"ተከሰሱ" ተከሰናል እንኳን ደስ አላችሁ!
HTML-код
- Опубликовано: 13 сен 2024
- #Support_This_Ministry
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000369555007 Tikdem Samuale
Zelle - Tizitaw Kassa +14083269924
www.paypal.me/...
venmo.com/u/Ti...
cash.app/$Tizi...
#Follow Me on Facebook
/ pastortizitaw
www.tiktok.com...
...
#purchase_My_Songs
/ werashu-weresen
ብሔር የምሳደቡ መጽሐፍቶችንም አውጣልን ። እግዚአብሔር በመልኩ እና በአምሳሉ የፈጠረውን የምያዋርደውን ጵሑፎችን እባክህ ግለጠው ።
ዘመንህ ይባረክ መጋቢ ትዝታው እነኝህ ለትውልድ ጠንቅ የሆኑትንመፅሐፎች እስኪቃጠሉ ድረስ እውነቱን ግለጠው
yes እየሱስ ብቻ ያድናል ታባረክ 👍✅️
ጌታ አብዝቶ ይባርክ
እየሆነ ስላለው ነገር ደስይለናል እንጅ
አንፈራም ወንጌል ያሸንፍል
የዘመኑ ጰውሎስ እግዚአብሔር አምላክ ይባርክ ስፋ
አትየዝ በሞገስ ተመላለስ ዘርህ የጠላትን ዳጂ ይውረስ
አሜን❤🙏
የጌታ ፀጋ ይብዛልህ።
እውነት ይሄ የእግዚአብሔር ክብር ይታይ ዘንድ ስለሆነ በጣም ደስ ይላል Jesus is the winner
God bless you
እየሱስ የአለምሁሉመድሃኒት መሆኑን ሸፍነው የኖሩ ስለሆነ አሁንእውነት ለምነ ተገለጠ ብለው ነው እየሱስሊከብር ነው
ወንድሜ ፓስተር ትዜ ዘመንህ ይባረክ አገልግሎትህ ይባረክ እንኳን ተከሰሱ ግድ ነዉ እዉነት መገለጡ አይቀርም
እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርከዉ ይጠብቅህ ጌታ ባንተ በኩል እዉነትን በድፍረት እየገለጠ ስለሆነ
Praise Lord
ኢየሱስ በእኔና በአባቴ ብቻ የሚያምን የዘላለም ሕይውት ያገኛል ብሏል ።
አማላጃችንም ኢየሱስ ነው።
አምናለሁ !!!!!!!በዚህ ነውጥ ውስጥ የጌታችን ክብር ይገለጣል !!!!!!!!!!!!!!
ተባረክ የሪቫይቫል መነሻ ይሄ ነው በርታ እሰራለው የሚከለክለኝ ማነው በኦርቶዶክስ ላይ ታላቅ ክብር ሊመጣ ስለሆነ ነው ነወጡ
እውነት ነው ወንድሞቼ የእግዚአብሔር ባሪያዎች እንኳን ለዚህ ክብር አበቃችሁ 😂😂😂😂😂🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ወንድም የእግዚአብሔር ሰው እግዚአብሔር ይባርክ
እንኳን ከሰሱ ምክንያቱም የእግዚአብሔር ክብር ግዘ ነው ከዛሬ 100 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ የወንጌል ብርሃን ገና ስጀምር ነው ክስ የጀመሩት ነገር ግን ወንጌል ስለማከስስ ድል ያደርጋል እዉነት ወንጌል ያሸንፋል ድል ለወንጌል !!
