ጉድ ተመልከቱ ተጠንቀቁ ይሄ ስልክ ከተደወለ ቶሎ ዝጉባቸው ባንክ ያላችሁን ገንዘብ እንዳለ ይወስዱታል|Ethiopia|Fikermedia
HTML-код
- Опубликовано: 9 мар 2024
- 🔴 This program is one of the programs of Fiker Media This program name is ( Crime ወንጀል) it is a program that teaches the society to avoid many types of crimes.
- In this video watching - ጉድ ተመልከቱ ተጠንቀቁ ይሄ ስልክ ከተደወለ ቶሎ ዝጉባቸው ባንክ ያላችሁን ገንዘብ እንዳለ ይወስዱታል
Welcome to FIKER MEDIA You Tube Channel
Fiker Media is a Media Company in Ethiopia that mainly focuses on Entertainment videos if you Subscribe This channel you get more benefits - Standup Comedy ,Talent Show, Funny videos , Health , Amazing Facts , Movies , Prank , Crime Programs , Market review, ……All Entertainment are Available in This Channel .
ሰላም ውድ የፍቅር ሚዲያ ቤተሰቦች እንኳን ወደ ቻናላችን በሰላም መጡ ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ አዝናኝ አስተማሪ የሆኑ ቪዲዮወች ዘወትር ወደናንተ ይደርሳሉ
RUclips - / abenatubeet. .
Tiktok - / fikermedia
SUBSCRIBE NOW
**************************************************************************************
Notice : Anyone who would like to use our content should ask permission first; contact us via email . Unauthorized use, distribution and re upload of content is strictly prohibited Copyright © FIKER MEDIA Развлечения
መንግሥት በባንኮች ላይ ከፍታኛ ቁጥጥር ማድረግ አለበት ከያንደንዱ ያሰዎች እጋታና ማጭባርባር ጀርባ ያባንክ ሰዎች አስታውፆ አለባት
ምን መንግስት አለ ኢትዮጵያ ውስጥ ስውየው አማራን በመግደል ላይ ተውጥሯል ባንክ የሚስሩት ሁሉ መንጋዎቹ ናቸው እራሳቸው ተባብርው እየስርቁ ነው ማንም አይጠይቋቸውም
አለ እንዴ
የትኛው መንግስት? ሀገራችን ''መንግስት'' አላት እንዴ? ካለም ዘራፊው የማፊያ ስብስብ ነው። ሌባን ''ዕቃ ጠብቅልኝ'' እንደማለት ነው።
ባንኩ ፤ ኤርፖርቱ ፤ ጉምሩክ ፤ ወዘተርፈ ሁሉም በሌቦች እየተበጠበጡ ነዉ ። ፤ ፖሊስ የህግ አካላት ምን ይሰራሉ ?***
በፓሊስ ተይዘዋል መንግስት አሁንም በስራ ላይ ነው ይልቅ ሟርቱን እናቁም መንግስት የሌለባቸው ሊቢያ ሶርያ የመን ምን አተረፋ ራሳቸው ተበተኑ ተንከራተቱ ስለዚህ ደካማ መንግስት ቢኖረን እኳን በድካሙ ጎን ቆመን ጠንካራ መንግስት እንዲኖረን እንጣር እንጂ የጠላቶቻችንን ምኞት አንናገር አንፈፅም
የባንክ ሰራተኞች ናቸው ዋና ወንጀለኛወቹ እኔም ተዘርፊአለሁ ባንክስጠይቅ ወደቴሌብር ነው የተላከው ነውያሉኝ ባንክ በአድራሻው መያዝእየቻለ አያገባንምብሎነው ማናጀሩ የመለሰኝ ሁሉም ሌቦችናቸው
ትክክል
ትክክል
ትክክል
ተገኝተዋል መባሉ በጣም ገርሞኛል እኔ ልጄን በደቂቃ ዉስጥ ሀምሳ ሺህ ብር በልተዋታል ግን ፌዴራል ፓሊስ ሄደን ስናመለክት ይቺ ማ ምን አላት አንድ ሚሊዮን ድረስ የሚበሉ አሉ አይደል እንዴ ብለዉ ተሳለቁብን ህጉ ምንም አይነት ክትትል እንደማያደርግ ነዉ የገባኝ
No justice even $1 birr there is value what that mean police make fun on $ 50,000 that's is not a joke.
