In this 21st-century orthodox needs awakened wisdoms intellect & with a Divine guidances leader ship like HIM I’m very proudly inspired, I wish he’s Ethiopian educational minister with out a single doubt he could change Generations forever! It would be no more robots ! May GOD Help us ADEHNENA HEZBEKA WOBAREKENA RESTAKA “ EkBENA WEDUDA HEZBKA 🙏
This man is very brilliant, very few ppl know the jesuits who organized our educational system during the last king, excellent lecture very awakening you need more individuals like this wise man!!
ቤተሰብ፡በቤት፡ውስጥ፡ ልጆቹ፡የሚያዩትን፡የቴሌቪዥን፡ ፕሮግራም፡መምረጥ፡አለበት።
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለህይወት ያሰማልን እንዲሁ እንደናንተ ለእምነቱ የሚቆረቆሮ የሚቆጭ ለትውልድ የሚያስብ ፈጣሪ ያብዛልን አገራችንን ኢትዮጵያ ን እግዚአብሔር የሚፈራ ለ ህዝቡን የሚራራ የሚያዝን ሐይማኖት የሚያከብር መሪ ይሰጠን ሰላም እደሩ
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መምህር፡፡ ይህንን በተመለከተ ትውልዱን ለማዳን መጽሐፍቶች ቢጻፉልን የመጣውን የጥፋት ማዕበል መቋቋም የሚችልበት ዕድል ያስፈልጋል፡፡ እባካችሁ ስለ እግዚአብሔር መጽሐፎች ይዘጋጁልን !
ትልቅና ጥልቅ የሆነ በዘመናችን በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታዮች ላይ የተጀመረውን የጥፋት እርምጃ ለመከላከል የሚረዳ በማስረጃና በእውቀት ላይ የተዘጋጀ ምልከታና አስተያየት ነው ።እግዚአብሔር ይስጥልን መምህር እናመሰግናለን!!!
አረጋዊ በረሔ ከነልጅ አሁን ሰልጣን ላይ ሁኖ አገርቷን እያደማ ያለ ነዉ ጰ
መምህር ፋንታሁን ዋቄ ድንቅ መምህሬ
እንደ አንተ ያሉትን ያፈራች ማህፀን
ደጋግማ ታፍራ ❤️
መምህር ጉሩም ሀሳብ ነው ይባርክልን የርሶ አይነት ሚሊየን ያድርግልን፡
መቼም ሁሌም ግሩም ነዉ ሁሌም የሚያነሱት ነጥብ መምህር ፋንታሁን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
እባካችሁ በዓለማዊ ትምህርት ደንቁረናል እንዲህ አይነት መነቃቃት ስለሚያስፈልገን አብዝታችሁ አሳውቁን:: ቃለ ህይወት ያሰማልን::
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህር በ
ጊቢ ጉባዬ እንዴት በህይወቴ ውሰጥ እግዚአብሔር እንድናሰቀድም በሁለት የተሳልን ሆነን እንድንኖር አድርጎኛል ማህበረ ቅዱሳን ልፋታችሁ መሬት አይወድቅም እናንተ በርቱልን እኛም ዘወትር ከጎናቹ ነን እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ እናት ቤተክርሰትያንን ይጠብቅልን አሜን🙏
Great respect dear Fantahun we need a lot like you.
