#ደብረ_ማርቆስ_ዩኒቨርሲቲ
HTML-код
- Опубликовано: 8 фев 2025
- #Remedial_2017 #Remedial2017 #Remedialclasses #Education #Ethiopianeducation #Ethiopia
#Debre_Markos_University
በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 28 እና 29/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
👉 የምዝገባ ቦታ፦
➭ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-H የሆነ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ
➭ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-E የሆነ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ
➭ ሌሎቻችሁ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ካምፓስ
👉 ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ውጤት ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ፡፡
Thanks for #Watching and #Supporting my channel #Subscribe #Like and #Share the Video.
_______________________________
Here are my social media accounts. Join Our Community 🙏
👉 Telegram Channel:
t.me/Productiv...
ሪሚድያል አጠቃላይ ፈተና መቼ ነዉ ?
ትንሺ አያራዝሙም ጦርነት ነው አይኖር ይችላል ብለን ተዘናግተናል ዲገት አረጉት ምን አስበው ነው ግን