Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ተዋህዶ ለዘላለም ፀንታ ትኖራለች እመቤተችን አመለጅንት አይለየይ
❤❤❤እኔ አባት ቃለል ድፍረት አይደለም እውነት ነዉ
እኔ ባሪያህ ነኝ እንዳስተውል አድርገኝ ምስክርህንም አውቃለሁ ይማረን ጊዜው ያስፈራል የኛው በደል ኃጢአት በዝቶ ነው ቃሉን እንማር እንወቅ ለጠላቶቻችን ልብ ይስጣቸው አገር አሁን ላይ ተጨማሪ አመጽ አትሻም እና አውሬው በጌታችን በመደኀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ጥልቁ ግባ እናመሰግናለን በጸሎታቹሁ አስቡን
እ/አብሔር ቃለ ሂወትን ያሰማህ ወንድሜ!!!!
ኢትዮጵያ ሀገራችንን ሰላም ያርግልን በርቱ እርቶዶክስ ለዘላለም ፀንታእ ትኑር እመቤቴ ማርያም የኔ የናንተየመላ እርቶዶክስ እናት ናት አትንኩብን እናታችንን ዮናታ መቀሰፋው ደርሶ ነው
ማርያም እናታችን እሳተ መለኮት በሆድዋ ያደረ ናት ታማልደናለች እሷ ቅድስት ናት እኛ በኃጥያት ስንወድቅ አማልጅን እንላለን እሷ ጣኦትን የሚያጠፋ ልጅ አላት፡፡
ወንድማችን በቤቱ ያፅናልን
ተዋህዶ ሃይማኖተ ኑሩልን ለዘላለም 🇲🇱
Tewahido lezelalemi lemori amilaki , edahenetu zemen endale yemati diniziz neghk
አሜን❤❤❤
Amen emebete Maryam tdegfen
ክብር ለአባታችን ይሁን ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር ⛪️🙏⛪️
አረ ተረቱን እንኳን አታጣሙት እንደስብከታችሁ ማፈሪያ አባት ስትዋረድ ለማንኛውም እናት ለልጇ እንዴት ምጥ ታስተምራለች?ይሄንንም አጣመማችሁት?ለማንኛውም እያረምናችሁ እንኖራለን ልጅ ለእናቷ ምጥ አስተማረቻት ነው ታቀቡ።
@@tigestbelete3158አቺ ማነሽምታ ርሚን ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መዳኒታችን የሆነው የቅድስት ድንግል ማረያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ በፍጥረት አደበት አማላጅ የምትዩ እደቆሎ ጓደኛሽ ባራት ፊደል እ የ ሱ ስ ብለሽ የምትጠሪው ፈራጀ ማን እደሆነ የማታቂ አቺ ማነሽ ትላት ከካቶሊክ አምልጦ የወጣ የሉተር ተከታይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶን የምታርሚ መጤ ለናቱ ከብር የሌለሽ ለእየሱስ ክርስቶስም ክብር የለሽም እሱ መረጣት ማደረያው አደረጋት እናቱም ሆነች ጡቶቻም ጠባ አቀፈቹ ሣመቹ እደማንኛዋም እናት ልጄን እያለች ለክርስቶስ ገገላታች ተሰደደች ታዳ ኢቺ ሴት ማዋረድና ማቋሸሽ ክብር ምስጋና አይገባትም ማለት ክርስቶስን ከመካድ ምን ይተናነሣል በዚምድር እኳን ጥሩ የሰራሰው እኳን አተ የወለደች እናት የተባረከች የተቀደሰች ናት እያልን እናሞግሰው የለእዴ ኢኸው ባለፈ አባትሽ እዩ ጩፋ እየሱስ ታላቅወድሜነው ብሎት አረፈ😢😢😢😢አሁን የቀራቹ እኔ እየሱስ ነኝ ማለት ቢቻ ነው😂😂😂የዮናታ ቡችሎች😂😂
አባቶቻችን እግዚአብሔር ለዘለአለም ያቆይልን
አሜን አሜን አሜን ዝማሬ መላእክት ያሰማልን ወንድማችን 🤲🤲🤲
የኔ አባት እግዚአብሔር በድሜ በጤና ይጠብቅልን ይእ ከዱርዬም ዱርይ ነው
ፈጣሪ ላላመኑት ልቦና ይስጣቸው ኦርቶዶክስ ለዘለዓለም ትኑር
ኦርቶዶክስ ወደ እእዉነተኛዉ አምላክ እና አምልኮ ትመለስ!!!
@@fekadudesalegne2589አልገባኝም የርጎ ዝብ ነህ እዴ😂😂😂😂😂
እግዚአብሔር አስታወይ ልቦና ይስጠን እነሱም ታውረው ነው እናቴ እምየ ማርያም ፍቅርሺን አንድነቱን እፍ በይብን
ኢየሱስ ብቻውን የመዳናችን መንገድ ነው
ኣየ ወንድሜ...! እኛምኮ ምንም ኣልጨመርንም ልዩነታችን ኢየሱስን ከነ ሙሉ ማንነቱ ስናምን እናንተ ደግሞ ከፊሉን በመሆኑ ብቻ
Amen Zmare melaekt yasemaln
ወንድሞቻችን ተባረኩልን
ክብር ይስጥልን ወንድማችን 🙏🙏🙏🙏🙏💚💛❤
እግዚአብሔር ይማረው የመጨረሻው ዘመን እውነት እባታችን ያሎት እኔ ሜገርመኝ እንደበግ ሜክተሎት መርምረው እንኳን እያውቁም የዳቤሎስ ልጆች
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን
በቤቱ ያቆይህ ወንድማችን
አምላኬ ሆይ አባቶቻችንን ጠብቅልን
May God bless you and May God bless Ethiopia and Ethiopian peoples 🙏
አባ ገብረኪዳን ዛሬ የተናገሩት ልዩ ነው። ወንጌልን በተገባር የምንኖርለት
ለመሞት አፋፍ ላይ ያለ ሰው ሰሚ እና ተቀባይ ካገኘ ኑዛዜ ለመናዘዝ መፈለጉ የማይቀር ነው :: እነሱም ለመሞት አፋፍ ላይ ስለቆሙ እኛ ደሞ የኑዛዜዎቻቸው ሰሚዎች መሆን የለብንም ወንድሞቼ :: አእምሮአቸውን ፈጣሪ በቸርነቱ እንዲመለስልን እንፀልይ እንፀልይ እንፀልይ...................... እባካቺሁ :: ይሄ ድርጊታቸው እኛን ምንም ምንም እንደማይጎዳ እናውቃለን..... ለነሱ ግን እንፀልይ በድንግል እባካቺሁ ::
ዎናታ ቤነኛ አይመስለኝም💔💒😎
wetam weredem yhe tornet tejemruwal yhe hulu zemen enesu ethiopia wust kegebu gize jemro orthodoxn kemankuwashesh ena kemadakem wchi andm ken wengel sebkew ayakum ahun demo mesmer alfewal egna demo ye maryamn wleta mnak sewoch esuwa stsedeb zm blen mnaybet zemen abktuwal tezegaj
Bimotem segawn enji nefsun agelum leyuntachu esu besmay bite akeleli tekblu babatu keg skimte enant degmo siole gebtachu maleksachu nwe lemhonw koye manwe yesafw koye eski negruge eee
Thank you
ማንም ማንንም አይገድልም ግን ግን ቁንጫ ዝሆን አክላለው ብላ መፈንዳቷ አይቀርም 2000 ዓመት ተጠብቃ የኖረችን ሃይማኖት ገና ከመጣ 100 ዓመቱን በቅጡ ያላስቆጠረ ሃይማኖት ነኝ ባይ ላጥፋ ሲል ቁንጫ ነው እንጂ ምንም ሊባል አይችልም..... እየተሳደብኩ አይደለም ከተረዳቹኝ...... ግን እመኑኝ... እንዲ በክፋት እና በተንኮል እንዲሁም በጉልበትም ተዋህዶን ለማጥፋት ከተነሱት ዉስጥ እናንተ 1000ኛ ላይ ናችሁ የመጀመሪያ አይደላችሁም ለማለት ነው ::
"ኢየሱስም፦እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።"-ዪሃንስ 14፡6
ድንግል ማርያም ትሸምግለን እየሱስ ክርስቶስ በተሎ ለፍርድ ይምጣ
ፀጋውን ያብዛልን አባቶቻችንወድማችንም እግዚአብሄር ይሥጥልን
ዚማሬ መላእክት ያሠማልን
እግዚአብሔር ማሰተዎሉን ይሰጠን ግን ዮናታን በአንድ ሰሞን አጀንዳ ሁኖ ከቀረ በጣም ያሳዝናል በእዉነት
ቃለሒዎት ያሰማልን መምህር
እዉነት ትመነምናለች አትበጠስም ተዋህዶ አይማኖቴ ለዘላለም ትኑር
ጨለማውም ይበረታል ሀምላክ አለን የማይረታ
በእዉነት ማስተዋሉን ያድለን
ተባረክወድማችን
ያለ ድንግል ማርያሞ አማላጅነት አለም አይድንም❤❤
ተገልብጦም ተዋሕዶን አይችላት ም ተዋሕዶ በመሆኔ በጣም ኩራትይሰማኛል
ጎበዝ ልጁ ከባድ የእውቀት ችግር ላይ ነው የምንተፍረቱን በዚህ መልኩ ትምህርት ለመማር መመኮሩ በጣም አሳፋሪ ነው፡፡ ካላወቀ ካባቶች እግር ስር ተቀምጦ መማር እንደውርደት መቁጠር እና ብሽሽቅ እና እልህ መጋባት በወንጌል አያምርም ወንድሜ ተሳስተህ ሰዎችን ለማሳሳት መሞከር ደግሞ ወንጌን የሚለውን ታውቃለህ የተሳሳተ ትምህርት ያስተማረ ምን አሰይነት ቅጣት እንደሚጠብቅህ ታውቃለህ፡፡ልንገርህ እንኳን መላእክት እና ቅድስት ድንግል ማሪያምን ቀርቶ ከኔ ለተሻለው መንፈሳዊ ጥንካሬ ላለው ሰው ዝቅ ብሎ ማክበር ውርደት አይደለም፡፡ ብዙ ቦታ በወንጌሉ ስለቅዱሳን ስለሰማኣት በወንጌሉ ተጠቅሷል ህዝቡን በተሳሳተ ትም/ት እያስተማርክ ገደል አትጨምረው፡፡ሌላው ትዝታው የሚባል ቃጭል ለጣፋ ከቤተክርስቲያን የተባረርከው ህግ ጥሰህ ነው ይልቅ ቤተክርስቲመያን ምንም ጉድፍ የለባትም የተሰራችው ባሜሪካ ሳይሆን በክርስቶስ እና በመንፈስ ቅዱስ ነው አትታገላት፡፡ ሳይረፍድብህ አባቶች እግር ስር ወድቅ ንሳሀ ግባ፡፡
Kale hiwet yesmalna 🙏🙏🙏
ልጅ ለእናትዋ ምጥ አስተማረች!!