ዘመናዊ ትምህርት የእግዚአብሔር መንፈስ ካልታከለበት ለዲያብሎስ ሰራዊት መፈንጫነት የተጋለጠ ነው። ለዚህም ነው አረመኔነት፣ ከሃዲነት፣ ሀሰትኝነ፣ ነፍሰገዳይነት የተጠናወተው ማህበረሰብ ገንኖ የወጣው። እንበርታ ፣ እግዚእብሔር ምህረቱን ያውርድልን።
በእውነት ቤተ ክርስቲያናችን በዚህ መልኩ ከተንቀሳቀሰች የቀድሞ ማንነቷን የሚያጸኑ ልጆች ሞልተዋታል። እንደዚህ ዓይነት መድረኮች ወሳኝ ሚና አላቸውና ፈጣሪ ያብዛልን። ዝም ያሉ ምሁራንና አባቶችም እናንተን እያዩና እየሰሙ እንደሚከተሏችሁ አምናለሁና በርቱልን።
እናመሰግናለን።
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህር በቀናች ተዋሕዶ ይጠብቅልን AMEN AMEN AMEN
ማስተዋል ያድለን መምህራችን በዓለም ለአለን በቤተክርስቲያን አስተዳደር እናቶቻችን ለልጆቻቸው እንዲማሩ ከነዚህም ተኩላ መዳን እድንችል መምህራችን በርቱልን አይርሱን በስደት ያለነውም ግብረገብ ትምህርቱን ቢሰጥ
በእውነት ማስተዋል ያድለን እግዚአብሔር ቃለ ህወት ያሰማልን መምህር እግዚአብሔር በእዴሜ በጤና ይጠብቅልን
ወንድሞች እህቶች Like እያረጋችሁ።
Yosef A@ Yes💯✅Ok👍
መምህር ፋንታሁን ዋቄ ትክክል ቃለ ሕይወት ያሰማልን አሜን ።የሰው ልጅን በስነ-ምግባር ሳይኮተኩቱ አዕምሮውን በትምህርት ማበልፀግ ለማህበረሰብ ጠንቅ የሆነ ትምህርት መስጠት ነው።” ቴዎዶር ሩዝቬልት
ለምን ብለን ካልጠየቅን በገዛ ሀገራችን በነፍስም በስጋ እንጠፈለን። መምህር ፋንታሁን ዋቄ
ለመምህራችን ጋሽ ፈንታሁን ቃለህወት ያሰማልን በእድሜ በጸጋ ያቆይልን
መምህር ፋንታሁን ዋቄ ለእናት ሀገራችን እና ለቅድስት ቤተክርስትያን ሲል በጤና ከክፉ ሰውሮ ይጠብቆት
የኦርቶዶክ ልጆች የሆን ሁላ ከእንቅልፍ እንደሚነቃ እህ ብለን ዓይነ ልቦናችን በርቶ የእርሶን ትምህርት ቢሰማ የሁልጊዜ ምኞቴ ነው።
እኒህ ሰው ቀጥተኛ ናቸው። በእውነት የችግሩን መነሻ በደንብ ገልጸውታል። ዕድሜዎ ይርዘም!!!
እግዚአብሔር አምላክ ይባርክዎ ፀጋውን ያብዛልዎት ልብ ያለው ልብ ይበል ጥሩ የማንቀሚያ ደውል ነው
እግዚአብሔር አምላካችን ከእውቀት ላይ እውቀት ይጨምርልን እኛንም ልቦና ይስጥልን ቃለህይወት ያሰማልን
በእውነት ለመምህራችን ቃለ ህይወትን ያሰማለን እረጅም እድሜ እና ጤናን አብዝቶ ይስጥልን የሀገራችንን ሁኔታ ከተረዱ መምህራን መካከል ቀዳሚና የመጀመሪያ መምህር ፋንታሁን ዋቄ እና መምህር ዮወርዳኖስ አበበ ናቸው። ሌሎችም ትኖራላችሁ እኔ ካየኋቸው ግን እነዚህ ናቸው። እግዚአብሔር አምላክ ከሰከሩ ፖለቲከኞች ሴራና ተንኮል ይጠብቃችሁ ለኝም ለሽ ብለን ለተኝን እግዚአብሔር ያንቃን ቤተክርስቲያናችንን እና ሀገራችንን ይጠብቅልን
አሜን
ቃለሂወት ያሰማልን አዝጋብሄር ይክብርልንች
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር እግዚአብሔር ይስጥልን
የድንግል ማርያም ልጅ አማኑኤል የተመሰገነ ይሁን በቸርኘቱ የምመራን በቃአሉ የምገስፂና የምያስተምረን ስሙ የተመሰገነ ይሁን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው ቃሉ💚💛❤የድንግል ማርያም ልጅ አማኑኤል የተመሰገነ ይሁን መናገር ባንችልም የምያስተምሩን የቤተክርስቲያን ሙኡራን ወገኖችን አሉን ተመስገን የምንሰማ ጆሮ የምያስተዊል አእምሮ የምያዚን ልቦና የአባቶቻችን አምላክ ይክፈትልን አሜን አሜን አሜን።
