Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ዳኒ ቀጥል ቀጥል ሲልኮ መጨረሻ ላይ በሥራ የሚል መስሎኝ በጉጉት ስጠብቅ በዕምነት ሆኖ ቁጭ! ይገርሙኛል ።አንተም ተሳስተሀል ሲሉህ እስቲ አንተጋ ያለውን አንብብልኝ ማለት ነበረብህ።ምክንያቱም አንተ የጻፍከ እንዳይመስልብህ።🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤
መጽሐፋችችሁን አትበበለውም??
ዳንዬ ተባረኩ ለዚሕ በተረተረት ለተቀለደበት ትዉልድ ወንጌልን የማገልገል ታሪካዊ አደራ ተጥሎባችሐል ጌታ ዘመናችሁን ይባርክ
ለነገሩ ኦርቶዎች በእግዚአብሔር ላይ እምነት ስለላቸዉ ስለእምነት ለመናገር ብቃት የላቸዉም የነሱ እምነት የጎርፍ እምነት ነዉ ጎርፍ ሳይለይ ያገኘዉን ጠራርጎ እንደሚሄድ የኦርቶዎችም እምነት አሰስገሱሱን ሰብስበዉ የሚሰግዱለት ነዉ
❤❤
@@Easter-vq2tz 🙏
ወንድሞች ተባረኩ ፀጋ ይብዛላችሁ !!!
@@nishanraday7062 ❤❤❤❤
አብርሃም አመነ እምነቱም ፅድቅ ሆኖ ተቆጠረለት አለ እንጂ ስራ ጨምሮበት አይልም አንድ ሰዉ ካመነ በኃላ መልካም ስራን ላለማድረግ አይችልም ምክንያቱም በእምነት የፀደቀ ሰዉ የእምነት ፍሬዎችን ስለሚያፈራ!!
@@Tomejkara ተባረክልኝ
ኦርቶዎች ስራ ካልተጨመረ አይዳንም የሚሉበት ነገር ግን ስራ የሚሉት ስጋወደሙን መቀበል መጠመቅ የሚሉት ሲሆን ስጋወደሙን መቀበል ወይም መጠመቅ እነዚህን ካልጨመራችሁ አትድኑም የሚል ማስረጃ አለን?
ተባረክልኝ ድንቅ ጥያቄ ነው👏👏👏
አዋሊድ መፅሐፍ በመፅሐፍ ቅዱስ መሠረት ላይ ያልተመሠረተ የሰዉ ልበወለድ ስለሆነ ጴንጤ አይቀበለዉም
ከቃሉ አትለፍ የሚለውን የእግዚአብሔር ቃል መከበር አለበት 🙏🙏🙏 ተባረክልኝ
እኔ አሁን የተረዳሁት ነገር ምእመኑ መጽሀፍ ቅዱስን ማንበብ አይደለም አይተውት ሁሉ አያውቁም ያው አስተማሪዎቻቸው የጋታቸውን ተረትተረት ነው የሚያወሩት መጥተው እንደውም መጽሀፍ ቅዱስ ሲነበብላቸው እንደ ሀስት ነው የሚቆጥሩት በጣም ጸሎት ያስፈልጋል ይህ ተረት እንዲፈርስ ከልባቸው ላይ
ምእመኑ መጥፋት ለምን ፈለገ ?ጳጳሱና ቄሶች አንብበው እውነቱን አግኝተዋል ነገር ግን ምእመኑ መስከር፣መዘሞት፣መዝፈን፣ሴቶች ድንግልናን መውሰድ ማተራመስ ስለሚወዱ ጳጳሱን እያስፈራሩ በእውሸት እምነት ወድቀው ለጣኦት በስእል ስም እየሰገዱ ነው እምነት የላቸውም ኢየሱስ ሲባል ይርበተበታሉ ይደባደባሉ፣ይገድሉሀል፣ያሳድዱሀል ቄሶቹ አይፈረድባቸውም በመሀል የተጠቀመው ሰይጣንና ደፉተራዎች ከዘንዶው አባታቸው ይከፈላቸዋል
እሷን መፅሀፉ ለታሪክ ከአጠገብህ አትጥፋ የትላልቅ መምህሮቻቸው በስራ ይፀደቃል ውሸት ተምህርት ገደል ገባ
ዳኒ ቀጥል ቀጥል ሲልኮ መጨረሻ ላይ በሥራ የሚል መስሎኝ በጉጉት ስጠብቅ በዕምነት ሆኖ ቁጭ! ይገርሙኛል ።አንተም ተሳስተሀል ሲሉህ እስቲ አንተጋ ያለውን አንብብልኝ ማለት ነበረብህ።ምክንያቱም አንተ የጻፍከ እንዳይመስልብህ።🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤
መጽሐፋችችሁን አትበበለውም??
