እንኳን አደረሳችሁ ለብረሀነ መስቀሉ ግሼን በሚቀጥለው አመት እሄዳለሁ ያሳካልሽ በሉኝ ውዶች
@@tanamedia1 አሜን
እግዚአብሔር ይርዳህ
@@user-qp6mz6ke9w amen
የየሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፩: ፲፩-፲፪ መዳን በክርስቶስ ብቻ ነው:: ተባረክ
ፈጣሪ ሀገራችንን ይጠብቅልን አንቺም እመቤቴ ለደጇ ታብቃሽ
እባክሽ ድንግል ሆይ ለአመታት እንጀጓጓሂ በስደት እንዳልቀር ጥሪኝ አዛኝቷ ለደጅሽ አብቂኝ😢😢😢
አይዞሽ እህቴ
Emeni Emebrhan lagrsh tabekashalech ldegwam tabekashalech hulem ngeriyat Eswa kink new mlgawa!!!
አሜንን
Amen ehite enenim
@@semuyemariamlijyemariamlij2578 አሜን ስደተኞችን ሁሉ ለሀገራችን ታብቃን እመአምላክ
እመቤቴ ለደጂሺ አብቂኝ እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሰን ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር🙏🙏🙏🤲🤲🤲🇪🇹
ጌታ ሆይ እኛንም በሀጥያታችን ብዛት ሳይሆን በአንተ ቸርነት በእናትክ አማላጅነት ለጀጅክ በረከት እንድንበቃ ቅዱስ ፍቃድክ ይሁን
እመቤቴ ለደጅሽ አብቂኝ እደዚህ እደጋጋሁ እዳልቀርር አደራሽን😭😭😭😭🤲🤲🤲
እሜን እሜን እሜን ቃለሂወት ያድማልን ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ
በጣም ነው የሚናማስግነው እንደዚህ አይነት ታሪክ ቶሎ ቶሎ አቅርቡልን
አሜን ቃለ ህይት ያሰማል✝💒💚💛❤🙏እምዬ ሀገሬ ጊሸኗ እናቴ ለደጂሽ አብቂኝ ደጂሽ እንደት እንደናፈቀኝ ሀገሬ❤😭
እንኳን አብሮ አደረሰን ወንድሜ በርታ አንድ ነገር ማለት ፈለኩ እሱም ስለ ተለያየን ወንዝ ነዉ ባለፈዉ ካልተሣሣትኩ የዛሬ አራት አመት አካባቢ ጊሸን ነበርኩ እና ተለያየን ወንዝ ጋ ስንደርስ የነበርንበት መኪና አቆመና ሁሉም ሰዉ ወረዶ ግማሹ ገላዉን ግማሹ እግሩን መታጠብ ጀመረ እኔም አንድ አባትን ጠጋ ብዬ ለምንድን ነዉ የሚታጠቡት ብዬ ጠየኳቸዉ እሣቸዉም አይ ልጄ የመጀመሪያሽ ነዉ ብለዉ ታሪኩን ይነግሩኝ ጀመረ አንድ ቀን አንዲት ሴት ሁለት ልጆቿን ይዛ ወንዙን ስትሻገር ጊዜዉ ከረምት ነበረና ደራሽ ዉሃ መቶ አንዱን ልጇን ወሰደባት እና ሲቲቱም አዬ ልጄ በቃ ተለያየን ብላ አለች ከዛን ጊዜ ጀምሮ ያ ወንዝ ተለያየን ተባለ እናም ምእመናን ወደ እናታችን ቤት ( ጊሸን ) ሲሄዱ እዚ ተለያየን ወንዝ ሣይታጠቡ አይሄድም ምክንያቱም እኛም እዚ ታጥበን ከሐጢያታችን ጋር ተለያይተን ለማለት ነዉ አሉኝ የሰማሁትን ላካፍል ብዬ ነዉ ይቅርታ ግን በተረፈ ወነድሜ ቃለ ሕይወትን ያሰማልኝ ወደኔም ቤት መተህ ለአራት ደቂቃ ብቻ አይተህ ኮመንት ሰተህ ቤተሰብእንድታደርገኝ በወላዲት አምላክ ይዜሀለሁ አደራ
ደስ ይላል በጣም ያላወኩትን ነው ያሳወቅሺኝ በተደጋጋሚ ታጥቤአለው በወንዙ ይሄን ታሪክ ግን ዛሬ ካንቺ አወኩት ።አመሰግነዋለሁ በጣም
አሜን ወንድሜ ግን በዚ አጋጣሚ በማርያም ቻናሌን ሰብስክራይብ አድርግልኝ ከቻልክ ሙሉዉን ቪዲዮ አይተህ ካልቻልክ ግን ለአራት ደቂቃ ብቻ አይተህ ላይክ ገጭተህ ስብስክራይብ አድርገህ በኮመንት ጠቅለህ አስደስተኝ ይሄንን መልክት ለምታዩ ሁሉ በምታመልኩት አምላክ ብላችሁ ቤተሰብ አድርጉኝ እኔም መልሴ ፈጣን ነዉ ታዲያ ቪዲዮ ማየት እንዳትረሱ ቪዲዮ ሣታዮ ሰብስክራይብ ብታደርጉልኝ ምንም ጥቅም የለዉም ዩቱብ መልሶ ስለሚወስድብኝ በጣም አመሰግናለሁ ስለ ጊዜያችሁ በጣም በጣም በጣም አመሰግናለሁ በርቱ አደራ እንዳትቀሩ
በአለም ዙሪያ ለምትገኙ የታላቋ ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያውያን ኤርትራውያን የኦርተዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በስላም በጤና አደረስን አደረሳቹህ
አሜን እንካን አብሮ አደረሰን እህት
በእውነት ውድ ወንድማማች ቃለ ህይወት ያስማልን
ይህን የተቀደሰ ቦታእንዳይ የሱ ፈቃድ ይሆንል ዘድ ሁሌም እለምነዋለው ግሸን ደብር ከርቤ 💗💗💗🙏🙏🙏✝️
አሜንንንን አሜንንንን አሜንንንን ቃለ ህይወት ያሰማልን እኛንም ለዚህ ቅዱስ ቦታ እንዲያበቃን በፀሎታችሁ አስቡን እግዚአብሔር ይስጥልን
እግዚአብሔር ይሰጥልን መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በዕድሜ በፀጋው ይጠብቃችሁ። አሜን
እልልልልልልል ክብር ለክብር መስቀሉ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን በቅዱሳን የተከበበች ሀገረ እግዚአብሔር ኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ያሰማልን እንኩን አደረሳችሁ አደረሰን
እንኳን አደረሳችሁ/አደረሰን ወንድሞቼ እና እህቶቼ ታድላችሁ በረከታችሁ ይደርብን በሰላም መድረሳቻሁ እጅግ በጣም ደስ የሚል ነው።እግዚአብሔር ለአገራችን ሰላሞን የምጣላት። አሜን (፫) የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚብሔር ኃይል ነው” 1ኛ. ቆሮ. 1÷18መስቀል፡- ምስጢራዊ ትርጉሙ መከራ ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቅዱስ ወንጌል ‹‹ዘኢጾረ መስቀለ ሞትየ ኢይክል ይጸመደኒ›› (የሞቴን መስቀል የማይሸከም ይከተለኝ ዘንድ አይችልም) /ማቴ. 16÷24/ ሲል የተናገረው ቃል መስቀል መከራ መሆኑን የሚገልጽ ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ከተሰቀለ በኋላ ሕሙማን መስቀሉን እየዳሰሱ በመስቀሉ እየታሹ ይፈወሱ ነበር፡፡ በዚህ በመስቀሉ በሚደረገው ተአምራት እየተሳቡ ብዙዎች ክርስቲያን ሆኑ፡፡ ይህንን ያዩ አይሁድ መስቀሉን ቀበሩት ለሦስት መቶ ዓመታት ተቀብሮ ቆየ፡፡ በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በ327 ዓ.ም የንጉሥ ቆስጠንጢኖስ እናት ንግሥት ዕሌኒ ይህን ታሪክ ትሰማ ነበርና መስቀሉን አስቆፍራ ለማስወጣት ወደ ኢየሩሳሌም ሄደች፡፡ እዚያም ደርሳ ጉብታ የሆነውን ሁሉ ብታስቆፍር መስቀሉ ያለበትን አላገኘችውም፡፡ ሰውም ብትጠይቅ የሚያውቅላት አላገኘችም በመጨረሻ ግን የመስቀሉ መውጣት የእግዚአብሔር ፈቃዱ ነበርና አንድ ኪራኮስ የሚባል ሽማግሌ የዕሌኒን መቸገር አይቶ እንደሚከተለው ይመክራታል፡፡ እንጨት አሰብስበሽ ከምረሽ ዕጣን አፍሺበት በእሳትም አያይዢው የዕጣኑ ጢስ ወደላይ ወጥቶ ወደታች ሲመለስ መስቀሉ ያለበትን ቦታ ሰው በጣት ጠቅሶ እንደሚያሳይ ያመለክትሻል አላት፡፡ እርሷም ያላትን ሁሉ አደረገች፡፡ የዕጣኑ ጢስ ወደላይ ወጥቶ መስቀሉ የተቀበረበትን ቦታ አሳያት ይህንንም አስመልክቶ መሠረተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ በዜማ ድርሰቱ ‹‹ዘዕጣን አንጸረ ሰገደ ጢስ›› (የዕጣኑ ጢስ መስቀሉ ያለበትን ቦታ አሳየ) ሲል ተናግሯል፡፡ ወዲያው ማስቆፈር ጀመረች ስታስቆፍር ቆይታ መጋቢት 10 ቀን መስቀሉ ከተቀበረበት ቦታ ወጥቷል፡፡በዚህ መሠረት መስቀልን የምናከብርበት ምክንያት ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅሎ ዓለምን ስላዳነበትና በክቡር ደሙ ያከበረው በመሆኑ ነው፡፡መስቀል በብሉይ ኪዳን ብዙ ምሳሌ አለው የኖኅ መርከብ የተሠራችበት እንጨት፣ የሙሴ በትር የመስቀል ምሳሌዎች ናቸው፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ›› /ገላ. 6÷14/ ሲል የተናገረው የመስቀሉን ክብርና ኃይል የሚገልጽ ነው፡፡በአገራችን ክርስቲያኖች በግንባራቸውና በሌላውም አካላቸው በመስቀል ቅርጽ ይጠቆራሉ እንዲሁም ልብሳቸው ላይ በጥልፍ የመስቀል ቅርጽ ያደርጋሉ፡፡ ይህ ሁሉ የሚያመለክተው ክርስቲያኖች ለመስቀሉ ልባዊ ፍቅር ያላቸው መሆኑን