይስ አቡነ ሩፋኤል ናቸዉ ያጠፉት
HTML-код
- Опубликовано: 5 окт 2024
- አንተ የቤተክርስቲያን የስስት ልጅ ኾይ! ልብ ብለኽ አስተውል!
👉የማይጠቅምኽን አትመኝ! እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትኾናለኽ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8
👉አትቅና! እንደ ቃየል ወንድምኽን ትገላለኽ፡፡ ዘፍጥ 4÷1
👉 አትስከር! አእምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38
👉 ዓለምን አትመልከት! እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነኽ ትቀራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23
👉 በአባትኽ አትሳቅ! እንደ ካም ትረገማለኽ፡፡ ዘፍጥ 9÷20
👉 እልከኛ አትኹን፡ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለኽ፡፡ ዘፀ 14÷28
👉 በሐሰት አትመስክር! እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለኽ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1
👉 ትዕቢተኛ አትኹን! እንደ ሰናክሬም ትወድቃለኽ፡፡ 2ነገ 19÷35
👉 ክፉ ባልንጀራን አትያዝ! እንደ ሶምሶን በጠላት እጅ ትወድቃለኽ፡፡ መጽ.መሳ 16÷15
👉 አትዘሙት! እንደ ሶሎሞን አምላክኽን አስረስቶ ጣዖትን እንድታመልክ ያደርግኻል፡፡ 1ነገ 11÷1-8
👉 ሥልጣንን አትውደድ! እንደ አቤሴሎም በአባትኽ ላይ ትነሣለኽ፡፡ 2ነገ ሳሙ 15÷13-17
👉 ገንዘብን አትውደድ! እንደ ይሁዳ ጌታኽን ያስክድኻል፡፡ ማቴ 26÷14÷16
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
የተወደዳችኹ የንሴብሖ ቻናል ተከታታዮች!
ዉድ ኦርቶዶክሳዉያን ኢትዮያዊያን እና ኤርትራውያን በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቻችን እኛን ቤተሰብ አድርጋቹሁ ለምታደርጉልን ሁሉ ማንኛዉም እገዛ እናመሰግናለን! ምክራችሁ አስተያየቶቻችሁ አይለየን 🙏
#share
የ telegram ገፅ✅
t.me/nesibho1
የ facebook✅
/ nesibho
#ethiopian #abagebrekidan #nsiebho #mahbere_kidusan #orthodox #eotc
ወድም እባክህ ልጅን አስተምሩልኚ ዬመምህር ዬወርዳኖስ አበበ ንገርልኚ ክአረብአገር በእኔሞት መለስልኚ ይቅርታ 💒💒💚💛❤💚💛❤🙏🙏🙏🙏🙏
መምህራኖቻችንበጤና በሕይወት ይጤብቅልን ፀጋውን አብዝቶ ይስጥልን አሜን
ለመምህራችን ቃለህይወት ያሰማልን
ቃሄውተይስማልን
ኸረ ማዉገዝ የአንድ የፈራጅ የእግዚአብሔር ነዉ እኛ ሰዎች ጎዶሏችን ብዙ ነዉና ንሥሀ መግባት ብቻ
የእውነት አምላክ ይመዝነው።
ከብጹህነታቸወ ጎን እንቆማለን
ሰላም ላንተይሁን ወንድም ዐለም 🙏🙏🙏👍🌹🌹🌹
ዉድ ቤተሰቦች ለምትሰጡኝ አሰተያየት ሁሉ አግዚአብሔር ያክብርልን ሰብስክራይብ ማድረገን አትርሱ ቪዲዮን Like ያድርጉ
ወደዉ ሳይሆን ተገደዉ እንደሆነ አነደበታቸዉ ያስታውቃል አቡነ አብርሃምን እናቃቸዋለን ስንት ጅብ መነኩሴ እዉስጥ ስንት ተኩላ እያለ ሰለሰናክሬም መቆም ማወጅ ያማል
እባካችሁን የአባገብረ ኪዳንን አስተምሮ ተከተሉ። አርትቡርትዎችን አትጋብዙ ለሚዲያ!!