ተመስገንአባታችን
እግዚአብሔር ይመስገን ፤፨🙏🙏🙏🌹🌹🌹🌻🌻🌻።፡
እግዚአብሔር ይጣብቃችሁ አባታችን
ጌታ ሆይ ማረን ይቅር በለን😭😭😭😭😭😭 አቤት ዘመን
የሃጥያት ድፍረት እዳይገዛን እግዚአብሔር ይጠብቀን
Tbarki wendime kalhiwot yasmalin berta
ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑርአቤቱ እንደሃጢያታችን እንደበደላችን ሳይሆን እንደቸርነትህ ማረን ⛪️⛪️⛪️
እኛ የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብከለንንን ኢየሱስን የምጠለ እሱ በሕይወት እየለም የሞተ ነዉ
አባ እባኮትን ይፀልዪልኝ አባቴ
2ኛ ቆሮንቶስ 217፤ የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንምና፤ በቅንነት ግን ከእግዚአብሔር እንደ ተላክን በእግዚአብሔር ፊት በክርስቶስ ሆነን እንናገራለን።
የሰማይ እና የምድር ባለቤት ፈጣሪ ሆይ ፍረድ
Thankyou Doctor
ወይ መደሀኒያአለም እንዲ ዘብተህማ አትቀርም እግዚአብሔር መልስ አለው
Baste job tanks
ኦሪቶዶክስ ለዘላለም ትኑሪ ድንግል ማሪያም ትጠብቅልን
ጌታሁይ ከዚህ ሁሉ ስለጠበከኝ አመሰግንሀለሁእሰከመጨረሻው በቤትህ አፅናኝ እኔ እሚገርመኝ እሚያጨበጭበው ነው ሲሳሳት ያጨበጭባሉ ጎረምሳው
እመቤቴ የጌታዬ እናት አማላጄ የአርያም ንግስት የትህትና መዝገብ የእግዚአብሔር የጸጋው ማከማቻ ግምጃ ቤት ድንግል ማርያም ይቅር በይኝ እናቴ ይህንን የስድብ ቃል በመስማቴ ማሪኝ ከልጅሽ አማልጅን።
Memhr Mehretab Ezgabher yeagelglothn zemen ybarklh.
ሰላም ለናንተ ይሁን እናመሰግናቸዋለንእወነት ትቆያለች ግን ቃሉም እውነት እወነት እላችኋለሁ ነው ዝም ብንል ውስጣችንእየታመመ በዝምታ ነበርኩ ይህ ሁላ ሲያደርጉእግዚአብሔር ይመስገን አሁንም አልመሸም ወንድማችን በርታ እግዚአብሔር ይስጥልንተዋህዶ ለዘላለም ተከብራ ትኖራለች አሜን።
በትክክልወድማችን
በጣም አመሰግናለሁ እግዚአብሔር ይባረክ የኔ ወንድም አረ ልብ ላጡ ልብ ይሥጥልንእኔ በእውነት በጣም ያሳዝኑኛል ምክንያቱምሴጣን እደስለጠነባቸው አያውቁም በጣም ይገርማል
ዮኒዬ በርታ ጌታ ከአንተ ጋር ነው ❤❤
Wedeme egeziyabeher yesetihi nurelinyi tebarek babetu yatsenahi
Wondme Yoni barta wongel unat nawu E/r gante garii nawu ::
ሎቱ ስብሀት በርታ ቆንጆ ስብስብ ነው
አሜንአሜንአሜን
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን እንኖረዋለን ካልን ሲሰበክ ማልቀስ የለብንም ። ከክርስቶስ ውጪ መስበክ መናፍቅነት ነው። ለካ መናፍቅ ፕሮቴስታንቶች ሳይሆኑ ኦርቶዶክሶች ናቸው ። ማርያምን ሲሰብኩን ኖረው፣ የጌታን ደም ከብስብስ ሰው ተቅማጥ ጋር ያመሳሰለ መጽሐፍ ይዘው ተአምረ ማር ያሉ ፣ ፍጡር ሲያስመልኩን የነበሩ ናቸው ።
የስድብ አፍ የሰጠኽ ማን ይሆን
Menafek ema yekber semachu meslgn meteriyach amenachu yetkbelachhut aydel enda embetachen dengel maryam lebona testachu egna enamelkat benel erasu esua yethtena enate slhonch...........
ወገኖቼ ሁላችንም እንጠንቀቅ ብዙ ተኮሎች አሉና ገና እየሱስ መጥቷል ኑ ሊሉ ይችላሉ ወንጌሉን ያጣምሙቷልና ፈጣሪ ማስተዋልን ይስጠን
ቃለሂወት ያሰማልን አሜን ዝማሬ መላእክት ያሰማልን አሜን መንግስቱን ያውርስልን አሜን እናቱና ተነክታ ልጇ ዝም የሚል ይመስላል !!
berta eshi aba
ሠለጠንን ሲሉ ሠይጥነው አረፋ እግዚአብሔር ቀን አለው የጊዜ ጉዳይ ነው ወርቅ ላበደረ ጠጠር መሆኑ ነው እንጂ አባታቶቻችን ኑሩልን ህይወት የለለው ሰው እኮ ህይወትን አይሰብክም
እግዚአብሔር በድሜ በጤና ይጠብቅልን አባቶቻችን ይእ ቅልታም ጭፍን ውዳም ተብታባ እመቤቴ ብሱ አፍ አትጠራም ይእ ጨለማ
ክብር ላባቶቻችን አባቶቻችንን እግዚያቤሔር ይጠብቅልን ዝም እዳይባል እደቅልድ ጮሕዉ ስሰለቻቸዉ ዝም የላሉ ብለዉ ነዉ እሚያስቡት ዝምታ ይብቃል
መብቱ ነው አባቴ እርሶ በዚህ ዕድሜ እንደዚህ ዓይነት ፀያፍ ቃል ያስጠላል
ለሁሉ ጊዜ አለው ዮሐንስ መጥምቅም የእፉኝት ልጆች ብሎ ገስጿል ደግሞ እንዲ በማለት ምንሸማቀቅ አይደለንም መምህርህን በሰው ደጅ ገብቶ ከመፈትፈት ይጠበቅ አለበለዚያ እየኮረኮሩ አትሳቁ ማለት ጤነኝነት አይመስለኝም
Mebetenan gedatawn negeriw lesu teyafe laleshu menu ne teyfe kal ee durya gormsa mebalu nw endawm amogsut ybeg lemed yelbes tekula enji
ስማ የኔ ወንድም ቁራአን ስለ አንድ አምላክ ነው የሚያወራው ማለት በአንድ አላህ ያምናሉ
ቃለህይወትያሰማልን፣ተዋህዶ፣አይማኖት፣ለዘላለም፣ተኑር፣አሜን፧።
እውነት ነው መምህር ምህረት አብ እኔም በጎ ሰው መስሎኝ ነበር አሁን ገባኝ ፡፡ በእምዬ እርቶዶክስ ቀልድ የለም
Kalwhiwe yasemaln memhrachn Aba Ghebrekidan Ezgabher ytebekln!