ክብር ለመንፈስ ቅድስ ይሁን ፣በደካሞች ክብሩን የሚገልጥ አምላክ ቅን ፈራጅ ነው እውነትን መደበቅ ወጥመድ ነው ።ጌታ ለስው ልጅች ነፃነት ፣በድጋሚ እድል መስጠቱን ጠላትነት ፣ክርስቶስ እየሱሰ በሞቱ የዘላለም ህይወት የስጠንን እነርሱ ከዲያብሎስ ወንገን ፣ከጭለማ ስራ ጋር በመተባባር ነፍሳትን የሚገሉ መናፍቅ ሲሆኑ ዛሬ ፣ስድብ፣እስራት፣መናቅና ፣መከስስ ክብር እንጄ ውርደት ነው ዛሬም ቃሉ ህይዉ ነው ወንጌል ይሽንፍል ዘመናትን ተሻግራል መችም አይቆምም የሳቱትን ወንድሞች ሲሰቱ በፍቅር መክረን እንቢ ካሉ ለሰይጣን አሳልፈን መስጠት ነው ፣ዛሬ ወንጌል አልተለወጠም ፣ሞትም ቢሆን ለጥቅም ነው እየሱሰ ጌታ ነው ጭለማ ፣መቼም ብርሃንን አይሽንፍም ፣በስሙ የሚነግድቱን እንቃወማለን ፣በወንጌል ላይ በውሸት ካሉት ጋር ህብረት የለንም ፣ወንጌል ህይያው ነው መልካሙን ገድል ተጋደል ነው መቼም አይቆምም የጥፍት ልጆች ይገለጣሉ ፣ጌታ ብርሃን ነው ፣ይህም ይልፍል ክብር ለጌታ ይሁን ማራናታ አሜን ጌታ ሆይ ና ።
አሜን ትዜ እውነት ነው ተባረኩ ስለወንጌል እንሰደዳለን እንነቀፋለን እንገደላለን እንጂ አንገልም አናሳድድም የፈራ ጴንጤ ወደኋላ ይመለስ የፈራና የደነገጠ ይመለስ እርሱ ለወን ጌል አልተጠሩም እነጳውሎስ እነጴጥሮስ ተሰደዋል ተገርፈዋል ተገለዋል ከኽርስቶስ ፍቅር የሚለየን ማነው የቱም ሊለየን አይችልም !!!!!!!!
ክብር ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን። ይህ አሁን የተነሳዉ ነገር በኦርቶዶክስ ዉስጥ ከፍተኛ ለዉጥ እንደሚያመጣ ተስፋ አለኝ። ምክንያቱም የእግዚአብሔር መንፈስ በጊዜዉና በሰዓቱ በባሪያዎቹ እዉነቱን ገልጧልና።
ፖስተር ትዜ ተባረክ ወንጌላውያን በየትኛውም አለም ያለነው ድምጽ መሆን አለብን ለዘመናት በሕዝባችን ላይ የተጫነውን የሐሰት አስተምህሮ በጌታ ስም እናፈርሳለን ሐሌሉያ።።
ሃሰትን በእውነት መሞገት ጥንት በእግዚአብሔር ምሪት በነብያት ዘመን ቀጥሎ የሃይማኖታችን ሐዋሪያና ሊቀ ካህን በሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ ቀጥሎም በሐዋሪያት ዘመን የነበረ እንጂ በማርቲን ሉተር ኪንግ ዘመን ብቻ አይደለም። ወንድሜ ፓ/ር ትዜ እግዚአብሔር ይባርክህ!
ትዙዬ አይዞቹ ጊዜያቹ ገና ነው ማንም ጫፋቹን አይነካቹም የምታገለግሉት ጌታ በደሙ ይሸፍናቹ። አሜን
አመን
አሜን አሜን
ወንጌላችን ገና ድል ያደርጋል ለወንጌል መታሰር ክብር ነው የእግዚአብሔር ቃል አይታሰርም
ፓሰተር ትዜ የዘመናችን ጳውሎስ ጌታ ዘመንህን አገልግሎትህን ይባርክ ወንጌል ያሸንፍል❤❤
የተናገረ ሁሉ እውነተኛ ነውን! የጮኸ ሁሉ የተበደለ ነውን!
እውነት ለመናገር ከውልደቴ ጀምሮ ወላጆቼ ዘመድ አዝማዶቼ ቀጥተው መክረው እና አርቀው ያሳደጉኝ፤ እንዲሁም ዛሬ ያለኝ መልካም ስብዕና ላይ እንድገኝ ያደረጉኝ በውንጌል ትምህርት እና መንፈሳዊ አስተምህሮ በማደጌ ነው፡፡ ለዚህም ወላጆቼን እና ያደግኩበትን ማህበረሰብ ላመሰግን እውዳለሁ፡፡ በጣም የሚገርመኝ በወንጌልን ታርቀን ስላደግን ነው መሰለኝ! ስለ መተት፤ አስማት፤ ጥንቆላ፤ አቴቴ፤ ቦሮንቲቻ፤ አንድርቢ፤ ወዘተ የሚባሉ የሰይጣን አሰራሮችን እና ልምምዶችን በጭራሽ አናውቅም፡፡ ሁሌም ውስጣችን ያደገው የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል እና አዳኝነት ብቻ ነው፡፡ ሁሌም ክፉ የሆነውን ነገር በኢየሱስ ስም እያል ስንገስፅ ነው ያደግነው፡፡ እኔ በግሌ እንዲህ ነው ያደግኩት፡፡ ነገር ግን ሰሞኑን በአንድ አገልጋይ በኩል ስለ ተዓምረ ማሪያም ሲነገር ስሰማ እጅግ አዘንኩኝ፡፡ ይህንን ትምህርት ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ብዙ ሞከርኩኝ፡፡ በተለይም ኦርቶዶክስ አስተምህሮው በአስተምህሮ መልስ ትሰጥበታለች ብዬ ጠብቄ ነበር፡፡ ምክንያቱም በየጊዜው ከወንጌል አማኞች ለሚሰጡ ትምህርቶች የሊቃውንት ጉባኤ እየተባለ በቃል እንዲሁም በህትመት መልስ ስተሰጥ ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ፡፡ ነገር ግን በአገልጋዩ የተነገረውን ዘመን ያስቆጠረ ሰንኮፍ መንቀል ያልቻለ የኦርቶዶክስ ሊቃውንት፤ በእውነት ሊቃውንት ሊባል ይችላልን!
