አማን ሻሎም የፅሞና ጊዜ ለምን እንዳስፈለገዉ ተናገረ | ኤል ቃል tube | aman shalom | yonatan aklilu | faithline
HTML-код
- Опубликовано: 7 сен 2024
- #መዝሙር #ሃንኤል #ተናገር #ዮኒማኛ
ኤል ቃል tube
አማን ሻሎም የፅሞና ጊዜ ለምን እንዳስፈለገዉ ተናገረ | ኤል ቃል tube | aman shalom | yonatan aklilu | faithline
አማን ሻሎም የፅሞና ጊዜ ለምን እንዳስፈለገዉ ተናገረ | ኤል ቃል tube | aman shalom | yonatan aklilu | faithline
አማን ሻሎም የፅሞና ጊዜ ለምን እንዳስፈለገዉ ተናገረ | ኤል ቃል tube | aman shalom | yonatan aklilu | faithline
አማንሻ ሁሌም እምሰማህ ወንዲሜ እግዚአብሔር ይባርክህ በርተልኝ ገና ብዙ የምትገልጣው እውነት ያውም የወንጌል አለህና❤❤
ተባረክ ወንድሜ ደግሜ ነው የሰማውት ፀጋ ና ሰላም ይብዛል እወድሀለው ❤❤❤❤
@Josh_saved by Grace!:ከአንተ ብዙ ተምሬሀለሁ አማኒ ፀጋ ይብዛልህ ጌታ ኢየሱሰ ሞጎሰ እንዲሆንልህ ሁሌም እፀልይልሃለሁ ክፉ አይንከህ! እወድሀለሁ ወንድሜ!❤❤❤❤❤❤
@Selam konso:🥰🥰🥰🥺🥺አማን በእድሜ ከሁሉም ታናሽ በእውቀት በጥበብ ከሁሉ ታላቅ ነው::
ተባረክ በብዙ እወድሀለን🥰🥰🥰❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉
ለተበተኑ መንጋዎች ጌታ ይጠይቅሀል ተመለስ መንፈስ ቅዱስን መስማት ብትችልማ ኖሮ የስህተት ትምህርትን አታስተምርም ነበረ እየሱስ የሞተው ለሁሉም ነው ሂዱ ወደ አለም ሁሉ ወንጌልን ስበኩ ብሏል ጌታ እየሱስ ሰዎችን ሁሉ ይወዳል ለማንም አያዳላም አለም በእሱ እንዲድን ህይወቱን ለሁሉም ሰጥቷል አማን ትእቢትህን ትተህ ተመለስ ተመለስ ተመለስ
በሆነው ነገር አዝኛለሁ ቢሆንም ራስን ማየት በንስሀ መመለስ ጥሩ ነው ይቅርባዩ ጌታ ፊት በመቅረብህ በጣም አስተማሪ ነው ተባረክ
አዎ አማንዬ በርህን ዘግተህ ከዚህ ራቅ ብለህ ፀልይ እግዚአብሄር ቅዱሱን መንፈሰ የማይሳሳተውን እውነተኛውን ወዳንተ ይልካል ተባረክ ወንድሜ 🙏❤
መፈላሰፉን ትተን በትህትና ብንኖር ሰላም በሆንን ነበር:: ከሁሉም ነገር በላይ ፍቅር ይበልጥ ነበር ግን እሱን ሳይገባቹ ቃል መሰነጣጠቅ አገልግሎት ይመስላቹሀል::ሁልቹንም ቲክቶክ ሳይጀመር በፊት ፌስቡክ ላይ እከተላቹ ነበር ሰዎችን በምዝርጠጥ እና በማንኳሰስ ላይ የተመሰረተ ነብር ይህው ውጤቱ መበታተን ሆነ:: አሁንም ከልብ በትህትና ወደ እግዚአብሔር ሁላችንም እንመለስ እግዚአብሔር አሁንም እድል አለ::
Amen
ሮሜ 5:6 እንዴት ታዛምደዋለህ ክርስቶስ ስለ ሀጢያተኞች ሞተ እንጂ ስለ ተመረጡት አይልም አንተ ባመጣሀው ስንቶች ከዚ ከሁላችሁም ቻናል እንዳቋረጡ ከራሴ ሰዎች ጀምሮእንዳይድኑ ሆኑ አዘንኩ ለሁሉ የሞተውን እየሱስን ከአይምሮዎቸው አደበዘዛችሁባቸው እኛስ በቤቱ ያለን ለሁሉ ነው እያልን እንሟገታለን ለአዲሶቹ ግን የማሰናከያ ድንጊይ ሆናችሁ ያሳዝናል 😢
Much grace Aman keep it up preaching Gospel you are amazing boy.