በቀል የእግዚአብሔር ነው!
ክቡራንአባቶቼ መምህራኔ ወንጌል ኦርቶዶክሳዊያን በቅድምያ ሳይገባኝ ከእናንተ ጋር በመወያየቴ ይቅርታ እያልኩኝ በቅድምያ ጥያቄዬን ላስቀድም ሆኖም ቆይ ተአምረ ማሪያሙ እንድሁም ሌሎች መፃህፍት ለምን በነሱ እጅ ተገኘ??? መልሱልኝ ለመሆኑ መፃህፍ ማለት የእኛ ኦርቶዶክሳዊያን መፃህፍትን የት ነዉ ማግኜት ያለብን እሄ ብስተካከል እንደኔ የተሻለ ነዉ በረከታችሁ ይደርብኝ አሜን! ስለ ድፍረቴ ይቅርታ እላለሁ
Egizabiher yetebikachi yetewahido abatochi wedomache🙏🙏🙏💕💕💕💕
ጳጳሳት ሲሳደቡ ስሰማ አፈርኩ።
ቤተክርስቲያን በመንፈሳዊ **ጥልቅ ትምህርቷ ** **ባለጌዎችን ** ታሳፍራለች እውነትን በማሳየት ወደ እርሷ ትጠቀልላለች የሚል ትምህርት ደጋግሜ የሰማሁ መሰለኝ በፍቅራ ወደ እውነት ትስባለች ትማርካለች ምድራዊ ፍርድ ምንድነው ትርጉሙ >> ጳውሎስ እስር ቤት ሆኖ ወንጌልን መፃህፍትን የፃፈው እስር ቤት ዛሬን እንማርበታለን>> ፈሪሳውያንን ክርስቶስን ተቃወሙት እንዲሰቀል ሁሉ ለምድራዊ ህግ አስፈረዱበት እርሱ ግን ሞትን በተቃራኒው በእግዚአብሔር ዘንድ ለክብር እንዳይሆን ዱርዬውን እውነቱን ሀቅን አሳውቀን አስተምረን እንመልሰው >> ኢየሱስም ** አበደ ** ተብሎ ነበር በዘመዶቹ ማርቆስ 3:-21 በቃሉ በልጠነው እንገኝ>> ይፈር ዱርዬው!!! >> ይሸማቀቅ ዱርዬው!!!>> ድጋሚ እንዳይቀብጥ እውነትን እናሳውቀው ለዱርዬው!!!>> ለመንፈሳዊ ጉዳይ መንፈሳዊ ፍርድ!!!
"እንዴት ደፈረን?... እንዴት ባለገ?" .... እኔንም የሚያንገበግበኝ እና ብሽቅ የሚያደርገኝ ይሄ ጥያቄ ነው።
እግዚአብሔር ይቀዪበላቹ እዚመናቅ
አባቶቻችን እግዢአብሄር ይጠብቅልን
ይሔ አውሬ እመቤቴን የአምላክን እናት ጣዎት ያለ እንደውም እንከፍ ጣዎት ከጣዎትም ያነሰ አዛባ ነው።
1ኛ ቆሮንቶስ 1¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²³ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥²⁴ ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።²⁵ ከሰው ይልቅ የእግዚአብሔር ሞኝነት ይጠበባልና፥ የእግዚአብሔርም ድካም ከሰው ይልቅ ይበረታልና።²⁶ ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።²⁷ ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤²⁸ እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥²⁹ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ።³⁰-³¹ ነገር ግን፦ የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።
and your point is?
🙏🙏🙏
እውነት ነው አባቶች ዝምታቸው ብዝቷ
እነ ቅዱስ ጳውሎስ የተሰዉለትን ወንጌል የሚቃወም ትምህርት እያስተማራችሁ ስህተቱ ተገለጠ ብሎ መጮህ!!! ወንጌልን የክርስቶስን ሞትና ትንሳኤ የሚያንቋሽሽ የሚክድ ትምህርት እያስተማራችሁ እንደዚህ መጮህ?!! እግዚአብሔርን ፍሩ!! ክብሩን ለእግዚአብሔር መልሱ!!! 21 በያዕቆብ ላይ ክፋትን አልተመለከተም፥ በእስራኤልም ጠማምነትን አላየም፤ አምላኩ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነው፥ የንጉሥም እልልታ በመካከላቸው አለ።22 እግዚአብሔር ከግብፅ አውጥቶአቸዋል፤ ጕልበቱ አንድ ቀንድ እንዳለው ነው።23 በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም፤ በጊዜው ስለ ያዕቆብና ስለ እስራኤል። እግዚአብሔር ምን አደረገ! ይባላል።አትልፉ: ዮናታን እውነት ነው የተናገረው: የኛን የልቦና አይን እንዳበራ የናንተንም ያብራ🙏🙏 ሰው እንዴት ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጪ የሆነ ተረት ይዞ እንደዚህ ይሆናል? 2ቆሮንቶስ 4:4 ለእነርሱም የእግዚአብሔር ምሳሌ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው፥ የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ።እንደሚለው እንዳይሆንባችሁ በጊዜ ክብር ለሚገባው ክብር ስጡ🙏🙏🙏
አምላካችን ሆይ ማስተዋልን እድልን አሜን
ልቦናዉንይሥጠነነ
እኔ የወንጌል ባላገር ነኝ!!
ዬናታን ስለ እሬቻ አምልኮት አስተምር
አያደርገውም
Yaderhewaln yaw ekonnew 😅😊😅
🙏🙏❤️❤️🙏
ተዋህዶ ፀንታትኖራለች
አባ ስድብ አታስተምሩን ወንጌል ይሰበክ
" መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።"(የሐዋርያት ሥራ 4:12)
(የሐዋርያት ሥራ ምዕ. 4)----------17፤ ነገር ግን በሕዝቡ ዘንድ አብዝቶ እንዳይስፋፋ፥ ከእንግዲህ ወዲህ ለማንም ሰው በዚህ ስም እንዳይናገሩ እየዛትን እንዘዛቸው ብለው እርስ በርሳቸው ተማከሩ።18፤ ጠርተውም በኢየሱስ ስም ፈጽመው እንዳይናገሩና እንዳያስተምሩ አዘዙአቸው።19፤ ጴጥሮስና ዮሐንስ ግን መልሰው። እግዚአብሔርን ከመስማት ይልቅ እናንተን እንሰማ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት የሚገባ እንደ ሆነ ቍረጡ፤20፤ እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ዝም ማለት አንችልም አሉአቸው።21፤ እነርሱም እንደ ምን እንደሚቀጡ ምክንያት ስላላገኙባቸው፥ እንደ ገና ዝተው ከሕዝቡ የተነሣ ፈቱአቸው፤ ሰዎች ሁሉ ስለ ሆነው ነገር እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበርና።እውነትን በአመፃና በግርግር መሸፈን አይቻልም
እሄ ተላላኪ ውሻ ነገም እመቤታችንን ሰድቦ ሲያበቃ ይቅርታ ሲጠይቅ ይረሳለታል በእመቤቴማ አንደራደርም በቃን !