በምድር ላይ ማንም ቢፈራ ሀሰትን እውነት አድርጎ ተቀብሎ ቢኖር፤ ህሊናው ግን ይነግረዋል፡፡ ቅዱስ እና ለዑል እግዚአብሔር በግልፅ እያንዳንዷን ነገር ይመለከታል፡፡ ወንድሙን የሚያሰናክል… ተብሎ የተፃፈው ፍርድ እኮ እውነት ነው፡፡ ስለዚህ ለኦርቶዶክስ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመጠየቅ እወዳለሁ፡፡ መልሱንም እባካችሁ በቅንነት እና በፍፁም ፈርሀ-እግዚአብሔር እና የዘልአለም ህይወትን ማዕከል በማድረግ ብቻ እንድተሰጡኝ እጠይቃለሁ፡፡
1. ኦርቶዶክስ እራሷን ኩላዊት፤ ቅድስት፤ ብሔራዊት እና አንዲት ናት እያላችሁ ደጋግማችሁ ስጥጠሩአት እሰማለሁ፡፡ ቤተክርስቲያን ማለት ምን ማለት ነው ለተቋሟ የተሰጡት ስሞች ምንድናቸው ማንን ነው የሚገልፁት ብሄራዊት እና ቀዳማዊት የምትባለውስ ምን ለማለት ተፈልጎ ነው ኦርቶዶክስ ለረዥም አመታት የግብፅ ኦርቶዶክስ ቅኝ ግዛት ስር ሆና ጳጳስ ሲሾምላት እና ማንነቷን ሳታውቅ እንደኖረች እና ለመጀመሪያ ጊዜ በራሷ የራሷን ጳጳስ እንኳን መሾም የቻለችው መቼ ነው ለመሆኑ በኢትዮጵያ ምድር ሀገር በቀል የሚል ሀይማኖትም ሆነ እምነት አለ ወይ
2. አለም የተስማማበት እና በክርስቶስ ኢየሱስ የሞትና የትንሳኤውን ጌታ በማመን እና በፀጋ እንድን ዘንድ ልንማረው የሚገባንን መፅሃፍ ቅዱስ መበረዝ እና መከለስ ለምን አስፈለገ አለም በጋራ ቁጭ ብሎ ተነጋግሮ ማስረጃ አቅርቦ 66 መፅኃፍትን የያዘውን በመንፈስ ቅዱስ ምሪት የተፃፈውን ትታችሁ ለምን 15 አዋልድ የሚባሉ ለደህንነት የማይጠቅሙ እንዲሁም ለግበረገብነት እንኳን የማይጠቅሙ እርስ በርሳቸው የሚጋጩ ተረት የሆኑ ልብወለዶችን መጨመር እና ህዝብን ማሳሳት ለምን አስረለገ
3. የተለያዩ ትምህርቶች ከየትም ይነሱ፤ ኦርቶዶክስ ለምንድነው በአስተምህሮ ለመመከት ከመሞከር ይልቅ ሰይጣናዊ የሆነ ተግባር ላይ የምትሰማራው መግደል፤ መሳደብ፤ መናቅ፤ ትምክህት የምታሳየው ጦርነት፤ ፉከራ ቀረርቶ ለምን ይቀድማችኋል እውነት ለመናገር ኢትዮጵያ ለምትባል ሀገር ታስቡላታላችሁ፤ ቆም ብላችሁስ ምን ላይ ነው ያለነው፤ ምንድነው እያስተማርን ያለነው ብላችሁ ኦዲት ታደርጋላችሁን፤ በየቦታው የወረርነው መሬት እና ያቆምነው ህንፃ የክርስቶስ ወንጌል የዘለዓለም ህይወት የደህንነት ትምህርት ይሰበካል ወይስ ተረት ነው የሚወራው ያውም ዘመኑን ያልዋጀ ብሎ ማጤን አለ ወይ
4. መዲሃኒአለም ክርስቶስን፤ የሞቱን እና የትንሳኤውን ሚስጢር ከመግለጥ የዚህ ዘመን አእምሮ ሊቀበለው የማይችል ድፍረት የበዛበት ልቦለድ እና ተረት ተረት መዘብዘቡ ላይ ለምን ተጠመደች አጋነንታዊ ትርክቶችን በሰፊው ህዝብ ውስጥ ማስረፅስ ለምን አስፈለገ፤ የስለ መለኮት ትምህርት ቤቶች ተብለው በየቦታው መሬት ያጣበቡትስ ስራቸው አጋነንታዊ ትርክት መፈብረክ ነውን
5. ስለ መግደል እና መሞት የሚደነፋውስ፤ ማነው ገዳይ ማንስ ነው ተገዳይ ይህስ የማን አጀንዳ ነው የሰይጣን ወይስ የአምሳለ መለኮት የሰው
6. እውነት የኦርቶዶክስ መልካም አበርክቶ ለኢትዮጵያ ምድር ምንድር ነው ሲፈተሽ ይህ ሁሉ አጋነንታዊ ትርክት እና ተረት ተረት እንዲሁም ትብታብ ከተገለጠ ታድያ ምን መልካም ነገር አለ ሊባል ይችላል
7. ታላቁ መፅሃፍ፤ መፅኃፍ ቅዱስ መዳን በሌላ በማንም የለም ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር ካለ፤ ደህንነት በልብ አምኖ መቀበል እንጂ የሰው ስራ አይደለም እንዲሁ በፀጋ ነው ብሎ ከደነገገልን፤ ህዝቡ እንዲንገላታ ለምን ትፈርዱበታላችሁ ለምንስ መፅሃፍ ቅዱስን አንብቦ ተረድቶ ህይወቱን እንዲያቀና አታበረታቱትም
8. ይህንን ስል በወንጌል አማኞች ዙሪያም ያለው ችግር፤ ከቃለ እግዚአብሄር ያፈነገጠ አካሄድ እንዲሁም ሁለት ቦታ መርገጥ፤ ልምጥምጥነት ልብ ሊባል ይገባል፡፡ በተለይም የወንጌላዊያን አብያተክርስቲያናት ህብረት በየቦታው ያሉትን አቅሞች በማስተባበር የሳተውን የመመለስ ስታንዳርድ የማበጀት ስራ ልትሰራ ይገባታል፡፡ ካውንስል ተብሎ የተዋቀረውም ቢሆን ትልቅ ሃላፊነት ያለበት በመሆኑ እሳት የማጥፋት ስራ ሳይሆን ለሀያ ለሰላሳ ለሀምሳ አመታት የሚያገለግል እቅድ በማውጣት በተጠና መልኩ የክርስቶስ ወንጌል ብቻ የሚነገርበትን ስራ መስራት ግድ ይላል፡፡
በአጠቃላይ የፉክክር መንፈስ፤ ሳይጠናወታችሁ ከላይ ያስቀመጥኩትን ጥያቄዎች በአግባቡ ብትመለሱልኝ እወዳለሁ፡፡ ሁላችሁንም አከብራለሁ እወዳችኋለሁ፡፡
ቀለም ቀቢው ነኝ ከአህጉራችን መዲና ከአዲስ አበባ
ታህሳስ 15 ቀን 2015 ዓ/ም
የእግዚአብሔር ን ሥራ በድፍረት ስለሚትገልጥ ዘመንህ ይባረክ ።
በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔርን እየመሰሉ ሊኖሩ የሚወዱ ሁሉ ይሰደዳሉ 2ጢሞ 3፥12 በምድር መንግሥት መቼም የእውነት ወንጌል በመቻቻል ተሰብኮ አያውቅም ምንም ሳንላቸው በወንጌል በማመናችን ብቻ ተደብድበናል ያለፍርድ ቤታች ወህኒ ቤት ነበር እርጉዝ ተገድለዋል ጡት የሚያጠቡ ታስረዋል ንብረት ተቃጥሏል ከአገር ተባረናል አካላችንን አጥተናል ከስራ ተባረናል ይህንን ሁሉ ስለክርቶስ በደስታ ተቀብለና አልከሰስንም
አሁንም የተስማማ ቢመስል ጊዜ እየጠበቀነው ግድነው ትሰደዳለህ
እንደውም ስደት በክርስትና ስም የተሰገሰጉ ነጋዴዎች ቤተክርስቲያንን ያግማሙ አስመሳዮች የእግዚአብሔር ን ስም ያሰደቡ ያረከሱ ተበጥረው የሚለዩበት የማንጠሪያ እሳት ሊሆን ይችላል የእግዚአብሔር ክብር በዚህ ሊገለጥ ይችላል
ተባረኩ ጌታ ይርዳቹ
ጌታ ለእዉነት ይፈርዳል! ክብሩንም ለሌላ አይሰጥም!