ነው፡፡ መስቀል በሕይወተ ሥጋ ሳለን ብቻ ሳይሆን ከሞትንም በኋላ ከእኛ አይለይም አጽማችን በሚያርፍበት በመቃብራችን ላይ ይደረጋል ይህም የትንሣኤያችን ምልክት ነው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶቹ ሆነው ይመላለሳሉና ብዙ ጊዜ ስለ እነርሱ አልኳችሁ አሁንም እንኳን እያለቀስኩ እላለሁ መጨረሻቸው ጥፋት ነው ሆዳቸው አምላካቸው ነው ክብራቸው በነውራቸው ነው አሳባቸው ምድራዊ ነው እኛ ግን አገራችን በሰማይ ነው፡፡ ፊልጵ. /3÷18-19/ በማለት የተናገረው ለመስቀሉ ትልቅ ፍቅር እንዲኖረን ነው፡፡ ለመስቀል መስገድ እንደሚገባ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ አለ፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት ‹‹ወንሰግድ ውስተ መካን ጎበ ቆመ እግረ እግዚእነ›› (እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን) /መዝ. 131÷7/ ሲል የተናገረው ለመስቀል መስገድ እንደሚገባ የሚገልጽ ነው፡፡ የሰላም ንጉሥ መድኃኔዓለም ክርስቶስ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ ሲሰቀል እግሮቹ ከመስቀሉ ጋር ተቸንክረዋል በዚህ መሠረት እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን ሲል ለመስቀሉ እንሰግዳለን ማለት ነው፡፡በኦሪት ዘጸአት /14÷15-31/ እንደተጻፈው በሙሴ በትር፣ ድንቅ ድንቅ ተአምራት ተደርጓል በሙሴ በትር ተአምራት ከተደረገ አምላካችን በተሰቀለበት መስቀል እንዴት ተአምራት አይደረግ? በዚህ መሠረት መስቀል በቤተ ክርስቲያናችን ሕይወት ውስጥ ከፍተኛ ክብር አለው፡፡ መስቀል የድልና የነጻነት ምልክት ነው፡፡‹‹የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነው›› እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ በረከተ መስቀሉ የሚደርሳቸው ላመኑ ሰዎች እንጂ ላላመኑ አይደለም፡፡ ስለዚህ በረከተ መስቀሉ እንዲደርሰን ጽኑ እምነትን ገንዘብ እናድርግ፡፡ጽኑ እምነትን ገንዘብ አድርገን ሕጉን ትእዛዙን ጠብቀን በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት እንዲሁም በቅዱሳን አማላጅነት ሀገረ ሕይወት መንግሥተ ሰማያትን እንድንወርስ ልዑል እግዚአብሔር ወሰን በሌለው ቸርነቱ ይርዳን፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር(ላዕከ ወንጌል በእደ ማርያም ይትባረክ (ቀሲስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የትምህርት ሥርጭት ኃላፊ)
አሜን እንኳን አብሮ አደረሰን ወንድማችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን የናታችን የግሼን ማርያም በረከት ይደርብን እናቴ ውል ውል አለኝ ደጅሽ ዳግም ለደጅሽ አብቂኝ አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን መርጦን ኦርቶዶክስ ያደረገን አምላክ የድንግል ማርያም ልጅ ክብርና ምስጋና ይድረሰው ተዋህዶ ለዘለዓለም ትኑር!!!
እኔም ለአመታ እሄዳለው በሰላም ወዳገሬ ታስገባኝ እናቴን ጤናዋን ትስጥልኝ እመቤቴ ማርያም አሳቤን ታሳካልኝ ለደጃ ታብቃኝ አሜን አሜን አሜን
በእዉነት ቃለ ህይወትን ቃለ በረከትን ያሰማልን
አግዚኣብሄር ይመስገን ለዚህች ቀን ያደረሰን። በየቦታው የተበተነውን ልጆችዋን አመብርሃን ትሰብስነን ።አግዚኣብሄር ቢፈቅድ አና ቢያቆየን ላመቱ የበርከት ተካፋዮች ያድርገን። የግሸን ደብረ ከርቤ የመስቀሉ የኣባቶቻችንና የናንተም በረከት ይድረሰን።
ውድ ወንድማች ሰላምህ ይብዞልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ፀጋዉን አብዝቶ ያድልልንአሜን በጣም አመሰግናለሁ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትጠብቅልን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜንስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገንቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችንኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ለዘላለም ትኑር 💚💛❤️ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር 💚💛❤️
ታድላቹህ እኛንም የናንተን እድል እዲደርሰን የድግልማርያም ፋቃድ ይሁንልን በስደት ላይ ላለነው በፆለት አስቡን
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ አደረሰን ባለመሀተቦቹ ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን 🙏መስቀል ሀይላችን ነው መስቀል መዳኛችን ነውሀይላችን መስቀል ነውአይሁድ ይክዱታል እኛ ግን እናምነዋለን አምነንም ድነናል 💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
እግዚአብሔር ይመስገን 🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊እንኳን አብሮ አደረሰን🇪🇹
Enkon adersan enkon adersachiwi wud ortodoks tawahido lijochi
አሜን ፫
ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመናችሁን ያርዝምልን
እመብርሀን ለደጅሽ አብቂኝ አደራ ከስደት በሰላም መልሰሽ አሜን 🙏🙏🙏💚💛💓
ማሬ ጌታ የሱስን ለምኝው
ግሸንን ለማየት የአንች ኃይል ይጨመርበት አሜን።
ድንግል ሆይ ጾሎቴን ሰምተሽ ወልጀ ደጅሽን ለመርገጥ ያብቃኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልኝ ደጇን ያልተመለከታችሁ እሷ ትጥራችሁ፣ እኔስ 1998 ጀምሮ ከደጇ የቀረሁት ለ 2 አመት ብቻ ነው ፣ በአመት አንድ ግዜ ደጇን ካልረገጥኩኝ ኑሮዬ ሁሉ ባዶ ነው ደስታም የለኝም ድንግል ምስክሬ ናት ፣ በጣም ድንቅ ቦታ ነው እንደእኔ ለመጠራት ያብቃችሁ የድንግል ልጅ መዳኒያለም፣፣
Amen Amen Amen
ቃለህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ሆይ ሀገራችንን ስላሟን መልስልን
አሜን
amazing wonderful explanation thankyou bro
🤲🤲🤲🤲
አሜን አሜን አሜንቃለ ህይወት ያሰማልንእመቤቴ ማርያም ሆይ ለደጅሽ አብቂኝ 😢
እሜን እሜን እሜን ።እግዚአብሔር ይመስገን።ቃለህይወትያስማልን።እሜ
ቃለሂወትን ያሰማልን ዲያቆን የበረከቱ ተሳታፊዎች ስላደረከን እናመሰግናለን
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ፡ እንዲሁ ላባባሉ በሰላም አልኩጂ፡ ሰላም እንደሌለ አውቃለሁ፡ እግዚአብሔር ሙሉ ሰላም ያምጣልን፡'' ቃለ ህይወት ያሰማልን፡
አሜን አሜን !! እንኩን አብሮ አደረሰን እረድየት በረከቱ ይደርብን መታደል ነው እናቴ እመቤቴ ለምኚልን
እኔ እና ልኤልኦች እኤንን የተቀደሰ ባታ ላላዩት ለዚህ ባታ ለማየት ያቡቃን።
እመቤቴ ማርያም ለደጀሽ አቢቃኘ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ዕድሜ እና ጠና ይስጥልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ድንግል ሆይ ለደጅሸ አብቂኝ
ደስ የሚል በረከት ነው ።ታድላችዋል ።ክርሰቶስም ወደ ቀራኒዮ ለመድረስ በትኝሹ ይሄን የመሳሰለ ፈና ችግር እንግልት ነው የደረሰበት
እግዚአብሔር ይመስገን ሁሌም ከሰው ጋር የሀሳብ ሙጉቴ የጌታ መስቀል እንበል እንጂ ግማደ መስቀል አንበል ነበር። እግዚአብሔር ይስጣችሁ! እንኳን አደረሳችሁ! ቃለህይወትን ያሰማልን!
