ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ቡና ይጠጣል ወይስ አይጠጣም አትሉም
HTML-код
- Опубликовано: 7 сен 2024
- ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ቡና ይጠጣል ወይስ አይጠጣም አትሉም
የፌስበክ ፔጅ ለመቀላቀል እና ፅሁፎችን ለማግኘት =
/ yabsramatiwoss
ስለ ቡና በአባ ኪዳነማርያም 👉 • Video
👇👇እነዚህንም ይመልከቱ👇👇
1.ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ከመመገባችሁ በፊት ፀሎት ማድረግ አትረሱም
👉 • ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ከመመገባችሁ በፊ...
2.ምዕመናን መቁጠሪያን መጠቀም ይችላሉ ወይ ? ከደብረ ሊባኖስ የገዳም አባት መልስ ሰተውበታል
👉 • Video
3.ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ስለ መተት መንፈስ ሙሉ መረጃ ይኖራችኋል
• Video
4.ቅባዕ ቅዱስ በዲያቢሎስ ውጊያ ጊዜ እንዴት እንጠቀምበት ?
👉 • Video
5.መቁጠሪያ እንዴት እንጠቀም ምን ምን እያልን እንቀጥቅጥ ?
👉 • Video
6.የፀሎት ቤት እንዴት እናዘጋጅ , ስዕለ አድህኖችን እንዴት እንደርድር
👉 • Video
7.የቅዱስ ቁርባን 7 ጥቅሞች
👉 • Video
8.የፀሎት ሰዓት ውጊያ
👉 • Video
9.ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ከመመገባችሁ በፊት ፀሎት ማድረግ አትረሱም
👉 • ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ከመመገባችሁ በፊ...
10.የፀሎት መርሀ ግብር በቅደም ተከተል
👉 • Video
11.በውጭ የምንኖር ንስሀ እንዴት መስጠት እንችላለን
👉 • በውጭ የምንኖር ንስሀ እንዴት መስጠ... የፌስበክ ፔጅ ለመቀላቀል እና ፅሁፎችን ለማግኘት =
/ yabsramatiwoss
👇👇እነዚህንም ይመልከቱ👇👇
1.ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ከመመገባችሁ በፊት ፀሎት ማድረግ አትረሱም
👉 • ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ከመመገባችሁ በፊ...
2.ምዕመናን መቁጠሪያን መጠቀም ይችላሉ ወይ ? ከደብረ ሊባኖስ የገዳም አባት መልስ ሰተውበታል
👉 • Video
3.ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ስለ መተት መንፈስ ሙሉ መረጃ ይኖራችኋል
• Video
4.ቅባዕ ቅዱስ በዲያቢሎስ ውጊያ ጊዜ እንዴት እንጠቀምበት ?
👉 • Video
5.መቁጠሪያ እንዴት እንጠቀም ምን ምን እያልን እንቀጥቅጥ ?
👉 • Video
6.የፀሎት ቤት እንዴት እናዘጋጅ , ስዕለ አድህኖችን እንዴት እንደርድር
👉 • Video
7.የቅዱስ ቁርባን 7 ጥቅሞች
👉 • Video
8.የፀሎት ሰዓት ውጊያ
👉 • Video
9.ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ከመመገባችሁ በፊት ፀሎት ማድረግ አትረሱም
👉 • ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ከመመገባችሁ በፊ...
10.የፀሎት መርሀ ግብር በቅደም ተከተል
👉 • Video
11.በውጭ የምንኖር ንስሀ እንዴት መስጠት እንችላለን
👉 • በውጭ የምንኖር ንስሀ እንዴት መስጠ...
አንተስ ሀላፍነትህን ተወጥተሃል። ተባረክ ወንድሜ
ቡናን መተው የማይፈልጉ ሰወች ስበብ ያበዛሉ ሁሉንም እፀዋት ፈጣሪ ፈጥሮታል ይላሉ እንደዛ ከሆነ ሁሉም እንስሳት ተፈጥርው የለ ግን ሀሉንም አንበላም እንደዛ ከሆነ ለምን አዳምን ይህን ፍሬ አትብላ አለው ፈጣሪ???ሀሉም ተፈጥሯል ግን ሁሉንም እንድንበላ አልተፈቀደልንም
ቃለ ሂወት ያሰማልን
❤❤👍👍👍👍
🎉🎉🎉
የምንበላውን እና የማይበላወ ተፅፏል።።።
እግዚአብሔር ይባርክሽ ቡና ጫት ትባሆ ዕፅ ልዩነቱ ምድነው ቡና ይጠጣል ብሎ ማስተማሩ ጥቅሙ ምድነው?
እግዚያብሔር ይስጥህ ትልቅ መረጃ ነው,እግዚያብሔር ከዚህ የበለጠ እንደተሰራ ያድርግህ ወንድሜ!!
