ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስጀመሩት የአቅመ ደካማ ወገኖች የቤት ግንባታ ሂደት
HTML-код
- Опубликовано: 8 сен 2024
- በአዋሬ አካባቢ ለአቅመ ደካማ ወገኖች እየተከናወነ ያለው የቤት ግንባታ በታሰበው መሠረት እየሄደ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡
በየዓመቱ ለአረጋውያን እና በኢኮኖሚ ዝቅተኛ ለሆኑ ወገኖች የሚደረገው የቤት እድሳት እና ግንባታ ላይ የሚያተኩረው ማኅበራዊ በጎ ሥራ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሥራዎች ቁልፍ ምሰሶ መሆኑን ጽሕፈት ቤቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል፡፡
በዚህም በአዋሬ አካባቢ ለሰው የተሻለ እና የተከበረ አኗኗር ለመፍጠር እየተደረገ ያለው የለውጥ እንቅስቃሴ በፌደራል እና ክልል የመንግሥት አካላት የሚተገበረው የዚሁ ትልም ዐቢይ አካል ነው ተብሏል፡፡
የዘንድሮው ሥራም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግንቦት ወር ማስጀመራቸውን ያስታወሰው ጽ/ቤቱ፥ ለአቅመ ደካማ ወገኖች የሚከናወነው የቤት ግንባታ በፍጥነት እየተከወነ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
ታላቁ አለም ያደነቀህ ትጉህ መሪያችን ተባረክ ምናለ እንዳንተ ሺ በተፈጠረ 👍
ብሩክ:ሁን❤️❤️🙏🙏
የእኛን ቤት አሳድሱልን ዶ/ር አብይ ሳሪስ አካባቢ ብቅ በሉ
እኛም አካባቢ ጎብኙን አብዮት ቅርስ ትlት ጨርቆስ ክlከ 0
መሐመድካረጔሳጠቅላይሚኒስቴረዶክተረአብይአመድአላሕየናቶችዱአይከተልሕ
#ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #addisababa #ethiopia
ልክነው እንተ የደሀን ቤት ማየት እትፈልግም የምትጨነቀው ከውጭ ለሚመጡ ጎብኚውችና
ባለሀብቶች ነው ፅድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነንኝ ነው ነገሩ : መጀመርያ እስቲ በመድፍ እና መትረየስ የምታወርድብንን የጥይት ናዳ አቁምልንና በህይወት መኖር እንደምንችል በሰላም መግባት መውጣት እንደምንችል እንድ መሪ አረጋግጥልን እኛ መቼ መናፈሻ ቸገረን መተንፈሻ እንጂ:
Mansha allaah waa qurux lkn waxba ka maqan. waxaa ka maqan dadkii saxda ahaa siddii qasab logu soo rari lahaa ileen ma rabaan Africa🤣
ይሄን ተራ ማጅራት መቺ ወሮበላን ምነው ፊቱን ባታሳዬን ደሞ ጠቅላይ ሚኒስቴር ብላችሁ ስጠሩት አታፍሩም
ግማሹን አፍርሶ መንገድ እየወረወሩ ግማሽ መስራት ምን ይበላል ቆይ እንደዚህ አይነት ቀልድ ይቅርባችሁ ስለእግዚአብሔር ብላችሁ
Setawera Zemen alfebh! Satsera ! Kentu honhi kereh
ስልጣን መቀለጃ እነ ወሬ ብቻ! ጉራ ብቻ!!!!
Jealousy kills 😂😂😂.
Weyane ማረን
ወያኔዎች ለ አ.አ ህዝብ ቤት እየሰሩ/ኮንዶሚኒየም /100ሺ ዎችን ባለቤት አደረጉ አብይ ግን የ ሺ ዎችን ቤት አያረስክ ኮሪደር ሰራሁላችሁ እያላክ photo tnesaleh.
ወደ ትግራይ ክልል ንካዋ አባቴ #ወያኔ ከናፈቀህ 😂
@@mvab3252 weyana sayhon yenafeqegn serachewu nw.sewu sewu yemishet sera nw yeserut
እውነትህን ነው👁️
Clueless! Long live Dr. Abiy!!