Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
እኔ ሙስሊም አይደለሁም ግን ወሂድ ለኔ ጀግናዬ ነው። እውቀት አሁንም አምላክ ይጨምርልህ።
ለምን እሱ የሚከተለውን እምነት አትከተልም?
enamesigenalen wegane faxari qexitaynawen maged yemiran
እናመሰግናለን አላህ ቀጥተኛዉን መንገድ ይምራህ።
እናመሠግናለን
ጀግናው ኡስታዙና ..!! ጀዛከላህ ..!! ሀቢቢ አሏህ ከዚህ ይጨምርልህ ..!! ከመጥፎ ነገር ይጠብቅህ ..!! ሀቅን የምትሰብክበት መልካም የጤንነት ዘመን አሏህ ይወፍቅህ..!!
ወንዲም.ወሒዲ.ረመዳን.ሙባረክ.ወንዲሜ❤❤❤
የሠለምቴወች ደጋፊና አድናቂ ወዳጂ ነኝ
የኛ ጀግና ማሻ አላህ ኡስታዝ ዋሂድ አላህ ይጨምርልህ ማንም ቢሆንኮ ከሙስሊም ጋር ተከራክሮ ማሸነፍ የለም አንድና አንድ ሙስሊም እውነተኛው ሀይማኖት ስለሆነ ነው አለቀ ያልተበረዘ ያልተሠረዘ አልሃምዱሊላህ ሙስሊም ላደረገኝ መጨረሻየንም በሙስሊም አድርግልኝ ያረብ!!!!!!!!
ጀዛከለህ ኸይር ኡስታዜ ማሻ አላህ
ፈጣሪ ይባርክህ እንዴ አገኘኸው
ጀዛ ከላህ ከይር በጣም ደስ ይማል ውይይት ነው ሀብብ ወሕድ ዑመር አለህ ይታብቅክ ማሻ አላህ
ማሻላህ ኡስታዜ ወሊድ አላህ ይጨምርልር
Masha allah
ማሻአላህ ኡስታዙና አላህ ይጠብቅህ ጀግናችን
mashallah jezakllah keyr ustaz wahid umer
Mashallah ustaz wehid
ውዱዱዱዱዱዱዱዱዱዱዱ ወሊድ አሏህ ሀያት ይስጥ ። ምኑን ይናገሩት ተማሪዋች ነቸው ። ከአንተ ብዙ ተምሬአለሁ ትግስትን ጨምሮ
ጀዛከላከይር ኡስታዝ አላህ ይጨምርልህ ወጎኖቻችን ቀጥተኛውን መንገድ ይምራቸው
ኡታዝ እዲህ ጨምቀህ አስጣልኝ እዲህ ጀዛከላህ ኸይር ኡታዝ ወሒድ
ኡስታዝ አሏህ ይጨምርልክ እነሱ ያምናሉ ግን አይቀበሉም አሏህ ቀጥተኛውን ይምራቸው
ወንድም ዋሂድ የኛ ጀግና ሳትሰላች እንድህ አይነቱን ትምህርት ቀጥልልን
ተጨማሪ የንጽጽር ትምሕርቶችን ለማግኘት የኡስታዝ የሕያ ኢብኑ ኑህን የዩቱብ ቻናል ይጎብኙ ruclips.net/channel/UCJiO37P7_tTq-zR4tLLuWug
ኧረ የቴሌግራም ቻናሉን አስቀምጡልን
መሸ አለ አለህ ይጠብቅህ ወሒድ ስትመጋት ስልክ በጠም እምበ ይታነናቃኝል ለምን ብትሉኝ በቅርብ ናው እስልምናን ያታቃበለው አለህ ልብን እንዳፈለጋ ይጋላበጠል አለሁ መ ቁልበል ቁልብ ሰን ቃልን አለ ድንክ ለምን ያረብ አለ እንደነቴ አይነቱን የብዛልን::
Masha allha
Alah yatsnash eht
Masah Allah ustazea
ጀግና ኡስታዜ አላህ ይጠብቅህ
ማሻአላህ አላህ ይጠብቅህ
Allh ytebkeh ustaz
መሻአላህ አሏህአክበር
ከወሂድ በመጀመሪያ ደረጃ የሚያስየስበኝ ኮንፊደንሡ ነው በራስ ያለው መተማመን በቂ ነው
Waheed is a reading & searching person on all Books.
Masha alah allah ychemrlh eustaz
ጀዛክላህ ኸይር እስታዝ
Really Ustaz wahid alah yichemrlh tkklegnawm menged alah yigletln lehulachinm .all of us coming to the truth
Walekumeslam Allah yahfezek shukren lek
حفظك الله يا اخي وحيد عمر
Masha alaa masha alaa usazachin habibi Alhamadulila Muslima silaa adarekeny ala
አላህ ይጠብቅህ ሙስሊሙ ወንድሜ
Allah yetebikeh yebelete ewket yechemirelih
Wohiyd wondemme Allah yerdah jezakallajh keyr
Masha allha usetaz allha yexabiqi
Bravo Hamid
አሏህ እረጅም አድሜ ይስጥህ ወሊድዋ!
ኡስታዝየ አይመጥንህም አያውቅም
ወሂድየ ለምን ትደርቃለህ ምንም ከማያውቅ ሰው ጋ አለማወቁ ብቻ ሳይሆን መረዳትም አይፈልግ
allah ystehwandema endi waf azagalen
Elohim malet silase ayidelem, gin silase yelam malet degmo aydelem, God is 3 person, Father, son and holysprit
ኡስታዝ ወሂድ አለህ ይጨምርልህ
ሆይ ከኡስታዝ ዋሂድ ጋር ሳፋጣ አያዋጣችሁም ቢቀርባችሁ እውነት ሁሌም አሸናፊ ነው
Exactly matnat allebbet
ሽምደዳ አይድን ስለ ሸመደድክ ብቻ አውክ ማለት አይደለም ትንሽ እየተረጋጋ ህ ተወያይ በጌታ በኢየሱስ ማመን ነው ስሙንም ማወቅ ነው የሚያሰሙ ልጠው
ماشالله عرف كل شيء
ከአቅሜ፡በላይ፡ከምሥጋናበላይ፡አላህ፡እዱናህም፡አሄራህም፡አላህየ፡ያሣምራልህ፡ጀናትል፡ፊረድሥ፡፡ይወፈቅህ
Astemarew eko😂😂😂
ustaz jagna nurelinh
