መዳን በእምነት ብቻ መሆኑን ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ተቀበለች| ተናገር እውነቱ | ኤል ቃል tube | ኦርቶዶክስ ተዋህዶ | faithline | melos

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 8 окт 2024

Комментарии • 17

  • @mahletseda8807
    @mahletseda8807 25 дней назад +1

    ዳኒ ቀጥል ቀጥል ሲልኮ መጨረሻ ላይ በሥራ የሚል መስሎኝ በጉጉት ስጠብቅ በዕምነት ሆኖ ቁጭ! ይገርሙኛል ።አንተም ተሳስተሀል ሲሉህ እስቲ አንተጋ ያለውን አንብብልኝ ማለት ነበረብህ።ምክንያቱም አንተ የጻፍከ እንዳይመስልብህ።🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤

    • @Eftah-Tube
      @Eftah-Tube  24 дня назад

      መጽሐፋችችሁን አትበበለውም??

  • @Dtd4Ed3ff
    @Dtd4Ed3ff 25 дней назад +3

    ዳንዬ ተባረኩ ለዚሕ በተረተረት ለተቀለደበት ትዉልድ ወንጌልን የማገልገል ታሪካዊ አደራ ተጥሎባችሐል ጌታ ዘመናችሁን ይባርክ

  • @Tomejkara
    @Tomejkara 24 дня назад +2

    ለነገሩ ኦርቶዎች በእግዚአብሔር ላይ እምነት ስለላቸዉ ስለእምነት ለመናገር ብቃት የላቸዉም የነሱ እምነት የጎርፍ እምነት ነዉ ጎርፍ ሳይለይ ያገኘዉን ጠራርጎ እንደሚሄድ የኦርቶዎችም እምነት አሰስገሱሱን ሰብስበዉ የሚሰግዱለት ነዉ

  • @Easter-vq2tz
    @Easter-vq2tz 25 дней назад +3

    ❤❤

  • @nishanraday7062
    @nishanraday7062 22 дня назад +1

    ወንድሞች ተባረኩ ፀጋ ይብዛላችሁ !!!

    • @Eftah-Tube
      @Eftah-Tube  22 дня назад

      @@nishanraday7062 ❤❤❤❤

  • @Tomejkara
    @Tomejkara 24 дня назад +1

    አብርሃም አመነ እምነቱም ፅድቅ ሆኖ ተቆጠረለት አለ እንጂ ስራ ጨምሮበት አይልም አንድ ሰዉ ካመነ በኃላ መልካም ስራን ላለማድረግ አይችልም ምክንያቱም በእምነት የፀደቀ ሰዉ የእምነት ፍሬዎችን ስለሚያፈራ!!

    • @Eftah-Tube
      @Eftah-Tube  24 дня назад

      @@Tomejkara ተባረክልኝ

  • @Tomejkara
    @Tomejkara 24 дня назад +1

    ኦርቶዎች ስራ ካልተጨመረ አይዳንም የሚሉበት ነገር ግን ስራ የሚሉት ስጋወደሙን መቀበል መጠመቅ የሚሉት ሲሆን ስጋወደሙን መቀበል ወይም መጠመቅ እነዚህን ካልጨመራችሁ አትድኑም የሚል ማስረጃ አለን?

    • @Eftah-Tube
      @Eftah-Tube  24 дня назад

      ተባረክልኝ ድንቅ ጥያቄ ነው👏👏👏

  • @Tomejkara
    @Tomejkara 24 дня назад +1

    አዋሊድ መፅሐፍ በመፅሐፍ ቅዱስ መሠረት ላይ ያልተመሠረተ የሰዉ ልበወለድ ስለሆነ ጴንጤ አይቀበለዉም

    • @Eftah-Tube
      @Eftah-Tube  24 дня назад

      ከቃሉ አትለፍ የሚለውን የእግዚአብሔር ቃል መከበር አለበት 🙏🙏🙏 ተባረክልኝ

  • @user-iv1qh6ei6c
    @user-iv1qh6ei6c 20 дней назад +2

    እኔ አሁን የተረዳሁት ነገር ምእመኑ መጽሀፍ ቅዱስን ማንበብ አይደለም አይተውት ሁሉ አያውቁም ያው አስተማሪዎቻቸው የጋታቸውን ተረትተረት ነው የሚያወሩት መጥተው እንደውም መጽሀፍ ቅዱስ ሲነበብላቸው እንደ ሀስት ነው የሚቆጥሩት በጣም ጸሎት ያስፈልጋል ይህ ተረት እንዲፈርስ ከልባቸው ላይ

  • @Emanu1532
    @Emanu1532 19 дней назад +1

    ምእመኑ መጥፋት ለምን ፈለገ ?ጳጳሱና ቄሶች አንብበው እውነቱን አግኝተዋል ነገር ግን ምእመኑ መስከር፣መዘሞት፣መዝፈን፣ሴቶች ድንግልናን መውሰድ ማተራመስ ስለሚወዱ ጳጳሱን እያስፈራሩ በእውሸት እምነት ወድቀው ለጣኦት በስእል ስም እየሰገዱ ነው እምነት የላቸውም ኢየሱስ ሲባል ይርበተበታሉ ይደባደባሉ፣ይገድሉሀል፣ያሳድዱሀል ቄሶቹ አይፈረድባቸውም በመሀል የተጠቀመው ሰይጣንና ደፉተራዎች ከዘንዶው አባታቸው ይከፈላቸዋል

  • @Emanu1532
    @Emanu1532 19 дней назад +1

    እሷን መፅሀፉ ለታሪክ ከአጠገብህ አትጥፋ የትላልቅ መምህሮቻቸው በስራ ይፀደቃል ውሸት ተምህርት ገደል ገባ