አስራት አዲስ-ኪዳናዊ ነው፡አራት ነጥብ II pastor Henok Mengistu II ARC
HTML-код
- Опубликовано: 5 окт 2024
- ይህ የመጋቢ ሄኖክ መንግስቱ (ሲንገሌ) ኦፊሴላዊ የዩቱብ ገፅ ሲሆን፣በዚህም ገፅ ላይ በየወቅቱ የሚለቀቁ ትምህርቶች ስብከቶችና ህይወት የሚያንፁ አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ፡፡
**አገልግሎታችንን ለመደገፍ
የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ # 1000357365008 ብርሃን ባንክ #2600050009506 አዋሽ ባንክ #01352583526500
This is an official RUclips channel of Pastor Henok Mengistu (Singele). You can subscribe and reach out to the teachings, preachings and life changing services of his ministry.
** To support our ministry
Commercial Bank of Ethiopia #1000357365008 Berhan Bank S.C #2600050009506 Awash Bank # 01352583526500
እኛን ሊቀ ካህናችን ካህን አደረገን እንዲህ ከሆንን ደግሞ ሊቀ ካህኑን ወክሎ ከካህን አስራት የሚቀበል ካህን ማን ነውራእይ 1 (Revelation)6፤ መንግሥትም ለአምላኩና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን፤ አሜን።ይልቁንስ ካህናት ተደርጋችኋል ይክህነት አገልግሎ አገልግሉ ብለህ አስተምር አስራት የምትስበስብበት ምእመን አታርገው
Churches bamen yeserale
“እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።”
- 2ኛ ቆሮ 9፥7
“ትውልዱ ከእነርሱ የማይቈጠረው ግን ከአብርሃም አሥራትን አውጥቶአል፥ የተስፋ ቃል የነበረውንም ባርኮአል።”
- ዕብራውያን 7፥6
ለአይሁዳውያን የተፃፈ ስለሆነ ህጉን ስለሚያውቁ ደግሞ መናገር አይገባውም ።አስራት አስፈላጊ ባይሆን በመልክቱ አያስገባውም ነበር ምን አስፈለገ አላስፈላጊ ነገር መጥቀሱ ? ያስፈልጋል ማለትን ነው የሚያሳየው ።
እስቲ መሸነፍ አይደለም ለትምህርትም ይሆንሀናል የዳዊት ፋሲልን ስለአስራት ያስተማረውን እይ
ትክክል ኢትዮጵያ ብቻ ናት ታዋቂ ሠው ሥትሆን ሁሉም ቦታ እንድትገባ እንድታቦካ የሚጋብዙህ
እጅግ አድርገ የሚወድህ የእግዚአብሔር ሰው ፓስተር ሄኒ ስንጋሌ ብሩክ ነህ አንተ በረከታችን ነህ ኑርልን
ooooh
Thank you pasteriye....I love you! this is that!!!....hhh
በአዲስ ኪዳን ካለን ነገር ሁሉ ከዐሥር አንድ የመስጠት ህግ የለም። ምክንያቱም በአዲስ ኪዳን አማኞች ሁሉ ካህናት ናቸው። ዐሥራት የሚቀበል ምድራዊ የተለየ ካህን የለም። የተለየ መስዋእትና የቤተ መቅደስ ስርአት የለም። አማኞች ካላቸው ሀብት ለክርስቶስ ወንጌል መፋጠን: ለድሆችና እርዳታ ለሚፈልጉ የሚሰጡት (ሮሜ 12:8) እንደተጻፈውና “እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።” 2ኛ ቆሮ 9፥7
እግዚአብሔር መልካም አባት ነው በዝህ ዘመን የቃሉን እውነት ብረሐን ለእኛ ያበራ እግዚአብሔር ይባረክ...."አስራት የእምነት እርምጃ እንጂ የህግ ስራ አይደለም " አባታችን አብርሐም በእምነት ነው አስራት ያወጣው። እኛም በእርሱ ውስጥ ሆነን አስራት አውጥተናል እንቀጥላለንም.....
ፓስተር ሄኒ እግዚአብሔር ያብዛልህ ተጠቅመናል በመረዳት እና በእውቀት ለንጉሱ መገዛት እና መታዘዝ ይሁንልን። ዘመንህ ለምልሟል! !!!!