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2፡3፟-5 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት #መልካምና #ደስ #የሚያሰኝ ይህ ነው። #አንድ #እግዚአብሔር #አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው #የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው። መፅሐፍ ቅዱስ አንተ እንደምትለው ሳይሆን አንድ እግዚአብሔር(አብ)ብቻ እንዳለና በዚህ አንድ እግዚአብሔርና በሰው መካከል እግዚአብሔር ራሱ መሃል ያስገባው #ሌላ #እግዚአብሔር #ሳይሆን #ሰው የሆነ ክርስቶስ እንዳለ መፅሐፍ ቅዱስ በግልፅ ያስተምረናል። በ1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡3፟-5 እግዚአብሔር አብ አንድና ብቸኛው እግዚአብሔር መሆኑን, ራሱ እግዚአብሔር ደግሞ በእርሱና በሰው መካከል ሌላ እግዚአብሔር ሳይሆን ሰው የሆነውን ክርስቶስን ማስገባቱን በመንገር ሦስት ሳይሆን አንድ እግዚአብሔር እንዳለ በማስተማር ሥላሴን ያፈራርሳል። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17:3 ደግሞ ይህንኑ ሃሳብ በደንብ ያጠናክርልሃል - #እውነተኛ #አምላክ #ብቻ #የሆንህ #አንተን(እግዚአብሔር አብ) የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን(ሰው የሆነውን) #ያውቁ #ዘንድ #ይህች #የዘላለም #ሕይወት #ናት በማለት ከዚህ ውጭ የዘላለም ህይወት እንደሌለ ያስተምረናል። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1:14 ደግሞ ቃልም ሥጋ ሆነ፤ በማለት በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ገባ የተባለው(ሰው የሆነ ክርስቶስ) ሥጋ መሆኑን ያስተምረናል። 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ 3:16 ደግሞ እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ #በሥጋ #የተገለጠ፥ .... በማለት አንዱና ብቸኛው እግዚአብሔር(አብ)ባዘጋጀው በሰውና በራሱ መሃል ባስገባው(ሰው በሆነው) በክርስቶስ ሆኖ በሥጋ ተገልጦ እንደመጣ ያስተምረናል። ለዚህም ነው 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ 5:19 #እግዚአብሔር #በክርስቶስ #ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋርያስታርቅ ነበርና፥ የሚለው። ይሁን እንጂ መፅሐፍ ቅዱስ ይህንን የእውነት ትምህርት የሚክዱ ብቻውን ያለውን ኢየሱስን የሚያስቱ የሐሰት አስተማሪዎች ሾልከው ወደክርስትና እንደገቡ በየይሁዳ መልእክት ምዕራፍ 1:4 ያስጠነቅቀናል, የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ 1:4 -ከብዙ ጊዜ በፊት ለዚህ ፍርድ የተጻፉ አንዳንዶች ሰዎች ሾልከው ገብተዋልና፤ ኃጢአተኞች ሆነው የአምላካችንን ጸጋ በሴሰኝነት ይለውጣሉ ንጉሣችንንና ጌታችንንም #ብቻውን #ያለውን #ኢየሱስ #ክርስቶስን #ይክዳሉ።#1ኛ #ወደ #ቆሮንቶስ #ሰዎች #ምዕራፍ 8፤5-6 #መቼም #ብዙ #አማልክትና #ብዙ #ጌቶች #አሉ፤ ነገር ግን #በሰማይ #ሆነ #በምድርም #ሆነ #አማልክት #የተባሉ ምንም ቢኖሩ፥ ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን #አንድ #አምላክ #አብ #አለን፥#ትንቢተ #ዘካርያስ #ምዕራፍ 14-9 #እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ይነግሣል፤ #በዚያ #ቀን #እግዚአብሔር #አንድ፥ #ስሙም(ኢየሱስ) #አንድ #ይሆናል እንደተባለው #እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ሢነግስ #ስሙም #ኢየሱስ ሲወደስ ሁለት ሦስት ያሉት ምን ይውጣቸዋል። #እግዚአብሔር #አንድ ነው የማዳን ስሙም #ኢየሱስ ነው ሌላ ማንም የለም።ይህንን ቪዲዮ ብትመለከቱ ይበልጥ ይረዳቿል ruclips.net/video/K9c7mV3XxmE/видео.html
@Misganu Tuke በሰው ጥበብ የተፈጠረ የልብ ወለድ እምነት ትታቹ በክርስትና ውስጥ እውነተኛውን አምላክ(አብን) ፈልጉ ክርስቲያን ሁሉ አንድ አይደለም።በቁራን መረዳት መጽሐፍ ቅዱስን አታንብቡ መጽሐፍ ቅዱስን ቁራን አይደለም አረብኛ ስትለፈልፉ ኢየሱስ እንዳይመጣ
እግዘብሔር አንድ ይሆናል አንጅ አየሱስን ከየት አስገባሃው ። ችግራችሁ ከራሳችሁ። የለለውን መፍጠራችሁ ነው ። ለዚያ እኮ ነው ተበርዟል የሚባለው። ሲጀመር እየሱስ የት ጋር ነው አግዛብሔር የተባለው። ? አረ ተው አትዋሹ
Chiristian Wendemachen singural verb & purlar verb objects layeto mawek yasflgal. Lamen Bible ba Singural verb Ena purlar verb objects sentence lai yelyayal. Chiristian brother also you need more to read Eberayest book too.
ቤተሰብ ሆኛለሁ
Enantm muslimoch allah yetaotoch abat endehone kuran ynageral muslimoch atachberbru ewnet enant gar yelm
King Solomon majesty selhon naw purlar yetatkmaw
ከነዳኒ እውነት ለሁሉጋ ለምን አትውያይም
ግሪክ እብራይስጥ እያልክ አታምታታ ።
የምናመልከውን እንወቅ! ምንም እንኳን በሥላሴ ባላምንም ሙስሊሞችም ቢሆኑ ኢየሱስን በማወቅ ዙሪያ ተሳስተዋል ማንም እውነቱን ማወቅ ቢወድ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን በጥሞና እና በመንፈስ እስከመጨረሻው ቢከታተል ከተሳሳተ ግንዛቤ ራሱን ይመልሳል። ruclips.net/video/K9c7mV3XxmE/видео.html ተጨማሪruclips.net/video/G-ViQrzlP6c/видео.htmlruclips.net/video/K7pqibDZYAU/видео.htmlruclips.net/video/2RY2F1dM9sU/видео.html