ፓሊሱን ለምን አትከሱትም
Police! Police ! Police! I applied for the police but jocking and barking at me
እንዲህ ሊያስበሉን አይደል ሞባይል ባንኪንግ ተጠቀሙ ብለው ልባችንን የሚጠቡን ንግድ ባንክ አስቡበት
ችግሩ ባንከሮችም ጋ ነው በደምንብ መከታተል ያስፈልጋል
ባንኮቹ ሰራተኞቻቸውን ይከታተሉ እኔም ላይ ተሞክሮ ነበር ግን አልተሳካላቸውም ነገር ግን እኛ ባንኩን አምነን አይደል ስማችንን ስልክቁጥራችንን የሰጠነው ከየት አምጥትው ነው የሚደውሉት? ስለዚህ ንግድ ባንክ እባካችሁ ሰራተኞቻችሁን ፈትሹ ከነሱ ጋር የሚተባበር ከሌለ መረጃችንን ሊያገኙ አይችሉም
ንግድ ባንክ ሊቦች ናቸው ሰራተኚች የፈተሹ
ለዚህ፡ሁሉ፡ተጠያቂ፡ባንኮች፡ናቸው፡እንደኔ፡ለምን፡ካላችሁኝ፡ለማአውቁትም፡ለማያውቁትም፡ይህን፡ክፈቱ፡ያን፡ክመቱ፡
ባንኪንግ፡ተጠቀሙ፡ወዘተ፡እያሉ፡እንደግዳጅ፡ነው፡የሆነብን፡ታዲያ፡ለዚህ፡ተጠያቂው፡ማነው፡ሁሉም፡ሰው፡እኮ፡ሲስተሙ፡አይገባውም፡ስለዚህ፡ተጠያቂ፡ባንኮች፡ናቸው፡እንደኔ፡ይዘምኑ፡ያዘምኑ፡እያሉ፡ያዘርፉናል፡ግን፡ለምን
ገና ባንኩ በር ላይ ቆመው ነው የሚያጣድፉን እግዚአብሔር ይጠብቀን
ሲስተሙ እንዴት ክራክ ሊሆን ቻለ። ይህ የሚያሳየው ንግድ ባንክ እራሱን ይፈትሽ።
ባንኮች የሌቦች ተባባሪ በሚመስል መልኩ ህዝብ እያስበል ነው፡፡ቴክኖሎጂ እንድንጠቀም ሲደረግ ባንኩ እነዚህን ነገሮች የሚያስተዳድርበትና የሚቆጣጠርበት ሲስተም ሊዘረጉ ይገባል፡፡
የባንክ ሰራተኞች መጠናት አለባቸው በጥልቅ
ምን ይጠናሉ? ሁሉም ሌቦች ናቸው። ጥርሣቸውን ማርገፍ ነዉ ።ሕግ ከሌለ
ግለሰቦቹ ባንኩ ውስጥ አካውንት እንዳላቸውና ስልክ ቁጥራቸውንም ለሌቦቹ የሚነግረው አካል ማን ይሆን?
Bank should start strong security system.
ይዘገያል እንጂ ወንጀለኛ ከህግ አያመልጥም ህዝብና ፖልስ ከተባበረ
እኔ ጋ ደውሎ አክስት አለህ ስለው አዎ አለኝ ሲለኝ ልሳምልህ ስለው ዘጋው 😂😂😂
😂😂😂😂
😂😂😂 እንዴ ?😂😂😂
እጃቸውን መቆራረጥ
ወላሒ እኔም ሌተሪ ደርሶሻል እያሉ ደውለውልኝ ነበር እኔ ግን አልፈልግም ነው ያልኳቸው ካርድም ላኪ ብለውኝ ነበር ባለ መቶ ሰባት ካርድ እና ባለ አምሳ ሶስት ካርድ አጠቃላይ የስምንት መቶ ብር ካርድ ላኪ ስልሳ ስምንት ሺ ብር ደርሶሻል አለኝ ለራስህ ውሰደው አልኩት
የኢትዮጵያ ባንኮች መከሰስ አለባቸው ወንጀሉን እያወኩ ቴክስት ሜሳጂ ሲላክ ማስጠንቀቂያ ለምን አይጨምሩም
ትልቁ መብትሔ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከሌቦች ተራ መዝግቦ ግንኙነት ማቋረጥ ነው፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከማስቀመጥ ቤቴ አስቀምጬ አይጥ ቢበላው ይሻላል።
እራሳቸውን ናቸው የሚዘርፉ እኔ ተዘርፌ ገንዘቡን ከኔ መሄዱ እየታወቀ ተበልተሀል አሉኝ ።
እኔም ደጋገመዉ ደዉለዉልኝ ነበረ ግን አልተሸወድኩም ሌቦች ነው ያልካቸዉ
Gobeze.
