ክፍል 9 - የብሉይ ኪዳን መሥዋዕት ዲ/ን በትረማርያም ድንቄ Yebluy Kidan Meswet Deacon Betremariam Dinke
HTML-код
- Опубликовано: 17 сен 2024
- ነገረ ድኅነት
#deaconabebe #የብሉይኪዳንመሥዋዕት #finotewongel
ኦሪት ዘሌዋውያን 1 እግዚአብሔርም ከመገናኛው ድንኳን ውስጥ ሙሴን ጠርቶ እንዲህ ሲል ተናገረው፦
2 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራችው፦ ከእናንተ ማናቸውም ሰው ለእግዚአብሔር መባ ሲያቀርብ መባችሁን ከእንስሳ ወገን ከላሞች ወይም ከበጎች ታቀርባላችሁ። 3 መባውም የሚቃጠል መሥዋዕት ከላሞች መንጋ ቢሆን፥ ነውር የሌለበትን ተባቱን ያቀርባል፤ በእግዚአብሔር ፊት እንዲሠምር በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ፊት ያቀርበዋል። 4 እጁንም በሚቃጠለው መሥዋዕት ራስ ላይ ይጭናል፤ ያስተሰርይለትም ዘንድ የሠመረ ይሆንለታል።
አዳዲስ ቪዲዮችን ለማግኘት ሰብስክራይብ የምትለዋን ይጫኑ
www.youtube.co...
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያስማልን
ካለ ህይወት ያሰማልን::
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ፀጋውን ያብዛልህ!
አሜን አሜን አሜንእግዝአብሄር አምላካችን ለመምህራችን ቃለሂወት ያሰማልን በእውነት ለአባቶቻችን እና ለወንድማቸውን ሊቃውንትን ካህናት ርጅም እድሜ ጤና አብዝቶ ይስጥልን በእውነት ።
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን እናመሰግናለን መምህራችን ገንዘብ መስጠት አይቻልም እንዴ በበግ ፋንታ