እህ እሲ ተረጋጋ ምን አይነቱ ስግብግብ ነው እስኪናገር መጠበቅ አለብህ ጥልቅ ያልክ ግራ አታጋባው። ክርስቲያን (ኦርቶዶክስ )ለዘላለም ትኑር አከተመ
😂😂 mnm edemataku ayen eko Zm blo fukera hulum ychlal wanaw ewnetun meyaz nw ጉድ እኮ ነውእሱ እራሱ መሰከረለች ha ha😂😂😂
ክክክ መጀመሪያ ከበሰለ ሰው ጋር መከራከር አሳፋሪ ነገር ነዉ። እና አንብቡ አታስቸግሩን። ለኡስታዞቻችን ሰላም ስጡአቸዉ።
እድህ ያዙዋቸዉማ ይበቃል ቀጣጥፎ መብላት ይብቃ እነ ዚህ ቀጣፊ ሁላ
እኛ ዳቢሎዝ ከሠማይ ወርዶ መካ እደገባ እናቃለን ፉ
ወገናችን የዚህ አይነት ተረት በተዋህዶ አማኞች የተለመደ ነው ኢስላምንና ሙስሊሙን የሚጠሉ አማኞቻችሁ ብዙ ነገር ጽፈዋል የታሪኩን ሐሰተኛነት ከታች ላስቀምጥልሽ እናም በጀማሪ ደብተራ የተደሰረ ተራ ተረት እንደሆ ትረጃለሽ
የኦርቶዶክስ ተረት ዲያብሎስ መካ ላይ ተጣለ መፅሐፈ አክሲማሮስ ደራሲው የቆጵሮስ ኤጲስ ቆጶስ የነበረው ኤጲፍኖስ ነው አክሲማሮስ ማለት ሰባት ቀናት ማለት ነው የሰባቱን ቀን ፍጥረቶች ዘርዝሮ ስለያዘ ይህ ስም ተሰጥቶታል ድርሰቱ በ1ኛው ክፍለ ዘመን የነበረው የኤጲፍኖስ ቢሆንም የተቀነባበረው በ6ተኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይነገራል በዚህ መፅሐፍ ገፅ 135 ላይ ዲያብሎስ ፍጥረትን እኔ ነኝ የፈጠርኩ ስላለ ስላሶች ተቆጥተው አውርደው መካ ጣሉት ይላል በመፅሐፉ ውስጥ ያሉ የተፍለሱ ታሪኮች አክሲማሮስ ዘዓርብ ክፍል አምስት ቁጥር 9-10 9 ጌታም እንዲህ ብሎ አልቀረም ከመላዕክት አራት ሃያላኑን ጽኑዓኑን መርጦ አንስቶ ሂዱ ዲያብሎስን በአምስት መቶ ሽህ የእሳት ችቦ በአምስት መቶ ሽህ የእሳት ዛንጀር በአምስት መቶ ሽህ የእሳት መሐፒል እጁን ከእግሩ እግሩን ከአንገቱ አስራችሁ በገሃነመ እሳት ተክላችሁ እንደ አምድ እንደ ግንድ ገልብጣችሁ #ለዘላለሙ #እንዳይወጣ #አድርጋችሁ #ተውት #ብሎ #አዘዘ ለዘልአለሙ ሲኦል ከታሰረ በየት ወጥቶ መካ ላይ ወደቀ? ይቀጥልና ቁጥር 10 ዳግመኛ ጌታ ሰራዊቱንም እንደርሱ አድርጋችሁ በገሃነም ዙሪያ አስፍሩለት ብሎ ለአራት ጽኑዓን ኃያላን መላዕክት አዘዛቸው13 ዲያብሎስም እኔ ከዚህ ሆኜ እንዳልፈታተን #ከሲኦል #እሳት #ታስሬ ወድቄአለሁ አሁንም አንዱን ነገድ ፍታልኝና ከዚያ ሆነው እየተፈታተኑ የእኔን ጠላቶች የአንገት ወዳጆች መላእክቶችህ ወደአንተ ያምጡልህ የእኔን ወዳጆች የአንተን ጠላቶች ሰራዊቶቸ ወደኔ ያምጡልኝ አለው14 ከዚያም በኃላ እግዚአብሔር በአማን (በእውነት )ፈጣሪ ነህ ብለው የሰገዱለትን ፈታለት ሲፈታለትም ጊዜ #በዚህ #አለም #በሳሩ #በእጨቱ #በዉሃው #በድንጋዩ በእዝእርቱ በአትክልቱ በምስራቅ በምዕራብ በሰሜን በደቡብ በየ አለቃው ሹም ሰደደ እነዚያም ወዲህ #አለም #መጥተው ክደው ሲያስክዱ ስተው ሲያስቱ የሚኖሩ #አጋንንት #እነዚህ #ናቸውፈጣሪ ነህ ብለው የሰገዱለት ተፈተው በሳር በእጨቱ በውሃው በአለም ላይ ተበተኑ መካ ላይ ወደቀ ሚለው ተረት አፈር በላ! በተጨማሪ በድርሳነ ኡራኤል ዘየካቲት 44-45 44 ዲያብሎስ በክንፍቸው ላይ የተፃፈውን ፅሁፍ ባየ ግዜ ከዙፍኑ ወደቀ ሰራዊቱም ወደ ሲኦል ሸሹ 45 ዲያብሎስን #እስከ #ሕልቀተ #አለም የሲኦልን ስቃይና ቅጣቷን ይቀበል ዘንድ #ከዚያው #አስቀመጠውእዚህ ላይም እስከ እልቀተ አለም የሲኦልን ቅጣት እንዲያይ በሲኦል ታሰረ ይላል ታዲያ እስከ እልቀተ አለም ሲኦል ውስጥ ታሰረ ወይስ መካ ወደቀ? ጥያቄአችን ዲያብሎስ ከክብሩ ለምን ወረደ ፈጣሪ ነኝ ስላለ ወይስ ለአዳም አልሰግድም ስላለ?#1 መፅሐፈ መቃቢያን ሳልስ ምዕራፍ አንድ ቁጥር አስራ አምስት ለአዳም አልሰግድም ስላለየሚጠፉ በኔም የሚስቱ ሰዎች ፈጽመው ይበዙ ዘንድ የአዳምም ልጆች ይጠፉ ዘንድ ይህንን በተናገሩ ጊዜ እኔ ደስ ይለኛል። ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና« 3ኛ መቃ 1፤152# አክሲማሮስ ዘ አርብ ክፍል 2 ቁጥር 6 ፈጣሪ ነኝ ስላለበዙፍኑና በሹመቱ ከሁሉ የከበረ ስለነበረ ፍጥረትን እኔ ነኝ የፈጠርኩ ስላለ
አችእውር
አይ እውቀት እውቀት ከሌላሽ እኮ ዝም ማለት ትችያለሽ ወገናችን የማይሆን ንግግር አትነገሩ ዝም ብሎ ወይም ለጥያቄው መልስ መልሱ ከቻለቹ
አይ አህዛቦች አላህ ማለት ምን ማለት ነው አላህ ማለት ኤሎሄ ማለት ነው ልትሉ እዳይሁን ሀሀሀሀሀሀሀሀሀሀሀ አላህ ማለት በብራይስት ቋንቋ አይጥ ማለት አይደል አይጥን አደልእምታምልኩ
ወለተ ውሸት ስላማታዊቂው ጉዳይ ባታወሪ መልካም ነው « የአምላካችን እና የአምላካቸውን የአላህን ስም የጣዖት ስም ነው ነብዩ ሙሐመድ ናቸው ይዘውት የመጡ ከዛ በፊት አይታወቅም» የሚል ነገር ሲያነሱ ይሰማል ክሳቸውን እንፈትሸው በመጀመሪያ እነሱ አምላክ ብለው የያዙት «እግዚአብሔር» የመጠሪያ ስሙን ማን እንዳሰጠው እና መቸ እንደተሰየመ አይታወቅም እግዚአብሔር ቃሉ ከግዕዝ የተገኘ ነው «እግዚእ» ማለት ጌታ «ብሔር» ደግሞ ዓለም ሲሆን እግዚአብሔር ማለት «የአለም ጌታ ማለት ነው » (የአማርኛ መፅሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ገፅ 184 )«የአለም ጌታ » የሚለው ስም ደግሞ የአምላክ ሳይሆን የሰይጣን መጠሪያ እንደሆነ ነው መፅሐፍ ቅዱስ ሚነግረን «የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ»(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:4)ታዲያ እግዚአብሔር የአምላክ ወይስ የሰይጣን መጠሪያ ነው? መልሱን ለአማኞቹ! አላህ የሚለው የአምላካችን መለኮታዊ የተጸኦ ስሙ ነው ስለዚህ የትኛውም ሀገር ላይ ያለ ሙስሊም በጠቅላላ ቋንቋውና ሀገሩ ቢለያይም አምላኩ ግን አንድ አምላክ በመሆኑ በዚሁ የተጸውኦ ስሙ ‹‹አላህ›› በማለት ይጠራዋል ስሙ ያዘለውና ያቀፈው መልእክት ይብራራል ይገለጻል እንጂ ማብራሪያውና ትርጉሙ ስምን ተክቶ እሱ እንዲጠራበት ግልጋሎት ላይ አይውልም፡፡ ምክንያቱም በቋንቋ ህግ የተጸውኦ ሥም (proper noun) አይተረጎምናክርስቲያን ወገኖቻችን እዚህ ላይ በኛ «እግዚአብሔር» ተብሎ የተተረጎመው ሰው በቋንቋው እንዲረዳው ነው የሚል ሰንካላ ምክኒያት ያቀርባሉ እንደዛ ከሆነ ታዲያ ለምን አሁን ወደ አማርኛ አይተረጉሙልንም ምክኒያቱም እግዚአብሔር ሚለው ስም ግዕዝ ወለድ እንጅ አማርኛ አይደለም አሁን ላይ ሀገራችን ላይ ሚነገረው የሁሉም መግባቢያ አማርኛ ስለሆ በዛ ለምን አልቀየሩትም? መልስ የላቸውም !!!! ለማንኛውም አላህ የሚለው የአምላካችን መጠሪያ የኛ ብቻ ሳይሆን አረብ ክርስቲያኖች የአምላክ መጠሪያ ነው አምላካቸውን አላህ ብለው ነው ሚጠሩት መፅሐፍ ቅዱሳቸውም ላይ ገና ሲጀምር ዘፍጥረት 1:1 የአረብኛ መፅሐፍ ቅዱስ فِي الْبَدْءِ خَلَقَ اللهُ السَّمَاوَاتِ وَالارْضَበመጀመሪያ #አላህ ሰማይና ምድርን ፈጠረ ብሎ ነው ሚጀመረው የአረብኛ መፅሐፍ ቅዱስ መመልከት ይቻላል www.copticchurch.net/cgibin/bible/index.php?version=SVD&r=Genesis+1★ይህ ብቻ አይደለም ሀገራችን ላይ ለቤተ ክርስቲያን ሚያገለግሉ የተለያዩ የፀሎት እና የህግ መፅሐፍት ከአረብኛ ወደ ግዕዝ የተገለበጡ አሉ ለምሰሌ፦ ፍትሐ ነገስት፣ ሃይማኖተ አበው ፣ ተአምረ ማርያም፣ክብረ ነገስት፣ ሶሪያዊው ቅዱስ ኤፍሬም የደረሰው ውዳሴ ማርያም ሌሎችም መፅሐፍት ላይ የአምላክ ስም አላህ ነው የነበረው ወደ ግዕዝ ሲተረጎም እግዚአብሔር ብለው ቀይረውታል ታዲያ የአላህ ስም የጣኦተ ከሆነ ለምን እነዚህ መፅሐፍቶች ላይ አልተቃወማችሁም? ★ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የበላይ ሆነው ለ16000 አመታት ያክል ሲያስዳድሩት የነበሩት ግብፃዊያን ነበሩ ፓትሪያሊክ ሚሾመው ከግብፅ ነበር { የኢትዮጵያ ሰዎች ከዐዋቂዎቻቸው ወገን በራሳቸው ፈቃድ ሊቀ ጳጳሳትን ለራሳቸው አይሹሙ «ፍትሐ ነገስት ገፅ 30 ቁጥር 50 » } በዚህ ህግ መሰረት ለ አንድ ሽህ ስድስት መቶ አመታት ለግብፅ ባሪያ ሆነው ከግብፅ ፓትሪያሊክ እየተሾመላቸው ሲገዙ ነው የኖሩት እነዚህ ግብጻዊያን አምላካቸውነ «አላህ» ብለው ነው ሚጠሩት ታዲያ ስሙ የጣኦት ከሆነ ወይም ነብዩ ሙሐመድ ከሆነ ስሙን ያመጡት ትናንት ኢትዮጵያን ሲገዙ የነበሩት ጣዖታዊያን ነበሩ ? አሁንም ድረስ አምላካቸውን አላህ ብለው ከጠሩት እነሱስ ጣዖት አምላኪ ናቸው? የናንተ አባቶችስ ለ16000 አመት ያክል ነብዩ ሙሐመድ ያመጡትን አምላክ በሚያመልኩ ሰዎች ስር ነው ሲተዳደሩ የነበሩት? ★ በሐገራችን ኢትዮጵያ ብቻ ጻድቃን ናቸው እየተባሉ በየወሩ ታቦት ተቀርጾ ለስዕሎቻቸው ሚሰገድላቸው ቅዱሳን ለምሳሌ እነ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ እና ሌሎቹም የመጡት አረብ ሀገር ነው አምላካቸውን አላህ ብለው ነበር ሚጠሩት እናንተ ለስዕላቸው ምትሰግዱላቸው ታቦት ቀርፃችሁ በየወሩ ምትዘክሯቸው ሰዎች አምላካቸው አላህ ከነበረ ጣኦት አምላኪ ነበሩ? እናንተስ ጣዖት አምላኪዎችን ነው በየወሩ ምትዘክሩትና ለነሱ ምስል ምትሰግዱት? እስኪ መልሱልን !!!በቴሌግራም ያግኙን t.me/orthox
እያልፍሽ አትናገሪ ካለውቀት ከመናገር ተቆጠቢ እሽ አይጥ ሲያመልክ ማን አያሽ አይጥ እንካን ልትመለክ እርስ ከምን ታድናለች አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራችሁ
@@oneday3829 ይሄ ሁላ ጽሁፍ ጽትጽፊ አይንሽን አይምሽም አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራችሁ ሁላችንም ኢንሻአላህ
@@فوزية-ص1ز በሰው ጥበብ የተፈጠረ የልብ ወለድ እምነት ትታቹ በክርስትና ውስጥ እውነተኛውን አምላክ(አብን) ፈልጉ ክርስቲያን ሁሉ አንድ አይደለም።በቁራን መረዳት መጽሐፍ ቅዱስን አታንብቡ መጽሐፍ ቅዱስን ቁራን አይደለም አረብኛ ስትለፈልፉ ኢየሱስ እንዳይመጣ
እኔ ሙስሊም አይደለሁም ግን ወሂድ ለኔ ጀግናዬ ነው። እውቀት አሁንም አምላክ ይጨምርልህ።
ለምን እሱ የሚከተለውን እምነት አትከተልም?
enamesigenalen wegane faxari qexitaynawen maged yemiran
እናመሰግናለን አላህ ቀጥተኛዉን መንገድ ይምራህ።
እናመሠግናለን
ጀግናው ኡስታዙና ..!! ጀዛከላህ ..!! ሀቢቢ አሏህ ከዚህ ይጨምርልህ ..!! ከመጥፎ ነገር ይጠብቅህ ..!! ሀቅን የምትሰብክበት መልካም የጤንነት ዘመን አሏህ ይወፍቅህ..!!
ወንዲም.ወሒዲ.ረመዳን.ሙባረክ.
ወንዲሜ❤❤❤
የሠለምቴወች ደጋፊና አድናቂ ወዳጂ ነኝ
የኛ ጀግና ማሻ አላህ ኡስታዝ ዋሂድ አላህ ይጨምርልህ ማንም ቢሆንኮ ከሙስሊም ጋር ተከራክሮ ማሸነፍ የለም አንድና አንድ ሙስሊም እውነተኛው ሀይማኖት ስለሆነ ነው አለቀ ያልተበረዘ ያልተሠረዘ አልሃምዱሊላህ ሙስሊም ላደረገኝ መጨረሻየንም በሙስሊም አድርግልኝ ያረብ!!!!!!!!