ቆይ እኔ የምለው ... ቡናን ሰይጣን ለመሃመድ ስላስተማረው ረከሰ ካልን ሰይጣን የሆነን ሰው በግ እንደዚ አርደህ ጠብሰህ ብላ ቢለው ... በግ ርኩስ ሊባል ነው? it's just አንድ ተአምር እኮ የተአምር መጽሐፍ ነው። ሌላው ደሞ የቡና ጉዳይ አክራካሪ የሚሆነው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። እነ ግብጽ እነ ሶርያ እነ አርመን ይጠጣሉ። እነሱ አይጸድቁም ልንል ነው? እኔ እግዚአብሔር ከፈጠረው ፍጥረት ርኩስ የለም በሚለው ነው የምስማማው። አሳማም የማይበላው ርኩስ ስለኾነ ሳይኾን ኢትዮጵያ አስቀድማ ብሉይ ኪዳንን የተቀበለች ሀገር ስለነበረች እና ቅዱስ ጳውሎስ የተገረዘ ወዳለመገረዝ አይመለስ ባለው መሠረት። ብሉይ ኪዳንን አሁንም ስለምትተገብር ነው። ከዛ ውጪ በድጋሚ ግብጽ ሶርያ አርመን ሕንድ ያሉ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት አሳማ መብላትን አይከለክሉም ምክንያቱም ከይሁዲነት ሳይሆን ከአሕዛብነት ስለተመለሱ ነው። አሳማ መብላታቸውም ኃጢአት አይሆንባቸውም። በአጠቃላይ ለማለት የፈለኩት አጠቃቀሙ ላይ እስማማለሁ ችግር አለ። እሱን ማስተካከል እንጂ ወደ ግዝት መግባት አስፈላጊ አይመስለኝም። አቦል ቶና በረካ በሚባለው እና ተሰብስቦ ዕጣን እያጨሱ ሰው እያሙ መጠጣቱ ላይ ድጋፍ የለኝም እኔም። ከዛ ውጪ ግን ... ቆይ ካፌ ሄጄ ማኪያቶ ብጠጣ ኃጢአት ነው ማለት ነው? ቅዱስ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በላከለት በመጀመሪያ መልእክቱ ላይ በኋላው ዘመን እግዚአብሔር የፈጠረውን መብል ርኩስ ነው እያሉ የሚያስቱ ይመጣሉ። የትኛውም ነገር ከምስጋና(አቡነ ዘበሰማያት ደግመው) ቢመገቡት አንዳች የሚጣል ነገር የለም ይላል። እና ከነዛ ከአሳቾቹ መካከል አንዱ እንዳንኾን ተስፋ አለኝ። በተጨማሪ ድርሳነ ጽዮን በጊዜው የተፈፀመ ተአምር ነው። አንዳንድ አባቶች የሚያወግዙትም በጊዜ በነበረው ባህል ሰውን ከቤተክርስቲያን እያስቀረ በዓል እያሻረ ስለነበረ ምእመናንን የመጠበቅ ኃላፊነት ስለነበረባቸው ነው። ከዛ አልፎ የአጋንንት መጠጥ ነው እያሉ ጳውሎስ ያላለውን ያለ እያስመሰሉ ማቅረብ መጥፎ ነው። አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ሲያስተምሩ እንደሰማኋቸው የአጋንንትን መጠጥ ያለው ጳውሎስ በጣዖት ቤት የሚቀርብ እና የሚሰዋን ነው። አንድምታ ትርጓሜውን እንደዛ ነው። በ4ቱ ጉባኤያት ውስጥ ካሉ መጻሕፍት (የቤተክርስቲያን መገልገያ ዋና መጻሕፍት ... በአጠቃላይ ለምስክርነት የሚበቁ የቤተክርስቲያን ትምህርቶች ያሉበት ጉባኤያት ውስጥ) ቡና አይጠጣም ወይም የረከሰ መጠጥ ነው የሚል የለም።
by the way እኔ ቡና አልወድም።
በእወነት ቃለ ህይወትን ያሰማልን አንድ አባታችን ስከታተል ቡና እግዚአብሔር አይከለክልም ነገር ግን ተሰብስበው ሲጠጡ ሰው ስለሚያሙ ነው እጂ አጠጡ የሚሉ ቡና ይጠጣል አሉ ቡና ምን ችግር የለውም የእንጨት ፍሬ ነው እንደዛ ከሆነ እንጀራ አትብሉ ማለት ነው አሉ በጣም ግራ ያጋባል የትኛውን እደምንከተል እኔ እንኳን እግዚአብሔር ይመስገን ቤተሰቦቼም አይጠጡም
እግዚአብሔር ይጠብቅህ አባቶች ስለሌሉ የነሱን ስራ እየሰራህነው በርግጥ አውቀው ያጠፍትን እንዴት ያገኙታል ለአሰራር እንዲመቻቸው ያጠፉትን አንተ በርታ
ቃላት ያጥረኛል! በእውነቱ አንተ ትለያለህ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርክህ፡፡ እኔ መፀሀፉን ባገኘው ደስ ይለኛል ብዙ ሰው ቢያገኘውና ቢያነበው እላለሁ፡፡ወንድማችን ተባረክ ::
ቃለ ህይወት ያስማልን ወንድማችን 🙏 የቡና ሱሰኛ ነበርኩ እግዚአብሔር ይመስገን ፃድቃኒ ማርያም ሴያስተምሩ ሰምቼ 2አመቴ ከተውኩ
Emebeteee mesegana yegebate
አባታችን ቀሲስ መንግስቱ/ የእናቴ ልጅ/ አንድ ግዜ አስተምረውን ነበር። አንተ ከነ መፅሐፉ አሳየከን ቃለህይወትን ያሠማልን።