ግማደ መስቀል ምን ማለት እንደሆነ ገብቱሽል?
በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከልጅነት ጀምሮ አሁንም ደረስ ከአንዳንድ አባቶች እና መምህራነ ወንጌል በስተቀር ሲነገር እንደምሰማው ግማደ መስቀል ማለት የቅዱስ መስቀሉ አካል ሙሉውን ሳይሆን የተከፈለውን እንደሆነ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ የቀኝ ክፍሉ እንዳለ ሲነገር ኖሯል ሲሰበክም ኖሯል ይሄም የተደረገበት ራሱን የቻለ ምስጢር ይኖረው ይሆናል ምን አልባትም እንደ ታቦተ ጽዮን ምስጢር። እግዚአብሔር ይመስገን የኢትዮጵያ ትንሳኤ ስለተቃረበም ሁሉም ነገር እየጠራ ይሄዳል። እህቴ ወለተ ሐና እኔ ከአንቺ የበለጠ እውቀት የለኝም ግን የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ መስቀል ሙሉ አካሉ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ ለማወቅ ከፈለግሽ ገዳማውያን ትላልቅ አባቶች አስረግጠው ይነግሩሻል። የእኔ እህት እንዴትስ ይቻላል ቅዱስ መስቀልን መከፋፈል? የክርስቶስን ሰውነት ከመከፋፈል ምን ይለየዋል? ደግሞስ ሌሎች ሀገራት ጋር አለ ከተባለ አንድም ቀን እንኳን ሲያከብሩት አናይም ሰምተንም አናውቅም። ቅዱስ መስቀልን ከተቀበረበት ያወጣችው ቅድስት እናታችን ንግስት ዕሌኒ በእርሷ ስም የታነፀው ቅድስት ቤተ ክርስቲያኗ ብዙ ቅዱሳን ከፈሩባት ሀገረ ቡልጋ አውራጃ አካባቢ ትገኛለች እዛም ይነጉሩሻል ነገሩን ግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ገዳም ያሉም አባቶች ምስጢሩን አስረግጠው ይነግሩሻል። መድኃኔዓለም ክርስቶስ ማስተዋልን አድሎ እውነቱን ይግለፅልን። የተሳሳትኩት ነገር ካለ አርሚኝ። እግዚአብሔር አምላክ ያክብርልኝ እህቴ ወለተ ሐና
@@Jared-dp3vg በጣም አመሰግን አለው
@@user-du8fk6pu6z ምስጋናውንስ እግዚአብሔር ይውሰድ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን ክብር ይስጥልኝ እህቴ
አሜን ቃለ ሕይወትን ያሠማልን የእመቤታችን በረከት ረድኤቷ በሁላችንም ህዝበ ክርስቲያን ላይ ይደርብን አሜን
ፈጣሪ ከስደት መልስ እኚም ለዚ ያብቃን
አሜን እመቤቴ እኔንም ለዚህ በረከት አብቂኝ.....
እግዚአብሔር ያክብርልን ለእመቤቴ ለደጇ ያብቃን
እኛን እማምላክ ትርዳን እንደናንተ እንድናየው ያብቃን ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይስጥልን! ቃለህይወትን ያሰማልን 🙏ደጅ ለመድረስ ያብቃን ስለቴን እመቤቴ ትስማኝ ፀልዬልኣኝ⛪
በኢትዮጵያ ምድር ዉስጥ የኢትዮጵያ ልጆች ዛሬም አያዓዉቁም ሀገራቸውን አፍረህት
አሜን፣አሜን፣አሜን፣ወንድሜቀልእይዎት፣የሰመልን
በጣም አስተማሪ ነዉ በተለይ ስለ ግማደ መስቀሉ .... መስቀሉ ግማሹ ሳሆን ሙሉ ነዉ.......ይህ ሲባል የመዳህኒታችን የ ኢየሱስ ክርስቶስ አካል ያላረፈበትን (ከእጁ ከእግሩ ከእራሱ ማለቴ ነው) ተቆርጦ ከእሌኒ ጋር የሄዱት ነገስታታ ወስደዋል....... ከዛ አካሉ ያረፈበት ግን ሳይከፈል አገራችን ኢትዮጵያ ይገኛል........አመሰግናለሁ ከተሳሳትኩ አርሙኝ.....አሜን።
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን
አሜን፡ቃለ፡ሕይወትን፡ያሰማልን፡ያገልግሎት፡ዘመንህን፡እግዚያብሔር፡ይባርክ፣ይቀድስ፡የመስቀሉ፡ፍቅር፡በልባችን፡ይታተም።
እግዚአብሄር ይመስገን ቃለህይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን ። ወስባ ት ለእግዚአብሔር ወለ ወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክብር ይታኮት ወይሰብሀ ስሙ ለእግዚአብሔር ወትረ ወኩሉ ጊዜ ወበኩሉ ሰአት ።
ግማድ ማለት ግማሽ ማለት አይደለም የተገመደ ማለት ነው። የጌታ መስቀል ከሦስት የዕፅ አይነቶች የተዘጋጀ የተዋቀረ ስለሆነ ግማደ መስቀል ይባላል። እባካችሁ አንድ ነገር ከማለታችሁ በፊት ሊቃውንቱን አማክሩ። ስለዚህ ግማደ መስቀሉ ማለት ሙሉው መስቀል ማለት ነው።
Eschi Kalhiwtin yasemalin
ግእዝ ካወከ ገመደ ግሱ ከፈለ ወይም የአንድ ሙሉ አካል ግማሹ ማለት ነው ።የጌታ መስቀል ከ 3 እጽ ነው የተዘጋጀው ላልከው ደግሞ ማስረጃ አቅርብ? በየትኛው የቤተክርስቲያን አስተምሮም እንደሆነ አስረዳኝ?
It makes sense....Thanks.
@@Ritin_Tube ግዕዝ ካወቅክማ የመስቀሉን ታሪክ ማወቅ አለብህ
Kebe tebarek. Gn misera sew new misasatew. Meteraremu melkam new.