Bewnte Lewd Memherahyn💐👏Egzibhar Amlike Yehywetn Qale Yasemilen Bedma Betsga YaqoyelnAmen Amen Amen🙏🙏🙏Egzibhar Amlike Ethiopia🇨🇬🕊Hagerahynen Tewahdo⛪️🕊Hayminotahynen Karmiwyne Yetbeqln Amen Amen Amen🙏🙏🙏Maheber Qedusan💚💛❤️Yetwahdo Lesan Egzibhar Yesteln🙏Maheberwn Egzibhar Yasfaln
Amen Amen Amen🙏🙏🙏
"ዘመናዊው ትምህርት ያለ ፈርሃ-እግዚአብሄር አእምሮ አጠባ ነው።" ቃለ ሂዎትን ያሰማልን ያገልግሎት ዘመኖን ይባርክልን ። ሁላችንም መንቃት አለብን
ይህንን ትምህርት ሰሰማ ምን ያህል እንደጠፋን እንደሀገር ያሳስበናል
ከእስላምም ከክርስቲያንም ከባህላዊ እምነት ጋር አስተባብረን ህዝባችንን እናድናል
የወላዲተ አምላክ ልጅ ጌታ ሆይ! እንደ እባብ ልባም እንደ እርግብ የዋህ አድርገን መንቃት አለብን ።
*ለአባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በቤቱ ያኑረን *
እሚገርም ማንቂያ ትምህርት ነው ፡ እግዚኣብሄር ጸጋውን ያብላቹህ ቀጥሉት ይህን ዓይነት ኣስተምህሮ እንፈልገዋለንና
መምህር ፋንታሁንን ለማግኘት ስልካቸው ካላቹህ ስጡን ።
የተናገሩት በሙሉ እውነት ነው ፡ ፡ እውቀት ካለፈርህያ እግዚአብሔር መጥፋ እጂ
መዳኛ እይሆንም ፡ ያንንም ሰለጠንን ብለው ጨረቃ ላይ ወተው ፡ እስካሁን ለሰው ልጅ ችግር መፍትሔ አላገኙም ፡ ፡ በተለይ እኛ ኢትዮጵያዊ ያን በፍፁም የአሮፖዊን አስተሳሰብ እይበጀንም ፡ ፡ ወደ አባቶቻችን እውቀት ተመልሰን በራሱ ሀሳብ ላይ የቆመ ማሀበረሰብ መፈጠር እለበት ፡ ፡ 👍🏾👍🏾👍🏾💚💛❤️
እግዚአብሔርን ትቶ የተሟላ ሂወት አይገኝም።ቃለሂወት ያሰማልን የቅዱሰ መጽሐፍን ለሰው ሂወት ሂወት የምታሰተምሩ ዳቆናት ቀሳውሰት መምህራን እረጅም ዕድሜና ጤናውን ይሰጥልን።እናንተ ሰትኖሩ እኛ በሂወት ትምህርት እንመገባለን ።ትውልድ መንቃት አለበት ለጥሩ ዘር እዲበቃ ከኦርቶዶክሰ ተዋህዶ ጋር መጣበቅ ትልቁ ሕይወት ነው።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በጤና በዕድሜ ይጠብቅልን ::
"ጥልቅ ድንቁርና በድግሪ ሲታሳር ከፍተኛ ትቢት ይወልዳል!!!" የኔታ ፋንታሁን ዋቄ
ጥሩ ውይይት ነው እግዚአብሄር ያበርታን ይርዳን እኛም የየሀላፊነታችንን እንወጣ በእምነታችን እንበርታ እንማር እምነታችንን እና ሀገራችንን እንወቅ እስኪ
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን አባታችን ከአለን ዕኮ አንቆጠርም በትምህርት በእምነት በሥነ ምግባር ዕኮ ገድለውናል ከአለንም አንቆጠር የራሣችንን የሆነውን ውብ ና እውነት ይህንን ባህላችን ትተን የእኛ ያልሆነውን ልጆቻችንን ስኮላር ሽፕ እየተባለ በሚላኩት ልጆቻችን አሁን እንዴት ጽንስን ስለማቋረጥ ግብረ-ሰዶምንን ስለመቀበል ተምረው ሲመልሱ ሥልጣን ኮርቻላይ ተቀምጠው የእኛው ን ኋላቀር ነው ይሉናል የእኛዎቹ ጉደኞች በእውነት እንዲህ የማንቂያ ደዎል ተጠናክሮ እንዲቀጥል እግዚአብሔር ይርዳን እኛም ነቅተን ባዕድ የሆነውን ነገር ለመዋጋት ዝግጁ መሆን ይጠበቅብናል በድጋሜ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን አሜን
በእውነት ቃለሒወትን. ቃለበረከትን. ያሠማልን😢 እመብረሐን. የቤተክርስቲያናችንን. ልእልና ትመልስልን. 😢
we love you brother fantish. I appreciate your critical thinking .