አሁን ወንጌላችን ድል ያደርጋል።የአግዚአብሔር ቃል ያሸንፋል።
ሰላም ኣምላካችን መዳኒታችን የሱስ ክርስቶስ ለናንተ ይሁን ቅዱሳን።ፓስተር ተዜ የኔ ውድ ወንድም በጌታ እንዴት እንደምወዳቹ ኣታውቅም ልባቹ ለወንጌል የጨከነ የዘመናችን ተምሳሌት ሃዋርያት ናቹ ሁሌ ጌታ ከናንተጋ ነው ኣምላካችን ለስሙ ለቃሉ ታማኝ ነው ምንም ኣያመጡም ስለ ወንጌል መሰደብ መሰደድ ክስ በጣም ደስ ይላል።ኣሁንም ጌታ የሱስ ይሰበካል የየሱስ ኣምላክነት ትልቅነት ኣዳንኘት ንግስነት ዝና ይሰባካል።ተባረኩልኝ የወንጌል ኣርበኞች።እወዳችዋለሁ
እውነት ን ግለጠው ተባረክ።እውነት ኢየሱስ ነዉ ።እውነት ሲነገር ያማል።እውነት ያሽንፌል።ብርታ ፀጋው ይብዛልህ።
Pastor Tizitaw , you are so blessed ! A blessing for our generation…
በዘመናት መካከል እግዚአብሔር ሰው አለው "ጅሮ ያለው ይስማ" የእግዚአብሔር ፀጋ ይብዛልህ
በኢየሱስ ስም ምስገና ለአምላከች ይሁን ጴንጤ ጠሎችንም ይከሰሱ እና ምህርተአብስ
ትዜ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ፡፡ እግዚአብሔር የሚቆመው ከእውነት ጋር ነው፡፡ እውነት ደግሞ ክርስቶስ ነው፡፡ የእምነታችን ጀማሪና ፈፃሚ የሆነው እየሱስ ክርስቶስ በምድር በኖረበት ዘመኑ የአባቱን ፍቃድ እንዳያደርግ እንደዚህ አይነቶች መምህራን ነን የሚሉ ነበሩ ሲገዳደሩት የነበሩት፡፡ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል እውነት እያሸነፈ የዲያብሎስን ሥራ አፈራርሶ የሞትን ጣር በማጥፋት ከሞት በመነሳት በምድር ያለውን ተልዕኮ ፈፅሞ ወደ አብ የሄደው፡፡ የወጉት ሁሉ እያዩት ዳግሞ ጌታችን፣ ንጉሣችን ተመልሶ ይመጣል ስሙ ይባረክ፡፡
እውነት የእግዚአብሔር ፀጋ በደንብ ይታይብሀል። አነጋገርህ ሁሉ ያለማጋነን በጨው የተቀመመ ነው።ፀጋ ይብዛልህ ወንድሜ 🙏 ጌታ በረዳኝ መጠን እፀልይልሀለሁ። ተባረክ። አንተ የምትናገርበትን ፀጋ መቋቋም የሚችሉ አይመስለኝም።
“አባ አባት ብለን የምንጮኽበትን የልጅነት መንፈስ ተቀበላችሁ እንጂ እንደገና ለፍርሃት የባርነትን መንፈስ አልተቀበላችሁምና።”
- ሮሜ 8፥15
ክብር ለኢየሱስ ይሁን ስለስሙ መነቀፍ መከራ መቀበል የክብር ሁሉ ክብር ነዉ።
ሰዓቱ የእግዚአብሔር ግዜ ነው አሁን ወንጌል በስልጣን ይሰበካል አንድ ሰው በዚህ ምክንያት ይድን ይሆናል እንኳን ተከሳሽ ሆንን
ትዜ ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ ተባረክ አነዚህ አሳፋሪዎች
ፓስተር ትዜ ጌታ ኢየሱስ ዘመንህን ቤትህን ህይወትህን አገልግሎትህን አብዝቶ ይባርክ .ስለ አንተ እግዚአብሔር ስሙ ይባረክ ንጌላችን ገና ድል ያደርጋል!! ኢየሱስ ያድናል!!