በጣም እንወድሐለን ከትልቅ አክብሮት ጋር።
አብረሀም ይስሀቅን ገርዞትም ነበር። ታዲያ ለምን ግርዛት አዲስ ኪዳን ነው ብለው አያስተምሩም?🙄😂
“ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።”
- ሐዋርያት 15፥28-29
Amene Amene Amene Amene Amene Amene Amene Amene Amene Amene Amene Eebbifama Eebbifama Eebbifama
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ይባርኮዎት የእግዚአብሔር ሰው
Waqayoo sii haa ebbiisu jiraa dhaa ebbiifamaa
በሁሉም ነገር በረከት እቤት ይሞላል, አስራት ማውጣት ደሞዝን ማባዛት ነው ለአምላክ ከሰጠን ላይ ትንሹን አስራት ማውጣት መታደል ነው ክብር ሁሉ ለዳዊት ልጅ ለጌታችን ይሁን አሜን!
ቆይ ግን ከ10ለጌታ 1 ከሆነ 9ኙ ለማን ሊሆን ነው ? እኛ ሲጀመር የኔ የሚባል ነገር የለንም በዋጋስለተገዛን
ወደ ንስሐ የሚያመጣ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2013 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!!!
(ህዝ2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ ስለ ህዝቡ እንዲህ ሲል ቅሬታውን ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,) በተደጋጋሚ ይናገረኛል፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! አለኝ። ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉ!! አለኝ። በሌላም ቀን፣ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው፣ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል ( የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም ፣ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል !! አለኝ። በሌላም ቀን፣ ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!!አለኝና ቤቴን ትቼአለሁ፣ እርስቴንም ጥያለሁ፣ እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛልና!! አለኝ። ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! አለኝና ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉበኞች ናቸው!! ኢሳ 66፣ 1-4,ያለውን ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! አለኝ፣ እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ!! ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!! እስራኤልንም በቃኘሁ ጊዜ፣ ምድርን ሁሉ እዳስሳለሁ አለኝ መንፈስ ቅዱስ።
*ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ግን በንስሐ ወደ እኔ ቢመለስ ምህረትን አደርጋለሁና የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትን አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ ወደ እልፍኝህ ግባ!!፣ የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና፣ አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ድምጼንም እንደ ሻገተ እንጀራ ጣሉት!!!ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! ሙታን ድምጼን የሚሰሙበት ዘመን ይመጣል!!(ዮሐ 5:25,)የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁም አለኝ፣ በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው በነብያት ነው!!ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ለዓለም በረከት ይሆናሉ!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!!አለኝ። በሌላም ቀን፣ ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ፣ ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!! ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝብ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ ጊዜው የንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው! ለጌታ ድምጽ ስፍራ ልንሰጠው ይገባናል!! ጌታ ሊመጣ ነወ!!) ተባረኩ።