አቤት አምላክ ሆይ ሁሌም ተመስገን ሀገርና ህዝብን እንደ ቃልህ ያለአንድ ደግ ማለትም የሚያስተምሩ የሚገስጽ እውነት የሆንኸውን ስለአንተ በግልጽ የሚመሰክር አትተዋትምና እኒህ ታላቅ የወንጌል መልእክተኛ ስለሰጠኸኝ እናመሰግንሃለን ቃለ ህይወት ያሰማልን ።
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መምሕር🙏🙏🙏
እንደ እናንተ ያለውን ቀና ሰው እግዚአብሔር ያብዛልን
ከጊቢ ጉባኤ ባሻገር ቤተ ክርስቲያናችን የዘመናዊ ትምህርቱን ልክ እንደ ምስኪያነዙሃን ያካተተ ትምህርት ቤት እስከ ከፍተኛ ትምህርት የሚሠጥበትን ሥርዓት ለመመስረት ፕሮጀክት ማድረግ እና ለዚህም ቤተ ክርስቲያናችን ከላይ እስከ ታች ለዚህ ዓላማ መቆም መቻል አልፎም መታገል ይኖርብናል።
እግዚአብሔር ይስጥልን መምህር
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር እግዚአብሔር ይስጥልን
ኦ አምላኬ ተመልከተን ሀዘናችን በዝቶን 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
ዋው በጣም ጥሩ ትንታኔ ነው ከተኛንበት እንንቃ በጣም እናመሰግናለን ።
ይኸን አለማድመጥ አለመታደል ነው👉👂
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ጋሺ ፈንታሁን
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመኖዎን ይባርክልን
1800 ሰው አይቶታል እስካሁን። ላይክ የተደረገው ግን 200 ቤት ነው። ይገርማል።
የተዋህዶ ልጅች ለምንድነው ላይክ የማያደርጉት በእግዚአብሔር
እግዚአቤሔር ይጠብቅልን መምህር ቃለህይወት ያሰማልን የአእምሮ ምግብ ነው ትምህርቱ
እግዚኦ የግፍ ጥግ እግዚኦ ኢትዮጵያችን
እግዘብሔርን ከኛ ጋር ነ ው
እግዚአብሔር ይዞ ያፈረ የለም እንደቸርነቱ ይጠብቀናል
አባቶቸ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማይኖት አማኞች እስኪ ጥሪ አስተላልፉ ሁሉም በበደል ስርፋ የለነው እኛው እኮነን እንዴት እንንቃ እንዴት እንነጋገር እንግባባ ያልሰለጠነ ሰው የሚመስለው ቃለ እግዚአብሔር የሚሰማ ስርዓቱን የሚፈጽመውን እስኪ መላ አምጡልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን በእዉነት ጥዑም ትምህሪት ነዉ የወለዳችሁ ልጆቻችሁን ይህንን አስተምሩ እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ዘላላም ትኑር። አሜን፫
ማህበረ ቅዱሳን እግዚአብሔር ስራችሁን ይባርክ በስርአተ ትምህርታችን ጉዳይ ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር መተባበር ያለብን ይመስለኛል ቢያንስ ስነ ምግባር ላይ የጋራ እምነት አለን ልጆችን ትምህርትቤቶቻችን እንዳያጠፉብን አብረን ብንሰራ ጥሩ ይመስለኛል መንግስትን ብቻችንን መጋፈጥ ቀላል አይመስለኝም።
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ለመምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥልን ((መምህር ፈንታሁን ዋቄ)) በእዉነት ጀተል እና ለእምነታቸዉ ተቆርቋሪ ለሃገራችሁ ስብእና የሚጠየቀቁ ጀንተል መምህር ናቸዉ። ይህ ልፍታችሁ ውጤታማ እደሜሆን በግዜ ብዛት አምናለሁ 👏። እኔ ከፍ1ኛ ደረጃ እስከ ስምተኛ ክፍል ስማር እመቤቴን የሰዉ ልጅ አፈጣጠሩ ከዝጀሮ እደሆነ ነዉ የተማርኩት ሳምን የነበረዉም እደዛ ነዉ 😒እድሜ ለስደት ፈጣሪየን አወኩኝ