ምርጥ ልጅ ስወድህ እኮ አቀራረብህ በራሱ ያልተንዛዛ ነው በርታልኝ ብሮ በርታ
እንኳን ደህና መጣህ ወንድማችን ያብስራ ቃለ ህይወት ያሰማልን
ዉድ የድንግል ማርያም ያስራት ልጆች እንኳን ለግሸን ማርያም አመታዊ በአል አደረሰን አደረሳችሁ💚💚💚💛💛💛❤❤❤ሀገራችንንሰላምታድረግልንአሜንአሜን
በጣም ጠቃሜ ትምህርት ነው እናመሰግናለን ወንድማችን
ደበረኝ እያልኩ፣ለመዝናናት እያልኩ ስጠጣ ቆየሁ ለንስሀ እስከምበቃም ቢሆን ከዛሬ ጀምሮ አልጠጣም ።በጣም አመሠግናለሁ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ሰታነበው ሲያሰፈራ አላውቅም ነበር ጸጋውን ያብዛልን አቀራረብ ደሰ ይላል ሰው ሲረዝም አያዳምጥም እንደዚ ካጠረ ብዙ ሰው ያዳምጣል በርታ
ኸረ ዉይ ሁሉም አባቶች የተለያየ ነገር ነው ሚያስተምሩት አሁን ተስፍችን እግዚአብሔር ነው እርሱ በጥበቡ ይግለፅልን
ባጠጣስ
አግዚአብሔር ይመሰገን ውንድማችን አሜን ቃል ሕይወት ያሰማልን
ወንድማችን በእውነት ቃለህይወትን ያሰማልን አሜን እኔ ጠጥቸም አላቅም ሲሸተኝ ለራሱ አልወድም ከቤታችን እማዬ ብቻ ነበር የምጠጣው አሁን አቁማለች 2አመት ሆናት
ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን አሜን
እረ እረ እረ እንዴ ውሸት አንች እማላቅሽ መሰለሽ ያውም እስከስድስተኛው ካልጠጣሽ መቸ አይንሽ ይገለጥና እንዴ እየተዋወቅን እማ አንሸዋወድ
እኔ የሠማሁት አባ ገብረኪዳን ሢያሥተምሩ ቡና የዛፉ ተክል ነው ይጠጣል አሉ ሀጢያትነቱ ሀሜት ነው መተውን የመሠለ የለም እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
ጫትም ተክል ነው አባታችን ከተናገሩት ውጭ በግልሽ በምን መልኩ ለማጣራት ሞክረሻል
@@libonatubeወንድሜ ቡና አልጠጣም ሀጢያት ነው ብለው ወግዘውታል መጽሀፉ ቅዱሥ በሚለን እኔም አንተ ያልከውን ነው ማምን ተባረክ
ሁሌም ከውዝግብ አልወጣንም ማንኛውም እፅዋት በለተ ማክሰኞ የተፈጠረ ዕፅ ነው እግዚአብሔር የተረገመ ነው የተቀደሰ ነው አላለም የሰው ልጅ ግን ተቃሚና ጎጅውን መለየት አለበት
ሐጢያት የሚያደርገው አጠቃቀሙም ነው እንጅ በራሱ ሐጢያት አደለም እያሉ ብዙ አባቶች ያስተምራሉ ግን ለሁሉም መተው ይመረጣል ከምንም አይውልም
ቆይ እኔ የምለው ... ቡናን ሰይጣን ለመሃመድ ስላስተማረው ረከሰ ካልን ሰይጣን የሆነን ሰው በግ እንደዚ አርደህ ጠብሰህ ብላ ቢለው ... በግ ርኩስ ሊባል ነው? it's just አንድ ተአምር እኮ የተአምር መጽሐፍ ነው። ሌላው ደሞ የቡና ጉዳይ አክራካሪ የሚሆነው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። እነ ግብጽ እነ ሶርያ እነ አርመን ይጠጣሉ። እነሱ አይጸድቁም ልንል ነው? እኔ እግዚአብሔር ከፈጠረው ፍጥረት ርኩስ የለም በሚለው ነው የምስማማው። አሳማም የማይበላው ርኩስ ስለኾነ ሳይኾን ኢትዮጵያ አስቀድማ ብሉይ ኪዳንን የተቀበለች ሀገር ስለነበረች እና ቅዱስ ጳውሎስ የተገረዘ ወዳለመገረዝ አይመለስ ባለው መሠረት። ብሉይ ኪዳንን አሁንም ስለምትተገብር ነው። ከዛ ውጪ በድጋሚ ግብጽ ሶርያ አርመን ሕንድ ያሉ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት አሳማ መብላትን አይከለክሉም ምክንያቱም ከይሁዲነት ሳይሆን ከአሕዛብነት ስለተመለሱ ነው። አሳማ መብላታቸውም ኃጢአት አይሆንባቸውም። በአጠቃላይ ለማለት የፈለኩት አጠቃቀሙ ላይ እስማማለሁ ችግር አለ። እሱን ማስተካከል እንጂ ወደ ግዝት መግባት አስፈላጊ አይመስለኝም። አቦል ቶና በረካ በሚባለው እና ተሰብስቦ ዕጣን እያጨሱ ሰው እያሙ መጠጣቱ ላይ ድጋፍ የለኝም እኔም። ከዛ ውጪ ግን ... ቆይ ካፌ ሄጄ ማኪያቶ ብጠጣ ኃጢአት ነው ማለት ነው? ቅዱስ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በላከለት በመጀመሪያ መልእክቱ ላይ በኋላው ዘመን እግዚአብሔር የፈጠረውን መብል ርኩስ ነው እያሉ የሚያስቱ ይመጣሉ። የትኛውም ነገር ከምስጋና(አቡነ ዘበሰማያት ደግመው) ቢመገቡት አንዳች የሚጣል ነገር የለም ይላል። እና ከነዛ ከአሳቾቹ መካከል አንዱ እንዳንኾን ተስፋ አለኝ። በተጨማሪ ድርሳነ ጽዮን በጊዜው የተፈፀመ ተአምር ነው። አንዳንድ አባቶች የሚያወግዙትም በጊዜ በነበረው ባህል ሰውን ከቤተክርስቲያን እያስቀረ በዓል እያሻረ ስለነበረ ምእመናንን የመጠበቅ ኃላፊነት ስለነበረባቸው ነው። ከዛ አልፎ የአጋንንት መጠጥ ነው እያሉ ጳውሎስ ያላለውን ያለ እያስመሰሉ ማቅረብ መጥፎ ነው። አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ሲያስተምሩ እንደሰማኋቸው የአጋንንትን መጠጥ ያለው ጳውሎስ በጣዖት ቤት የሚቀርብ እና የሚሰዋን ነው። አንድምታ ትርጓሜውን እንደዛ ነው። በ4ቱ ጉባኤያት ውስጥ ካሉ መጻሕፍት (የቤተክርስቲያን መገልገያ ዋና መጻሕፍት ... በአጠቃላይ ለምስክርነት የሚበቁ የቤተክርስቲያን ትምህርቶች ያሉበት ጉባኤያት ውስጥ) ቡና አይጠጣም ወይም የረከሰ መጠጥ ነው የሚል የለም።
by the way እኔ ቡና አልወድም።
@@atronos3 Wanaw. Le Kefu Amleko Alemetekem New :: Megeb Metetechenen Barekn Metekem New ! Selehulum Egziabher , Ke Asach Menged Yetebken ,,,, Le Nesha Mot Yabkan
ተባረክ
ልዑል እግዚአብሔር መላእክትን ሲፈጥር ፀሊምና ብርናዊ አድርጎ ነበር እንዴ የፈጠረው?
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን እናመሰግናለን🌻💚💛❤🌻
ቃለ ሂዎት ያሰማልን ወንድማችን ሁሌም የምሰጠን ትምህርት ጠቃሚ ነዉ በርታ
አሜን ቃል ህይወትን ያስማልን ውድ ወንድማችን ጸጋውን ያብዛልህ
ዉንድሜ በእዉነት ትልቅ መረጂ ነወ እኔም በፊት እጠጣ ነብረ ግን አሁን ትቻለሁ እግዚአብሔር ይመሠገን ወንድም 😭😭😭😭በተክረሥታን እጀ እያጠድፈ ነብረ የምያመጣኝ ውንድም ቃል ሕወት ያሠማልን መንግሥተ ሠማያት ያሠማልን💜💜❤❤
ቆይ እኔ የምለው ... ቡናን ሰይጣን ለመሃመድ ስላስተማረው ረከሰ ካልን ሰይጣን የሆነን ሰው በግ እንደዚ አርደህ ጠብሰህ ብላ ቢለው ... በግ ርኩስ ሊባል ነው? it's just አንድ ተአምር እኮ የተአምር መጽሐፍ ነው። ሌላው ደሞ የቡና ጉዳይ አክራካሪ የሚሆነው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። እነ ግብጽ እነ ሶርያ እነ አርመን ይጠጣሉ። እነሱ አይጸድቁም ልንል ነው? እኔ እግዚአብሔር ከፈጠረው ፍጥረት ርኩስ የለም በሚለው ነው የምስማማው። አሳማም የማይበላው ርኩስ ስለኾነ ሳይኾን ኢትዮጵያ አስቀድማ ብሉይ ኪዳንን የተቀበለች ሀገር ስለነበረች እና ቅዱስ ጳውሎስ የተገረዘ ወዳለመገረዝ አይመለስ ባለው መሠረት። ብሉይ ኪዳንን አሁንም ስለምትተገብር ነው። ከዛ ውጪ በድጋሚ ግብጽ ሶርያ አርመን ሕንድ ያሉ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት አሳማ መብላትን አይከለክሉም ምክንያቱም ከይሁዲነት ሳይሆን ከአሕዛብነት ስለተመለሱ ነው። አሳማ መብላታቸውም ኃጢአት አይሆንባቸውም። በአጠቃላይ ለማለት የፈለኩት አጠቃቀሙ ላይ እስማማለሁ ችግር አለ። እሱን ማስተካከል እንጂ ወደ ግዝት መግባት አስፈላጊ አይመስለኝም። አቦል ቶና በረካ በሚባለው እና ተሰብስቦ ዕጣን እያጨሱ ሰው እያሙ መጠጣቱ ላይ ድጋፍ የለኝም እኔም። ከዛ ውጪ ግን ... ቆይ ካፌ ሄጄ ማኪያቶ ብጠጣ ኃጢአት ነው ማለት ነው? ቅዱስ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በላከለት በመጀመሪያ መልእክቱ ላይ በኋላው ዘመን እግዚአብሔር የፈጠረውን መብል ርኩስ ነው እያሉ የሚያስቱ ይመጣሉ። የትኛውም ነገር ከምስጋና(አቡነ ዘበሰማያት ደግመው) ቢመገቡት አንዳች የሚጣል ነገር የለም ይላል። እና ከነዛ ከአሳቾቹ መካከል አንዱ እንዳንኾን ተስፋ አለኝ። በተጨማሪ ድርሳነ ጽዮን በጊዜው የተፈፀመ ተአምር ነው። አንዳንድ አባቶች የሚያወግዙትም በጊዜ በነበረው ባህል ሰውን ከቤተክርስቲያን እያስቀረ በዓል እያሻረ ስለነበረ ምእመናንን የመጠበቅ ኃላፊነት ስለነበረባቸው ነው። ከዛ አልፎ የአጋንንት መጠጥ ነው እያሉ ጳውሎስ ያላለውን ያለ እያስመሰሉ ማቅረብ መጥፎ ነው። አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ሲያስተምሩ እንደሰማኋቸው የአጋንንትን መጠጥ ያለው ጳውሎስ በጣዖት ቤት የሚቀርብ እና የሚሰዋን ነው። አንድምታ ትርጓሜውን እንደዛ ነው። በ4ቱ ጉባኤያት ውስጥ ካሉ መጻሕፍት (የቤተክርስቲያን መገልገያ ዋና መጻሕፍት ... በአጠቃላይ ለምስክርነት የሚበቁ የቤተክርስቲያን ትምህርቶች ያሉበት ጉባኤያት ውስጥ) ቡና አይጠጣም ወይም የረከሰ መጠጥ ነው የሚል የለም።
by the way እኔ ቡና አልወድም።
ብና ተክል ነዉ ነገር ግን አጠቃቀማችን መሰለኝ ማለት እኔ አንድ አንድ ግዜ እጠጣሎዉ ግን ተክሉ ሃጥያት ነዉ ማለት ነዉ
Egziabher yefetrw tekel endet endet lesetan nw yelalachu memher nen bmilu Hulu atmnu begziabhee emenu
ድንቅ መረጃ ነዉ፡፡ በእዉነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወንዳማችን፤ በቤቱ ያፅና ከዚህም በላይ የምታገለግልበትን ዕድሜና ጤና ይስጥልን፡፡ በእርግጥ እኔ ነሐሴ ወር ዉስጥ ነዉ መጠጣት ያቆምኩት፤ እግዚሀብሔር ይክበር ይመስገን፡፡ አሁን ቀርተዉ የነበሩት ቤተሰቦቼ ናቸዉ፤ እነርሱንም ይህን አስደምጬ እንዲማሩልኝ በጸሎት አስበን፡፡
በርታ ወንድሜ እግዚአብሔር ይርዳህ
ገዳሙ ላይ በብራና አለ እዛው ለማንበብ ይቻላል ግን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ነው ስለቡና የሚናገረውን ቆርጠው ያወጡት በርታ ወንድማችን
እኛንም ሳናውቅ በስህተት እያወቅን በድፍረት የሰራነውን ሐጢያት ይቅር ይበለን አሜን
ሌቦች አድብተው በመግባት ሊሰርቁ ወደ ቤቱ በቀረቡ ጊዜ ከውስጥ የሚያወራ ሰው ድምጽ ሲሰሙ ለመግባት እንደሚፈሩ፣ እንዲሁ ጠላቶቻችን አጋንንትም ነፍሳችንን ሰርቀው የራሳቸው ገንዘብ ለማድረግ ወደ እኛ በቀረቡ ጊዜ፣ ከልብ የሚመነጨውን ጸሎት ሲሰሙ ወደ ውስጥ ለመግባት እየፈሩ በዙሪያችን ያደባሉ ስለዚህ ጸሎታችንን በፍፁም እንዳናቆም ስል መልእክቴን አስተላልፋለሁ።
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
አሜን አሜን አሜን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን❤
ተባረክ ሁሉም ወጣቶች በአንተ እድሜ ያሉት ምናለ እንዳንተ የሆነልን 😔🤲💚💛❤
የእውነት በጣም አመሰግናለው ወንድም አማኑኤል አምላክ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ በቤቱ ያፅናህ በርታልን እሺ በዚው ማለት እምፈልገው ነገር ቢኖር እህት ወንድሞቼ እባካችሁ ትምህርቱ ልንማርበት እንጂ እኛ እንድንማረር ወይም ሰዎችን እንድናማርር በት አይደለም የተሰጠን ስለዚህ ከኮሜንታችሁ በፊት ሀሳባችሁን አድምጡት ስድብ እና ዘለፋው ምን አመጣው እግዚአብሔር ለሁላችንም የታወረብን የልባችንን አይን ያብራልን ማስተዋልን ያድለን ወስበሐት ለእግዚአብሔር
የብዙ አመት ጥያቂየን መለስህልኝ እግዛብሄር የባርክህ
በጣም የሚገርመው ትክክል ነው እኔ በጣም በጣም አጠጣ ነበር እና ወደ ስጋ ወደሙ ከመቅረቤ በፊት እሮብና አርብን እንኳን እስከ 6ሠአት እንኳን ልቆይ እልና እራሴን ከፍሎ ያመኛል እሁድ እያፍሸኩ አስቀድሼ ስመለስ ራሴን ያመኛል ከሰው ጋር በሠላም መነጋገር ሁሉ አያስችለኝም ከጠጠሁ ቡሀላ ግን ሰላም እሆናለሁ የራስ ምታቴም ይጠፋል አሁን ግን በእግዚአብሔር ቸርነት ተላቅቄ አዲስ ሰው ሆኛለሁ አሁን ላይ ያደርገኝ የነበረውን ሳስብ ዛሬ የሰማሁትን ሁሉ እሆን ነበር ክብር ምስጋና ለእግዚአብሔር ይሁን ።
እውነት እውነት ዕድሜና ጤና ይስጥህ
እናመሰግናለን!!!!!!!