ጀዛከለህ ኸይር ኡስታዜ ማሻ አላህ
ፈጣሪ ይባርክህ እንዴ አገኘኸው
ጀዛ ከላህ ከይር በጣም ደስ ይማል ውይይት ነው ሀብብ ወሕድ ዑመር አለህ ይታብቅክ ማሻ አላህ
ማሻላህ ኡስታዜ ወሊድ አላህ ይጨምርልር
Masha allah
ማሻአላህ ኡስታዙና አላህ ይጠብቅህ ጀግናችን
mashallah jezakllah keyr ustaz wahid umer
Mashallah ustaz wehid
ውዱዱዱዱዱዱዱዱዱዱዱ ወሊድ አሏህ ሀያት ይስጥ ። ምኑን ይናገሩት ተማሪዋች ነቸው ። ከአንተ ብዙ ተምሬአለሁ ትግስትን ጨምሮ
ጀዛከላከይር ኡስታዝ አላህ ይጨምርልህ ወጎኖቻችን ቀጥተኛውን መንገድ ይምራቸው
ኡታዝ እዲህ ጨምቀህ አስጣልኝ እዲህ
ጀዛከላህ ኸይር ኡታዝ ወሒድ
ኡስታዝ አሏህ ይጨምርልክ እነሱ ያምናሉ ግን አይቀበሉም አሏህ ቀጥተኛውን ይምራቸው
ወንድም ዋሂድ የኛ ጀግና ሳትሰላች እንድህ አይነቱን ትምህርት ቀጥልልን
ተጨማሪ የንጽጽር ትምሕርቶችን ለማግኘት የኡስታዝ የሕያ ኢብኑ ኑህን የዩቱብ ቻናል ይጎብኙ
ruclips.net/channel/UCJiO37P7_tTq-zR4tLLuWug
ኧረ የቴሌግራም ቻናሉን አስቀምጡልን
መሸ አለ አለህ ይጠብቅህ ወሒድ ስትመጋት ስልክ በጠም እምበ ይታነናቃኝል ለምን ብትሉኝ በቅርብ ናው እስልምናን ያታቃበለው አለህ ልብን እንዳፈለጋ ይጋላበጠል አለሁ መ ቁልበል ቁልብ ሰን ቃልን አለ ድንክ ለምን ያረብ አለ እንደነቴ አይነቱን የብዛልን::
Masha allha
Alah yatsnash eht
Masah Allah ustazea
ጀግና ኡስታዜ አላህ ይጠብቅህ
ማሻአላህ አላህ ይጠብቅህ
Allh ytebkeh ustaz
መሻአላህ አሏህአክበር
ከወሂድ በመጀመሪያ ደረጃ የሚያስየስበኝ ኮንፊደንሡ ነው በራስ ያለው መተማመን በቂ ነው
Waheed is a reading & searching person on all Books.
Masha alah allah ychemrlh eustaz
ጀዛክላህ ኸይር እስታዝ
Really Ustaz wahid alah yichemrlh tkklegnawm menged alah yigletln lehulachinm .all of us coming to the truth
Walekumeslam Allah yahfezek shukren lek
حفظك الله يا اخي وحيد عمر
Masha alaa masha alaa usazachin habibi Alhamadulila Muslima silaa adarekeny ala
አላህ ይጠብቅህ ሙስሊሙ ወንድሜ
Allah yetebikeh yebelete ewket yechemirelih
Wohiyd wondemme Allah yerdah jezakallajh keyr
Masha allha usetaz allha yexabiqi
Bravo Hamid
አሏህ እረጅም አድሜ ይስጥህ ወሊድዋ!
ኡስታዝየ አይመጥንህም አያውቅም
ወሂድየ ለምን ትደርቃለህ ምንም ከማያውቅ ሰው ጋ አለማወቁ ብቻ ሳይሆን መረዳትም አይፈልግ
allah ystehwandema
endi waf azagalen
Elohim malet silase ayidelem, gin silase yelam malet degmo aydelem, God is 3 person, Father, son and holysprit
ኡስታዝ ወሂድ አለህ ይጨምርልህ
ሆይ ከኡስታዝ ዋሂድ ጋር ሳፋጣ አያዋጣችሁም ቢቀርባችሁ እውነት ሁሌም አሸናፊ ነው
Exactly matnat allebbet
ሽምደዳ አይድን ስለ ሸመደድክ ብቻ አውክ ማለት አይደለም ትንሽ እየተረጋጋ ህ ተወያይ በጌታ በኢየሱስ ማመን ነው ስሙንም ማወቅ ነው የሚያሰሙ ልጠው
ماشالله عرف كل شيء
ከአቅሜ፡በላይ፡ከምሥጋናበላይ፡አላህ፡እዱናህም፡አሄራህም፡አላህየ፡ያሣምራልህ፡ጀናትል፡ፊረድሥ፡፡ይወፈቅህ
Astemarew eko😂😂😂
ustaz jagna nurelinh
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2፡3፟-5 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት #መልካምና #ደስ #የሚያሰኝ ይህ ነው። #አንድ #እግዚአብሔር #አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው #የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው። መፅሐፍ ቅዱስ አንተ እንደምትለው ሳይሆን አንድ እግዚአብሔር(አብ)ብቻ እንዳለና በዚህ አንድ እግዚአብሔርና በሰው መካከል እግዚአብሔር ራሱ መሃል ያስገባው #ሌላ #እግዚአብሔር #ሳይሆን #ሰው የሆነ ክርስቶስ እንዳለ መፅሐፍ ቅዱስ በግልፅ ያስተምረናል። በ1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡3፟-5 እግዚአብሔር አብ አንድና ብቸኛው እግዚአብሔር መሆኑን, ራሱ እግዚአብሔር ደግሞ በእርሱና በሰው መካከል ሌላ እግዚአብሔር ሳይሆን ሰው የሆነውን ክርስቶስን ማስገባቱን በመንገር ሦስት ሳይሆን አንድ እግዚአብሔር እንዳለ በማስተማር ሥላሴን ያፈራርሳል። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17:3 ደግሞ ይህንኑ ሃሳብ በደንብ ያጠናክርልሃል - #እውነተኛ #አምላክ #ብቻ #የሆንህ #አንተን(እግዚአብሔር አብ) የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን(ሰው የሆነውን) #ያውቁ #ዘንድ #ይህች #የዘላለም #ሕይወት #ናት በማለት ከዚህ ውጭ የዘላለም ህይወት እንደሌለ ያስተምረናል። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1:14 ደግሞ ቃልም ሥጋ ሆነ፤ በማለት በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ገባ የተባለው(ሰው የሆነ ክርስቶስ) ሥጋ መሆኑን ያስተምረናል። 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ 3:16 ደግሞ እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ #በሥጋ #የተገለጠ፥ .... በማለት አንዱና ብቸኛው እግዚአብሔር(አብ)ባዘጋጀው በሰውና በራሱ መሃል ባስገባው(ሰው በሆነው) በክርስቶስ ሆኖ በሥጋ ተገልጦ እንደመጣ ያስተምረናል። ለዚህም ነው 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ 5:19 #እግዚአብሔር #በክርስቶስ #ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር
ያስታርቅ ነበርና፥ የሚለው። ይሁን እንጂ መፅሐፍ ቅዱስ ይህንን የእውነት ትምህርት የሚክዱ ብቻውን ያለውን ኢየሱስን የሚያስቱ የሐሰት አስተማሪዎች ሾልከው ወደክርስትና እንደገቡ በየይሁዳ መልእክት ምዕራፍ 1:4 ያስጠነቅቀናል, የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ 1:4 -ከብዙ ጊዜ በፊት ለዚህ ፍርድ የተጻፉ አንዳንዶች ሰዎች ሾልከው ገብተዋልና፤ ኃጢአተኞች ሆነው የአምላካችንን ጸጋ በሴሰኝነት ይለውጣሉ ንጉሣችንንና ጌታችንንም #ብቻውን #ያለውን #ኢየሱስ #ክርስቶስን #ይክዳሉ።
#1ኛ #ወደ #ቆሮንቶስ #ሰዎች #ምዕራፍ 8፤5-6 #መቼም #ብዙ #አማልክትና #ብዙ #ጌቶች #አሉ፤ ነገር ግን #በሰማይ #ሆነ #በምድርም #ሆነ #አማልክት #የተባሉ ምንም ቢኖሩ፥ ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን #አንድ #አምላክ #አብ #አለን፥
#ትንቢተ #ዘካርያስ #ምዕራፍ 14-9 #እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ይነግሣል፤ #በዚያ #ቀን #እግዚአብሔር #አንድ፥ #ስሙም(ኢየሱስ) #አንድ #ይሆናል እንደተባለው #እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ሢነግስ #ስሙም #ኢየሱስ ሲወደስ ሁለት ሦስት ያሉት ምን ይውጣቸዋል። #እግዚአብሔር #አንድ ነው የማዳን ስሙም #ኢየሱስ ነው ሌላ ማንም የለም።
ይህንን ቪዲዮ ብትመለከቱ ይበልጥ ይረዳቿል ruclips.net/video/K9c7mV3XxmE/видео.html
@Misganu Tuke በሰው ጥበብ የተፈጠረ የልብ ወለድ እምነት ትታቹ በክርስትና ውስጥ እውነተኛውን አምላክ(አብን) ፈልጉ ክርስቲያን ሁሉ አንድ አይደለም።በቁራን መረዳት መጽሐፍ ቅዱስን አታንብቡ መጽሐፍ ቅዱስን ቁራን አይደለም አረብኛ ስትለፈልፉ ኢየሱስ እንዳይመጣ
እግዘብሔር አንድ ይሆናል አንጅ አየሱስን ከየት አስገባሃው ። ችግራችሁ ከራሳችሁ። የለለውን መፍጠራችሁ ነው ። ለዚያ እኮ ነው ተበርዟል የሚባለው። ሲጀመር እየሱስ የት ጋር ነው አግዛብሔር የተባለው። ? አረ ተው አትዋሹ
Chiristian Wendemachen singural verb & purlar verb objects layeto mawek yasflgal. Lamen Bible ba Singural verb Ena purlar verb objects sentence lai yelyayal. Chiristian brother also you need more to read Eberayest book too.