ሠላም ይብዛላችሁ!
እኔ አሥራተ አዲስ ኪዳናዊ ነዉ ብለህ ማስተማርህ ከነማስረጃዉ እንደ ትምህርት ገብቶኛል አመሠግናለሁ ተባረክ። ለዚህ ለካህኔ የዘለዓለም ዕዳዬን ለከፈለ ፡ህይወቱና ክብሩን ሁሉን ሠጥቶ ላዳነኝ እንኳን አሥራት ሁሉ ደሞዜን ሁሉብሠጠዉ መልሼ ምኔ ነዉ? የዝህ ምድር ኑሮ ያዉ ወጪ ስላለዉ እንጂ።ወንድም ሄኖክ በብዙ ተባረክ ፀጋዉ እንዲበዛልህ ፀሎቴ ነዉ።
የእግዚአብሔር ሰዉ ፓስተር ሄኒ ።
አዲስ ኪዳን በደሙ እንጂ በልደቱ(በመወለዱ) አልሆነም ። ከእየሱስ ሞት በፊት አሮጌ ኪዳን ነው። ተባረክ !!!!,
Geta yebarekeh Heni
I love you ❤️
ፓስተር ሲንገሌ ብሉይ ኪዳንና አዲስ ኪዳንን በገንዘብ ምክንያት ደበላለከው አስራት በአዲስ ኪዳን የለም መስጠት ግን አለ
የብሉይ ኪዳን ካህኑ የሚሞትና ከሞተ በኃላ አስራቴን ደግሞ ሊቀበለኝ የማይችል መሆኑና የአዲስ ኪዳኑ መልከ ጸዴቅ(ኢየሱስ ክርስቶስ) የማይሞትና ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ አስራቴን ይቀበለኛል ይሄ ደግሞ ሂያው መሆኑን ይናገራል
አስራት ቀርቱዋል ለሚለው የተመለሰልኝ ነገር ቢኖር
ማቴዎስ 23:23 NASV
“እናንት ግብዞች የኦሪት ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን፤ ወዮላችሁ! ከአዝሙድ፣ ከእንስላልና ከከሙን ዐሥራት እየሰጣችሁ በሕጉ ውስጥ ዋነኛ የሆኑትን ማለትም ፍትሕን፣ ምሕረትንና ታማኝነትን ግን ንቃችኋልና፤ እነዚያን ሳትተዉ እነዚህን ማድረግ በተገባችሁ ነበር፤
በሕጉ ውስጥ ዋነኛ የሆኑትን ማለትም ፍትሕን፣ ምሕረትንና ታማኝነትን እነዚህ መተው እንደሌለባቸው ጌታ ኢየሱስ ተናግሩዋል እነዚያን ሳትተዉ እነዚህን ማድረግ በተገባችሁ ነበር ስለዚህ አስራት ቀርቱዋል የሚል ት/ም ትክክል አይደለም
አመሰግናለው ፓስተር!!!!!!!!!!!!
God bless you 🙏👍👍👍♥️♥️♥️
Waw my God bless you nice teaching really True. Eyesus liqe kahniye new.
you are right pastor we need this type of preaching. Our people is poor because they think giving will decrease there capital but the truth is that giving multiplies our capital. Tith is a seed. And a farmer with out a seed in nothing. Even jesus him self gave himself for us as a seed and harvested us so we should not be carried away with a wrong mentality. We give for our own benefit not for the church or the pastor. Endewem please teach this course in phase by phase. Love you pastor and much respect
የሰማህየለም ትምርት ቀይር
ሠላም ሠላም
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች
አሜን
የእግዚአብሔር ሰው ዉድ ወንድማችን
ፓስተር ሄኖክዬ
ተባረክ
ጸጋዉ ይትረፍረፍልህ
ቃሉን በደስታ ነው የምታስተምረው
ወወወወወወወወወወወወወወወወወ
📖📕📖📕📖📕📖📕📖📕📖📕📖💯💯💯💯💯💯💯💯💯💯💯💯💯✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
እኔ ያልገባኝ በአዲስ ኪዳን ሰዉ በህግ ስራ ነዉ የሚጸድቀው ወይስ ኢየሱስን በማመን ወንድም ሄኖክ የኢየሱስን የመስቀሉን ስራ ሞትና ትንሣኤዉን በሰዉና በእግዚአብሔር መሐል መካከለኛ ስለሆነ ስለ ኢየሱስ ስበክ አስራት አዲስ ኪዳናዊ ከሆነ ታቦቱ አምጣና መስዕዋት አቅረብና መገናኛ ቤተመቅደስ መሰራት አለብህ በአዲስ ክዳን የተኛው ሐዋርያው ነዉ እንዳተ በግድ አስራት አዉጡ ብሎ ያስተማረ የሚሰጥ በልግስና ይስጥ ነዉ ትክክለኛ ትምህርት ሕዝቡን ግራ አታጋባ ።ነገር ግን ሰዉ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ስራ እንዳይሆን አወቅን፥ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማጸድቅ ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል ። ወደ ገላትያ 2÷16
ጌታ ብርርርርክ ያድርግህ ፓስተር ሄኖክ ዘመንህ ይለምልም አሜን
"ብርርርር ያርግህ ወይሥ ብርክ ? የብር ሥብከትና ብርክና የትየለሌ
የአራት ነጥብ ምልክቱ በቃል አጋኖ ተገልጧል በተጋነነ ሥብከት
Pastor Henok ye zelalem amlak be tsegawu bizat abzito yibarkh......
እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባረክህ 🙏እኔ ወደ ጌታ ከመ ምጣቴ
በፊት ነው ከአባቴ የተማርኩት
የሰጠ ይበዛለታል ስጡ በፍቅር
ደስታው ከመቀበል ይበልጣል ተባረኩ🙏
😂😂😂 ወይ ሰው እና አስራት በነገራችን ላይ ሰው የቱን ነገር ነው ትክክል ነው ብለው የሚቀበሉት አስራት በምሰጡበት ጊዜ ሁሉ ግልጽ እና ግልጽ ነገር የእግዚአብሔር ቃል ምን ይላል ነው ጥያቂያቹ መሆን አለበት።
ሲንገሌ ተባረክ🎉❤🎉❤
pastoriyee sewedik zena feta iyarek metasitemerewn neger hulem saladenk alalifm🙏zemenik yetedila yihun
የምወድህ ሰባኪ
ዕድሜህ ይርዘምልን
Giving tithe to the Church is a privilege for Us to give only 10% to Our lord who gives Us himself and uncountable blessings.Werkum Birum yesu eko new yene Geta.May God bless you Pastor
ሲንገሌ ማስተማርህ ጥሩ እየገባኝ እያለ ሰባኪነትህ ተነሳብህና ማስተማሩን ትተህ ስትንጫጫ በግድ አዋክበህ ልታሳምን መሰለ ፡፡ ዛሬ አያስተማርኩ ነዉ እያልክ ስበክን እኮ . እረ ተረጋጋና እስተምር
geta.yebark.pastor😍
Glory to God 🙏🙏🙏❤️❤️❤️❤️
“የሚመክርም ቢሆን በመምከሩ ይትጋ፤ የሚሰጥ በልግስና ይስጥ፤ የሚገዛ በትጋት ይግዛ፤ የሚምር በደስታ ይማር።”
- ሮሜ 12፥8
Amennnnnnn Egezeabeher yebarkh!! 🙏❤❤
Pastor henok Egzhaber Le zelalem yebarkhi.
Be ante fimishi Le mezmurem
Yesetehi new.
Geta sbzito yebarkhi.
ፓስተር የጌታ ፀጋ ይብዛልህ!! ተባርከህ ባርከኸኛል፡፡
Amen amen amen
Amen Amen geta yeredani pastor tebareki geta eyesuse yebareki Amen
Paster Henok Egzabiher ybarkh betam temre alehu
Amen amen Geta ybark Tbareku 🙏❤️
አሜን።አሜን።አሜን❤❤❤
“ይህን በሙሉ ሥልጣን ተናገርና ምከር ገሥጽም፤ ማንም አይናቅህ።”
- ቲቶ 2፥15
Geta Hoy 🙌🙌🙌🙌
Thank u p.r heny
Amennnnnnn
አ ስ ራ ት ን የ ሚ በ ላ ው ማ ነ ው አ ስ ራ ት ያ ወ ጣ ው ዘ ዳ 14 አ ብ ላ ሳ ይ ሆ ን 17:11 ብ ላ ሁ ሉ በ ፀጋ!!!
ጌታ ይባረክህ ተባረክልኝ ፀጋዉ ይብዛልህ
ልክ ነው ፓስተር እኔ ምስክር ነኝ ለጌታዬ ደም , ደሙን ወስጄ ዲስክ መንሸራተት ነበረኝ ልክ ደሙን ስወስድ ለመጀመርያ ቀን ራሴን ችዬ ቆምኩ !!! ገናም ፈፅሜ እድናአለሁ !!!!!!!!!!