አቡና ሉቃስ አንድ መሰረታዊ ነገር ስቶአል፣ይህም ኢትዮጵያ የአንድ ብሔር አገር አለመሆኑዋንና ኢትዮጵያ አንድም መበላላጥ ሠይኖር የኛም ጭምር ነች የሚሉ ብሔር ብሔረሰብ መፈጠራቸውን እነዚህም ጥቅማቸውን ለማስጠበቅና ለእኩልነት እስከ መጨረሻው ቆርጠው የሚታገሉ መሆናቸውን አቡኑ በጭራሽ ትዝ አላላቸውም፤ አቡኑ ትዝ የሚትላቸው ኢትዮጵያ የፊውደሉ ጊዜ የነበረችው ኢትዮጵያ የሢሦ መንግሥት ሁኔታ፣የእርቦና የሲሶ ሁኔታ ፣ጥቂት ሰዎች ሰይለፉ በዘራቸው ምክንያት ብቻ ተንደለቀው የሚኖሩባት ኢትጵያ፣የአንዱ ምርጥ የተባለ ሕዝብ ባህልና ቋንቃ የነገሠባት ኢትዮጵያ ነች በዕውንም በህልምም የሚትታያቸው፣ይህ ባይሆን ኖሮ አባ ዛሬ ወጥተው ማውገዝ የነበረባቸው ብሔር ብሔረሰብን በአደባባይ የሚያወርዱና የሚሠድቡትን፣ማናቸውም ድርጅት ቢሆን በእግዚአብሔር አምሣል የተፈጠረውን ሰው ወይም ኢትዮጵያዊያንን ያለ ህግ የሚገሉትን፣በማንኛውም ጊዜ ያልሆና ትርክት እየፈጠሩ ሕዝቡን ለመጫረስ ቆርጠው የሚሠሩትን፣የኃይማኖት መበላለጥ በስውርም ሆነ በግልጽ እንደለ የሚሠብኩትን፣በቀደመው ሥርዓት ሌላውን ሕዝብ ለማንቋሸሽ ሲነገሩና በጽሑፍም እስካአሁን ያሉትን ፊውደላዊ አስተሣሣቦችና አነጋጋሮችን በአሁኑ ጊዜ የሚጠቀሙና በዚህም ምክንያት በህዝቡ መሐከል ችግር እንድመጣ የሚሠሩትን ወዘተ መውገዝ ነበረባቸው፤በስልጣን ላይ የተቀመጠውም ምንም እንኳን እርሳቸው እንደሚመኙት ሰለሞናዊ ዘር በይኖረውም ሕዝቡን በትክክል እንደመራ እግዚአብሔር እንድረዳው መጸለይ ከአባታችን የሚጠበቅ ሠማያዊ ተግባር ነበር፣እርሳቸው ግን ከፖለቲከኞቹና ከአወናባጆቹ በልጠው እንድታዩ የሚያደርጋቸውን አለማዊ ነገር ፈጽሞአል፣በመሆኑም ከተከራከሩላቸውና ቀጥፈው ሊረዱዋቸው ካሠቡት ሕዝብ ውጪ ያለው ኢትዮጵያዊ እርሣቸውን አባት ብሎ ለመቀበል ይቸግራዋል፣ ብሔር ብሔረሰብ ብቻም ሰይሆኑ አቡኑ ያደረጉት ድርጊት ትክክል አለመሆኑን ፈጣሪም የገሠጻቸው ይመስለኛል፣በዚህም ምክንያት ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት በአየር እንደይበሩ የሐክም ምክር ተለግሦዋል፣ይህም የሰሩት ሥራ የአበትነት ሳይሆን የወገንተኝነትና የወንጀልሰራ እንደሆነ ተገንዘበው ንሰሐ እንድገቡ ይረዳቸዋል ብለን እንጠብቀለን፣ለዚህም ፈጣሪ እንዲያግዛቸው መጸለይ የእውነተኛ ክርስቲያን ተግባር መሆን አለበት።
አቡነ ሉቃስ ትክክል ናቸው::የቤተክርስቲያን ጠላት የሆነ መሪ ነኝ ባይ ፋሺስት ሊረገምም ሊወገዝም ይገባዋል::የስንቱን ካህናት ህይወት ያሳረደ ያስደፈረ ባለጌ ዘረኛ መሪ የፈርኦንን እጣ ፈንታ በቅርቡ ያገኛል::
እነ አቡነ አብርሐም ወደው ሳይሆን ተገደው ነው ውሳኔ ያሳለፉት::
ይህ የምትደራደርበት ወይም የምትመሳሰልበት የፓለቲካ ጨዋታ አይደለ እውነቱን እውነት ሀሰቱን ሀስት ወይም ነጭ ወይም ጥቁር ብርህን ወይም ጨለማ አንዱን ብቻ ነው በሀይማናት ሥርአት ካለን ግን እኛ የምንመርጠው ያልተሰጠንን የምንመርጠው እንግዲህ ሁሉም ለራሱ ይወቅ በጨለማ የሚፈርድ በጨለማ ይፈረድበታል
እባካችሁ አባቶችን አትተቹአትሳደቡ አትጨቅጭቋቸው እባካችሁ
መምህር የቤትህን ሥራ ብቻ ሥራ !!የግጭት መነሾ ቤቴክርስቲያን ውስጥ ሆነ አታድርግ።ነገ ደግሞ ወደ ፓለቲካው ሌላ ሌላ አትልም ብዬ አልልምና።
eghi abher yikir yebelegn ena yhe eko slesltan,slezer,slezmdna...aydelem eko slenefs new abetu getahoy ferag atargegn libonachnn yabraln😂😂😂😂😂
አንተ ሰው ይህ ሚዲያና ያንተ ዕድሜና መረዳት አብሮ አይሄድም መናጆ አትሁን።