እንደዚህ አይነት ወንጀል ተሞክሮብኝ ቀድሜ በመንቃት ሪከርድ እያደረኩ በአቅራቢያዬወዳለ በንክ ሄጄ ያገኘሁት ምላሽ እኛን አይመለከትም የሚል ነው ።ይህ ነገር የተፈጸመው ከዚሁ በንክ ገንዘብ በወጣሁ በደቂቃዎች ልዩነት መሆኑ ደግሞ ባንኩን እንድጠራጠር አድርጎኛል ።
lebochu eko nawe bank nawe yaminorut
ባንክ ውስጥ ያሉት ሠራተኞች ወንዶችና ሴቶች ሌቦች ናቸው ። ማንንም አትመኑ ፤ ተጠንቀቁ
ከወሰጥ በተጠና ነው የማመስለው
መጠራጠር ብቻ ሳይሆን በጥምረት ነው የሚሰሩት እኔ ሞባይል ባንክ ሳልከፍት ነው በስሜ እዚያው ባንክ ውስጥ ሞባይል ባንክ መክፈቴን የሚገልፅ ሰነዴን በማዘጋጀት ለአንድ ሁለት ዓመት ያላንቀሳቀስኩትን ብሬን ገና ለገና ወይ ሃገር ውስጥ የለም ወይ ሞቷል ብቻ የራሳቸውን የሌብነት ግምት ተጠቅመው ከሌላ ባንኬ ያለውን ብር ወስደውብኝ ከአምስት ወራት በፊት የተወሰደብኝን ድንገት ዘውትር ከምጠቀምበት ባንክ የምፈልገውን ብር ያህል ባለመኖሩ ከተወሰደብኝ ብር ባንክ የሂሳብ ቁጥሬን ፅፌ ስጠይቅ ዓይን በአወጣ ድፍረት በሞባይል ባንኬ ለሌላ ሰው ማስተላለፌን የሚገልፅ የትራንዛክሽን መረጃ ቢያቀርቡልኝም እንደ ጋዜጠኛነቴ በፌስቡክ ገፃቸው የባንኩ ዋና መስራቤትም በአካል በማስረዳት በአንድ ወር ምልልስ ለማስመለስ ችያለሁ ጥንቃቄ በጣም ያሻል
@@azgfetashow-media1997 ምን ጥርጥር አለው? ብዙ ሠራተኞች ተይዘው የለም እንዴ? ባንኩም የውጪውም ሌባ ይያዝ ነዉ የተባለው ።
ይህ እኮ በየትኛውም ቦታ አለ ባንኮች ሰልክ አይደውሉም ሲጀመረ ለምን የደውላሉ ስዎች እራሳቸው ናቸዉ የሚታለሉት 😂ደወሉ ባንክ ነኝ ቢለኝ ምን ላደረገ እንጀ ሙደ ነው የምየዘበት የምን ኮደ ነው የምሰጠው
ምን አይነት ሞኝነት ኑው ቴክስቱ አጥፉ ሲባሉ ትንሽ አትጠረጥሩም
የኛ ሰው አማራኛ ከተናገርሽ እህቱ ወንድሙ ነው እሚመስለው
እዴ አያድርሥነው እናቴ
ወይዘድሮ ለካ እድህም አለ መያዛቸው በጣም ደስ ይላል
በመጀመሪያ የቸበዳይን ስልክ እንዴት አወቁት? በመቀጠል አካውንት ውሰጥ ያለውን የብር መጠን ማወቅ ማለት ከባንክ ሠራተኞች ጋር ሊያገናኝ አይችልም?