እውነት በሐሰት ውቅያኖስ ውስጥ ብትጣልም ትሟሟለች እንጂ አትጠፋም ተባረክ መጋቢ ትዝታው
ፓስትር ትዝታው እንኳን አብሮ ደስ አለን ወንጌል ይቀጥላል ወንጌል ያሸንፋል አወያሸነፈ ይሄዳል ሃሰት እየከሰመ ይሄዳል ሪቫይቫል ለኢትዮጵያ!!!. አገልጋይ ዮናታን ነቢይ እዩጩፋ አብረናችሁ ነን ከሁሉም በላይ መንፈስ ቅዱስ ከናንተ ጋር ነው!!!.
Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen geta Eyesus abzto ybarkh wengel yashanfal Eyesus yadnal
ትዜ እንደውም ምን ላርግህ ብርክ በልልኝ በደንብ ነግረህልናን ጌታ ኢየሱስ ፀጋውን ያብዛልህ 🙏
በትክክል፣እውነቱ ይውጣልን!!
እንኳን ደስ ያላቹሁ እንኳን ደስ አለን ወጌላዊያን በሙሉ ወንጌል እንዲ ሲሆን ነው የምን ተመሳስሎ መኖር ይበቃል
ትዜ በግሌ በጣም እወድሀለው ።እንደ እንድ ሚዲያ ደግሞ ከጐንህ ነን አሁንም በርታ ብዙ አማኞች ይሰሙሀል የማያምኑም ጭምር በርታ አትጥፋ ።እንደ ወንዝ የምፈስ ሰላም ለአንተና ለበተሰብህ ይሁን።
ፓስተር ትዜ ጌታ ዘመንህን ይባርክ ፀጋውን ይጨምርልህ! ወንጌል ያሸንፋል!!!
ፓስተር ጌታ ይባርክህ እንዲህ እውነት በመረዳት የመጽሐፍ ቅዱስ መረጃ በማቅረብ እየሞገትክና እውነት ለማወቅ ለማይፈልጉት እውነትን ለመግለጥ ጌታ ስለሰጠህ ትጋት ጌታ ይባረክ፡፡
እውነት አርነት ያወጣል ጌታ ዘመንህን ይባርከው እውነትና ህይወት የሆነውን የህይወት ብርሃን የሆነውን ወንጌል ለትውልድ የምስራች ወንጌል አብሳሪ ስለሆንክ ጌታ እንዳንተ ያሉትን ያብዛልን ተቤረኩ።
ዘመዶቻችንን እንደት እናስረዳቸው ስለ ኢየሱስ ፣ የእውነት የውስጣችንን እንደት እንንገራቸው ይሄ ቀንበር ተጭኖባቸው ፣ አትንኩን እኛ ሀይማኖታችንን እናውቃለን ፣ ይላሉ ኢየሱስ ታውቆ አያልቅም ሁሌ አድስ ነው ፣ ይችን ኮመንት የምታነቡ ወገኖቻችን ሆይ ስሙን ኢየሱስን ማን ነው ብላችሁ ጠይቁ መፅሀፍ ቅዱስ አንብቡ እባካችሁ ፣ ጠይቁ ደግሞ ታቦት በአድስ ኪዳን ነው ወይስ በብሉይ ኪዳን ብላችሁ ጠይቁ ፣ በብሉይ ኪዳን ለእስራኤል ነው ታቦት የተሰጠው እኛ አህዛብ ነን ማለትም በአድስ ኪዳን ያለን ሰወች ነን ፣ ስለዚህ ታቦት አያስፈልገንም የነገሩ መጀመሪያም መጨረሻም ኢየሱስ ነው ፣ ይሄንን ለዩ አባቶችን ጠይቁ እባካችሁ ፣ ብዙ መፅሀፎችን ከየት እና ልምን ብላችሁ ጠይቁ ልባችሁን ለእግዚአብሔር ክፈቱት የእውነት ኢየሱስ የማንንም ሀይማኖት ሊመሰርት አልመጣም ህይወትን ሊሰጠን እንጅ ፣ የጥንት ሀይማኖታችንን ይባላል ፣ ማነው የጥንት ? ኢየሱስ ነው የጥንትም የአሁንም ጌታ እንጅ የትኛውም ሀይማኖት በመፅሀፍ ቅዱስ ተፅፎ አላየነውም አልሰማንም ከጥንት የነበረው አብ ፣ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ ነው ሌላ የለም ፣ እባካችሁ ቆም ብላችሁ አስቡ ይሄ የመንፈስ መዳንና አለመዳን ጉዳይ ነው ፣ምርጫችሁን አስተካክሉና መፈሳችሁን በኡየሱስ አምናችሁ አትርፉ ።