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ☝️🙏🌻
ኤረ እባካችሁ እንቶ ፈንቶ ትታችሁ ወደ እግዚአብሔር ቃል ተመለሱ ደብተራዎች ጠንቋይ መተት ትታችሁ ወደ ጌታ ኢየሱስ ወንጌል ኑ ተራራ መውጣት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት አያስገባም የዉሸት ተረት ተረት ትታችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ አለምን ያዳነወ አንዱ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው እግዚአብሔር ማስተዋል ይሰጣችሁ ደብተራው ጠንቋይ መተት ኮተት ቤቴ መቅደስ ውስጥ አስቀምጣችሁ በየት በኩል እግዚአብሔር ይሰራል የኔ ምክር ለናንተ የእግዚአብሔርን ቃል አንብቡ ተራራ ከመዉጣት ገዳም ከመደበቅ ትድናላችሁ የእግዚአብሔር ቃል የምለው ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ለፍጥረት ሁሉ ወንጌል ሰበኩ ነው የሚለው እጅ ገደል ጉርጓድ ጥሻ ዉሰጥ ገብታችሁ ኑሩ የምል ነገር መፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ የለም እግዚአብሔር ማስተዋል ይሰጣችሁ እንወዳችሀለን
አደራ እምየ በረከት እድካፈል ወደ ልጅሽ እየሱሱ የመረጠው ቦታ እግራ እድረግጥ አማላጂነትሽን አይለየይ🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን ቃል ሂውት ያስማልን
እመብዙሀን ለደጅሽ አብቂኝ,ስለቴን ለማድረስ አብቂኝ. እንኩዋን አደረሳችሁ.
ቃለ ህይወት ያስማልን በረከታችሁ ይደረብን አሜን፫
ለመላ ኢትዮጵያውያን በወያኔ የተበደለን የተገደለውን የአማራን ሕዝብ እንባውን የምንጠርገው የራያ የመተከል የጠለምትና የሸዋ ደራ አማራ ወሰንና ማንነት አስመላሽ ኮሚቴዎችን ጥምረት መደገፍ የሰው ልጅ ብቻ መሆን በቂ ነው።
የእውነት ቃልህውት ያስማልን ውይይይ አይይኔ በአይኔ እንባ ሙላ የዛሬ አመት እኔም እዚያ. ነብርኩኝ (ይህ የእኔም ጥያቄ ነብር ማለት የዛሬ አመት ሲከራክሩ ነብር
እሄት የት ነዉ እሚገኘዉ መሄድ እስብኩኝ እውነት እግዛብሄር ፍቃዱ ከሂነ
አሜን ቃለ ሂወት ያሠማለን ያ ዘመን ናፈቀኝ ባባቱ ከተማ ልጂየው ተቀማ ሆነ ታዲያ ያማል በጣም እናትና ልጁ ለመናፍቃኖች መላ ይበሉን
አሜን ቃለ ሕይወትን ያሰማል ኢትዮጰያ ሀገራችን ሰላሟንና አንድነቷን ወደቀደመዉ ይመልሰልን አሜን
Kalehiwet Yasemaln tesfamegstesmayat yawarsiln bêreketachiw ydiresen Amen Amen Amen
ቃለሂወት ያሰማልን ወንድማችን
እሜን: እሜን: አሜን: ቃለ: ሕይወት: ያሰማልን::
Amen Amen Amen Kalehiywete Yasemalen FETARI BETENA YETEBEKELEN AMEN.
Amen Amen AmenEmbete Maria Ledgisch abkighiKalhiwtin yasemalin
እመቤቴ ከደጅ ያደርሰኝ ዘንድ ከስደት በጤና ይመልሰኝ ዘንድ ልጅሽን ለምኝልኝ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖቴ 😘😘😘
🤲🏼🤲🏼🤲🏼🤲🏼🤲🏼🤲🏼😘😘😘😘
Amen amen amen wedmachin ledejatabkan👏👏👏👏👏👏👏❤❤❤❤❤❤❤
ዎው በጣም ደስይላ ፈጣሪ ለዛ ያብቃኝ
enkwan aderesachu le berehane meskelu wid ye tewahido lijochi fetari yetebekachu kale hiyewet yasemalen Enamesegnalen 🙏🙏🙏
Amen amen amen. Kale hiwot yasemalin.
እናታለም ለደጀሠላም ያብቃን
ቃለ ህይዎት ያሰማልን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሰማልን እንካን አደረሳችሁ🙏🙏🙏🙏
ድንግልዬ ከልጆቼ ጋር ደጅሽን ለመሳለም ያብቃኝ
Kele hiwote yasamalen yadegele mareym leje egzebher amen
ሙሉ መስቀል እንደመጣ ገልፀህ ስታበቃ የጌታችን የቀኝ እጁ ያረፈበት ግማደ መስቀሉ ከሌሎች የወርቅ ንዋየ ቅድሳት ጋር በእግዚአብሐር አብ ቤተክርስቲያን ንጉሱ አፄ ዘርአ ያዕቆብ አንዲቀበር አደረጉ አልከን ልብ ብለኸዋል?
Amen Amen Amen KHY...
እልልልልል ጌታየ ምን ያህል ኢትዮጵያን ወደደካት 9ቱ ቅዱሳን ኣገራቸውን ትተዉ ወደ ኢትዮጵያ መጡ እነ ኣቡነገብረመንፈስቅዱስ በመላክ ተነጥቀው መጡ ኣለም ሁሉ ምንም እምነት የሌላቸው ሳይቀር የሚያዉቁት መስቀል ለኢትዮጵያ ምድር ፈቀድክልን ታቦተ ጽዮን ያ ሁሉ የሲና በረሃ ታሪክ ፍጻሜው ታቦቷ በ ኢትዮጵያ ምድር እንድታድር ፈቀድክልን ሳያዩኝ የሚያምኑኝ ኣሉ ኣስራት ኣገርሽ ሰጥቸሽ ኣለዉ ብሎ ለመቤታችን ሰጣት ይብላኝ ለመናፍቃን እንጂ ጌታችን ሁሌ እመቤታችን በጣም ይወዳታል በሁሉም ነገር ያከብራት ነበር ግሸን ተሳልሜ ኣለዉ በጣም ደስተኛ ነኝ ኣሸራ ኣስቀምጬ ኣለዉ
እመቤቴ። ለደጅሽ አብቄኝ የድንግል ማርያም ልጅ መድህኔ አለም አገገርችንን ጠብቅልን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 አሜን አሜን አሜን
ክብር ምስጋና ይሁን ለክርስቶስ እየሱስ
ታድላችሁ እኔም የናንተ እድል ይደርሰኝ ይሆናል አቤቱ እኔንም ነጻ አዉጥተህ የጊሸንን ቅዱስ ሥፍራ እረግጥ ይሆናል?
Amen
I learned a lot from this Gishen Mariam's trip. Thank you. God bless you all.
They have to explain in english because most people living in diaspora doesn't speak amharic.
I don't think so, most Ethiopians speak their own languages, and out of these they speak English in addition to this. You don't need to worry about the lost once. Thank you.
@@abelyisk4145 Alright brother, you are welcome
😭😭😭😭😭😭😭 እመቤቴ አደራሽን ለደጅሽ አብቂኝ
አሜን አሜን አሜን ቃልውት ያስማልኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልን
የመስቀሉ በረከት ይደርብን ❤❤❤🙏🙏🙏🙏❤❤❤❤❤
ትውልድ ሆይ መጽሐፍ ቅዱስህን ከዘፍጥረት እስከ ራእይ አንብብና “ከትረት ተረት” ነፃ ውጣየመዳን ቀን ዛሬ ነው!!!
እመቤቴ ማርያም ከዚህ ተኮሮና ቫይረስ አድነሽ ለደጅሽ አብቂኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ውድሜ
አሜን አሜን አሜን ስለሁሉም ነገር እግዚ አብሔር ይመሥገን
Amen🙏Amen🙏 kalehywoten yasmalen!