ያድነን ከመአቱ ይሰውረነ ምእንተ ማርያም ወላዲቱ😭😭😭ቃለሂወት ያሰማልን ፀጋው ያብዛልህ ወንድሜ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን እግዚአብሔር ይጠብቅህ
አንተ እግዚያብሄር ይሰጥህ አባታችን ቃለህይዎት ያሰማልን
እግዛብሔር የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ❤
ቃለ ህይወትን ያሰማህ ወንድሜ የአሁኑ ድርሳነ ፅዮን አያወግዝም እኔም ከድሮው መፅሐፍ ነው ገዳም ሂጀ ያሳዩኝ
ቃለህዎት ያሰማልን በጣም ትልቅ ትምህርት ነው ወንድማችንእግዚአብሔር ይባርክህ
ቃለህይውት ያሰማልን ወንድማችን እግዚአብሔር እድሜ ጤና አብዝቶ ይስጥልን ♥️ አሜን አሜን አሜን
ቃለሕይወት ያሰማልን!!! ለሰም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባው እራሱ መድኃኒዓለም ከዚኽ ውስጥ አውጣን ለንስሃ ያበቃንን አምላክ ይመስገን!!!
ቃለሕይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ አሜን እናመሰግናለን
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ቃለበረከት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋውን ያብዛልህ እጅግ በጣም እናመሰግናለን በእውነት እግዚአብሔር ያክብርልን🤲🤲😭😭😭 ከሁለት አመት በፊት ቡና ካልጠጣሁ ሰላም የለኝም ነበር አሁን እግዚአብሔር ይመስገን የነመምህርተስፋዬን ትምህርት መከታተል ከጀመርኩ ሁሉን ትቸ ወደ ፈጣሪዬ መቅረብ ጀመርኩ😭ነገር ግን ቡና የዚህን ያህል አይመስለኝም ነበር እግዚኦ አድነነ😭😭😭😭
በእውነት ቃል ሕይወት ያሠማልን ኣባታችን ወንድማችን እግዚአብሔር ይስጥህ
ወንድማችን ያብስራ ቃለ ሕይወት ያሰማልን እድሜህን ያርዝመዉ ወንድሜ ያርዝምልን
ሀንየ ሰብስክራይብ አርግኝ
እግዚአብሔር ይስጥህ ተባረክ ጸጋህን ያብዛው። ቡና አይጠጣም ብቻ ሣይሆን የተወገዘ ነው።
ቃለ ህይወት የሰማልን እናመሰግናለን ወንድማችን
እግዚአብሔር ይመስገን ወንድማችን ቃል ህይወት ያሰማልን 💛💚❤👏👏👏
ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን።
የውነት በጣም ደስ ይላል አቀራረብህ ትረካክ በጣም ደስ ይላል በርታ ወንድማችን
ወንድሜ ፀጋውን ያብዛልህ በጣም እናመሰግናለን እኔ አልጠጣም ግን ቡዙ ጊዜ ሲጠየቅ እሰማ ነበር
ቃለህይወት ያሠማልን ወንድማችን እድሜና ጤና ይሥጥህ ጡሩ ትምህርት ነዉ ተባረክ
ቃል ሂውት ይሰማልን ዉንድሚችን ግን ያአባታችን ላክ ላክለኝ እባክህ ዉንዴሜ
እናመሰግናለን። ያወቁት ነገር ማሳወቅ ንፉግ አይባልም በርታ ወንድም
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን በሰላም መጣህልን ውድ ወንድማችን አስተመሪያችን መካሪያችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ።
ቃለሕይወት ያሰማልን ወንድሜ በርታ
በእዉነት በጣም ደሰ የምልነወ ወንድማችን ቃልህወት ያሰማልን ፀጋ ያብዛልህ በፁፍ ብትልክ በጣም ይመረጣል
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን ቃለህወት ያሰማልን ወንድማችን ያብስራ
ወንድሜ ቃል ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ይባርክህ
ቃል ህይወት ያሠምልን ተባረክ
እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ መልካም ነው እኔ ሱሰኛ አይደለሁም ።በሳምንት አዴ አፈላለሁ በስመአብ ብየ እጠጣለሁ ።ምንም በኔላይ ሃይል የለዉም።ይቅርታ ድርሳነ ጽዮን ማን እንደጻፈው ብታብራራልኝ?
ምርጫው ያንተ ነው ገነት አለ ገሀነብ አለ መምረጥ ያንተ ፈንታ ነው!
እንደ መናፍቅ ድርሳኑን ማነው የጻፈው ትያለሽ እንዴ? በድርሳን በገድላት አታምኚም ማለት ነው?