አሳዮን ሌቦቹን
ከዚህ ሁሉ እንዲህ ያለ ነገር ሲገጥመን ባንክ ሄዶ ማነጋገር እንጂ በስልክ ምንም አይነት መረጃ መስጠት አያስፈልግም ፖሊስ ተከታትሎ ማግኘቱም ምስጋና ይገባዋል
የንግድ ባንክ የራሱን ሰራተኞች መፈተሽ አለበት እኔም 20,000 ብር ተበልቼ ቀርቻለሁ ፈጣሪ የሰራቸውን ይሰጣቸው
Mobile banking is everywhere but the problem is Ethiopia commercial bank because the bank they have to send text message your mobile before such amount of money transfers from your account so if you yes press 1 if no press to 2 before transferring ur money from your bank account
ሰው አቋረጭ ለመክበር ስለሚፈልግ ያልሰራበትን ሲሻ የራሱን ያጣል።
ሁሉም መጠንቀቅ አለበት
እሄ እኮ የተፈታ ህልም ነው. የባንኩ እና የቴሌ ሰራተኞች ተባባሪ ናቸው
ተደውሎ ሞባይ ባንኪንግ ይጠቀማሉ? ብለው ጠየቁኝ እና አዎ ብዬ ስመልስለት እንግድያውስ አብዴት እያረግን ስለሆነ ሞባይል ባንኪንጎ ይግቡ ሲለኝ ለምን አስፈለገ ብዬ ጠየቅኩት አይ ከባንክ ነው የምደውለው አብዴት እያረግን ነው ሲለኝ አይ አቅራብያዬ ባንክ ስላለ እዛው ሄጄ አብዴት አረጋለሁ ስለው ወድያው ጀሮዬ ላይ ስልኩ ዘጋብኝ እናም የገጠመኝን ለብዙ ሰው በማሳወቅ እገኛለሁ አልኳቹ ወገኖቼ እባካቹ ለተደወለ ስልክ ሁሉ ሚስጥራችሁን አትንገሩ
...ለዚህ ሁሉ መሠረቱ «Mobile Banking» ስለ ኾነ ንግድ ባንክም ኾነ ሌሎች ባንኮች ደምበኞቻቸውን በግድ በአገልግሎቱ ተጠቀሙ ማለታቸውን ያቁሙ!።
አቤቱ ደግ ሰው ጠፍቶልና ይቅር በለን የኢትዮጵያን መልካምነት ታሪክ ሆኖ መቅረቱ ያሳዝናል
በዝህ ዘመን አብዛኛው ፖሊስ የወንጀለኛ ተባባሪ ናቸው እንጂ ወንጀል መከላከል .....😢😮
እኔ በግሌ ቁጥጥሩ አስተማማኝ አይመስለኝም።
ምክንያቱም ATM እናMobile banking
እጅግ በጣም በባንኮች ምን ያህል ቁጥጥር
ይደረግበታል ? ይሚል ጥያቄ አለኝ።
የባክ ሠራተኞ በደብ መቆጣጠር አለባቸው
በዚህ ዘመን በስልክ የሚሸወድም አለ?
Eski atefered benatehe 🙄
Yadnakawit👍👍👍👍
እኔ ተወስዶብኝ የባንኩ ህግ ክፍል ድረስ ሄጄ ከፖሊስም ከቴሌም ክስ ይዤ ህግ ክፍሉ ሁለም እንደዚህ ያለ ሪፖርት ይደረጋል ምንም ልናደርግ አንችልም ቦትከሽም ሚዲያ ላይ በትሄጅም ወጪ ነው እንጂ ምንም አታገኝም በለውኝ ቀረሁ፣ አሁን ማሰረጃዬን ለማቅረብ የት ፖሊስ ጣቢያ ነው፣ እራሱ ባንኩ መክፈል አለበት፣
እኛ ውጪ ያለንው ከባንካችን ከፍ ያለ ብር ሲወጣ ባንኩ ደዉሎ ይህ ብር እንዲወጣ መፍቀዳችንን ይጠይቀናል ኢትዮጵያም እንዲህ መሆን እለበት
ትክክል
ዱሮ ቼክ ለሰው ከሰጠህ እናም ያ ሰው ብሩን ሊያወጣ ከሄደ ከባንኩ ተደውሎ ብር እንዲያወጡ ቼክ ለሰው ሰጥተዋል? ብለው አረጋግጠው ነው የሚከፍሉት እንጂ ዝም ብሎ አልነበረም።
የአድስአበባ፡ፖሊሶች፡፡ስራቸውን፡በጥሩሁኔታ፡እየሰሩነው፡ህዝብም፡ከጎናቸው፡ይሁን