ቤተሰብ ሆኛለሁ
Enantm muslimoch allah yetaotoch abat endehone kuran ynageral muslimoch atachberbru ewnet enant gar yelm
King Solomon majesty selhon naw purlar yetatkmaw
ከነዳኒ እውነት ለሁሉጋ ለምን አትውያይም
ግሪክ እብራይስጥ እያልክ አታምታታ ።
የምናመልከውን እንወቅ! ምንም እንኳን በሥላሴ ባላምንም ሙስሊሞችም ቢሆኑ ኢየሱስን በማወቅ ዙሪያ ተሳስተዋል ማንም እውነቱን ማወቅ ቢወድ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን በጥሞና እና በመንፈስ እስከመጨረሻው ቢከታተል ከተሳሳተ ግንዛቤ ራሱን ይመልሳል።
ruclips.net/video/K9c7mV3XxmE/видео.html
ተጨማሪ
ruclips.net/video/G-ViQrzlP6c/видео.html
ruclips.net/video/K7pqibDZYAU/видео.html
ruclips.net/video/2RY2F1dM9sU/видео.html
እህ እሲ ተረጋጋ ምን አይነቱ ስግብግብ ነው እስኪናገር መጠበቅ አለብህ ጥልቅ ያልክ ግራ አታጋባው። ክርስቲያን (ኦርቶዶክስ )ለዘላለም ትኑር አከተመ
😂😂 mnm edemataku ayen eko
Zm blo fukera hulum ychlal wanaw ewnetun meyaz nw ጉድ እኮ ነው
እሱ እራሱ መሰከረለች ha ha😂
😂😂
ክክክ መጀመሪያ ከበሰለ ሰው ጋር መከራከር አሳፋሪ ነገር ነዉ። እና አንብቡ አታስቸግሩን። ለኡስታዞቻችን ሰላም ስጡአቸዉ።
እድህ ያዙዋቸዉማ ይበቃል ቀጣጥፎ መብላት ይብቃ እነ ዚህ ቀጣፊ ሁላ
እኛ ዳቢሎዝ ከሠማይ ወርዶ መካ እደገባ እናቃለን ፉ
ወገናችን የዚህ አይነት ተረት በተዋህዶ አማኞች የተለመደ ነው ኢስላምንና ሙስሊሙን የሚጠሉ አማኞቻችሁ ብዙ ነገር ጽፈዋል የታሪኩን ሐሰተኛነት ከታች ላስቀምጥልሽ እናም በጀማሪ ደብተራ የተደሰረ ተራ ተረት እንደሆ ትረጃለሽ
የኦርቶዶክስ ተረት
ዲያብሎስ መካ ላይ ተጣለ
መፅሐፈ አክሲማሮስ ደራሲው የቆጵሮስ ኤጲስ ቆጶስ የነበረው ኤጲፍኖስ ነው አክሲማሮስ ማለት ሰባት ቀናት ማለት ነው የሰባቱን ቀን ፍጥረቶች ዘርዝሮ ስለያዘ ይህ ስም ተሰጥቶታል ድርሰቱ በ1ኛው ክፍለ ዘመን የነበረው የኤጲፍኖስ ቢሆንም የተቀነባበረው በ6ተኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይነገራል
በዚህ መፅሐፍ ገፅ 135 ላይ ዲያብሎስ ፍጥረትን እኔ ነኝ የፈጠርኩ ስላለ ስላሶች ተቆጥተው አውርደው መካ ጣሉት ይላል
በመፅሐፉ ውስጥ ያሉ የተፍለሱ ታሪኮች
አክሲማሮስ ዘዓርብ
ክፍል አምስት ቁጥር 9-10
9 ጌታም እንዲህ ብሎ አልቀረም ከመላዕክት አራት ሃያላኑን ጽኑዓኑን መርጦ አንስቶ ሂዱ ዲያብሎስን በአምስት መቶ ሽህ የእሳት ችቦ በአምስት መቶ ሽህ የእሳት ዛንጀር በአምስት መቶ ሽህ የእሳት መሐፒል እጁን ከእግሩ እግሩን ከአንገቱ አስራችሁ በገሃነመ እሳት ተክላችሁ እንደ አምድ እንደ ግንድ ገልብጣችሁ #ለዘላለሙ #እንዳይወጣ #አድርጋችሁ #ተውት #ብሎ #አዘዘ
ለዘልአለሙ ሲኦል ከታሰረ በየት ወጥቶ መካ ላይ ወደቀ?
ይቀጥልና ቁጥር 10 ዳግመኛ ጌታ ሰራዊቱንም እንደርሱ አድርጋችሁ በገሃነም ዙሪያ አስፍሩለት ብሎ ለአራት ጽኑዓን ኃያላን መላዕክት አዘዛቸው
13 ዲያብሎስም እኔ ከዚህ ሆኜ እንዳልፈታተን #ከሲኦል #እሳት #ታስሬ ወድቄአለሁ አሁንም አንዱን ነገድ ፍታልኝና ከዚያ ሆነው እየተፈታተኑ የእኔን ጠላቶች የአንገት ወዳጆች መላእክቶችህ ወደአንተ ያምጡልህ የእኔን ወዳጆች የአንተን ጠላቶች ሰራዊቶቸ ወደኔ ያምጡልኝ አለው
14 ከዚያም በኃላ እግዚአብሔር በአማን (በእውነት )ፈጣሪ ነህ ብለው የሰገዱለትን ፈታለት ሲፈታለትም ጊዜ #በዚህ #አለም #በሳሩ #በእጨቱ #በዉሃው #በድንጋዩ በእዝእርቱ በአትክልቱ በምስራቅ በምዕራብ በሰሜን በደቡብ በየ አለቃው ሹም ሰደደ እነዚያም ወዲህ #አለም #መጥተው ክደው ሲያስክዱ ስተው ሲያስቱ የሚኖሩ #አጋንንት #እነዚህ #ናቸው
ፈጣሪ ነህ ብለው የሰገዱለት ተፈተው በሳር በእጨቱ በውሃው በአለም ላይ ተበተኑ መካ ላይ ወደቀ ሚለው ተረት አፈር በላ!