እሚገርመዉ ደሞ እሚያስተምሩን መምህራን ኦርቶዶክስ ነበሩ 🙄ምናለ ይህ ሳይስ ነዉ እጅ በእምነት የሰዉ ልጅ ፈጣሪ አለዉ ቢሉን 😌ዘይገርም እደዉ ኢትዮጵያ በምን አይነት ዝቅጠት ዉስጥ እዳለች ትምህርቷ ያሳያን። ከዚህ ዝቅጠት እሚያወጣት ወጣቶች በ ዩንቨርስቲ ግብል ጉባየ የተማሩ እና በቤተክርስቲያን እና በአለም ትምህርት የተራቀቁ ወጣቶች ያድኗታል እጅ። ከባድ ነዉ።
በእውነት ለአባታችን ለመምህራችን ለፈንታሁን ዋቄ እግዚአብሔር አምላክ እረዥም እድሜ ከጤናጋር ያድልልን ያገልግሎት ዘመንዎትን እግዚአብሔር ይባርክልዎት አሜን ፫ እንደ እርስዎ ያሉትን አባት እግዚአብሔር ያብዛልን በጣም ወሳኝ ትምህርት ነው
በጣም ደስ የሚል ትምህርት ነው ። እውነት ነው በተለያዩ የቴሌቪዥን የነጮችን ፊልም ምናም እያለን አለም አእምሯችን ተቆጣጥራዋለች በመንፈሳዊ ህይወታችን በጣም ዝለናል ከህጻናት እስከ ታላላቆች ድረስ አለም ተቆጣጥራናለች አዕምሯችን በዘረኝነት ታውሯል።
እግዚአብሔር ሀገራችንና ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያናችንን እግዚአብሔር ይጠብቅልን አሜን፫
ማህበረ ቅዱሳን በርቱ እግዚአብሔር ያበርታችሁ
ቃለ ህይወት ያሰማልን ከማርም ከሶከርም ይልቅ ጥዑም ነው
እንዲህ ዓይነት ምርምሮች እጅግ በጣም በብዛት ይለቀቁ እኔን ምን ያህል እንደቀየረኝ ስለማውቅ ለሌሎችም እንደሚጠቅም እርግጠኛ ነኝ ባይጠቀምበት እውነቱን ይሰማል ቢይይንስ ሲያጠፋ ይፀፀትበታል
ያሳዘነኝ ማይክራፎን 2 እንዲይዝ መደረጉ ምን እእለ አንዱን አንገቱ ጋር ብታያይዙለት እንዴት እንዲይዝ 2 እስፒከር እንደሰጣችሁት አስገርሞኛ ሲቸገ እኔ በጣም ከበደኝ ደጋግሞ ነው የተቸገረው ይሄንን ዳግም ባታደርጉት
ልብ ብላችሁ እዩት
የህይወት ቃል ያሰማልን አብዝቶ ይስጥልን
እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልዎት አባታችን ግሩም ድንቅ ነው እኔን የገረመኝ ግን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች እዴት እደዚህ በሚገርም ሁኔታ ከብርሀን ወደ ጭለማ ገባን ምንም ነፍስ የተለየው በድን የሆንን ነው የመሰለኝ ይህ ሁሉ ሲሰራ በእኑ የት ነን አረ ወላዲተ አምላክ ምን አይነት አዚም ነው በቀድሞው ጊዜ ሽፍቶች እንኳ በእግዚአብሔር ያምኑ ስለ እግዚአብሔር ይራሩ ነበር እንጃ ከዚህ አስፈሪ ጨለማ እዴት እንደምንወጣ አረ እባካችሁ አገራችንን ወደቀድሞ ክብሯ እንመልሳት አረ ተው አይቀለድብን እንዴት የመንደር አውደልዳይ ባለስልጣን ሆኖ ይቀልድብን አምላከ እስራኤል ከዚህ ፍዘት ያንቃን
እግዚያብሄር አምላክ እንደናንተ አይነት ሰዎችን አያሳጣን ቃለ ህይወት ያሰማለን።
እግዚአብሔር እንደናንተ አይንቱን ምሊዬን ያድርግልን እግዚአብሔር ይባርክልን 💚💛❤️
In this 21st-century orthodox needs awakened wisdoms intellect & with a Divine guidances leader ship like HIM I’m very proudly inspired, I wish he’s Ethiopian educational minister with out a single doubt he could change Generations forever! It would be no more robots ! May GOD Help us ADEHNENA HEZBEKA
WOBAREKENA RESTAKA
“ EkBENA WEDUDA HEZBKA 🙏
ማህበር ቅድሳን በዙእየለፍችሁ ነው እሁንም፣በርቱልን፣እግዚአብሄር ጥበቃውና እገዛው፣እይለችሁ፣እመቤቴ እትለያችሁ
This man is very brilliant, very few ppl know the jesuits who organized our educational system during the last king, excellent lecture very awakening you need more individuals like this wise man!!
