የቡና መቁያና መፍጫ ማሽን የሰራው የአካል ጉዳተኛ
HTML-код
- Опубликовано: 14 окт 2024
- #fana_tv #fana_digital #fana_tech
ጌታቸው መሐመድ ጋቢ ደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ውስጥ ነው የሚኖረው፡፡ በ15 ዓመቱ ባጋጠመው አደጋ ምክንያት የአካል ጉዳተኛ ሆኗል፡፡ ጌታቸው የአካል ጉዳተኝነቱ ሳይገድበው የቡና መቁያና መፍጫ ማሽንን ጨምሮ የተለያዩ የፈጠራ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡
በርታ በጣም ነው የማደንቅ አንተ ለብዙ ሰወች አርያ ነህ
Great job! I Wish you the best
ማሻ አላህ ጀግና ነህ
የዚህ ግለሰብ ሥራ አይገርመኝም. ችግሩ ከወገብ በታች እንጅ አእምሮው ደህና ነው. መበረታታት የሚገባው ሰው ነው. በርታ. አባትህን አመሰግን.
ኢትዮጵያውን በፈጠራ ሥራ ላይ በጣም ልዩ ተሰጥቶ አለን. ግን ሐሳብን ማፍለቅና በደንብ የተሻለ አምርቶ ለመሸጥና ችሎታችንን የመሸጥ ተመክሯችን ደካማ ሆኖ አግኝቸዋለሁ. ይህም የወጣንበት ማህረተሰብ ውጤት ነው. ድጋፍ ያጥራል. የሚያበረታታም እጥረት ከባህሉ የመጣ ይመስለኛል. በተጨማሪም የጐለመሰ እውቀትን አስፋፊና አለማማጅ እጦት ውስን ያደርጋል. በተለይ ነጮች መንትፈው በተሎ ተግባራዊ ያደርጉና ይመሰገናሉ, ይመጥቃሉ. ይከብራሉ. ስም ይገነባሉ. ብዙ ጊዜ ተበልቻለሁ. እነሱን የማመን ነገር ስላለ አፍን ዘግቶ ተበልቶ መቅረት ነው. መበለጡም ከዚያ በኋላ የራስህ ራስህ እስረኛ ያደርጋል. በፍራቻ ተይዞ መቆጨት ብቻ ነው የሚተርፈው.
God bless you my brother
ጌታ ይባርክህ አድራሻህን ቢኖር ጥሩ ነው
ኢትዮጵያ ባለሙያ ሳይሆን ሙያን አክባሪ ሰው ነው ያጣችው! ይሄ ድንቅ ሰው የራሱን ድርሻ ተወጥቷል፣ እስቲ የአገራችንን ምርት በመጠቀም አገር እንቀይር፣ የውጪው ወጪ እንጂ ጥራትም ሆነ ብቃት የለውም፣ ከተበላሸም ደህና ሰንበት እንጂ እድሜውን ለማራዘም አይቻልም! 🙏
ጌቾ እንደገና በሌላ ፈጠራ ተመልሶ መጥቱዋል:: ለዚህ በፌስ ቡክ ላይ ወሬ ለሚቆላ ደካማና ዘረኛ መንጋ ወጣት ትልቅ አርአያ ነህ በርታበት::
አድራሻውን ብትፅፉልን
Adrasha
እነሰለምሰራ እፈልጋለሁ አደራሻ የተ ነው አገሩ
Wow
ere selikun setun beteseb bado interview mn yiseralinal
ወሀ መዉጡታ ፈልጊ ናበሪ
አድሬስ ካላችሁ አስቀምጡልኝ ፕሊስ
ማሽኑን ኦሪደር ማድረግ ፈልጌ ነበር
eski silkehen askemetelen amasgenalew berta
ወንድሜ፡ የቡና፡ መቁያና፡ መፍጫውን፡ ለማላመድ፡ ለአንድ፡ ለምታምነው፡ ስው፡ ሰጥተህ፡ እራስህ፡ እየሰራህበት፡ የተፈጨናየታሸገ፡ ቡና፡ ለሻይ፡ ቤቶች፡ በማዳረስ፡ ገበያውን፡ ማላመድ፡ አለብህ፡ አንተ፡ ሀብታም፡ መሆንህን፡ ሲያውቁ፡ እራሳቸው፡ ጠይቀው፡ ይመጣሉ፡ በተረፈ፡ ሞተሩ፡ ካቴናው፡ በሙሉ፡ ቢሽፈን፡ ጥሩ፡ ነው፡ በመጨረሻም፡የምለው፡ በመላው፡ ማሽኑ፡ በstainless steel food grade 304፡ ብትስራው፡ ጥሩ፡ ነው። ሌላ፡ አስተያየት፡ መስጠት፡ የምፈልገው፡ በየቤቱ፡ ያለንን፡ የቡና፡ መውቀጫ፡ ከስሩ፡ ሞተር፡ ገጥመህለት፡ ቡና፡ መፍጫ፡ ብታረገው፡ ሁሉም፡ በየቤቱ፡ የግድ፡ የቡና፡ መውቀጫ፡ ስላለው፡ እስን፡ ደግሞ፡ ኮንዶሚኒየም፡ ላይ፡ መውቀጥ፡ ስለማይችል፡ አንተ፡ ይህንን፡ በትንሽየ፡ ሞተር፡ ብትስራ፡ ትልቅ፡ ተፈላጊነት፡ ያለው፡ ይመስለኛል፡ በተለይ፡ ከውጭ፡ ከሚመጣው፡ ከቀነስ።