tiru newu
መምህሪንቁ
ስለአማላጅነት ለምትከራከሩ ሁሉ!እኔ በግሌ ከተከራካሪዎቹ መካከል ማናችሁንም አላውቅም፡፡ ሃይማኖታችን የተለያየ ቢሆንም የአገሬ ልጆች ሆይ፤ ሁላችሁንም በርግጥም እወዳችኋለሁ፡፡ከትልቅ ይቅርታ ጋር አንድ ቁልፍ ጉዳይ እንዳነሳ ቢፈቀድልኝ፡፡እኔ እስካሁን የማውቀው ሁለት ኪዳኖችን ነው፡፡እነርሱም ብሉይ ኪዳንና አዲስ ኪዳን ይባላሉ፡፡ ሁለቱም ኪዳኖች በደም የተመሠረቱ ናቸው፡፡ በሁለቱም ኪዳኖች ሰዎችን ወደ እግ/ር ማቅረብ ወይም ምልጃ የሚቻለው ደም በማፍሰስ ብቻና ብቻ እንደሆነም ነው ቅዱስ ቃሉ የሚያረጋግጠው፡፡ የባዕድ አምልኮዎችም ደም በማፍሰስ ሥርዓታቸውን እንደሚፈጽሙ የታወቀ ነው፡፡በብሉይ ኪዳን ፡- • እያንዳንዱ አይሁዳዊ ግለሰብ ወይም ቤተሰብ እርሱን ተክቶ የሚታረድለትን እንስሳ ያመጣል፤ ካህኑ የራሱን ኃጢአት ካነፃ በኋላ እንስሳውን ይሰዋና ደሙን በመሰዊያዉና በሚመለከታቸው የቤተሰቡ አባላት ላይ ይረጫል፡፡ካህኑ ሰዎችን ወደ እግ/ር ያቀረበው በእንስሳው ደም እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡በብሉይ ሥርዓት የኃጢአት ሥርየትና የምልጃ ሥርዓት ሲካሄድ የነበረው በእንዲህ ዓይነት ደም በማፍሰስ ሥርዓት ነበር፡፡ በሐዲስ ኪዳን፡- 1. ይህ ኪዳን እኛን ኃጢአተኞችን ሊያድንና ከአብ ጋር ሊያስታርቀን በታረደልን በግ በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም የተመሠረተ ኪዳን ነው፡፡ በአዲስ ኪዳን ማንም ኃጢአተኛ ሰው በዚህ ደም ብቻ ነው ወደ እግ/ር ሊቀርብ የሚችለው( ኤፌ. 2፡12-16)፡፡2. ይህንን ደም ደግሞ ጌታችን በገዛ ፈቃዱ ታርዶልን ራሱ አፍስሶልናል፡፡ በሌላ ሰው የሚረጭ ደም አይደለም፡፡ 3. ጌታችን ራሱ በሐዋ.ሥራ 1፡8 እና በማር. ወንጌል ም.16፡15 ሐዋሪያቱንና ደቀመዛሙርቱን፤ እንዲሁም በርሱ ያመንነውን ሁሉ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ የተሰቀልኩላችሁን እኔን መስክሩኝ በማለት ነው ያዘዘው፡፡ ሐዋሪያቱም ሆኑ ሌሎች አገልጋዮቹ ሄደው የመሰከሩላቸው ሰዎች ጌታን ሲቀበሉና ሲያምኑ ወዲያውኑ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን እንደሰጣቸውና እንደሚሰጥ ቃሉ አስረግጦ ይናገራል ( የዮሐ. ወንጌል ም. 1፡12-13)፡፡ አማኙ ልክ እንዳመነ ጌታችን ለዚያ አማኝ ወይም ለዚያች አማኝ የእግ/ር ልጅ እንድትሆን ሥልጣን ሰጥቷል፡፡ማለትም ሌሎች አምነውላት ወይም አውርሰዋት ሳይሆን በግሏ ያመነች ነፍስ ከፍ ብለን እንዳየነው በጌታችን ደም ወደ እግ/ር መቅረብንም የልጅነት ሥልጣንንም እንደተጎናጸፈች እንማራለን፡፡ 4. ስለዚህ እያንዳንዳችን ‘’ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ፤-እኔ አንተን የሕይወቴ ጌታና አዳኝ አድርጌ እቀበልሃለሁ፡፡ ና ወደ ልቤ ግባና ኑርልኝ’’ ብለን ስንጋብዘውና ስናምንበት በቀጥታ ወደ ጌታችን ብቻ ሳይሆን ወደ እግ/ር አብም ጭምር መግባት እንደቻልን ቅዱስ ቃሉ ያረጋግጣል፡፡ ልብ በሉ በጌታችን ማመንም ሆነ ወደርሱ መቅረብና የእግ/ር ልጅ የመሆን ሥልጣን እንድንጎናጽፍ መለኮቱ አምላካችን ያዘዘው የጌታ በሆንን ምሥክሮች ሁሉ ምሥክርነትና ፀሎት ነው፡፡ 5. ደግሞም የጌታችን ደም ከኃጢአት ሁሉ እንደሚያነጻ ቃሉ በግልጽነት ያስረዳል (1ኛ ዮሐ.1፡7) ፤ ማለትም ሰው በጌታችን እንዳመነ በታረደልን በግ በጌታችን ደም ከኃጢአቱ ይነፃል፡፡ አማኙ/አማኟ ከኃጢአታቸውም በደሙ ነጹ እኮ!!! በደሙ ቀረቡ እኮ!!! ወደ እግ/ር አብ በደሙ ገቡ እኮ!! የእግ/ር ልጆች የመሆን ሥልጣንን ተጎናጸፉ እኮ (ዮሐ. 1፡ 12-13)!!! በታረደልን በግ ደም ለቀረበ፣ ለነፃ፣ ለገባና የልጅነትን ሥልጣን ለተጎናጸፈ ደግሞ ሌላ አቅራቢና አማላጅ አያስፈልጋቸውም፡፡ ምክንያቱም ሥራው በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ተጠናቋልና!!! 6. ውዴያችን የሆነው የሰማይና የምድር ፈጣሪ ያጠናቀቀውን የማዳን ሥራ እንዲህና እንዲያ እያሉ ማክፋፋት፣ ማሳነስና ማሳት እጅግ አስፈሪ ድፍረት ነው፡፡ይኸ ጉዳይ ውድ አባት ልዑል እግ/ር አብ:- ዓለማትን የፈጠረበትንና ሁሉም ወራሽ ያደረገውን፣ ልክ እንደ አብ መለኮት የሆነውን ውድ ልጁን የሰዋበት የመለኮቱ ታላቅና የከበረ ፍቅር የተገለጠበት የከበረ አጀንዳ ነው!!! በዕውቀቶችና በታሪኮች እያዋዙ ፍጡራኑን ጭምር ምን ይሳናቸዋል እያሉ በመስበክ ለማሳት ሆን ብሎ መሥራት ሁሉን ቻይ እሳትና ብርሃን ከሆነው አምላካችን እግ/ር ጋር በጦርነት ውስጥ መሆን እንደሆነም የታወቀ ይሁን፡፡ 7. ታሪክ አለኝ፣ ብዙ የማውቃቸው ድንቅና ተዓምራት አሉኝ፣ እነርሱን አትንኩብኝ ወዘተ. በሚል እስከ በጎ ልቦችን በሚያፈርሱ ክርክሮች በመጠመድ፣ሌላውን ማዋረድ፣ መሳደብ፣ የጥላቻ፣ ሕዝቦችን የሚያቃቅር፣ አገራዊ አንድነታቸውን የሚያናጋ፣ በጫካ ወኔ የተሞላ ገዳይና አገዳዳይ የጥላቻ ሠራዊት ሆኖ መቀጠል ተችሏል፤ ከቅዱሱ ጌታችን እንዳልሆነ ግን የታወቀ ይሁን፡፡ ከእግ/ር ጋር ተጣልቶ ደግሞ ኪሳራ እንጂ ለአሁኑም ሆነ ለሚመጣው ዘላለማዊ ሕይወት የሚጠቅም መልካም ትርፍ እንደሌለም የታወቀ ይሁን፡፡ 8. ይህ በዕውቀትና በታሪክ ብዛት፣ በክርክር፣ በስድብና በዛቻ መበርታት ሊሻር የማይችለው መለኮታዊ ሐቅ ነው፡፡ ከፍ ብለን እንዳየነው ቅዱስ ቃሉ በማያሻማ ግልጽነት፡- ሰው በክርስቶስ ኢየሱስ በግሉ ሲያምን ወዲያውኑ ወደ ቅዱሱ ጌታችንና አዳኛችን ብቻ ሳይሆን ወደ ቅዱሱ አባታችንም እንደሚገባ ያረጋግጣል !!! 9. እኔ ያልገባኝ፡- ሌሎች እንዲያማልዱ የተፈለገው የት ያሉትን ሰዎች ነው? በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ያመኑና የዳኑማ ወደርሱ ከመቅረብም አልፈው ወደ አብ እንደገቡ ቃሉ አረጋገጠ እኮ!!! ጌታችን በኃጢአታችን የተበላሸነውን እናን መቼ ጠላን? መቼ ሰደበን?መቼ ፈረደብን? መቼ አሳልፎ ሰጠን? መቼስ ገደለን? ራሱ አልፎ ተሰጠልን እንጂ፡፡ መከራን ተቀበለልን እንጂ፡፡ ደሙን አፈሰሰልን እንጂ፡፡ተሰቀለልን እንጂ፡፡ ሞተልን እንጂ፡፡የርሱ ከሆንን የርሱን ፈለግ ነው ልንከተል የሚገባው፡፡ ልክ እንደ ሐዋሪያቱ የተሰቀለንን እርሱን ብቻ ነው እንድንሰብክ ነው የታዘዝነው፡፡ ጌታችን ጥላቻና መገዳደልን አስፋፉልኝ መቼ አለን? ፍጡራኔን ስበኩልኝ መቼ አለን? የጌታችንን ሞትና ትንሣዔውን በአካል ያዩ ሐዋሪያትና ደቀመዛሙርት ያልሰበኳቸውን ስህተት ነው፡፡ ሰው ደም ሥሩን ገትሮ አሁኑኑ አጥፍቶ ለመጥፋት በተዘጋጀ ጥላቻ ተሞልቶ በወኔና በስሜት እየተነዳ መቀጠሉን ጌታችን ምን ሊለው እንደሚችል ብታስቡ ጥሩ ነው፡፡
ተዋህዶ ለዘላለም ፀንታ ትኖራለች እመቤተችን አመለጅንት አይለየይ
❤❤❤እኔ አባት ቃለል ድፍረት አይደለም እውነት ነዉ
እኔ ባሪያህ ነኝ እንዳስተውል አድርገኝ ምስክርህንም አውቃለሁ ይማረን ጊዜው ያስፈራል የኛው በደል ኃጢአት በዝቶ ነው ቃሉን እንማር እንወቅ ለጠላቶቻችን ልብ ይስጣቸው አገር አሁን ላይ ተጨማሪ አመጽ አትሻም እና አውሬው በጌታችን በመደኀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ጥልቁ ግባ እናመሰግናለን በጸሎታቹሁ አስቡን
እ/አብሔር ቃለ ሂወትን ያሰማህ ወንድሜ!!!!