በረከታችሁ ይደርብን
Amen. Amen. Amen. Kal. Hewti. Yasemlna. Dyakon. Hawna
Thank you 🙏
ለቤቱ ያብካን
Wendemachin enkwan leberhanMesekel aderseke amen kale hiwot yasemalin amen
ቃለህወት ያሰማልን አሜን አሜን አሜን
እሠይ እልልልል ደስ ይላል እነንተን ለደጁ ያበቃችሁ እኙንም ያስበን
አሜን አሜን አሜን እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል🌻👏👏👏🙏🙏🙏🙏🙏💠💠💠♀️♀️♀️♀️🤝🤝🤝♀️💠🙏🙏🌻🌼🌼🌻👏👏
እንኳን አደረሳችሁ ለብረሀነ መስቀሉ ግሼን በሚቀጥለው አመት እሄዳለሁ ያሳካልሽ በሉኝ ውዶች
@@tanamedia1 አሜን
እግዚአብሔር ይርዳህ
@@user-qp6mz6ke9w amen
የየሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፩: ፲፩-፲፪
መዳን በክርስቶስ ብቻ ነው:: ተባረክ
ፈጣሪ ሀገራችንን ይጠብቅልን አንቺም እመቤቴ ለደጇ ታብቃሽ
እባክሽ ድንግል ሆይ ለአመታት እንጀጓጓሂ በስደት እንዳልቀር ጥሪኝ አዛኝቷ ለደጅሽ አብቂኝ😢😢😢
አይዞሽ እህቴ
Emeni Emebrhan lagrsh tabekashalech ldegwam tabekashalech hulem ngeriyat Eswa kink new mlgawa!!!
አሜንን
Amen ehite enenim
@@semuyemariamlijyemariamlij2578 አሜን ስደተኞችን ሁሉ ለሀገራችን ታብቃን እመአምላክ
እመቤቴ ለደጂሺ አብቂኝ እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሰን ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር🙏🙏🙏🤲🤲🤲🇪🇹
ጌታ ሆይ እኛንም በሀጥያታችን ብዛት ሳይሆን በአንተ ቸርነት በእናትክ አማላጅነት ለጀጅክ በረከት እንድንበቃ ቅዱስ ፍቃድክ ይሁን
እመቤቴ ለደጅሽ አብቂኝ እደዚህ እደጋጋሁ እዳልቀርር አደራሽን😭😭😭😭🤲🤲🤲
እሜን እሜን እሜን ቃለሂወት ያድማልን ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ
በጣም ነው የሚናማስግነው እንደዚህ አይነት ታሪክ ቶሎ ቶሎ አቅርቡልን
አሜን ቃለ ህይት ያሰማል✝💒💚💛❤🙏
እምዬ ሀገሬ ጊሸኗ እናቴ ለደጂሽ አብቂኝ ደጂሽ እንደት እንደናፈቀኝ ሀገሬ❤😭
እንኳን አብሮ አደረሰን ወንድሜ በርታ አንድ ነገር ማለት ፈለኩ እሱም ስለ ተለያየን ወንዝ ነዉ ባለፈዉ ካልተሣሣትኩ የዛሬ አራት አመት አካባቢ ጊሸን ነበርኩ እና ተለያየን ወንዝ ጋ ስንደርስ የነበርንበት መኪና አቆመና ሁሉም ሰዉ ወረዶ ግማሹ ገላዉን ግማሹ እግሩን መታጠብ ጀመረ እኔም አንድ አባትን ጠጋ ብዬ ለምንድን ነዉ የሚታጠቡት ብዬ ጠየኳቸዉ እሣቸዉም አይ ልጄ የመጀመሪያሽ ነዉ ብለዉ ታሪኩን ይነግሩኝ ጀመረ አንድ ቀን አንዲት ሴት ሁለት ልጆቿን ይዛ ወንዙን ስትሻገር ጊዜዉ ከረምት ነበረና ደራሽ ዉሃ መቶ አንዱን ልጇን ወሰደባት እና ሲቲቱም አዬ ልጄ በቃ ተለያየን ብላ አለች ከዛን ጊዜ ጀምሮ ያ ወንዝ ተለያየን ተባለ እናም ምእመናን ወደ እናታችን ቤት ( ጊሸን ) ሲሄዱ እዚ ተለያየን ወንዝ ሣይታጠቡ አይሄድም ምክንያቱም እኛም እዚ ታጥበን ከሐጢያታችን ጋር ተለያይተን ለማለት ነዉ አሉኝ የሰማሁትን ላካፍል ብዬ ነዉ ይቅርታ ግን በተረፈ ወነድሜ ቃለ ሕይወትን ያሰማልኝ ወደኔም ቤት መተህ ለአራት ደቂቃ ብቻ አይተህ ኮመንት ሰተህ ቤተሰብእንድታደርገኝ በወላዲት አምላክ ይዜሀለሁ አደራ
ደስ ይላል በጣም ያላወኩትን ነው ያሳወቅሺኝ በተደጋጋሚ ታጥቤአለው በወንዙ ይሄን ታሪክ ግን ዛሬ ካንቺ አወኩት ።አመሰግነዋለሁ በጣም
አሜን ወንድሜ ግን በዚ አጋጣሚ በማርያም ቻናሌን ሰብስክራይብ አድርግልኝ ከቻልክ ሙሉዉን ቪዲዮ አይተህ ካልቻልክ ግን ለአራት ደቂቃ ብቻ አይተህ ላይክ ገጭተህ ስብስክራይብ አድርገህ በኮመንት ጠቅለህ አስደስተኝ ይሄንን መልክት ለምታዩ ሁሉ በምታመልኩት አምላክ ብላችሁ ቤተሰብ አድርጉኝ እኔም መልሴ ፈጣን ነዉ ታዲያ ቪዲዮ ማየት እንዳትረሱ ቪዲዮ ሣታዮ ሰብስክራይብ ብታደርጉልኝ ምንም ጥቅም የለዉም ዩቱብ መልሶ ስለሚወስድብኝ በጣም አመሰግናለሁ ስለ ጊዜያችሁ በጣም በጣም በጣም አመሰግናለሁ በርቱ አደራ እንዳትቀሩ
በአለም ዙሪያ ለምትገኙ የታላቋ ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያውያን ኤርትራውያን የኦርተዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በስላም በጤና አደረስን አደረሳቹህ
አሜን እንካን አብሮ አደረሰን እህት
በእውነት ውድ ወንድማማች ቃለ ህይወት ያስማልን
ይህን የተቀደሰ ቦታእንዳይ የሱ ፈቃድ ይሆንል ዘድ ሁሌም እለምነዋለው ግሸን ደብር ከርቤ 💗💗💗🙏🙏🙏✝️
አሜንንንን አሜንንንን አሜንንንን ቃለ ህይወት ያሰማልን እኛንም ለዚህ ቅዱስ ቦታ እንዲያበቃን በፀሎታችሁ አስቡን እግዚአብሔር ይስጥልን
እግዚአብሔር ይሰጥልን መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በዕድሜ በፀጋው ይጠብቃችሁ። አሜን
እልልልልልልል ክብር ለክብር መስቀሉ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን በቅዱሳን የተከበበች ሀገረ እግዚአብሔር ኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ያሰማልን እንኩን አደረሳችሁ አደረሰን
እንኳን አደረሳችሁ/አደረሰን ወንድሞቼ እና እህቶቼ ታድላችሁ በረከታችሁ ይደርብን በሰላም መድረሳቻሁ እጅግ በጣም ደስ የሚል ነው።እግዚአብሔር ለአገራችን ሰላሞን የምጣላት። አሜን (፫) የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚብሔር ኃይል ነው” 1ኛ. ቆሮ. 1÷18
መስቀል፡- ምስጢራዊ ትርጉሙ መከራ ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቅዱስ ወንጌል ‹‹ዘኢጾረ መስቀለ ሞትየ ኢይክል ይጸመደኒ›› (የሞቴን መስቀል የማይሸከም ይከተለኝ ዘንድ አይችልም) /ማቴ. 16÷24/ ሲል የተናገረው ቃል መስቀል መከራ መሆኑን የሚገልጽ ነው፡፡
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ከተሰቀለ በኋላ ሕሙማን መስቀሉን እየዳሰሱ በመስቀሉ እየታሹ ይፈወሱ ነበር፡፡ በዚህ በመስቀሉ በሚደረገው ተአምራት እየተሳቡ ብዙዎች ክርስቲያን ሆኑ፡፡ ይህንን ያዩ አይሁድ መስቀሉን ቀበሩት ለሦስት መቶ ዓመታት ተቀብሮ ቆየ፡፡ በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በ327 ዓ.ም የንጉሥ ቆስጠንጢኖስ እናት ንግሥት ዕሌኒ ይህን ታሪክ ትሰማ ነበርና መስቀሉን አስቆፍራ ለማስወጣት ወደ ኢየሩሳሌም ሄደች፡፡ እዚያም ደርሳ ጉብታ የሆነውን ሁሉ ብታስቆፍር መስቀሉ ያለበትን አላገኘችውም፡፡ ሰውም ብትጠይቅ የሚያውቅላት አላገኘችም በመጨረሻ ግን የመስቀሉ መውጣት የእግዚአብሔር ፈቃዱ ነበርና አንድ ኪራኮስ የሚባል ሽማግሌ የዕሌኒን መቸገር አይቶ እንደሚከተለው ይመክራታል፡፡ እንጨት አሰብስበሽ ከምረሽ ዕጣን አፍሺበት በእሳትም አያይዢው የዕጣኑ ጢስ ወደላይ ወጥቶ ወደታች ሲመለስ መስቀሉ ያለበትን ቦታ ሰው በጣት ጠቅሶ እንደሚያሳይ ያመለክትሻል አላት፡፡ እርሷም ያላትን ሁሉ አደረገች፡፡ የዕጣኑ ጢስ ወደላይ ወጥቶ መስቀሉ የተቀበረበትን ቦታ አሳያት ይህንንም አስመልክቶ መሠረተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ በዜማ ድርሰቱ ‹‹ዘዕጣን አንጸረ ሰገደ ጢስ›› (የዕጣኑ ጢስ መስቀሉ ያለበትን ቦታ አሳየ) ሲል ተናግሯል፡፡ ወዲያው ማስቆፈር ጀመረች ስታስቆፍር ቆይታ መጋቢት 10 ቀን መስቀሉ ከተቀበረበት ቦታ ወጥቷል፡፡
በዚህ መሠረት መስቀልን የምናከብርበት ምክንያት ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅሎ ዓለምን ስላዳነበትና በክቡር ደሙ ያከበረው በመሆኑ ነው፡፡
መስቀል በብሉይ ኪዳን ብዙ ምሳሌ አለው የኖኅ መርከብ የተሠራችበት እንጨት፣ የሙሴ በትር የመስቀል ምሳሌዎች ናቸው፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ›› /ገላ. 6÷14/ ሲል የተናገረው የመስቀሉን ክብርና ኃይል የሚገልጽ ነው፡፡