Ebbafami pastor heni!! Si jallanna
Pastor geta yabzalhi
Amen amen amen amen amen amen amen uffeeeyyiiiii uffeeeyyiiiii uffeeeyyiiiii uffeeeyyiiiii garaan na ciibse ebifama umurin kesan nufa dheratu
Amen
Thanks So Much For Your Teaching
gta ybarke hnoke
ጌታ ይባርክህ ፓሰተር ሄኖክ
Tebark paster hanaya
Ammeeennn
Tebarek Pastor
ጌታ ይባርክህ፡
Henok.... hailu ebalalew sle asrat yeneberegn ginizabe lela neber ahun gebtognal ameseginahalew
ትምህርትህ እውነትም ይሁን ሀሰት በጩኸት አታበላሸው እሰብልን የምንሰማበት የድምጽ ማስተላለፊያ ሁሉ ይጨናነቃል ስንት ጊዜ እየተነሳን ከፍና ዝቅ እናድርግ
ሄንዬ ውዴ ተባረክልኝ።
አስራት አዲስ ኪዳናዊ አይደለም በአዲስ ኪዳን የሚሰጥ በልግስና ይስጥ ደስ እያለው በልቡ እንዳሰበ መጠን እንጂ ከ100 /10 አይደለም በአዲስ ኪዳን ሰው የሚሰጠው እ/ር በቤቴ ሉአላዊ ገዢ ጌታ ባለመብት ከሰጠኝ ብዙ ነገር ጥቂት ነገር ፍቅሬን የምገልጥበት እንጂ እ/ር ይፈልጠኛ ይቆርጠኛል ብዬ አይደለም ገብቶን ነው
Ewunet new,
🙏🏿🙏🏿🙏🏿🙏🏿🙏🏿 amennnnnn
Amne amne 🙏🙏❤️
አስራትን በትክክል , ባክህን መለኮትን ታላቅ ወንድም ጨዋታ ወጋውት
መልካም የሆነ ❤
ኣምላኽ ይባርኽካ ቡሩኽ ሰብ ።
Asirat gideta new tebarek heni
ብራዘር ሄኒ ቁምነገረኛ ትምህርቶችህንክ በቀልድ እያዋዛህ ትውልዱ ላይ አክሊልህን እየሰራህ ነውና በርታ ተባረክ ያው ማወቅ ያለብህ የኛ ህዝብ መስጠት ላይ ውጊያ ስላለበት ወጋሁ ነቀልኩ እያልክ ጊዜ አታጥፋ ዝም ብለህ አስተምር በአስራቱም ብር ዝንጥ በልበት ታዲያ ጭርቁስቁስ ያለ ሰው መሆን አለብህ??? ስለወፋፈርክ ቦምቦሊኖ መስለህ ዘንጠህ ውጣ ትምህርትህ ይፈውሳል የዩትዩብ ተገልጋዮችህም ብዙ ነንና በርታልን
የዳነው በፀጋ እንጅ ህግ ስለጠበቅን አይደለም።
ተባረክ ስለአስራት በራልኝ
Endna ye Asrat shfta yelem!! Egezeabeher yefwesgne!! Amenn🙌p. Henoky tebarkh
Amen Amen Amen Amen Amen 🙏🙏❤️❤️
Blessed 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
አስራት አዲስ ኪዳናዊ አደለም
Amen amen Belss u pastor
ድንቅ መልዕክት 👏👏👏👏❤❤❤
woow amazing manifestation !!!
Amen!!
May the LORD bless you abundantly my brother!
Waaaaaaaaaaw praise God,,,, Geata zemenihin yibarik ❤️❤️❤️🙏🙏🙏👏👏👏
ተባረክልኝ
Gets yibarkih
Gata yebareke
አሜን
That is right ✅️
Ameeeeeeen
ትክክለኛ ትምህርት ነው !!!!!!!!!!!!!
በአዲስ ኪዳን አማኙ እንደቀናዉ መጠን በልግስና እንዲሰጥ ነዉ የታዘዘዉ ። አሥራት ነዉ የሚናወጣዉ ካልክ አወጣጡንም በትክክል መተግበር አለብህ ። (ዘዳግ 14 )
ሌዋዊዉን ቸል ሳይል አሥራት አዉጪዉ ያወጣዉን ራሱ እንድበላ ነዉ የታዘዘዉ እንጂ አብላም አስበላም አይልም።ደግሞ በየወሩ ሳይሆን በየዓመቱ፤
------------
22 22 ከእርሻህ በየዓመቱ ከምታገኘው ከዘርህ ፍሬ ሁሉ አሥራት ታወጣለህ።
23 ሁልጊዜ አምላክህን እግዚአብሔርን መፍራት ትማር ዘንድ፥ ስሙ እንዲጠራበት በመረጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት የእህልህን የወይን ጠጅህንም የዘይትህንም አሥራት የላምህንና የበግህንም በኵራት #ብላ።