ኢትዮጵያ ሀገራችንን ሰላም ያርግልን በርቱ እርቶዶክስ ለዘላለም ፀንታእ ትኑር እመቤቴ ማርያም የኔ የናንተየመላ እርቶዶክስ እናት ናት አትንኩብን እናታችንን ዮናታ መቀሰፋው ደርሶ ነው
ማርያም እናታችን እሳተ መለኮት በሆድዋ ያደረ ናት ታማልደናለች እሷ ቅድስት ናት እኛ በኃጥያት ስንወድቅ አማልጅን እንላለን እሷ ጣኦትን የሚያጠፋ ልጅ አላት፡፡
ወንድማችን በቤቱ ያፅናልን
ተዋህዶ ሃይማኖተ ኑሩልን ለዘላለም 🇲🇱
Tewahido lezelalemi lemori amilaki , edahenetu zemen endale yemati diniziz neghk
አሜን❤❤❤
Amen emebete Maryam tdegfen
ክብር ለአባታችን ይሁን ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር ⛪️🙏⛪️
አረ ተረቱን እንኳን አታጣሙት እንደስብከታችሁ ማፈሪያ አባት ስትዋረድ ለማንኛውም እናት ለልጇ እንዴት ምጥ ታስተምራለች?ይሄንንም አጣመማችሁት?ለማንኛውም እያረምናችሁ እንኖራለን ልጅ ለእናቷ ምጥ አስተማረቻት ነው ታቀቡ።
@@tigestbelete3158አቺ ማነሽምታ ርሚን ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መዳኒታችን የሆነው የቅድስት ድንግል ማረያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ በፍጥረት አደበት አማላጅ የምትዩ እደቆሎ ጓደኛሽ ባራት ፊደል እ የ ሱ ስ ብለሽ የምትጠሪው ፈራጀ ማን እደሆነ የማታቂ አቺ ማነሽ ትላት ከካቶሊክ አምልጦ የወጣ የሉተር ተከታይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶን የምታርሚ መጤ ለናቱ ከብር የሌለሽ ለእየሱስ ክርስቶስም ክብር የለሽም እሱ መረጣት ማደረያው አደረጋት እናቱም ሆነች ጡቶቻም ጠባ አቀፈቹ ሣመቹ እደማንኛዋም እናት ልጄን እያለች ለክርስቶስ ገገላታች ተሰደደች ታዳ ኢቺ ሴት ማዋረድና ማቋሸሽ ክብር ምስጋና አይገባትም ማለት ክርስቶስን ከመካድ ምን ይተናነሣል በዚምድር እኳን ጥሩ የሰራሰው እኳን አተ የወለደች እናት የተባረከች የተቀደሰች ናት እያልን እናሞግሰው የለእዴ ኢኸው ባለፈ አባትሽ እዩ ጩፋ እየሱስ ታላቅወድሜነው ብሎት አረፈ😢😢😢😢አሁን የቀራቹ እኔ እየሱስ ነኝ ማለት ቢቻ ነው😂😂😂የዮናታ ቡችሎች😂😂
አባቶቻችን እግዚአብሔር ለዘለአለም ያቆይልን
አሜን አሜን አሜን ዝማሬ መላእክት ያሰማልን ወንድማችን 🤲🤲🤲
የኔ አባት እግዚአብሔር በድሜ በጤና ይጠብቅልን ይእ ከዱርዬም ዱርይ ነው
ፈጣሪ ላላመኑት ልቦና ይስጣቸው ኦርቶዶክስ ለዘለዓለም ትኑር
ኦርቶዶክስ ወደ እእዉነተኛዉ አምላክ እና አምልኮ ትመለስ!!!
@@fekadudesalegne2589አልገባኝም የርጎ ዝብ ነህ እዴ😂😂😂😂😂
እግዚአብሔር አስታወይ ልቦና ይስጠን እነሱም ታውረው ነው እናቴ እምየ ማርያም ፍቅርሺን አንድነቱን እፍ በይብን
ኢየሱስ ብቻውን የመዳናችን መንገድ ነው
ኣየ ወንድሜ...! እኛምኮ ምንም ኣልጨመርንም
ልዩነታችን ኢየሱስን ከነ ሙሉ ማንነቱ ስናምን እናንተ ደግሞ ከፊሉን በመሆኑ ብቻ
Amen Zmare melaekt yasemaln
ወንድሞቻችን ተባረኩልን
ክብር ይስጥልን ወንድማችን 🙏🙏🙏🙏🙏💚💛❤
እግዚአብሔር ይማረው የመጨረሻው ዘመን እውነት እባታችን ያሎት እኔ ሜገርመኝ እንደበግ ሜክተሎት መርምረው እንኳን እያውቁም የዳቤሎስ ልጆች
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን
በቤቱ ያቆይህ ወንድማችን
አምላኬ ሆይ አባቶቻችንን ጠብቅልን
May God bless you and May God bless Ethiopia and Ethiopian peoples 🙏
አባ ገብረኪዳን ዛሬ የተናገሩት ልዩ ነው። ወንጌልን በተገባር የምንኖርለት
ለመሞት አፋፍ ላይ ያለ ሰው ሰሚ እና ተቀባይ ካገኘ ኑዛዜ ለመናዘዝ መፈለጉ የማይቀር ነው :: እነሱም ለመሞት አፋፍ ላይ ስለቆሙ እኛ ደሞ የኑዛዜዎቻቸው ሰሚዎች መሆን የለብንም ወንድሞቼ :: አእምሮአቸውን ፈጣሪ በቸርነቱ እንዲመለስልን እንፀልይ እንፀልይ እንፀልይ...................... እባካቺሁ :: ይሄ ድርጊታቸው እኛን ምንም ምንም እንደማይጎዳ እናውቃለን..... ለነሱ ግን እንፀልይ በድንግል እባካቺሁ ::
ዎናታ ቤነኛ አይመስለኝም💔💒😎
wetam weredem yhe tornet tejemruwal yhe hulu zemen enesu ethiopia wust kegebu gize jemro orthodoxn kemankuwashesh ena kemadakem wchi andm ken wengel sebkew ayakum ahun demo mesmer alfewal egna demo ye maryamn wleta mnak sewoch esuwa stsedeb zm blen mnaybet zemen abktuwal tezegaj
Bimotem segawn enji nefsun agelum leyuntachu esu besmay bite akeleli tekblu babatu keg skimte enant degmo siole gebtachu maleksachu nwe lemhonw koye manwe yesafw koye eski negruge eee
Thank you
ማንም ማንንም አይገድልም ግን ግን ቁንጫ ዝሆን አክላለው ብላ መፈንዳቷ አይቀርም 2000 ዓመት ተጠብቃ የኖረችን ሃይማኖት ገና ከመጣ 100 ዓመቱን በቅጡ ያላስቆጠረ ሃይማኖት ነኝ ባይ ላጥፋ ሲል ቁንጫ ነው እንጂ ምንም ሊባል አይችልም..... እየተሳደብኩ አይደለም ከተረዳቹኝ...... ግን እመኑኝ... እንዲ በክፋት እና በተንኮል እንዲሁም በጉልበትም ተዋህዶን ለማጥፋት ከተነሱት ዉስጥ እናንተ 1000ኛ ላይ ናችሁ የመጀመሪያ አይደላችሁም ለማለት ነው ::
"ኢየሱስም፦እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።"
-ዪሃንስ 14፡6
ድንግል ማርያም ትሸምግለን እየሱስ ክርስቶስ በተሎ ለፍርድ ይምጣ
ፀጋውን ያብዛልን አባቶቻችን
ወድማችንም እግዚአብሄር ይሥጥልን
ዚማሬ መላእክት ያሠማልን
እግዚአብሔር ማሰተዎሉን ይሰጠን ግን ዮናታን በአንድ ሰሞን አጀንዳ ሁኖ ከቀረ በጣም ያሳዝናል በእዉነት
ቃለሒዎት ያሰማልን መምህር
እዉነት ትመነምናለች አትበጠስም ተዋህዶ አይማኖቴ ለዘላለም ትኑር
ጨለማውም ይበረታል ሀምላክ አለን የማይረታ
በእዉነት ማስተዋሉን ያድለን
ተባረክወድማችን
ያለ ድንግል ማርያሞ አማላጅነት አለም አይድንም❤❤
ተገልብጦም ተዋሕዶን አይችላት ም ተዋሕዶ በመሆኔ በጣም ኩራትይሰማኛል
ጎበዝ ልጁ ከባድ የእውቀት ችግር ላይ ነው የምንተፍረቱን በዚህ መልኩ ትምህርት ለመማር መመኮሩ በጣም አሳፋሪ ነው፡፡ ካላወቀ ካባቶች እግር ስር ተቀምጦ መማር እንደውርደት መቁጠር እና ብሽሽቅ እና እልህ መጋባት በወንጌል አያምርም ወንድሜ ተሳስተህ ሰዎችን ለማሳሳት መሞከር ደግሞ ወንጌን የሚለውን ታውቃለህ የተሳሳተ ትምህርት ያስተማረ ምን አሰይነት ቅጣት እንደሚጠብቅህ ታውቃለህ፡፡ልንገርህ እንኳን መላእክት እና ቅድስት ድንግል ማሪያምን ቀርቶ ከኔ ለተሻለው መንፈሳዊ ጥንካሬ ላለው ሰው ዝቅ ብሎ ማክበር ውርደት አይደለም፡፡ ብዙ ቦታ በወንጌሉ ስለቅዱሳን ስለሰማኣት በወንጌሉ ተጠቅሷል ህዝቡን በተሳሳተ ትም/ት እያስተማርክ ገደል አትጨምረው፡፡ሌላው ትዝታው የሚባል ቃጭል ለጣፋ ከቤተክርስቲያን የተባረርከው ህግ ጥሰህ ነው ይልቅ ቤተክርስቲመያን ምንም ጉድፍ የለባትም የተሰራችው ባሜሪካ ሳይሆን በክርስቶስ እና በመንፈስ ቅዱስ ነው አትታገላት፡፡ ሳይረፍድብህ አባቶች እግር ስር ወድቅ ንሳሀ ግባ፡፡
Kale hiwet yesmalna 🙏🙏🙏
ልጅ ለእናትዋ ምጥ አስተማረች!!