በአገራችን ክርስቲያኖች በግንባራቸውና በሌላውም አካላቸው በመስቀል ቅርጽ ይጠቆራሉ እንዲሁም ልብሳቸው ላይ በጥልፍ የመስቀል ቅርጽ ያደርጋሉ፡፡ ይህ ሁሉ የሚያመለክተው ክርስቲያኖች ለመስቀሉ ልባዊ ፍቅር ያላቸው መሆኑን ነው፡፡ መስቀል በሕይወተ ሥጋ ሳለን ብቻ ሳይሆን ከሞትንም በኋላ ከእኛ አይለይም አጽማችን በሚያርፍበት በመቃብራችን ላይ ይደረጋል ይህም የትንሣኤያችን ምልክት ነው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶቹ ሆነው ይመላለሳሉና ብዙ ጊዜ ስለ እነርሱ አልኳችሁ አሁንም እንኳን እያለቀስኩ እላለሁ መጨረሻቸው ጥፋት ነው ሆዳቸው አምላካቸው ነው ክብራቸው በነውራቸው ነው አሳባቸው ምድራዊ ነው እኛ ግን አገራችን በሰማይ ነው፡፡ ፊልጵ. /3÷18-19/ በማለት የተናገረው ለመስቀሉ ትልቅ ፍቅር እንዲኖረን ነው፡፡ ለመስቀል መስገድ እንደሚገባ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ አለ፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት ‹‹ወንሰግድ ውስተ መካን ጎበ ቆመ እግረ እግዚእነ›› (እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን) /መዝ. 131÷7/ ሲል የተናገረው ለመስቀል መስገድ እንደሚገባ የሚገልጽ ነው፡፡ የሰላም ንጉሥ መድኃኔዓለም ክርስቶስ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ ሲሰቀል እግሮቹ ከመስቀሉ ጋር ተቸንክረዋል በዚህ መሠረት እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን ሲል ለመስቀሉ እንሰግዳለን ማለት ነው፡፡
በኦሪት ዘጸአት /14÷15-31/ እንደተጻፈው በሙሴ በትር፣ ድንቅ ድንቅ ተአምራት ተደርጓል በሙሴ በትር ተአምራት ከተደረገ አምላካችን በተሰቀለበት መስቀል እንዴት ተአምራት አይደረግ? በዚህ መሠረት መስቀል በቤተ ክርስቲያናችን ሕይወት ውስጥ ከፍተኛ ክብር አለው፡፡ መስቀል የድልና የነጻነት ምልክት ነው፡፡
‹‹የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነው›› እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ በረከተ መስቀሉ የሚደርሳቸው ላመኑ ሰዎች እንጂ ላላመኑ አይደለም፡፡ ስለዚህ በረከተ መስቀሉ እንዲደርሰን ጽኑ እምነትን ገንዘብ እናድርግ፡፡
ጽኑ እምነትን ገንዘብ አድርገን ሕጉን ትእዛዙን ጠብቀን በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት እንዲሁም በቅዱሳን አማላጅነት ሀገረ ሕይወት መንግሥተ ሰማያትን እንድንወርስ ልዑል እግዚአብሔር ወሰን በሌለው ቸርነቱ ይርዳን፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር
(ላዕከ ወንጌል በእደ ማርያም ይትባረክ (ቀሲስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የትምህርት ሥርጭት ኃላፊ)
አሜን እንኳን አብሮ አደረሰን ወንድማችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን የናታችን የግሼን ማርያም በረከት ይደርብን እናቴ ውል ውል አለኝ ደጅሽ ዳግም ለደጅሽ አብቂኝ አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን መርጦን ኦርቶዶክስ ያደረገን አምላክ የድንግል ማርያም ልጅ ክብርና ምስጋና ይድረሰው ተዋህዶ ለዘለዓለም ትኑር!!!
እኔም ለአመታ እሄዳለው በሰላም ወዳገሬ ታስገባኝ እናቴን ጤናዋን ትስጥልኝ እመቤቴ ማርያም አሳቤን ታሳካልኝ ለደጃ ታብቃኝ አሜን አሜን አሜን
በእዉነት ቃለ ህይወትን ቃለ በረከትን ያሰማልን
አግዚኣብሄር ይመስገን ለዚህች ቀን ያደረሰን። በየቦታው የተበተነውን ልጆችዋን አመብርሃን ትሰብስነን ።አግዚኣብሄር ቢፈቅድ አና ቢያቆየን ላመቱ የበርከት ተካፋዮች ያድርገን። የግሸን ደብረ ከርቤ የመስቀሉ የኣባቶቻችንና የናንተም በረከት ይድረሰን።
ውድ ወንድማች ሰላምህ ይብዞልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ፀጋዉን አብዝቶ ያድልልንአሜን በጣም አመሰግናለሁ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትጠብቅልን አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን
ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ለዘላለም ትኑር 💚💛❤️
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር 💚💛❤️
ታድላቹህ እኛንም የናንተን እድል እዲደርሰን የድግልማርያም ፋቃድ ይሁንልን በስደት ላይ ላለነው በፆለት አስቡን
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ አደረሰን ባለመሀተቦቹ ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን 🙏
መስቀል ሀይላችን ነው
መስቀል መዳኛችን ነው
ሀይላችን መስቀል ነው
አይሁድ ይክዱታል እኛ ግን እናምነዋለን አምነንም ድነናል 💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
እግዚአብሔር ይመስገን
🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊
እንኳን አብሮ አደረሰን🇪🇹
Enkon adersan enkon adersachiwi wud ortodoks tawahido lijochi
አሜን ፫
ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመናችሁን ያርዝምልን
እመብርሀን ለደጅሽ አብቂኝ አደራ ከስደት በሰላም መልሰሽ አሜን 🙏🙏🙏💚💛💓
ማሬ ጌታ የሱስን ለምኝው
ግሸንን ለማየት የአንች ኃይል ይጨመርበት አሜን።
ድንግል ሆይ ጾሎቴን ሰምተሽ ወልጀ ደጅሽን ለመርገጥ ያብቃኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልኝ ደጇን ያልተመለከታችሁ እሷ ትጥራችሁ፣ እኔስ 1998 ጀምሮ ከደጇ የቀረሁት ለ 2 አመት ብቻ ነው ፣ በአመት አንድ ግዜ ደጇን ካልረገጥኩኝ ኑሮዬ ሁሉ ባዶ ነው ደስታም የለኝም ድንግል ምስክሬ ናት ፣ በጣም ድንቅ ቦታ ነው እንደእኔ ለመጠራት ያብቃችሁ የድንግል ልጅ መዳኒያለም፣፣
Amen Amen Amen
ቃለህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ሆይ ሀገራችንን ስላሟን መልስልን
አሜን
amazing wonderful explanation thankyou bro
🤲🤲🤲🤲
አሜን አሜን አሜን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
እመቤቴ ማርያም ሆይ ለደጅሽ አብቂኝ 😢
እሜን እሜን እሜን ።እግዚአብሔር ይመስገን።ቃለህይወትያስማልን።እሜ
ቃለሂወትን ያሰማልን ዲያቆን የበረከቱ ተሳታፊዎች ስላደረከን እናመሰግናለን
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ፡ እንዲሁ ላባባሉ በሰላም አልኩጂ፡ ሰላም እንደሌለ አውቃለሁ፡ እግዚአብሔር ሙሉ ሰላም ያምጣልን፡
'' ቃለ ህይወት ያሰማልን፡
አሜን አሜን !! እንኩን አብሮ አደረሰን እረድየት በረከቱ ይደርብን መታደል ነው እናቴ እመቤቴ ለምኚልን
እኔ እና ልኤልኦች እኤንን የተቀደሰ ባታ ላላዩት ለዚህ ባታ ለማየት ያቡቃን።
እመቤቴ ማርያም ለደጀሽ አቢቃኘ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ዕድሜ እና ጠና ይስጥልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ድንግል ሆይ ለደጅሸ አብቂኝ
ደስ የሚል በረከት ነው ።ታድላችዋል ።ክርሰቶስም ወደ ቀራኒዮ ለመድረስ በትኝሹ ይሄን የመሳሰለ ፈና ችግር እንግልት ነው የደረሰበት
እግዚአብሔር ይመስገን ሁሌም ከሰው ጋር የሀሳብ ሙጉቴ የጌታ መስቀል እንበል እንጂ ግማደ መስቀል አንበል ነበር። እግዚአብሔር ይስጣችሁ! እንኳን አደረሳችሁ! ቃለህይወትን ያሰማልን!