24 አምላክህ እግዚአብሔር በባረከህ ጊዜ፥ መንገዱ ሩቅ ቢሆን፥ አምላክህም እግዚአብሔር ስሙን ያኖርበት ዘንድ የመረጠው ስፍራ ቢርቅብህ፥ ይህን ወደዚያ ለመሸከም ባትችል፥ ትሸጠዋለህ፥
25 የዋጋውንም ገንዘብ በእጅህ ይዘህ አምላክህ እግዚአብሔር ወደ መረጠው ስፍራ ትሄዳለህ።
26 በዚያም በገንዘቡ ሰውነትህ የፈለገውን፥ በሬ ወይም በግ ወይም የወይን ጠጅ ወይም ብርቱ መጠጥ ሰውነትህም የሚሻውን ሁሉ ትገዛለህ በዚያም በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት #ትበላዋለህ፥ አንተና ቤተ ሰብህም ደስ ይላችኋል።
Tebark correct
“ትውልዱ ከእነርሱ የማይቈጠረው ግን ከአብርሃም አሥራትን አውጥቶአል፥ የተስፋ ቃል የነበረውንም ባርኮአል።”
- ዕብራውያን 7፥6
ለአይሁዳውያን የተፃፈ ስለሆነ ህጉን ስለሚያውቁ ደግሞ መናገር አይገባውም ።አስራት አስፈላጊ ባይሆን ጳውሎስ በመልክቱ አያስገባውም ነበር
።
👏👏👏👏👏
በፍጹም አስራት የአዲስ ኪዳን ትምህርት አይደለም። 100%
የአዲስ ኪዳን ትምህርት በፀጋ መዳን፡ በፀጋ መኖር፡ ብፀጋ መገልገል፡ ብፀጋ መስጠት ነው። 100%
2 ቆሮንቶስ 8፡1 ወንድሞች ሆይ፥ ለመቄዶንያ አብያተ ክርስቲያናት የተሰጠውን የእግዚአብሔርን ጸጋ እናስታውቃችኋለን፤
2፤ በብዙ መከራ ተፈትነው ሳሉ የደስታቸው ብዛትና የድህነታቸው ጥልቅነት የልግስናቸውን ባለ ጠግነት አብዝቶአል፤ 3 እንደ ዓቅማቸው መጠን ከዓቅማቸውም የሚያልፍ እንኳ ወደው እንደ ሰጡ እመሰክርላቸዋለሁና።4 ለቅዱሳን በሆነው አገልግሎት እንዲተባበሩ ይህን ቸርነት በብዙ ልመና ከእኛ ይለምኑ ነበር፥
5፤ አስቀድመውም በእግዚአብሔር ፈቃድ ራሳቸውን ለጌታ ለእኛም ሰጡ እንጂ እንዳሰብን አይደለም።
2 ቆሮንቶስ 9፡6 ይህንም እላለሁ፡- በጥቂት የሚዘራ፡ በጥቂት ደግሞ ያጭዳል፥ በበረከትም የሚዘራ፡ በበረከት ደግሞ ያጭዳል። 7 ፤ እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም። 8-9፤ በተነ፥ ለምስኪኖች ሰጠ፥ ጽድቁ ለዘላለም ይኖራል፡ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ እግዚአብሔር፥ ሁልጊዜ በነገር ሁሉ ብቃትን ሁሉ አግኝታችሁ፡ ለበጎ ሥራ ሁሉ ትበዙ ዘንድ፥ ጸጋን ሁሉ ሊያበዛላችሁ ይችላል። 10፤ ለዘሪ ዘርን ለመብላትም እንጀራን በብዙ የሚሰጥ እርሱም የምትዘሩትን ዘር ይሰጣችኋል ያበረክትላችሁማል፥ የጽድቃችሁንም ፍሬ ያሳድጋል፤
በብሉኪዳን እንደ ህጉ ሲሰጡ በአዲስ ኪዳን ግን በፀጋ ነው የምንሰጠው ትክክለኛው ይሄ ነው
ፖስተር ተባረክ የባረከኝ ካሕን አርጎ የቆጠረኝ በልጅ እየሱስ በኩል ልጅነትን የሰጠኝ አምላኬ እግዚአብሔር ይባርክ
I see it as a principle as you said even before the law of Moses but it is not given as a commandment in the new testament. There are lots of commandments in the new testament such as love one another, forgive one another, pray earnestly, live righteous lives, seek peace,etc ... written repeatedly in the new testament. But I don't see tithe as a commandment in the new testament hence we shouldn't command people. It is up to them to give the bible says the one who gives let him give with joy.
100 % right, it seems he has his own book.
አብርሃም በብሉይ ኪዳን ሞቴ እኮ፤ ዘፈ 25 ን አንብብ፤
አብርሃም በአድስ ኪዳን አስራት አልከፈለም፡፡
Amen amen hallelujah praise almighty lord ❤️❤️❤️❤️🙏🙏🙏🙏
የፅድቅ ንጉት እየሱስ
የስላም ንጉሥ እዬሱስ