ስለጌታ መከሰስ መታደል ነው፤ ከሳሻችን ዲያብሎስ አንደተጣለ ከሳሾቻችንም ተጥለዋል።
ወንጌል ባህሪዉ ነዉ። ስደት ካላመጣ ነዉ ወንጌል መመርመር ያለበት። ነዉጥ ካላመጣማ ያመቻመቸ ወንጌል ነዉ። እመኑኝ እግዚአብሄር ህዝቡን ከጭለማ ወደሚደነቅ ብርሀን የሚያመጣበት ወቅት ነዉ።
ስለ ክርስቶስ መከሰስ መታሰር መሞት መታደል ነው ምክንያቱም ሃዋርያትና ነቢያት የተቀበሉትን እውነት ነው የምንቀበለው ደስ ይበላችሁ የፈሪሳውያን እና የሰዱቃውያንን ተግባር ነው በዚህ ዘመን ያመጡት
ትዝዬ እውነተኛ የእግዚአብሔር ባርያ በርታልን
ዘመንህ ይባረክ ፓስተር ትዝታው በጌታ ፀጋ እውነትን እየገለጥክ ስላለህ ትውልድ ያመሰግንሃል ተባርከህ ቅር ወንድሜ እንወድሃለን❤❤❤
አሜን እውነት እንዲህ ስነገር በወንድማችን በጣም ነው ደስ ያለኝ ዘመንህ ይባረክ።
ወገኖቼ፣ ከአስር ዓመት በፊት ነው፣ ጌታ በራዕይ አንድ ነገር አሳየኝ፣ በጣም ሰፊ በሆነ ምድረ በዳ ላይ ብቻዋን ተቀምጣ ፊቷን ወደ ሰሜን በማድረግ፣ ሰውነቷን የምትታጠብ ሴት በርቀት ሆኜ በመገረም ተመለከትኩ፣.ይህቺም ሴት ደፋር፣ ለምንም የማትጨነቅና ፈቃዷን ብቻ የምተፈጽም ሴት እንደሆነች አስተዋልኩኝ፣ እርሷም አንድ ትንሽ ልጅ አላት፣ ወደ እርሷም ሲሮጥ እያለ፣ አንድ የሚያምር የጂንስ ጃኬትና ሱሪ የለበሰ ቀይ ሰው የምታደርገውን ነገር ሁሉ ስላልወደደላትና ስለተጠየፈ፣ ህፃኑ እንዳይነካት ሲል በፍጥነት ይደርስና፣ በትከሻው ላይ ተሸክሞት ሄደ፣ የልጇ አባት ባሏ እንደሆነ ገባኝ፣ እርሱም ደግና ርሁሩህ ሰው ስለሆነ፣ በተደጋጋሚ ዞር እያለ በአዘኔታና በርህራሄ አይኖቹ ቢመለከታትም፣ እርሷ ግን ከመታጠብ ውጪ በዙሪየዋ እንኳን ምን እንዳለ የማትመለከት በንቀት የተሞላች ሴት እንደሆነች አስተዋልኩኝ ፣ የጌታ መንፈስ እንዲህ አለኝ፣ይህቺ ሴት፣ ኃጢዓትን በኃጢዓት ላይ እየጨመረች ያለች የዚህ ዘመን ቤ/ክርስቲያን ናት፣ ህጻኑ ልጅ ለቤ/ክ. የተሰጠ ራእይ ነው፣ ባሏ የቤ/ክ. እራስ የሆነው የራዕዩ ባለቤት የናዝሬቱ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ነው አለኝ፣ የጌታ ስም የተመሰገነ ይሁን፣ ወገኖቼ፣ እኔና እናንተ በንስሐ ወደ ጌታ እንመለስ!! ወደ ቃሉ እንመለስ፣ እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ።
E
Please stop this . I have heard this many times. We know we need to repent . This is not prophesy 😂.