ተመስገንአባታችን
እግዚአብሔር ይመስገን ፤፨🙏🙏🙏🌹🌹🌹🌻🌻🌻።፡
እግዚአብሔር ይጣብቃችሁ አባታችን
ጌታ ሆይ ማረን ይቅር በለን😭😭😭😭😭😭 አቤት ዘመን
የሃጥያት ድፍረት እዳይገዛን እግዚአብሔር ይጠብቀን
Tbarki wendime kalhiwot yasmalin berta
ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር
አቤቱ እንደሃጢያታችን እንደበደላችን ሳይሆን
እንደቸርነትህ ማረን ⛪️⛪️⛪️
እኛ የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብከለንንን ኢየሱስን የምጠለ እሱ በሕይወት እየለም የሞተ ነዉ
አባ እባኮትን ይፀልዪልኝ አባቴ
2ኛ ቆሮንቶስ 2
17፤ የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንምና፤ በቅንነት ግን ከእግዚአብሔር እንደ ተላክን በእግዚአብሔር ፊት በክርስቶስ ሆነን እንናገራለን።
የሰማይ እና የምድር ባለቤት ፈጣሪ ሆይ ፍረድ
Thankyou Doctor
ወይ መደሀኒያአለም እንዲ ዘብተህማ አትቀርም እግዚአብሔር መልስ አለው
Baste job tanks
ኦሪቶዶክስ ለዘላለም ትኑሪ ድንግል ማሪያም ትጠብቅልን
ጌታሁይ ከዚህ ሁሉ ስለጠበከኝ አመሰግንሀለሁእሰከመጨረሻው በቤትህ አፅናኝ እኔ እሚገርመኝ እሚያጨበጭበው ነው ሲሳሳት ያጨበጭባሉ ጎረምሳው
እመቤቴ የጌታዬ እናት አማላጄ የአርያም ንግስት የትህትና መዝገብ የእግዚአብሔር የጸጋው ማከማቻ ግምጃ ቤት ድንግል ማርያም ይቅር በይኝ እናቴ ይህንን የስድብ ቃል በመስማቴ ማሪኝ ከልጅሽ አማልጅን።
Memhr Mehretab Ezgabher yeagelglothn zemen ybarklh.
ሰላም ለናንተ ይሁን እናመሰግናቸዋለን
እወነት ትቆያለች ግን ቃሉም እውነት
እወነት እላችኋለሁ ነው ዝም ብንል ውስጣችን
እየታመመ በዝምታ ነበርኩ ይህ ሁላ ሲያደርጉ
እግዚአብሔር ይመስገን አሁንም አልመሸም
ወንድማችን በርታ እግዚአብሔር ይስጥልን
ተዋህዶ ለዘላለም ተከብራ ትኖራለች አሜን።
በትክክልወድማችን
በጣም አመሰግናለሁ እግዚአብሔር ይባረክ የኔ ወንድም አረ ልብ ላጡ ልብ ይሥጥልን
እኔ በእውነት በጣም ያሳዝኑኛል ምክንያቱም
ሴጣን እደስለጠነባቸው አያውቁም በጣም ይገርማል
ዮኒዬ በርታ ጌታ ከአንተ ጋር ነው ❤❤
Wedeme egeziyabeher yesetihi nurelinyi tebarek babetu yatsenahi
Wondme Yoni barta wongel unat nawu E/r gante garii nawu ::
ሎቱ ስብሀት በርታ ቆንጆ ስብስብ ነው
አሜንአሜንአሜን
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን እንኖረዋለን ካልን ሲሰበክ ማልቀስ የለብንም ። ከክርስቶስ ውጪ መስበክ መናፍቅነት ነው። ለካ መናፍቅ ፕሮቴስታንቶች ሳይሆኑ ኦርቶዶክሶች ናቸው ። ማርያምን ሲሰብኩን ኖረው፣ የጌታን ደም ከብስብስ ሰው ተቅማጥ ጋር ያመሳሰለ መጽሐፍ ይዘው ተአምረ ማር ያሉ ፣ ፍጡር ሲያስመልኩን የነበሩ ናቸው ።
የስድብ አፍ የሰጠኽ ማን ይሆን
Menafek ema yekber semachu meslgn meteriyach amenachu yetkbelachhut aydel enda embetachen dengel maryam lebona testachu egna enamelkat benel erasu esua yethtena enate slhonch...........
ወገኖቼ ሁላችንም እንጠንቀቅ ብዙ ተኮሎች አሉና ገና እየሱስ መጥቷል ኑ ሊሉ ይችላሉ ወንጌሉን ያጣምሙቷልና ፈጣሪ ማስተዋልን ይስጠን
ቃለሂወት ያሰማልን አሜን ዝማሬ መላእክት ያሰማልን አሜን መንግስቱን ያውርስልን አሜን እናቱና ተነክታ ልጇ ዝም የሚል ይመስላል !!
berta eshi aba
ሠለጠንን ሲሉ ሠይጥነው አረፋ እግዚአብሔር ቀን አለው የጊዜ ጉዳይ ነው ወርቅ ላበደረ ጠጠር መሆኑ ነው እንጂ አባታቶቻችን ኑሩልን ህይወት የለለው ሰው እኮ ህይወትን አይሰብክም
እግዚአብሔር በድሜ በጤና ይጠብቅልን አባቶቻችን ይእ ቅልታም ጭፍን ውዳም ተብታባ እመቤቴ ብሱ አፍ አትጠራም ይእ ጨለማ
ክብር ላባቶቻችን አባቶቻችንን እግዚያቤሔር ይጠብቅልን ዝም እዳይባል እደቅልድ ጮሕዉ ስሰለቻቸዉ ዝም የላሉ ብለዉ ነዉ እሚያስቡት ዝምታ ይብቃል
መብቱ ነው አባቴ እርሶ በዚህ ዕድሜ እንደዚህ ዓይነት ፀያፍ ቃል ያስጠላል
ለሁሉ ጊዜ አለው ዮሐንስ መጥምቅም የእፉኝት ልጆች ብሎ ገስጿል ደግሞ እንዲ በማለት ምንሸማቀቅ አይደለንም መምህርህን በሰው ደጅ ገብቶ ከመፈትፈት ይጠበቅ አለበለዚያ እየኮረኮሩ አትሳቁ ማለት ጤነኝነት አይመስለኝም
Mebetenan gedatawn negeriw lesu teyafe laleshu menu ne teyfe kal ee durya gormsa mebalu nw endawm amogsut ybeg lemed yelbes tekula enji
ስማ የኔ ወንድም ቁራአን ስለ አንድ አምላክ ነው የሚያወራው ማለት በአንድ አላህ ያምናሉ
ቃለህይወትያሰማልን፣ተዋህዶ፣አይማኖት፣ለዘላለም፣ተኑር፣አሜን፧።
እውነት ነው መምህር ምህረት አብ እኔም በጎ ሰው መስሎኝ ነበር አሁን ገባኝ ፡፡ በእምዬ እርቶዶክስ ቀልድ የለም
Kalwhiwe yasemaln memhrachn Aba Ghebrekidan Ezgabher ytebekln!