ዳንዬ ተባረኩ ለዚሕ በተረተረት ለተቀለደበት ትዉልድ ወንጌልን የማገልገል ታሪካዊ አደራ ተጥሎባችሐል ጌታ ዘመናችሁን ይባርክ
ለነገሩ ኦርቶዎች በእግዚአብሔር ላይ እምነት ስለላቸዉ ስለእምነት ለመናገር ብቃት የላቸዉም የነሱ እምነት የጎርፍ እምነት ነዉ ጎርፍ ሳይለይ ያገኘዉን ጠራርጎ እንደሚሄድ የኦርቶዎችም እምነት አሰስገሱሱን ሰብስበዉ የሚሰግዱለት ነዉ
❤❤
@@Easter-vq2tz 🙏
ወንድሞች ተባረኩ ፀጋ ይብዛላችሁ !!!
@@nishanraday7062 ❤❤❤❤
አብርሃም አመነ እምነቱም ፅድቅ ሆኖ ተቆጠረለት አለ እንጂ ስራ ጨምሮበት አይልም አንድ ሰዉ ካመነ በኃላ መልካም ስራን ላለማድረግ አይችልም ምክንያቱም በእምነት የፀደቀ ሰዉ የእምነት ፍሬዎችን ስለሚያፈራ!!
@@Tomejkara ተባረክልኝ
ኦርቶዎች ስራ ካልተጨመረ አይዳንም የሚሉበት ነገር ግን ስራ የሚሉት ስጋወደሙን መቀበል መጠመቅ የሚሉት ሲሆን ስጋወደሙን መቀበል ወይም መጠመቅ እነዚህን ካልጨመራችሁ አትድኑም የሚል ማስረጃ አለን?
ተባረክልኝ ድንቅ ጥያቄ ነው👏👏👏
አዋሊድ መፅሐፍ በመፅሐፍ ቅዱስ መሠረት ላይ ያልተመሠረተ የሰዉ ልበወለድ ስለሆነ ጴንጤ አይቀበለዉም
ከቃሉ አትለፍ የሚለውን የእግዚአብሔር ቃል መከበር አለበት 🙏🙏🙏 ተባረክልኝ
እኔ አሁን የተረዳሁት ነገር ምእመኑ መጽሀፍ ቅዱስን ማንበብ አይደለም አይተውት ሁሉ አያውቁም ያው አስተማሪዎቻቸው የጋታቸውን ተረትተረት ነው የሚያወሩት መጥተው እንደውም መጽሀፍ ቅዱስ ሲነበብላቸው እንደ ሀስት ነው የሚቆጥሩት በጣም ጸሎት ያስፈልጋል ይህ ተረት እንዲፈርስ ከልባቸው ላይ
ምእመኑ መጥፋት ለምን ፈለገ ?ጳጳሱና ቄሶች አንብበው እውነቱን አግኝተዋል ነገር ግን ምእመኑ መስከር፣መዘሞት፣መዝፈን፣ሴቶች ድንግልናን መውሰድ ማተራመስ ስለሚወዱ ጳጳሱን እያስፈራሩ በእውሸት እምነት ወድቀው ለጣኦት በስእል ስም እየሰገዱ ነው እምነት የላቸውም ኢየሱስ ሲባል ይርበተበታሉ ይደባደባሉ፣ይገድሉሀል፣ያሳድዱሀል ቄሶቹ አይፈረድባቸውም በመሀል የተጠቀመው ሰይጣንና ደፉተራዎች ከዘንዶው አባታቸው ይከፈላቸዋል
እሷን መፅሀፉ ለታሪክ ከአጠገብህ አትጥፋ የትላልቅ መምህሮቻቸው በስራ ይፀደቃል ውሸት ተምህርት ገደል ገባ