እግዚአብሔር ይሰጥልን ቃለ ህይወት ያሰማልን ።
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህራችን
ውድ የተዋሕዶ ልጆች ጊዜ ካላችሁ እነዚህንም ቻናሎች ብትጎኙዋቸውና ሰብስክራይብ ብታደርጉዋቸው። ruclips.net/channel/UCKWbsQ2gJIsSUzlXPoj3FTQ እና ruclips.net/channel/UCXT-XUvOsvIleG6Ofemt2vQ
💚💛❤🙏🏾🙏🏾🙏🏾Beze weket weyem beze zemen endeh eyenet eweneteja hakeja enekech enekechun yemesetemer mehur be ethiopiawi bemagejetachen egzabehairen mamesegen aleben. Ortodoxawi lelawem ethiopiawi hulu yehen sew ende ayenachen belen metebek aleben. Yezemen mehur lewodachew yaderu leboch ewenetun eyaweku afachew yemezegu nachew Egzabehair ke ken geboch yetebekelen.lezeh temeheret Betam amesegenalewi. 100 % tekekel yehon tarek selehone ethiopiawi hulu bedeneb semu 💚💛❤💪🏾🙏🏾🙏🏾🙏🏾
kal hiwot yasemalen
እግዚአብሔር ይርዳችሁ በርቱ
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደርሳችሁ አደረሰን ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር ፧
አባታችን በእውነት የኢትዮጵያ ተዋህዶን በትክክል ገልፀዋታል ቃለ ህይወት ያሰማልን
ግን ተዋህዶ ሐይማኖትችን ለመጭው ትውልድ ለማስረከብ በጣም መሰራት አለበት
ማተብስ ከሌለው ምድሯን የክርስትያን ብቻ አደረካትሳ?
እደ አባታችን ያለ አባት አምስት አባቶች ቢኖሩን ጥሩ ነበረ ነገር ግን አሉን እደአባታችን ያለ አባት ??????? ምድር ጠብ የማይል ንግግር የተባረከ አደበት መድሐኒዓለም እረጅም እድሜ ይስጥኦት
እግዚአብሔር ይስጥልን::
በአስራ ስምንተኛው ክፍለዘመን ተቸንክረህ ተረተረትህን ጠርንቅ
የዛሬይቷ
ኢትዮጵያ የሙስሊሙ የኦርቶዶክሶ የፕሮቴንታስ የካቶሊክ የዋቄፈታ እና የብሄር ብሄረሰቦች መሆኗን እየመረረህም ቢሆን ዋጠው!!
ቃለህይወት ያሰማልን ብንችል ስልጣን ላይ ያሉ ኦርቶዶክሶች ትምህርት ቢ
ንሰጠጥ
ቃለህይወት ያሰማልን.
"ጥልቅ ድንቁርና በዲግሪ ሲታሠር ከፍተኛ ትዕቢት ይወልዳል"❤
Respect sir..በትክክል ለኢትዮጵያ ጠላቷ የተማረዉ ማሕበረሰብ ነዉ..የዉጭ ናፋቂ..like ወይዘሮ/ አቶ አብይ...
ወይዘሮ አብይ የምዕራባውያን ፕሮቴስታንትን ተልእኮ ተሸክሞ የቀደመችውን የኢትዮጵያ ማንነት ለማጥፋት መከራውን እያየ ነው። መስሎት ነው እንጂ ከኢትዮጵያና ከተዋሕዶ ጋር የሚታገል ግን እድሜ አይኖረውም።
@@Abel377 እውነት
መምህር እግዚአብሔር አምላክ በጸጋው ይጠብቅልን ፣ትክክል ፣አስተምሮ ነው ፣ሊስተካከል የሚገባ ነውና
kale hiwet yasemaln
በጣም ያማረ ገለፃ
ጌታ ሆይ ለምን ወደዚሕች ምድር አመጣኽኝ ?