በተጨማሪ በድርሳነ ኡራኤል ዘየካቲት 44-45
44 ዲያብሎስ በክንፍቸው ላይ የተፃፈውን ፅሁፍ ባየ ግዜ ከዙፍኑ ወደቀ ሰራዊቱም ወደ ሲኦል ሸሹ
45 ዲያብሎስን #እስከ #ሕልቀተ #አለም የሲኦልን ስቃይና ቅጣቷን ይቀበል ዘንድ #ከዚያው #አስቀመጠው
እዚህ ላይም እስከ እልቀተ አለም የሲኦልን ቅጣት እንዲያይ በሲኦል ታሰረ ይላል ታዲያ እስከ እልቀተ አለም ሲኦል ውስጥ ታሰረ ወይስ መካ ወደቀ?
ጥያቄአችን ዲያብሎስ ከክብሩ ለምን ወረደ
ፈጣሪ ነኝ ስላለ ወይስ ለአዳም አልሰግድም ስላለ?
#1 መፅሐፈ መቃቢያን ሳልስ ምዕራፍ አንድ ቁጥር አስራ አምስት ለአዳም አልሰግድም ስላለ
የሚጠፉ በኔም የሚስቱ ሰዎች ፈጽመው ይበዙ ዘንድ የአዳምም ልጆች ይጠፉ ዘንድ ይህንን በተናገሩ ጊዜ እኔ ደስ ይለኛል። ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና« 3ኛ መቃ 1፤15
2# አክሲማሮስ ዘ አርብ ክፍል 2 ቁጥር 6 ፈጣሪ ነኝ ስላለ
በዙፍኑና በሹመቱ ከሁሉ የከበረ ስለነበረ ፍጥረትን እኔ ነኝ የፈጠርኩ ስላለ
አችእውር
አይ እውቀት እውቀት ከሌላሽ እኮ ዝም ማለት ትችያለሽ ወገናችን የማይሆን ንግግር አትነገሩ ዝም ብሎ ወይም ለጥያቄው መልስ መልሱ ከቻለቹ
አይ አህዛቦች አላህ ማለት ምን ማለት ነው አላህ ማለት ኤሎሄ ማለት ነው ልትሉ እዳይሁን ሀሀሀሀሀሀሀሀሀሀሀ አላህ ማለት በብራይስት ቋንቋ አይጥ ማለት አይደል አይጥን አደልእምታምልኩ
ወለተ ውሸት ስላማታዊቂው ጉዳይ ባታወሪ መልካም ነው
« የአምላካችን እና የአምላካቸውን የአላህን ስም የጣዖት ስም ነው ነብዩ ሙሐመድ ናቸው ይዘውት የመጡ ከዛ በፊት አይታወቅም» የሚል ነገር ሲያነሱ ይሰማል ክሳቸውን እንፈትሸው በመጀመሪያ እነሱ አምላክ ብለው የያዙት «እግዚአብሔር» የመጠሪያ ስሙን ማን እንዳሰጠው እና መቸ እንደተሰየመ አይታወቅም
እግዚአብሔር ቃሉ ከግዕዝ የተገኘ ነው «እግዚእ» ማለት ጌታ «ብሔር» ደግሞ ዓለም ሲሆን እግዚአብሔር ማለት «የአለም ጌታ ማለት ነው »
(የአማርኛ መፅሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ገፅ 184 )
«የአለም ጌታ » የሚለው ስም ደግሞ የአምላክ ሳይሆን የሰይጣን መጠሪያ እንደሆነ ነው መፅሐፍ ቅዱስ ሚነግረን «የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ»(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:4)
ታዲያ እግዚአብሔር የአምላክ ወይስ የሰይጣን መጠሪያ ነው? መልሱን ለአማኞቹ!
አላህ የሚለው የአምላካችን መለኮታዊ የተጸኦ ስሙ ነው ስለዚህ የትኛውም ሀገር ላይ ያለ ሙስሊም በጠቅላላ ቋንቋውና ሀገሩ ቢለያይም አምላኩ ግን አንድ አምላክ በመሆኑ በዚሁ የተጸውኦ ስሙ ‹‹አላህ›› በማለት ይጠራዋል ስሙ ያዘለውና ያቀፈው መልእክት ይብራራል ይገለጻል እንጂ ማብራሪያውና ትርጉሙ ስምን ተክቶ እሱ እንዲጠራበት ግልጋሎት ላይ አይውልም፡፡ ምክንያቱም በቋንቋ ህግ የተጸውኦ ሥም (proper noun) አይተረጎምና
ክርስቲያን ወገኖቻችን እዚህ ላይ በኛ «እግዚአብሔር» ተብሎ የተተረጎመው ሰው በቋንቋው እንዲረዳው ነው የሚል ሰንካላ ምክኒያት ያቀርባሉ እንደዛ ከሆነ ታዲያ ለምን አሁን ወደ አማርኛ አይተረጉሙልንም ምክኒያቱም እግዚአብሔር ሚለው ስም ግዕዝ ወለድ እንጅ አማርኛ አይደለም አሁን ላይ ሀገራችን ላይ ሚነገረው የሁሉም መግባቢያ አማርኛ ስለሆ በዛ ለምን አልቀየሩትም? መልስ የላቸውም !!!!
ለማንኛውም አላህ የሚለው የአምላካችን መጠሪያ የኛ ብቻ ሳይሆን አረብ ክርስቲያኖች የአምላክ መጠሪያ ነው አምላካቸውን አላህ ብለው ነው ሚጠሩት መፅሐፍ ቅዱሳቸውም ላይ ገና ሲጀምር
ዘፍጥረት 1:1 የአረብኛ መፅሐፍ ቅዱስ
فِي الْبَدْءِ خَلَقَ اللهُ السَّمَاوَاتِ وَالارْضَ
በመጀመሪያ #አላህ ሰማይና ምድርን ፈጠረ ብሎ ነው ሚጀመረው የአረብኛ መፅሐፍ ቅዱስ መመልከት ይቻላል
www.copticchurch.net/cgibin/bible/index.php?version=SVD&r=Genesis+1
★ይህ ብቻ አይደለም ሀገራችን ላይ ለቤተ ክርስቲያን ሚያገለግሉ የተለያዩ የፀሎት እና የህግ መፅሐፍት ከአረብኛ ወደ ግዕዝ የተገለበጡ አሉ ለምሰሌ፦ ፍትሐ ነገስት፣ ሃይማኖተ አበው ፣ ተአምረ ማርያም፣ክብረ ነገስት፣ ሶሪያዊው ቅዱስ ኤፍሬም የደረሰው ውዳሴ ማርያም ሌሎችም መፅሐፍት ላይ የአምላክ ስም አላህ ነው የነበረው ወደ ግዕዝ ሲተረጎም እግዚአብሔር ብለው ቀይረውታል ታዲያ የአላህ ስም የጣኦተ ከሆነ ለምን እነዚህ መፅሐፍቶች ላይ አልተቃወማችሁም?
★ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የበላይ ሆነው ለ16000 አመታት ያክል ሲያስዳድሩት የነበሩት ግብፃዊያን ነበሩ ፓትሪያሊክ ሚሾመው ከግብፅ ነበር { የኢትዮጵያ ሰዎች ከዐዋቂዎቻቸው ወገን በራሳቸው ፈቃድ ሊቀ ጳጳሳትን ለራሳቸው አይሹሙ «ፍትሐ ነገስት ገፅ 30 ቁጥር 50 » } በዚህ ህግ መሰረት ለ አንድ ሽህ ስድስት መቶ አመታት ለግብፅ ባሪያ ሆነው ከግብፅ ፓትሪያሊክ እየተሾመላቸው ሲገዙ ነው የኖሩት እነዚህ ግብጻዊያን አምላካቸውነ «አላህ» ብለው ነው ሚጠሩት ታዲያ ስሙ የጣኦት ከሆነ ወይም ነብዩ ሙሐመድ ከሆነ ስሙን ያመጡት ትናንት ኢትዮጵያን ሲገዙ የነበሩት ጣዖታዊያን ነበሩ ? አሁንም ድረስ አምላካቸውን አላህ ብለው ከጠሩት እነሱስ ጣዖት አምላኪ ናቸው? የናንተ አባቶችስ ለ16000 አመት ያክል ነብዩ ሙሐመድ ያመጡትን አምላክ በሚያመልኩ ሰዎች ስር ነው ሲተዳደሩ የነበሩት?
★ በሐገራችን ኢትዮጵያ ብቻ ጻድቃን ናቸው እየተባሉ በየወሩ ታቦት ተቀርጾ ለስዕሎቻቸው ሚሰገድላቸው ቅዱሳን ለምሳሌ እነ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ እና ሌሎቹም የመጡት አረብ ሀገር ነው አምላካቸውን አላህ ብለው ነበር ሚጠሩት እናንተ ለስዕላቸው ምትሰግዱላቸው ታቦት ቀርፃችሁ በየወሩ ምትዘክሯቸው ሰዎች አምላካቸው አላህ ከነበረ ጣኦት አምላኪ ነበሩ? እናንተስ ጣዖት አምላኪዎችን ነው በየወሩ ምትዘክሩትና ለነሱ ምስል ምትሰግዱት? እስኪ መልሱልን !!!
በቴሌግራም ያግኙን t.me/orthox
እያልፍሽ አትናገሪ ካለውቀት ከመናገር ተቆጠቢ እሽ አይጥ ሲያመልክ ማን አያሽ አይጥ እንካን ልትመለክ እርስ ከምን ታድናለች አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራችሁ
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2፡3፟-5 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት #መልካምና #ደስ #የሚያሰኝ ይህ ነው። #አንድ #እግዚአብሔር #አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው #የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው። መፅሐፍ ቅዱስ አንተ እንደምትለው ሳይሆን አንድ እግዚአብሔር(አብ)ብቻ እንዳለና በዚህ አንድ እግዚአብሔርና በሰው መካከል እግዚአብሔር ራሱ መሃል ያስገባው #ሌላ #እግዚአብሔር #ሳይሆን #ሰው የሆነ ክርስቶስ እንዳለ መፅሐፍ ቅዱስ በግልፅ ያስተምረናል። በ1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡3፟-5 እግዚአብሔር አብ አንድና ብቸኛው እግዚአብሔር መሆኑን, ራሱ እግዚአብሔር ደግሞ በእርሱና በሰው መካከል ሌላ እግዚአብሔር ሳይሆን ሰው የሆነውን ክርስቶስን ማስገባቱን በመንገር ሦስት ሳይሆን አንድ እግዚአብሔር እንዳለ በማስተማር ሥላሴን ያፈራርሳል። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17:3 ደግሞ ይህንኑ ሃሳብ በደንብ ያጠናክርልሃል - #እውነተኛ #አምላክ #ብቻ #የሆንህ #አንተን(እግዚአብሔር አብ) የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን(ሰው የሆነውን) #ያውቁ #ዘንድ #ይህች #የዘላለም #ሕይወት #ናት በማለት ከዚህ ውጭ የዘላለም ህይወት እንደሌለ ያስተምረናል። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1:14 ደግሞ ቃልም ሥጋ ሆነ፤ በማለት በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ገባ የተባለው(ሰው የሆነ ክርስቶስ) ሥጋ መሆኑን ያስተምረናል። 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ 3:16 ደግሞ እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ #በሥጋ #የተገለጠ፥ .... በማለት አንዱና ብቸኛው እግዚአብሔር(አብ)ባዘጋጀው በሰውና በራሱ መሃል ባስገባው(ሰው በሆነው) በክርስቶስ ሆኖ በሥጋ ተገልጦ እንደመጣ ያስተምረናል። ለዚህም ነው 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ 5:19 #እግዚአብሔር #በክርስቶስ #ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር
ያስታርቅ ነበርና፥ የሚለው። ይሁን እንጂ መፅሐፍ ቅዱስ ይህንን የእውነት ትምህርት የሚክዱ ብቻውን ያለውን ኢየሱስን የሚያስቱ የሐሰት አስተማሪዎች ሾልከው ወደክርስትና እንደገቡ በየይሁዳ መልእክት ምዕራፍ 1:4 ያስጠነቅቀናል, የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ 1:4 -ከብዙ ጊዜ በፊት ለዚህ ፍርድ የተጻፉ አንዳንዶች ሰዎች ሾልከው ገብተዋልና፤ ኃጢአተኞች ሆነው የአምላካችንን ጸጋ በሴሰኝነት ይለውጣሉ ንጉሣችንንና ጌታችንንም #ብቻውን #ያለውን #ኢየሱስ #ክርስቶስን #ይክዳሉ።
#1ኛ #ወደ #ቆሮንቶስ #ሰዎች #ምዕራፍ 8፤5-6 #መቼም #ብዙ #አማልክትና #ብዙ #ጌቶች #አሉ፤ ነገር ግን #በሰማይ #ሆነ #በምድርም #ሆነ #አማልክት #የተባሉ ምንም ቢኖሩ፥ ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን #አንድ #አምላክ #አብ #አለን፥
#ትንቢተ #ዘካርያስ #ምዕራፍ 14-9 #እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ይነግሣል፤ #በዚያ #ቀን #እግዚአብሔር #አንድ፥ #ስሙም(ኢየሱስ) #አንድ #ይሆናል እንደተባለው #እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ሢነግስ #ስሙም #ኢየሱስ ሲወደስ ሁለት ሦስት ያሉት ምን ይውጣቸዋል። #እግዚአብሔር #አንድ ነው የማዳን ስሙም #ኢየሱስ ነው ሌላ ማንም የለም።
ይህንን ቪዲዮ ብትመለከቱ ይበልጥ ይረዳቿል ruclips.net/video/K9c7mV3XxmE/видео.html
@@oneday3829 ይሄ ሁላ ጽሁፍ ጽትጽፊ አይንሽን አይምሽም አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራችሁ ሁላችንም ኢንሻአላህ
@@فوزية-ص1ز በሰው ጥበብ የተፈጠረ የልብ ወለድ እምነት ትታቹ በክርስትና ውስጥ እውነተኛውን አምላክ(አብን) ፈልጉ ክርስቲያን ሁሉ አንድ አይደለም።በቁራን መረዳት መጽሐፍ ቅዱስን አታንብቡ መጽሐፍ ቅዱስን ቁራን አይደለም አረብኛ ስትለፈልፉ ኢየሱስ እንዳይመጣ