We love you much grace🎉❤❤
አማንሻ ጌታ ሉዓላዊ ነው ሁሉም አዋቂ ልብን ኩላሊትን የሚመረምር ነው ልክንሀ ይቅር እንደተባለ ሰው መመላለስ ግድ ነው ሰው ባወቀው ልክ ነው የሚመላለሰው ወንድሜ ትሁት ሁን ዝም ብለህ እየሱስን ስበከ እውነትን በፍቅር 😊 ሁሉም ግልፅ ይሆናል በቅርቡ ተባረክ
በራስህ ነገር ላይ አተኩር ፠፠፠
“እንዲሁ በመቄዶንያ ሁሉ ላሉት ወንድሞች ሁሉ ታደርጋላችሁና። ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ከፊት ይልቅ ልትበዙ፥ በጸጥታም ትኖሩ ዘንድ ልትቀኑ፥ የራሳችሁንም ጉዳይ ልትጠነቀቁ፥ እንዳዘዝናችሁም፥ በውጭ ባሉት ዘንድ በአገባብ እንድትመላለሱ፥ አንዳችም እንዳያስፈልጋችሁ በእጃችሁ ልትሠሩ እንለምናችኋለን።”
- 1ኛ ተሰሎንቄ 4፥10-12
Melkam wesana Ananeye ❤ tebarek Geta fitun yaberaleh❤
እኔ በእውነት መንፈስ ቅዱስን ልሳን የትንቢት ስጦታ መገለጥ አልቀበልም ሰትል ሰምቼ የማትቀበለው አለ ብዪ አላምንም ያልከው መንፈስ ቅዱስ እንዴት ነው ነገሩ አማን የፅሞና ግዜ ይኑራችሁ ወንድሞቼ ሕይወት ከአገልግሎት ይበልጣል pls እኔ የማዝነው በእናተ ያልተገራ ንግግር ስንቱ ተሰናከለ ዛሬ እረጋ ብላችሆል በዚሁ ቀጥሉ
የክርስቶስ ኢየሱስ የመዳኒታች አላማው ፍቅር ነው።የእናንተ ችግር የአወቃችሁት እውቀት ሁሉ የህዝቡ ሁሉ የመሰላችሃል ።የመጽሐፍ ቅዱስ አጠቃላይ አላማን መስተማር እንጂ በኢንተሌክቻል እስኮላር ደረጃ የሚደረግ ውይትን በሶሻል ሚዲያ አምጥቶ ግራማጋባት ተገቢ አይመሰለኝም ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ጊዜ ውሰዱ።ሰንቶች እንደ ተሰናከሉ ብታውቁ በጣም ታዝናላችሁ ጌታማ እንዴት ያዝን ለንሰሐ እና መልካም የንሰሐ ፍሬ ማፍራት ይሁንላችሁ
ፀጋ ጨምሮ ይብዛልህ❤❤❤
አማንየ፣ እኔ ካልቫኒስት አይደለሁም። ባንተ ግን በጣም ተምሬአለሁ ፣ ተባርኬአለሁ። ❤❤❤❤❤❤❤❤
አማን መጸለይ አለበት ለራስህ።
Yes, woŵwwwwww❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
የምኖረው ለሰው ሳይሆን ለእግዚአብሔር ነው።
አማን አይዞህ እሺ