ግለፅልኝና መልካም ልስራ
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለህይወት ያሰማልን እንዲሁ እንደናንተ ለእምነቱ የሚቆረቆሮ የሚቆጭ ለትውልድ የሚያስብ ፈጣሪ ያብዛልን አገራችንን ኢትዮጵያ ን እግዚአብሔር የሚፈራ ለ ህዝቡን የሚራራ የሚያዝን ሐይማኖት የሚያከብር መሪ ይሰጠን
እግዚአብሔር ይመስገን የመከርከን ያስተማርከን።ወድማችን ቃለህይወት የሰማልን አሜን።
"ጥልቅ ድንቁርና በዲግሪ ሲታሰር ከፍተኛ ትዕቢት ይወልዳል" ✅
ቃለ ህይወት ያሰማልን
በእውነት መምህር ፋንታሁን ለተበዳይ እንደሚቆም ጠበቃ እራሷን ኢትዮጵያን ወክለህ ብሶቷን፣ በደሏን የተናገርክላትና ድምፅ የሆንካት መስሎ ነው የተሰማኝ። እንዳንተ አይነት ኢትዮጵያ የገባቻቸው በአለማዊ የቀለም እውቀትና በመንፈሳዊ የትምህርት እውቀታቸው እጅግ የጎለበቱ ግለሰቦች ባሉበት ሃገር ተማርን እናውቃለን የሚሉ እግዚአብሔር የለሽ የሆኑ የተወስዎ ፓለቲካ ተከታይና ፊደል መቁጠራቸውና መማራቸውን አትዮጲያ ላይ ለጥፋት፣ እሴቷን፣ ትውፊቷን፣ አንድነቷን ባህሏን፣ ታሪኳን ለመናድ የተጠቀሙበት ስዎች ላለፈት አስርት አመታት ኢትዮጵያን ማስተዳደራቸው እጅግ ያሳዝነኛል። በእውነት ይሔ ትውልድ የሚያነቃ ገለፃና ምልከታህ ብዙ ኢትዮጵያውያን ጆሮ መድረስ ነበረበት ነገር ግን ከራሴ ጀምሮ ለፌሽታ፣ ለዳንኪራው ለፊልሙ በሚልየን የምንሆን ተመልካችች እናያለን ለእንደዚህ አይነት ትውልድን የሚያንፅ መልዕክት ጥቂት ሰው ብቻ ትኩረት የሚሰጠው መሆኑ ያሳዝናል። ለማንኛውም በማህበረ ቅዱሳን ብቻ ለውጥ አናመጣም እራሳችንን ተለውጠን ለትውልድ የማናቆየው ነገር እንዲኖር ይህ ጊቢ ጉባኤ የትምህርት ማዕከል እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የቤተክርስቲያናችንን ተቋማት ሁላችንንም ኦርቶዶክሳውያን ህብረት ፈጥረን እስከመጨረሻው እንደየአቅማችን በመተባበር ልናጠናክራቸው ግድ ይለናል። መምህር ፋንታሁን በጀመርከው ሁሉ እግዚአብሔር የድካምህን ፍሬ እንዲያሳይ ምኞቴ ነው።
አልፋና ኦሜጋ ኤልሻዳይ የሰራዊት ጌታ ልዑል እግዚአብሔር በመፀሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያዊነታችንን እየነገረን እምነታችንን ስራዓትና ባህላችን ማህበራዊ እሴታችን እንዲህ አድርጎ እንዴት እኛነታችን ኦርቶዶክሳዊ ማንነታችንን ድንቅና ውብ ሀይማኖታዊ ባህላችንን ማንነታችንን ከቀደምት አባትች ጀምሮ አንዳድ ሀገር መሪዎች በምዕራባዊያን አሜሪካዊያን በሌሎችም ከጣሊያን እንግሊዝ ግራኝ መሐመድና ዮዲት ወዘተ ጀምሮ እስከዛሬው መንግስት ድረስ በፖለቲካዊ በኢኮኖሚና ማህበራዊ የክህደትና ስውር የጥፋት የትምህርት መርዛቸው ከየዛኔ ጀምሮ የተረጨብንን ተረድቶ ለሁሉ ኦርቶዶክሳዊና ኢትዮጵያዊ ሁሉ አቅርቦ በመተጋድሎ በምግባር ለማስተካከል የታየውና በዚህ መልኩ ያሳየን አንድም አልነበረም ቢኖርም እንኳ ሀሳቡን ሊናገረውና ሊያካፍለው ወደ ፊት ምን ማድረግ እንዴት መጓዝ እንዳለብን የምንመካከርበት ማህበሩ በወንድማችን በአቶ ፋንታሁን ዋቄ ስለቀረበልን በእውነት ትልቅ የተለየ አስፈላጊና የሚጠበቅብን ስራ ይህና ይህ መሆኑ እግዚአብሔርን አመሰግነዋለሁ ወንድማችንንም ዕድሜውን ፀጋውን በቸርነቱ ብዛት ያብዛልን ዘሩን ያበርክትልን ማህበሩን ያጠንክርል አሜን።