@michaelandhunእኮ😢😢😢3514
ወዲም አለም እጂግ እናመሰግናለን እዲሜና ጤና ይስጥልን
ተባረክ ቃለ ህይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ ተበረክ።
kale hiwoten yasemalign
እግዚአብሄር የነገረን የማይበሉ እንሶሶች አሉ ስለ ቡና የነገረን ነገር የለም። ለምንለው ነገር በመፅሀፍ ቅዱስ የተደገፈ ቢሆን ጥሩ ነው ወንድሜ።
አለ እህቴ 1ኛ የሉቃስ ወንጌለ 1÷5 አንድምታው ሌላም አለ
@@libonatube አረ የሉቃስ ወንጌል አንድምታ 1፥5 እንደዛ አይልም ስለዘካርያስ ነው የሚያወራው እኮ ... ወይ ጥቅስ አስተካክለህ ንገረን... እኔ የትኛውም አንድምታ መጽሐፍ ላይ ስለቡና የሚያወራ አላገኘሁም። ባይኾን የጳውሎስ መልእክት ወደጢሞቴዎስ አንድምታ ላይ እግዚአብሔር የፈጠረው የረከሰ የለም አቡነዘበሰማያት ብለው ቢመገቡት ምንም የሚጣል የለም ብሎ ሲያብራራ አገኘዋለሁ አንድምታው ላይ
ጥቅስ ተሳስተህ ከኾነ አስተካክለህ ንገረኝ
አይቸዋለው ሰለ ቡና አልተፃፈ
እናመሰግናለን ወንድማችን እር ይሔን የቡና ሱስ እንዲለቀኝ ወለተ ማርያም ብላችው በፃለታችው አስቡኝ የተዋህዶ ልጆች
Amen wndmachn kale hiywot yasemalen
በእውነት በጣም አምሰግናለሁ እግዚአብሔር ይመስገን
በእውነት ለወንድማችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛለክ ደስ የምል ትምህርት የሰጠሄን ወንድማችን በርታልን
ድቅ ትምህረት ነዉ ወድማችን ፈጣሪ ፀጋዉን ያብዛልህ ሀገራችን ሠላም ያድረግልን አምላካችን አሜን 💚💛❤️🙏🙏🙏
Amenamenamen ❤❤❤
ቃለህይወት ያሰማልኝ
እጅግ ጠቃሚ መረጃ ነው ወንድማችን ቃለህይወትን ያሠማልን። ሀይማኖታዊ ነገሮች ስታነብ ነጠላ ብትለብስ መልካም ይመስለኛል። ከተሳሳትኩ አርሙኝ።
hahaha endaltesasatsh awkesh new ketesasatku armugn yalshiw ... enem banchi hasab esmamalehu ... kenetelaw befit gn saymar bayastemr des yilegnal ... mknyatum yihe guday zm blo manm eyetenesa yerasun amelekaket yemisetbet aydelem
betam bzu yemakebrachew memhran... aba gebrekidan girma memhr henok haile megabe hadis eshetu bunan siawegzu alsemahum endewm betekaraniw ... yebetekrstian enku memhran drsane tsionn ayawkutm endematlugn tesfa adergalehu
gn 1 te'amr new yemilut ...
በጣም ሀይለኛ ሡስ አለብኝ የቡና እንድተዉ እግዚአብሔር ይርዳኝ 🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን የአባታችን ሊንክ ብታስቀምጥልን እናመሰግናለን
ትግስትየ ሰብስክራይብ አርግኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወድማችን እድሜ እና ጤና ይስጥልን ፀጋዉ ይብዛልህ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ረጅም እድሜ ና ጤና ይስጥልን ወንድማችን
ጎበዝ እግዚአብሔር ይስጥህ ቃለህይወት ያሰማልን አሜን
እውነት ነው ቡና ሀጢያት ነው እኔ የዛሬ አስራ ሁለት አመት ነው ጎጃም ውስጥ ትልቅ ገዳም ስላሴ ይባላል የገዳሙ ስም እዛ ሂጄ ተምሬውአለሁ ቡና ከተውሁ አስራ ሁለት አመት ሆነኝ እግዚያብሔር ይመስገን የኔን ከቡና ሱስ ያላቀቀኝ መድሃኒያለም እናንተንም ያስባችሁ🙏🙏🙏
አሜን
ቃልሂወትያሰማልንፀጋውንያቢዛልህ
ቃለ ህይወት ያሠማልን
ቃል ሂወት ያሰማልን ፀጋውን ያበዛልህ ወንድማችን 💞🌹🌹🌹
ቃል ህይወት ያሰማልን ወንድማችን ልብ ይሰጠን 😭😭😭😭😭😭
Amlke Yebarekeka Mamhre Edman tenan Yehabka Amen kale heiwat yesmalna
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወድማችን 💚💛❤💒💚💛❤
መምህራችን እጂግ በጣም ጥሩ ትምህርት ነው እናመሰግናለን እግዚአብሔር ፀገውን በረከቱን አብዝቶ ይስጥልን አሜን አሜን አሜን 💘💘
ወንድሜ በጣም በጣም እናመሰግናለን እ/ር ይስጥልን
ቃለ ሒይወት ያሠማልን ወንድማችን እናመሰግናለን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን ረጅም እድሜና ጤናን ይስጥልን
በእውነት እንደዚህ አይነት ትምህርት ስላስተማርከን የቀናውንም መንገድ ስላሳየኸን እግዚአብሔር ይስጥልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን!