አይ ህዝቤ በስንቱ ተስቃያችው
እውነት መቼምአትጣፋም ንግድባንክ ቴሌብር ዉስጥ ይፈተሽ ሌሎችም አሉ በዚህ በርቱ ጀግኖች ናቹ
ቁጥሩን ጻፉልን
አይት ድመትን አሸዉድም ጀግናዉየኢትዮጵያ ፓሊሰ አይጦችን አድሎ ያጠምዳል ጀግና የኛ ፓሊሰ
ሞባይል ባንኪንግ ጥሎብኝ አልወደውም ለካ ለዝርፊያ የሚያጋልጥ ነው ወይ ጌታ ሆይ ስልክ አለህ አለሽ እያሉ ስልካቸውን ይቀበሉና ሞባይል ባንኪ ይከፍቱላቸዋል እኔን ቆይ የምትለምኚ አለኝ ከፍለኸኝ አላወጣም ብዬው እስካሁን አላወጣሁም
አበሻ ግን መቼ ነው የሚነቃው😢እንዴ
እኔም ባንክ ሄጄ ሞባይል ባንኪንግ ላስተካክል ማለት ነዉ ከዛም ሞባይሌን ወስዶ መለሰለኝ ልክ በሳምንቱ በሞባይሌ ተደዉሎ ይሄን ንኪ ይሄን ንኪ እያለ 15000 ብር ወሰዱብኝ የተደወለበት ስልክ ላይ ወዲያዉ መልሼ ስደዉል አይሰራም ኤስከ ዛሬም አይሠራም 6 ወር ሆኖታል
ባንኮችም ለደንበኞች በማስታወቂያ ስራዎች ላይም ይህንን አይነት ሌብነት እንዳለ ሊገልፁ ይገባል። ዝምብሎ በማስታወቂያ ውድድር ማጧጧፍ ላየ ማተኮር የለባቸውም ቅድሚያ ለደንበኞች ይስጡ ።
የባንክ አካዉንት የሚከፈተዉ በህጋዊ መታወቂያ ነዉ ስለዚህ የሚያጭበረብሩም ይሁን እገታ እየፈፀሙ ብር የሚወስዱ ሰዎች ይታወቃሉ ድክመቱ የመንግስት ድክመት ነዉ ።
ድክመቱ የመንግስት አይደለም የባንኩ ማናጀር እጅ ይኖርበታል ።
@@AlemTeka-ej3yqባንኩ የሚጠበቅበት ደንበኛ ሲመጣ ህጋዊ መታወቂያ እና ፎቶ ተቀብሎ መዝግቦ አካዉንት መክፈት እንጂ ወንጀል ሲፈፀም የህግ አስፈፃሚዉ ስራ ነዉ።
አረ በእናታችው ቶሎ ብላችው እጃቸውን ቁረጡ መንግሥት እርምጃ መውሰድ ካልቻለ ሕዝቡ ተባብሮ አድኖ መቁረጥ እንደሚጠፉ እወቁ
እኔም እንደዚ ተደርጌያለው
እውነት ነው ጎደኛየ 16500 በየካቲት 18 መሰለኝ ሽልማት ደርሶሃል ብለው ሚስጥርን ጥቁር ን አስገባ ብለው
የሚገርማቹህ ልጁ ጥበቃ ነው የሚሰራው ደሞዙ 1500 ነው
ለምንድን ነው መንግስት ምን ይሰራል
ለነዚህ የማያዳግም እርምጃ መውሰድ አለበት 8:00
Enkun berasachihu metachiu
ወደ ጋሪዮሽ ልንመለስ ነዉ ብር በእንስራ ልንቆጥብ።
ባንክ አያገባኝም ካለ ምን አማራጭ አለ።
Laltemar hbrete seb bank bayasgeddu trunewo
ተጠርጣሪዎችን ለህዝብ ብታሳዩ እኔን ያየህ ተቀጣ ነበር።
YH LEMDEWTAL HULA YDEWLALU
እኔም ጋ ደውለው ከባንክ ነው የሚስተካከል ነገር ስላለ አብዴት ለማድረግ ነው እኔን እየተከተልሽ የምልሽን ፃፊ ሲለኝ ሞባይል ባንኪንግ እየተጠቀምኩ ነው ችግር አልገጠመኝም ቢገጥመኝም ለአንተ አልነግርም ወደ አቅራቢያዬ ወደ ሚገኝ ባንክ ሄዳለሁ አመሰግናለሁ ብዬ ዘጋሁ
Ajaaibaadha
ንግድ ባንክ ምን በወጣው አሁንም ይህው አሁንም ለአሮጊቶችና ሽማግሌዎች እየከፈቱ ነው ሰው አውቆ ተረድቶ ጥቅሙ ገብቶት ቢከፍት ኖሮ እንደዚህ አይነት ጉዳት አይደርስበትም ነበር የባንኩ ችግር ነው
የባንክ ሰራተኞች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግ
በአፍዝ አደንግዝ ተጠቅመው ነው ይህን የሚያደርጉት
እኔ የምለው ቴሌ ብር የዘራፊዎች ማከማቻ ነው እንዴ ?እንዴት ነው ወደ ቴሌ ብር የሚያስተላልፉት እዛ የተመቻቸው ሁኔታ አለ ማለት ነው ስለዚህ መንግስት ራሱ ቴሌ ብርን ይመርምር ሲቀጥል ንግድ ባንክም ደንበኞ ሲጎዱ መርዳት አለበት
እንዴት ከድሀ ይሰረቃል ይዘገንናል
Selkun keyet yagegnutal esti bankoch yefeteshu enanem agatemognale
ብር ምንም አይደለም ወንድሜን ጭንቅላቱንም ነው የወሰዱብኝ
🙏🏻🙏🏻🙏🏻😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ይሄ ነው የሚያስጠላኝ ኽጭ
❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏😘😘😘😘😘😘😘😘
ሰዎች ለምንድነው የሚጭበረበሩት ምክንያቱም ያላሰሩት ያለፉበትን ብር ለማግኘት ሲሉ ይበላሉ
ኢቶ ወሬብቻ ተግባር ዜሮ እደት የሠዉገዘብ ያለባለቤቱ የሚሰጡት ሌቦቹ ባክ ሠራተኝች ናቸዉ እመኑኝ
Bank belw yee ezb transfer blw ezb eye aleksw nw lmn transfer mebalw Ethiopia zemnw connection yelchwm yee video ayechw btm btm ezb eyetezrfw nw
በዚሁ ተመሳሳይ ዘዴ ግንቦት 12/2015 ብር 170000.00 ብር ተዘርፌ በዕለቱ ለባንኩ ሪፖርት አድርጌ ተበልተሃል፣ ወደ ፖሊስ ሂድ አሉኝ፣ ፌደራል ፖሊስም ማመልከቻ ተቀበለኝና ያንተ መምጣት አያስፈልግም አሉኝ፣ከዚያ በኃላ ፖሊስም፣ ባንኩም በጋራ በዝምታ ፊትህ አጥቼ ቀርቸአለሁ።
Inem be lela nagar tebelaw be telegram
Ulum leboch nachew police bankoch keleboch gara aberewu new yemiserut ege yemibal negere helina becha new gizewu yezemenawi leboch nachew yalubet new police bank ........
ይህ የሚያሳየዉ መንግስት አልባ ሃገር ዉስጥ የምንኖር መሆኑን እና ነገሮች ከድጡ ወደ ማጡ እየሆኑ መምጣቸዉን ነዉ፤፤ መፍተሔዉ ሃገሪቱ ባለቤት/መንግስት እስከምታገኝ ድረስ ህዝቡ ገንዘቡን ወደ ባንክ መዉሰድ የለበትም፤፤
Fiker media የግዴታችሁን እየተወጣችሁ ነው አመሰግናለው
ኳሬ ነጌኛ የአብይ ዘራፊ ቡድን
መንግስት ያደራጃቸው ሌቦች ናቸው
መንግስ ራሱ የሚያሳማራቸው ነው ,ህዝብ ለማደህየት አይደለም አበክሮ የሚሠራው
ነውር ነው ምነው ሰርተው ቢበሉ አሳፉሪ ድርጊት ነው የወረደ ተግባር የሰው ላብ እርም ነው ለናንተም ለልጅ ልጆቻችሁም ቢሆን 😭😭😭
😏😏በማፊያ የምትተዳደር እምዬ ኢትዮዺያ‼️‼️🙄🙄🙄🙄
ዘረፋው የሚጧጧፈው በራሱ በንግድ ባንክ ሠራተኞች ነው በዚህ ላይ በትዕቢት የተወጠሩ ወንዶቹ ወላ ሴቶቹ በጣም የምጠላው ባንክ ንግድ ባንክ ነው
እኔንም 27000.ወቶልሀል ብሎ የሞክሮኝ ነበር አንተ ሌባ ነህ የሚል ሚሴጅ መጣልኝ ሰለው ስልኩን ወዲያው ዘጋው።
መንግስት ነው የሜያዘርፍ ህዝብን