በቀል የእግዚአብሔር ነው!
ክቡራንአባቶቼ መምህራኔ ወንጌል ኦርቶዶክሳዊያን በቅድምያ ሳይገባኝ ከእናንተ ጋር በመወያየቴ ይቅርታ እያልኩኝ በቅድምያ ጥያቄዬን ላስቀድም ሆኖም ቆይ ተአምረ ማሪያሙ እንድሁም ሌሎች መፃህፍት ለምን በነሱ እጅ ተገኘ??? መልሱልኝ ለመሆኑ መፃህፍ ማለት የእኛ ኦርቶዶክሳዊያን መፃህፍትን የት ነዉ ማግኜት ያለብን እሄ ብስተካከል እንደኔ የተሻለ ነዉ በረከታችሁ ይደርብኝ አሜን! ስለ ድፍረቴ ይቅርታ እላለሁ
Egizabiher yetebikachi yetewahido abatochi wedomache🙏🙏🙏💕💕💕💕
ጳጳሳት ሲሳደቡ ስሰማ አፈርኩ።
ቤተክርስቲያን በመንፈሳዊ **ጥልቅ ትምህርቷ ** **ባለጌዎችን ** ታሳፍራለች
እውነትን በማሳየት ወደ እርሷ ትጠቀልላለች የሚል ትምህርት ደጋግሜ የሰማሁ መሰለኝ
በፍቅራ ወደ እውነት ትስባለች ትማርካለች ምድራዊ ፍርድ ምንድነው ትርጉሙ
>> ጳውሎስ እስር ቤት ሆኖ ወንጌልን መፃህፍትን የፃፈው እስር ቤት ዛሬን እንማርበታለን
>> ፈሪሳውያንን ክርስቶስን ተቃወሙት እንዲሰቀል ሁሉ ለምድራዊ ህግ አስፈረዱበት እርሱ ግን ሞትን
በተቃራኒው በእግዚአብሔር ዘንድ ለክብር እንዳይሆን
ዱርዬውን እውነቱን ሀቅን አሳውቀን አስተምረን እንመልሰው
>> ኢየሱስም ** አበደ ** ተብሎ ነበር በዘመዶቹ ማርቆስ 3:-21
በቃሉ በልጠነው እንገኝ
>> ይፈር ዱርዬው!!!
>> ይሸማቀቅ ዱርዬው!!!
>> ድጋሚ እንዳይቀብጥ እውነትን እናሳውቀው ለዱርዬው!!!
>> ለመንፈሳዊ ጉዳይ መንፈሳዊ ፍርድ!!!
"እንዴት ደፈረን?... እንዴት ባለገ?" .... እኔንም የሚያንገበግበኝ እና ብሽቅ የሚያደርገኝ ይሄ ጥያቄ ነው።
እግዚአብሔር ይቀዪበላቹ እዚመናቅ
አባቶቻችን እግዢአብሄር ይጠብቅልን
ይሔ አውሬ እመቤቴን የአምላክን እናት ጣዎት ያለ እንደውም እንከፍ ጣዎት ከጣዎትም ያነሰ አዛባ ነው።
1ኛ ቆሮንቶስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥
²⁴ ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።
²⁵ ከሰው ይልቅ የእግዚአብሔር ሞኝነት ይጠበባልና፥ የእግዚአብሔርም ድካም ከሰው ይልቅ ይበረታልና።
²⁶ ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።
²⁷ ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤
²⁸ እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥
²⁹ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ።
³⁰-³¹ ነገር ግን፦ የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።
and your point is?
🙏🙏🙏
እውነት ነው አባቶች ዝምታቸው ብዝቷ
እነ ቅዱስ ጳውሎስ የተሰዉለትን ወንጌል የሚቃወም ትምህርት እያስተማራችሁ ስህተቱ ተገለጠ ብሎ መጮህ!!! ወንጌልን የክርስቶስን ሞትና ትንሳኤ የሚያንቋሽሽ የሚክድ ትምህርት እያስተማራችሁ እንደዚህ መጮህ?!! እግዚአብሔርን ፍሩ!! ክብሩን ለእግዚአብሔር መልሱ!!! 21 በያዕቆብ ላይ ክፋትን አልተመለከተም፥ በእስራኤልም ጠማምነትን አላየም፤ አምላኩ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነው፥ የንጉሥም እልልታ በመካከላቸው አለ።
22 እግዚአብሔር ከግብፅ አውጥቶአቸዋል፤ ጕልበቱ አንድ ቀንድ እንዳለው ነው።
23 በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም፤ በጊዜው ስለ ያዕቆብና ስለ እስራኤል። እግዚአብሔር ምን አደረገ! ይባላል።
አትልፉ: ዮናታን እውነት ነው የተናገረው: የኛን የልቦና አይን እንዳበራ የናንተንም ያብራ🙏🙏 ሰው እንዴት ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጪ የሆነ ተረት ይዞ እንደዚህ ይሆናል? 2ቆሮንቶስ 4:4 ለእነርሱም የእግዚአብሔር ምሳሌ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው፥ የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ።እንደሚለው እንዳይሆንባችሁ በጊዜ ክብር ለሚገባው ክብር ስጡ🙏🙏🙏
አምላካችን ሆይ ማስተዋልን እድልን አሜን
ልቦናዉንይሥጠነነ
እኔ የወንጌል ባላገር ነኝ!!
ዬናታን ስለ እሬቻ አምልኮት አስተምር
አያደርገውም
Yaderhewaln yaw ekonnew 😅😊😅
🙏🙏❤️❤️🙏
ተዋህዶ ፀንታትኖራለች
አባ ስድብ አታስተምሩን ወንጌል ይሰበክ
" መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።"
(የሐዋርያት ሥራ 4:12)
(የሐዋርያት ሥራ ምዕ. 4)
----------
17፤ ነገር ግን በሕዝቡ ዘንድ አብዝቶ እንዳይስፋፋ፥ ከእንግዲህ ወዲህ ለማንም ሰው በዚህ ስም እንዳይናገሩ እየዛትን እንዘዛቸው ብለው እርስ በርሳቸው ተማከሩ።
18፤ ጠርተውም በኢየሱስ ስም ፈጽመው እንዳይናገሩና እንዳያስተምሩ አዘዙአቸው።
19፤ ጴጥሮስና ዮሐንስ ግን መልሰው። እግዚአብሔርን ከመስማት ይልቅ እናንተን እንሰማ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት የሚገባ እንደ ሆነ ቍረጡ፤
20፤ እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ዝም ማለት አንችልም አሉአቸው።
21፤ እነርሱም እንደ ምን እንደሚቀጡ ምክንያት ስላላገኙባቸው፥ እንደ ገና ዝተው ከሕዝቡ የተነሣ ፈቱአቸው፤ ሰዎች ሁሉ ስለ ሆነው ነገር እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበርና።
እውነትን በአመፃና በግርግር መሸፈን አይቻልም
እሄ ተላላኪ ውሻ ነገም እመቤታችንን ሰድቦ ሲያበቃ ይቅርታ ሲጠይቅ ይረሳለታል በእመቤቴማ አንደራደርም በቃን !
tiru newu
መምህሪንቁ
ስለአማላጅነት ለምትከራከሩ ሁሉ!