ቆይ እኔ የምለው ... ቡናን ሰይጣን ለመሃመድ ስላስተማረው ረከሰ ካልን ሰይጣን የሆነን ሰው በግ እንደዚ አርደህ ጠብሰህ ብላ ቢለው ... በግ ርኩስ ሊባል ነው? it's just አንድ ተአምር እኮ የተአምር መጽሐፍ ነው። ሌላው ደሞ የቡና ጉዳይ አክራካሪ የሚሆነው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። እነ ግብጽ እነ ሶርያ እነ አርመን ይጠጣሉ። እነሱ አይጸድቁም ልንል ነው? እኔ እግዚአብሔር ከፈጠረው ፍጥረት ርኩስ የለም በሚለው ነው የምስማማው። አሳማም የማይበላው ርኩስ ስለኾነ ሳይኾን ኢትዮጵያ አስቀድማ ብሉይ ኪዳንን የተቀበለች ሀገር ስለነበረች እና ቅዱስ ጳውሎስ የተገረዘ ወዳለመገረዝ አይመለስ ባለው መሠረት። ብሉይ ኪዳንን አሁንም ስለምትተገብር ነው። ከዛ ውጪ በድጋሚ ግብጽ ሶርያ አርመን ሕንድ ያሉ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት አሳማ መብላትን አይከለክሉም ምክንያቱም ከይሁዲነት ሳይሆን ከአሕዛብነት ስለተመለሱ ነው። አሳማ መብላታቸውም ኃጢአት አይሆንባቸውም። በአጠቃላይ ለማለት የፈለኩት አጠቃቀሙ ላይ እስማማለሁ ችግር አለ። እሱን ማስተካከል እንጂ ወደ ግዝት መግባት አስፈላጊ አይመስለኝም። አቦል ቶና በረካ በሚባለው እና ተሰብስቦ ዕጣን እያጨሱ ሰው እያሙ መጠጣቱ ላይ ድጋፍ የለኝም እኔም። ከዛ ውጪ ግን ... ቆይ ካፌ ሄጄ ማኪያቶ ብጠጣ ኃጢአት ነው ማለት ነው? ቅዱስ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በላከለት በመጀመሪያ መልእክቱ ላይ በኋላው ዘመን እግዚአብሔር የፈጠረውን መብል ርኩስ ነው እያሉ የሚያስቱ ይመጣሉ። የትኛውም ነገር ከምስጋና(አቡነ ዘበሰማያት ደግመው) ቢመገቡት አንዳች የሚጣል ነገር የለም ይላል። እና ከነዛ ከአሳቾቹ መካከል አንዱ እንዳንኾን ተስፋ አለኝ። በተጨማሪ ድርሳነ ጽዮን በጊዜው የተፈፀመ ተአምር ነው። አንዳንድ አባቶች የሚያወግዙትም በጊዜ በነበረው ባህል ሰውን ከቤተክርስቲያን እያስቀረ በዓል እያሻረ ስለነበረ ምእመናንን የመጠበቅ ኃላፊነት ስለነበረባቸው ነው። ከዛ አልፎ የአጋንንት መጠጥ ነው እያሉ ጳውሎስ ያላለውን ያለ እያስመሰሉ ማቅረብ መጥፎ ነው። አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ሲያስተምሩ እንደሰማኋቸው የአጋንንትን መጠጥ ያለው ጳውሎስ በጣዖት ቤት የሚቀርብ እና የሚሰዋን ነው። አንድምታ ትርጓሜውን እንደዛ ነው። በ4ቱ ጉባኤያት ውስጥ ካሉ መጻሕፍት (የቤተክርስቲያን መገልገያ ዋና መጻሕፍት ... በአጠቃላይ ለምስክርነት የሚበቁ የቤተክርስቲያን ትምህርቶች ያሉበት ጉባኤያት ውስጥ) ቡና አይጠጣም ወይም የረከሰ መጠጥ ነው የሚል የለም።
by the way እኔ ቡና አልወድም።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ስለ ትምህርቱ
ነገር ግን የአጠቃቀሙ ሁኔታ ሳይሆን አይቀርም ማለትም አባታችን አቡነ መባ ጽዮን ገድል ላይ እንደዛ አይልም አባታችን ይጠቀሙት እንደነበር ይገልጻል ሁለተኛ ከተወገዘ ለምን በገዳማት ላይ ለምን የገቢ ምንጭ ይሆን ነበር እነሱ አይጠጡ እንዳትሉ በሱ የመጣውን ገንዘብ ይጠቀሙታል ማለትነው ስለዚህ ከውግዘቱ ጋ አልተጋጨም ወይ
በእውነት ቃል ሕይወት ቃል በረከት ያሠማልን ጸጋውን ያብዛልህ ወንድማችን እግዚብሔር ረጅም እድሜ ና ጤና ይስጥህ አሜን፫🙏
ቡና ከመከልከል ጫት መጠጥ አሽሽ አትከልክሉም
እኔ ከዚህ ሰአትበኃላ አቆማለው በላቆም ማርያም አትለመነኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን እጅግ እናመሰግናለን በጣም ጎበዝ ነህ በርታልን
Amen(×፫) ቃለህይወት ያሰማልን!!!
ሰላም ላንተ ይኡን ወድመ ቃለሒወት ያሰማልን ቡና ኣይተጣም ትክክል ነው
ቃለ ህይውት ያሠማልን 👏👏👏
እግዚአብሄር ከፍ ያድርግህ።
ብዙ ሰወች እኔ አዋቂ ነኝ እያሉ እና ቡና መጠጣት ሀጢያት የለውም እያሉ ይጠጣሉ ያስጠጣሉ። እውነታውን ስለነገርኸን ግን በጣም እናመሰግናለን።
እግዚአብሔር ይስጥልን ተባረክ ወንድሜ ቃለ ህይወት ያሰማልን የቆዩ መፅሐፍት የሚገኝበትን ቦታ ጠቁመኝ እባክህን
ቃለ ሕይዎት ያሰማልን
እህቴ ሰብስክራይብ አርግኝ መቅዲየ
ቃለ ህይወትን ያሰማልን
በቤቱ እስከ መጨረሻው ያፅናልን
መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን ።
እግዚአብሔር ይመስገን ያብዬ ቃለህይወትን ያሰማልን እግዚአብሔር ይስጥልን
It is good spiritual information.
ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን እናመሰግናለን