የአባትህ ልጅ ነህ ኢየሱስን ፈሪሳውያን እንደተቃወሙት አሁንም የዘመኑ ፈሪሳውያን እየተቃወሙህ ነው የቃል ወተት ሰልችቶናል ተናገር ግን እውነትን ብቻ ንፁሁን ወንጌል አንተ ገና ወጣት ነህ
አዝናለሁሁሁሁሁሁ
በቃ ውነተኛ መመለሥ ይሁን ሠውን እየነቀፉ መኖር በቃ ህዝብ ሁሉ አዘነባችሁ እባካችሁ ወደራሣችሁ አተኩሩ ጌታ ሁሉን የሚውቅ ሁሉም እደሥራው የሚከፍል እናተ እባካችሁ እባካችሁ
ሠውን አታማርሩ
ሰባኪዮቹ ልክ ናቸው እኮ አማንሾ፣ ቃሉን ጠምዝዞ ለራሱ ጥቅም ሌላውን እየሰበከ እርሱ ሳይለፋ ስለሚኖር እኮ ነው። እኔ በፍፁም ስጦታው ተባርኬአለው ነገር ግን ሳለፋ ሳንቲም ገብቶልኝ አያውቅም። ምን እንደሚያወሩ እነርሱም እኛም ሰሚዎችም አናላይዝ እያደረግን ነው። ጌታ ለህዝቡ አይኑን ይክፈትለት❤🎉❤🎉
Enant gena be qalu temat lay yalnwen geraa eyagabchu ersberasachu eytbalalcu yegetyaan keber benat masazen min aziem gebabachu ebakachu selamn fetru.
መመለስ ለሁላችን ይበጃል
አዋዊ ነኝ ነው በቃ ንስሀ ግባ እንዴዴዴዴዴ
አስተያየት መስጠት የምፈልገው አንድ ሰው በተናገረው ባደረገው ነገር ለእግዚአብሔርም ለሰውም ይቅርታ ከጠየቀ ለምንድ ነው ጥሩ ያልሆነ አስተያየት የምትሰጡት ይቅርታ መጠየቅ ትልቅነት ነው እናንተ ደግሞ ለራሳችሁ ንስሃ ብትገቡ ይሻላል ሰው ራሱን ቢያይ ይጠቀማል
መርዝ እረጭተህ ወዴት !!!!!!!?
ወዴትስ ቢሄድ ምን ልታደርጉት ጉረኞች ጌታን ፈርቶ እንጂ ለናተ አንሶ ነዉ በእውቀት ይበልጣችኅል
No to Calvinism.
ትቢት ይታይብሀል አሁንም!እስኪ ውሃ እየጠጣህ ሰከን በል!
አየ ሰይጣን አማን በአጋንት ይታዘዛል ብየ መቸም አላስብም
You didn't accept holly spirit
የትቢት መንፈስ ካንተ በኢየሱስ ሲም ይፍረስ
በራስህ ነገር ላይ አተኩር ፠፠፠
“እንዲሁ በመቄዶንያ ሁሉ ላሉት ወንድሞች ሁሉ ታደርጋላችሁና። ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ከፊት ይልቅ ልትበዙ፥ በጸጥታም ትኖሩ ዘንድ ልትቀኑ፥ የራሳችሁንም ጉዳይ ልትጠነቀቁ፥ እንዳዘዝናችሁም፥ በውጭ ባሉት ዘንድ በአገባብ እንድትመላለሱ፥ አንዳችም እንዳያስፈልጋችሁ በእጃችሁ ልትሠሩ እንለምናችኋለን።”
- 1ኛ ተሰሎንቄ 4፥10-12