ግማደ መስቀል ምን ማለት እንደሆነ ገብቱሽል?
በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከልጅነት ጀምሮ አሁንም ደረስ ከአንዳንድ አባቶች እና መምህራነ ወንጌል በስተቀር ሲነገር እንደምሰማው ግማደ መስቀል ማለት የቅዱስ መስቀሉ አካል ሙሉውን ሳይሆን የተከፈለውን እንደሆነ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ የቀኝ ክፍሉ እንዳለ ሲነገር ኖሯል ሲሰበክም ኖሯል ይሄም የተደረገበት ራሱን የቻለ ምስጢር ይኖረው ይሆናል ምን አልባትም እንደ ታቦተ ጽዮን ምስጢር። እግዚአብሔር ይመስገን የኢትዮጵያ ትንሳኤ ስለተቃረበም ሁሉም ነገር እየጠራ ይሄዳል። እህቴ ወለተ ሐና እኔ ከአንቺ የበለጠ እውቀት የለኝም ግን የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ መስቀል ሙሉ አካሉ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ ለማወቅ ከፈለግሽ ገዳማውያን ትላልቅ አባቶች አስረግጠው ይነግሩሻል። የእኔ እህት እንዴትስ ይቻላል ቅዱስ መስቀልን መከፋፈል? የክርስቶስን ሰውነት ከመከፋፈል ምን ይለየዋል? ደግሞስ ሌሎች ሀገራት ጋር አለ ከተባለ አንድም ቀን እንኳን ሲያከብሩት አናይም ሰምተንም አናውቅም። ቅዱስ መስቀልን ከተቀበረበት ያወጣችው ቅድስት እናታችን ንግስት ዕሌኒ በእርሷ ስም የታነፀው ቅድስት ቤተ ክርስቲያኗ ብዙ ቅዱሳን ከፈሩባት ሀገረ ቡልጋ አውራጃ አካባቢ ትገኛለች እዛም ይነጉሩሻል ነገሩን ግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ገዳም ያሉም አባቶች ምስጢሩን አስረግጠው ይነግሩሻል። መድኃኔዓለም ክርስቶስ ማስተዋልን አድሎ እውነቱን ይግለፅልን።
የተሳሳትኩት ነገር ካለ አርሚኝ። እግዚአብሔር አምላክ ያክብርልኝ እህቴ ወለተ ሐና
@@Jared-dp3vg በጣም አመሰግን አለው
@@user-du8fk6pu6z ምስጋናውንስ እግዚአብሔር ይውሰድ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን ክብር ይስጥልኝ እህቴ
አሜን ቃለ ሕይወትን ያሠማልን የእመቤታችን በረከት ረድኤቷ በሁላችንም ህዝበ ክርስቲያን ላይ ይደርብን አሜን
ፈጣሪ ከስደት መልስ እኚም ለዚ ያብቃን
አሜን እመቤቴ እኔንም ለዚህ በረከት አብቂኝ.....
እግዚአብሔር ያክብርልን ለእመቤቴ ለደጇ ያብቃን
እኛን እማምላክ ትርዳን እንደናንተ እንድናየው ያብቃን ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይስጥልን! ቃለህይወትን ያሰማልን 🙏ደጅ ለመድረስ ያብቃን ስለቴን እመቤቴ ትስማኝ ፀልዬልኣኝ⛪
በኢትዮጵያ ምድር ዉስጥ የኢትዮጵያ ልጆች ዛሬም አያዓዉቁም ሀገራቸውን አፍረህት
አሜን፣አሜን፣አሜን፣ወንድሜ
ቀልእይዎት፣የሰመልን
በጣም አስተማሪ ነዉ በተለይ ስለ ግማደ መስቀሉ .... መስቀሉ ግማሹ ሳሆን ሙሉ ነዉ.......ይህ ሲባል የመዳህኒታችን የ ኢየሱስ ክርስቶስ አካል ያላረፈበትን (ከእጁ ከእግሩ ከእራሱ ማለቴ ነው) ተቆርጦ ከእሌኒ ጋር የሄዱት ነገስታታ ወስደዋል....... ከዛ አካሉ ያረፈበት ግን ሳይከፈል አገራችን ኢትዮጵያ ይገኛል........አመሰግናለሁ ከተሳሳትኩ አርሙኝ.....አሜን።
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን
አሜን፡ቃለ፡ሕይወትን፡ያሰማልን፡ያገልግሎት፡ዘመንህን፡እግዚያብሔር፡ይባርክ፣ይቀድስ፡የመስቀሉ፡ፍቅር፡በልባችን፡ይታተም።
እግዚአብሄር ይመስገን ቃለህይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን ። ወስባ ት ለእግዚአብሔር ወለ ወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክብር ይታኮት ወይሰብሀ ስሙ ለእግዚአብሔር ወትረ ወኩሉ ጊዜ ወበኩሉ ሰአት ።
ግማድ ማለት ግማሽ ማለት አይደለም የተገመደ ማለት ነው። የጌታ መስቀል ከሦስት የዕፅ አይነቶች የተዘጋጀ የተዋቀረ ስለሆነ ግማደ መስቀል ይባላል። እባካችሁ አንድ ነገር ከማለታችሁ በፊት ሊቃውንቱን አማክሩ። ስለዚህ ግማደ መስቀሉ ማለት ሙሉው መስቀል ማለት ነው።
Eschi Kalhiwtin yasemalin
ግእዝ ካወከ ገመደ ግሱ ከፈለ ወይም የአንድ ሙሉ አካል ግማሹ ማለት ነው ።የጌታ መስቀል ከ 3 እጽ ነው የተዘጋጀው ላልከው ደግሞ ማስረጃ አቅርብ? በየትኛው የቤተክርስቲያን አስተምሮም እንደሆነ አስረዳኝ?
It makes sense....Thanks.
@@Ritin_Tube ግዕዝ ካወቅክማ የመስቀሉን ታሪክ ማወቅ አለብህ
Kebe tebarek. Gn misera sew new misasatew. Meteraremu melkam new.