እኔ በግሌ ከተከራካሪዎቹ መካከል ማናችሁንም አላውቅም፡፡ ሃይማኖታችን የተለያየ ቢሆንም የአገሬ ልጆች ሆይ፤ ሁላችሁንም በርግጥም እወዳችኋለሁ፡፡ከትልቅ ይቅርታ ጋር አንድ ቁልፍ ጉዳይ እንዳነሳ ቢፈቀድልኝ፡፡እኔ እስካሁን የማውቀው ሁለት ኪዳኖችን ነው፡፡እነርሱም ብሉይ ኪዳንና አዲስ ኪዳን ይባላሉ፡፡ ሁለቱም ኪዳኖች በደም የተመሠረቱ ናቸው፡፡ በሁለቱም ኪዳኖች ሰዎችን ወደ እግ/ር ማቅረብ ወይም ምልጃ የሚቻለው ደም በማፍሰስ ብቻና ብቻ እንደሆነም ነው ቅዱስ ቃሉ የሚያረጋግጠው፡፡ የባዕድ አምልኮዎችም ደም በማፍሰስ ሥርዓታቸውን እንደሚፈጽሙ የታወቀ ነው፡፡
በብሉይ ኪዳን ፡-
• እያንዳንዱ አይሁዳዊ ግለሰብ ወይም ቤተሰብ እርሱን ተክቶ የሚታረድለትን እንስሳ ያመጣል፤ ካህኑ የራሱን ኃጢአት ካነፃ በኋላ እንስሳውን ይሰዋና ደሙን በመሰዊያዉና በሚመለከታቸው የቤተሰቡ አባላት ላይ ይረጫል፡፡ካህኑ ሰዎችን ወደ እግ/ር ያቀረበው በእንስሳው ደም እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡በብሉይ ሥርዓት የኃጢአት ሥርየትና የምልጃ ሥርዓት ሲካሄድ የነበረው በእንዲህ ዓይነት ደም በማፍሰስ ሥርዓት ነበር፡፡
በሐዲስ ኪዳን፡-
1. ይህ ኪዳን እኛን ኃጢአተኞችን ሊያድንና ከአብ ጋር ሊያስታርቀን በታረደልን በግ በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም የተመሠረተ ኪዳን ነው፡፡ በአዲስ ኪዳን ማንም ኃጢአተኛ ሰው በዚህ ደም ብቻ ነው ወደ እግ/ር ሊቀርብ የሚችለው( ኤፌ. 2፡12-16)፡፡
2. ይህንን ደም ደግሞ ጌታችን በገዛ ፈቃዱ ታርዶልን ራሱ አፍስሶልናል፡፡ በሌላ ሰው የሚረጭ ደም አይደለም፡፡
3. ጌታችን ራሱ በሐዋ.ሥራ 1፡8 እና በማር. ወንጌል ም.16፡15 ሐዋሪያቱንና ደቀመዛሙርቱን፤ እንዲሁም በርሱ ያመንነውን ሁሉ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ የተሰቀልኩላችሁን እኔን መስክሩኝ በማለት ነው ያዘዘው፡፡ ሐዋሪያቱም ሆኑ ሌሎች አገልጋዮቹ ሄደው የመሰከሩላቸው ሰዎች ጌታን ሲቀበሉና ሲያምኑ ወዲያውኑ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን እንደሰጣቸውና እንደሚሰጥ ቃሉ አስረግጦ ይናገራል ( የዮሐ. ወንጌል ም. 1፡12-13)፡፡ አማኙ ልክ እንዳመነ ጌታችን ለዚያ አማኝ ወይም ለዚያች አማኝ የእግ/ር ልጅ እንድትሆን ሥልጣን ሰጥቷል፡፡ማለትም ሌሎች አምነውላት ወይም አውርሰዋት ሳይሆን በግሏ ያመነች ነፍስ ከፍ ብለን እንዳየነው በጌታችን ደም ወደ እግ/ር መቅረብንም የልጅነት ሥልጣንንም እንደተጎናጸፈች እንማራለን፡፡
4. ስለዚህ እያንዳንዳችን ‘’ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ፤-እኔ አንተን የሕይወቴ ጌታና አዳኝ አድርጌ እቀበልሃለሁ፡፡ ና ወደ ልቤ ግባና ኑርልኝ’’ ብለን ስንጋብዘውና ስናምንበት በቀጥታ ወደ ጌታችን ብቻ ሳይሆን ወደ እግ/ር አብም ጭምር መግባት እንደቻልን ቅዱስ ቃሉ ያረጋግጣል፡፡ ልብ በሉ በጌታችን ማመንም ሆነ ወደርሱ መቅረብና የእግ/ር ልጅ የመሆን ሥልጣን እንድንጎናጽፍ መለኮቱ አምላካችን ያዘዘው የጌታ በሆንን ምሥክሮች ሁሉ ምሥክርነትና ፀሎት ነው፡፡
5. ደግሞም የጌታችን ደም ከኃጢአት ሁሉ እንደሚያነጻ ቃሉ በግልጽነት ያስረዳል (1ኛ ዮሐ.1፡7) ፤ ማለትም ሰው በጌታችን እንዳመነ በታረደልን በግ በጌታችን ደም ከኃጢአቱ ይነፃል፡፡ አማኙ/አማኟ ከኃጢአታቸውም በደሙ ነጹ እኮ!!! በደሙ ቀረቡ እኮ!!! ወደ እግ/ር አብ በደሙ ገቡ እኮ!! የእግ/ር ልጆች የመሆን ሥልጣንን ተጎናጸፉ እኮ (ዮሐ. 1፡ 12-13)!!! በታረደልን በግ ደም ለቀረበ፣ ለነፃ፣ ለገባና የልጅነትን ሥልጣን ለተጎናጸፈ ደግሞ ሌላ አቅራቢና አማላጅ አያስፈልጋቸውም፡፡ ምክንያቱም ሥራው በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ተጠናቋልና!!!
6. ውዴያችን የሆነው የሰማይና የምድር ፈጣሪ ያጠናቀቀውን የማዳን ሥራ እንዲህና እንዲያ እያሉ ማክፋፋት፣ ማሳነስና ማሳት እጅግ አስፈሪ ድፍረት ነው፡፡ይኸ ጉዳይ ውድ አባት ልዑል እግ/ር አብ:- ዓለማትን የፈጠረበትንና ሁሉም ወራሽ ያደረገውን፣ ልክ እንደ አብ መለኮት የሆነውን ውድ ልጁን የሰዋበት የመለኮቱ ታላቅና የከበረ ፍቅር የተገለጠበት የከበረ አጀንዳ ነው!!! በዕውቀቶችና በታሪኮች እያዋዙ ፍጡራኑን ጭምር ምን ይሳናቸዋል እያሉ በመስበክ ለማሳት ሆን ብሎ መሥራት ሁሉን ቻይ እሳትና ብርሃን ከሆነው አምላካችን እግ/ር ጋር በጦርነት ውስጥ መሆን እንደሆነም የታወቀ ይሁን፡፡
7. ታሪክ አለኝ፣ ብዙ የማውቃቸው ድንቅና ተዓምራት አሉኝ፣ እነርሱን አትንኩብኝ ወዘተ. በሚል እስከ በጎ ልቦችን በሚያፈርሱ ክርክሮች በመጠመድ፣ሌላውን ማዋረድ፣ መሳደብ፣ የጥላቻ፣ ሕዝቦችን የሚያቃቅር፣ አገራዊ አንድነታቸውን የሚያናጋ፣ በጫካ ወኔ የተሞላ ገዳይና አገዳዳይ የጥላቻ ሠራዊት ሆኖ መቀጠል ተችሏል፤ ከቅዱሱ ጌታችን እንዳልሆነ ግን የታወቀ ይሁን፡፡ ከእግ/ር ጋር ተጣልቶ ደግሞ ኪሳራ እንጂ ለአሁኑም ሆነ ለሚመጣው ዘላለማዊ ሕይወት የሚጠቅም መልካም ትርፍ እንደሌለም የታወቀ ይሁን፡፡
8. ይህ በዕውቀትና በታሪክ ብዛት፣ በክርክር፣ በስድብና በዛቻ መበርታት ሊሻር የማይችለው መለኮታዊ ሐቅ ነው፡፡ ከፍ ብለን እንዳየነው ቅዱስ ቃሉ በማያሻማ ግልጽነት፡- ሰው በክርስቶስ ኢየሱስ በግሉ ሲያምን ወዲያውኑ ወደ ቅዱሱ ጌታችንና አዳኛችን ብቻ ሳይሆን ወደ ቅዱሱ አባታችንም እንደሚገባ ያረጋግጣል !!!
9. እኔ ያልገባኝ፡- ሌሎች እንዲያማልዱ የተፈለገው የት ያሉትን ሰዎች ነው? በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ያመኑና የዳኑማ ወደርሱ ከመቅረብም አልፈው ወደ አብ እንደገቡ ቃሉ አረጋገጠ እኮ!!!
ጌታችን በኃጢአታችን የተበላሸነውን እናን መቼ ጠላን? መቼ ሰደበን?መቼ ፈረደብን? መቼ አሳልፎ ሰጠን? መቼስ ገደለን? ራሱ አልፎ ተሰጠልን እንጂ፡፡ መከራን ተቀበለልን እንጂ፡፡ ደሙን አፈሰሰልን እንጂ፡፡ተሰቀለልን እንጂ፡፡ ሞተልን እንጂ፡፡
የርሱ ከሆንን የርሱን ፈለግ ነው ልንከተል የሚገባው፡፡ ልክ እንደ ሐዋሪያቱ የተሰቀለንን እርሱን ብቻ ነው እንድንሰብክ ነው የታዘዝነው፡፡ ጌታችን ጥላቻና መገዳደልን አስፋፉልኝ መቼ አለን? ፍጡራኔን ስበኩልኝ መቼ አለን? የጌታችንን ሞትና ትንሣዔውን በአካል ያዩ ሐዋሪያትና ደቀመዛሙርት ያልሰበኳቸውን ስህተት ነው፡፡ ሰው ደም ሥሩን ገትሮ አሁኑኑ አጥፍቶ ለመጥፋት በተዘጋጀ ጥላቻ ተሞልቶ በወኔና በስሜት እየተነዳ መቀጠሉን ጌታችን ምን ሊለው እንደሚችል ብታስቡ ጥሩ ነው፡፡