የሀይማኖትን ማህበረሰብ ለመያዝ መጠቀሚያ የሆኑትን ካልሆነ በስተቀር የእግዚአብሔር ሰው የሆኑ መነኮሳትን፣ካህናትን፣ቅዱሳንን የቅርብ አባት፣መካሪ፣ገሳጭና አማካሪ ያደረገ ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ ስልጣን ያለው አንድ ሰው እንኳ ይምጣ እስኪ፤ግቢ ጉባኤያት ግን እድሚያቸው--------ስንት ትልልቅ ስራዎችን መስራት የሚችልን ማህበር ወደ ታች አውርደው ከግለሰቦች ጋር እኩል እንዲታይ የሚያደርጉ ሆዳሞችን በውስጡ እንዲሰገሰጉ ከመፍቀድና ከማከማቸት መጽዳት ነው በመጀመሪያ፡፡
ሰላም ለእናንተ አባቶች፣
በእውነት ከቅርብ ቀናት ጀምሮ የመምህራችንን ንግግር እያዳመጥኩ ነው ፤ እግዚአብሔር ብፈቀደልኝ መጠን ብዙ እውቀት እየገበየሁ ነው ነገር ግን በሀገራችን በስሚ ስሚ ጭፍን በሆነው የዘር ፖለቲካ የታወሩ ስለባህል እና እምነት ግንዛቤያቸው የዘቀጠ ወጣቶች ስብስብ ምንገኝ ሲሆን በጣም ሚያሳስብው ሁኔታ ደሞ መሰል ንግግሮችን አይተው ወደራሳቸው እንዳይመለሱ ምንም አይነት ኢንተርኔት የመጠቀምም ሆነ የንባብ ባህል የለም ፡፡ እንዳው እግዚአብሔር ብፈቀድ እና ቅድስት ቤተክርስቲያን ከዚህ በፊት እንደምታደርገው በዬ ገዳማቱ እና በአቢያተ ክርስቲያን ያሉ አባቶችን በየ ክፍለ ሀገራቱ አሰማርታ ግንዛቤ ብታስጭብጠን፤(ስህተቴን እናንተ አርሙልኝ )
ቸር አዳር
እግዚአብሄር አንዲረዳን በርትተን መጸለይ ይገባል።
ማህበረ ቅዱሳን ለቤተከርስቲያን በቅንነት ትውልዱ የሀይማኖቱን አስተምህሮና ትውፊት እንዲያውቅ እና እንዲረዳ ከማድረግ አልፎ በተጓዳኝ ደግሞ በአለማዊ ትምህርትም በብቃት የሚወጡ ብዙ ወጣቶች እንዲፈሩ ከቤተሰብ በላቀ ሁኔታ ላበረከታችሁት አስተዋጽኦ አክብሮቴ ወደር የለውም ሌላም ብዙ ማንሳት ይቻላል ለምሳሌ በቅርብ ጊዜ የተሀድሶን እንቅስቃሴ በማጋለጥ ተጣብቆ ከነበረበት ቤ/ክርስቲያን መንግላችሁ በመጣል ቤተክርስቲያንን ከነሱ ነፃ በማድረቅ ትልቅ ተጋድሎ ፈጽማችኋል ይህ ውዳሴ ከንቱ ሳይሆን ማንም የሚያውቀው እውነት ስለሆነ ነው ; ክርስቲያን ወደ አምላኩ እስኪከማች በዚህ ምድር እረፍት የለውም እና አጠናክረን መቀጠል አለብን. " መምህር ፋንታሁን ዋቄ ኑርልን አምላክ ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን .
ወንድማግንን መም ፋንታሁንን እድሜውን አርዝሞለት ጤናውን አበርክቶ ያኑረው። ግን እኮ ፖለቲካ የሀይለስላሴና የመንግስቱን አውሬነት መጥቀሱ አላስፈላጊ ነውና ባይለውና ባይናገው ይመረጥ ነበር። ምክኒያቱም ሌላውም በየደረጃው ሊያስተምር ሲወጣ ይህንኑ አሀ ማለት ይቻላል ብሎ መቀላቀልና መዘባረቅ ይጀምራል ስለዚህ አንዱን ጥለን አንዱን አብጠልጥለን በማህበሩ ባይሰማ በተለይ ፖለቲካል ሳይድ መያዝ። ምክኒያቱም ሀይለ ስላሴም ንግስት ዘውዲቱን በመደሀኒት በባዕድ ዶክተር በመርፌ ያስገደሏቸው። መንግስቱ ኮሚኒስት ሆኖ እምነተ ቢስ ሪኦት እየተከተለም ፈጣሪን ሳያውቅ ለደሀዎቹ የማይቆጠር ብዙ ሰርቷል እኮ ስገዱልኝ ሳይል። ስለዚህ የዚህ አይነት ነገሮችን አለማንሳት ምሳሌም አለማዶረግ ወደ ስሜት ስለሚነዳ ባይለመድ ባይደገም ጥሩ ነው ፖለቲካ ሂስና ትችት በቦታውና በወቅቱ አይከለከልም ግን እንዲህ አይነቱ ቢቀር እላለሁ አመሰግናለሁ።