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ☝️🙏🌻
ኤረ እባካችሁ እንቶ ፈንቶ ትታችሁ ወደ እግዚአብሔር ቃል ተመለሱ ደብተራዎች ጠንቋይ መተት ትታችሁ ወደ ጌታ ኢየሱስ ወንጌል ኑ ተራራ መውጣት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት አያስገባም የዉሸት ተረት ተረት ትታችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ አለምን ያዳነወ አንዱ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው እግዚአብሔር ማስተዋል ይሰጣችሁ ደብተራው ጠንቋይ መተት ኮተት ቤቴ መቅደስ ውስጥ አስቀምጣችሁ በየት በኩል እግዚአብሔር ይሰራል የኔ ምክር ለናንተ የእግዚአብሔርን ቃል አንብቡ ተራራ ከመዉጣት ገዳም ከመደበቅ ትድናላችሁ የእግዚአብሔር ቃል የምለው ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ለፍጥረት ሁሉ ወንጌል ሰበኩ ነው የሚለው እጅ ገደል ጉርጓድ ጥሻ ዉሰጥ ገብታችሁ ኑሩ የምል ነገር መፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ የለም እግዚአብሔር ማስተዋል ይሰጣችሁ እንወዳችሀለን
አደራ እምየ በረከት እድካፈል ወደ ልጅሽ እየሱሱ የመረጠው ቦታ እግራ እድረግጥ አማላጂነትሽን አይለየይ🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን ቃል ሂውት ያስማልን
እመብዙሀን ለደጅሽ አብቂኝ,
ስለቴን ለማድረስ አብቂኝ.
እንኩዋን አደረሳችሁ.
ቃለ ህይወት ያስማልን በረከታችሁ ይደረብን አሜን፫
ለመላ ኢትዮጵያውያን በወያኔ የተበደለን የተገደለውን የአማራን ሕዝብ እንባውን የምንጠርገው የራያ የመተከል የጠለምትና የሸዋ ደራ አማራ ወሰንና ማንነት አስመላሽ ኮሚቴዎችን ጥምረት መደገፍ የሰው ልጅ ብቻ መሆን በቂ ነው።
የእውነት ቃልህውት ያስማልን ውይይይ አይይኔ በአይኔ እንባ ሙላ የዛሬ አመት እኔም እዚያ. ነብርኩኝ (ይህ የእኔም ጥያቄ ነብር ማለት የዛሬ አመት ሲከራክሩ ነብር
እሄት የት ነዉ እሚገኘዉ መሄድ እስብኩኝ እውነት እግዛብሄር ፍቃዱ ከሂነ
አሜን ቃለ ሂወት ያሠማለን ያ ዘመን ናፈቀኝ ባባቱ ከተማ ልጂየው ተቀማ ሆነ ታዲያ ያማል በጣም እናትና ልጁ ለመናፍቃኖች መላ ይበሉን
አሜን ቃለ ሕይወትን ያሰማል ኢትዮጰያ ሀገራችን ሰላሟንና አንድነቷን ወደቀደመዉ ይመልሰልን አሜን
Kalehiwet Yasemaln tesfamegstesmayat yawarsiln bêreketachiw ydiresen Amen Amen Amen
ቃለሂወት ያሰማልን ወንድማችን
እሜን: እሜን: አሜን: ቃለ: ሕይወት: ያሰማልን::
Amen Amen Amen Kalehiywete Yasemalen FETARI BETENA YETEBEKELEN AMEN.
Amen Amen Amen
Embete Maria Ledgisch abkighi
Kalhiwtin yasemalin
እመቤቴ ከደጅ ያደርሰኝ ዘንድ ከስደት በጤና ይመልሰኝ ዘንድ ልጅሽን ለምኝልኝ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖቴ 😘😘😘
🤲🏼🤲🏼🤲🏼🤲🏼🤲🏼🤲🏼😘😘😘😘
Amen amen amen wedmachin ledejatabkan👏👏👏👏👏👏👏❤❤❤❤❤❤❤
ዎው በጣም ደስይላ ፈጣሪ ለዛ ያብቃኝ
enkwan aderesachu le berehane meskelu wid ye tewahido lijochi fetari yetebekachu kale hiyewet yasemalen Enamesegnalen 🙏🙏🙏
Amen amen amen. Kale hiwot yasemalin.
እናታለም ለደጀሠላም ያብቃን
ቃለ ህይዎት ያሰማልን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሰማልን እንካን አደረሳችሁ🙏🙏🙏🙏
ድንግልዬ ከልጆቼ ጋር ደጅሽን ለመሳለም ያብቃኝ
Kele hiwote yasamalen yadegele mareym leje egzebher amen
ሙሉ መስቀል እንደመጣ ገልፀህ ስታበቃ የጌታችን የቀኝ እጁ ያረፈበት ግማደ መስቀሉ ከሌሎች የወርቅ ንዋየ ቅድሳት ጋር በእግዚአብሐር አብ ቤተክርስቲያን ንጉሱ አፄ ዘርአ ያዕቆብ አንዲቀበር አደረጉ አልከን ልብ ብለኸዋል?
Amen Amen Amen KHY...
እልልልልል ጌታየ ምን ያህል ኢትዮጵያን ወደደካት 9ቱ ቅዱሳን ኣገራቸውን ትተዉ ወደ ኢትዮጵያ መጡ እነ ኣቡነገብረመንፈስቅዱስ በመላክ ተነጥቀው መጡ ኣለም ሁሉ ምንም እምነት የሌላቸው ሳይቀር የሚያዉቁት መስቀል ለኢትዮጵያ ምድር ፈቀድክልን ታቦተ ጽዮን ያ ሁሉ የሲና በረሃ ታሪክ ፍጻሜው ታቦቷ በ ኢትዮጵያ ምድር እንድታድር ፈቀድክልን ሳያዩኝ የሚያምኑኝ ኣሉ ኣስራት ኣገርሽ ሰጥቸሽ ኣለዉ ብሎ ለመቤታችን ሰጣት ይብላኝ ለመናፍቃን እንጂ ጌታችን ሁሌ እመቤታችን በጣም ይወዳታል በሁሉም ነገር ያከብራት ነበር ግሸን ተሳልሜ ኣለዉ በጣም ደስተኛ ነኝ ኣሸራ ኣስቀምጬ ኣለዉ
እመቤቴ። ለደጅሽ አብቄኝ የድንግል ማርያም ልጅ መድህኔ አለም አገገርችንን ጠብቅልን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 አሜን አሜን አሜን
ክብር ምስጋና ይሁን ለክርስቶስ እየሱስ
ታድላችሁ እኔም የናንተ እድል ይደርሰኝ ይሆናል አቤቱ እኔንም ነጻ አዉጥተህ የጊሸንን ቅዱስ ሥፍራ እረግጥ ይሆናል?
Amen
I learned a lot from this Gishen Mariam's trip. Thank you. God bless you all.
They have to explain in english because most people living in diaspora doesn't speak amharic.
I don't think so, most Ethiopians speak their own languages, and out of these they speak English in addition to this. You don't need to worry about the lost once. Thank you.
@@abelyisk4145 Alright brother, you are welcome
😭😭😭😭😭😭😭 እመቤቴ አደራሽን ለደጅሽ አብቂኝ
አሜን አሜን አሜን ቃልውት ያስማልኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልን
የመስቀሉ በረከት ይደርብን ❤❤❤🙏🙏🙏🙏❤❤❤❤❤
ትውልድ ሆይ መጽሐፍ ቅዱስህን ከዘፍጥረት እስከ ራእይ አንብብና “ከትረት ተረት” ነፃ ውጣ
የመዳን ቀን ዛሬ ነው!!!
እመቤቴ ማርያም ከዚህ ተኮሮና ቫይረስ አድነሽ ለደጅሽ አብቂኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ውድሜ
አሜን አሜን አሜን ስለሁሉም ነገር እግዚ አብሔር ይመሥገን
Amen🙏Amen🙏 kalehywoten yasmalen!
በረከታችሁ ይደርብን
Amen. Amen. Amen. Kal. Hewti. Yasemlna. Dyakon. Hawna
Thank you 🙏
ለቤቱ ያብካን
Wendemachin enkwan leberhan
Mesekel aderseke amen kale hiwot yasemalin amen
ቃለህወት ያሰማልን አሜን አሜን አሜን
እሠይ እልልልል ደስ ይላል እነንተን ለደጁ ያበቃችሁ እኙንም ያስበን
አሜን አሜን አሜን እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል🌻👏👏👏🙏🙏🙏🙏🙏💠💠💠♀️♀️♀️♀️🤝🤝🤝♀️💠🙏🙏🌻🌼🌼🌻👏👏