ትዜው ተባረክ እውነት ብዙ እያወኩ ክርስቲያን በመሆኔም ኮራው
አብዛኛው ጴንጤ እኮ ከኦርቶዶክስ የወጣ ነው በጣም ብዙዎቹ ከኦርቶዶክስ የወጡ ናቸው ለምሳሌ bishop dawit ፓስተር ዳዊት እኮ ኦርቶዶክስ የነበረ ሰው ነው ::
እናም አብዛኛው ጴንጤ ከኦርቶዶክስ የወጣ ነው እግዚአብሔር ምስክረ እኔም ኦርቶዶክስ ነበርኩ በጌታ ከሆንኩ 10 ዓመት ሆኖኛል ጴንጤ በመሆኔ ጌታን ሁልጊዜ አመሰግናለሁ መቼም ወደጨለማ ወደ ጣኦት አምላኪ ቤት አልመለስም በኢየሱስ ስም በጣም ይቀፈኛል ጌታን ኦርቶዶክስ በነበርኩ ጊዜ ያሳለፍኩት ነገሮች በጣም ይቀፈኛል ሻማ እያበራሁ በስዕል ፊት ይሰግድ ነበረ እኮ አቤት የጌታ ምህረት ይገርመኛል ጌታ ለሲኦል አሳልፎ አልሰጠኝም አሰመለጠኝ አሰመለጠኝ ::
ዝም አንልም ወንጌልን በስልጣን እንሰብካለን በማባበል አንሰብክም አንፈራም የወንጌል ዋናው መሰረቲ እየሱስ ነው በርቱ ፓስተር ትዝታው ሳሙኤል ከነርሱ ጋር ከናተጋር ያለው ይበልጣል እኛ አማኞች ግኡዝ ነገር አናምንም እየሱስ መካከለኛም አማላጅ ነው
“ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንግዲህ ንቁ።”
- ማቴዎስ 24፥42
Amen Amen Amen ewnte yasenfali geta basera ly naw tebarku
የሆነው የእግዚአብሔር አላማ ነው።የእግዚአብሔር ሰራተኞች ደግሞ እኛ ነን ።ስለዚህ እየሱስ ወደምድር የመጣው የሰውን ልጅ ወዶ ነው።ይህን እውነት የጋረደ ሁሉ መፍረስ አለበት ።ይሄ የእግዚአብሔር የስራ ጊዜ ነው ።ስለዚህ አግዚአብሔር ሊሰራ ሲነሳ ገንዘቦቹ ነን ።የፈራ ይመለስ ።እኛ ግን ነፍሱን ለሰጠን ጌታ ነፍስ እስከ መስጠት ድረስ ተምነን ተከትለነዋል።አንገድልም እንጅ እንገደላለን።ተባረኩ በርቱ ጌታ ከኛ ጋር ነው
ዘመንህ ይባረክ ፓስተር ትዜ ከጥንት ጀምሮ ወንጌልን ለማዳፈን ያልተደረገ ሴራ የለም ሰፋ እንጂ አልጠፋም ስለዚህም የድሮ ዘማሪዎች ከዘመሩት መዝሙር አዝማቿን ብቻ እናስታውስ............
"ሲያጠፉት ይለማል ሲያፍኑት ይብሳል
ገና በኛ ወንጌል አለም ይለወጣል"ብለው ዘምረዋል የሆነውም ይሔው ነው
2ጢሞ 4:1-4 ለዚህ ዘመን የተፃፈ ይመስለኛል አንብቡት!
የእግዚአብሔር መልካምነት ለዘላለም ያገልግልህ እውነትን ለሰው ልጆች ሁሉ እንድደርስ የምታድርገው ነገር በጣም የሚደንቅ ነው!! ተባረክ ቀጥልበት
እግዚአብሔር ይባርክህ እውነትን በድፈረት ዛረም ነገም እንናገራለን ተባረክ ወንድሜ
ቃል ስናገር ምሰወር ምደበቅ አንዳች ነገር የለም። ያየነውን የሰማነውን እውነት እንናገራለን
ትውልድንም ከዘላለምም ጥፍት እንምልሳለን። በርቱ ተጋገዙ ስለእናንተ እንፀልያለን።
ይህ ክስ እንዲፈርስ ይልቁንስ ኦርቶዶክሶች ወንጌል እንዲሰሙ ምክንያት እንዲሆን ሁላችንም አጥብቀን እንፀልይ ።
Wudi ye Abate Buruki Tebarake zemanek yelamelem....be Tikekel ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ጌታ ይባርክህ ወንድሜ ጸገህክ ወንዝ ይሁን
አይዟችሁ በነብያት እና በሐዋርያት ላይ ከሆነባቸው ውጪ አልሆነባችሁም፡፡ ይህ በእውነተኛው መስመር ላይ ለመሆናችሁ ምልክት ነው፡፡ ስለሕይወት ቃል ከመጀመሪያው የነበረውንና የሰማነውን በዓይኖቻችንም ያየነውን የተመለከትነውንም እጆቻችንም የዳሰሱትን እናወራለን (1ኛ ዮሐ1፡1) እንዳለው ሐዋርያው ዮሐንስ ዛሬም የህይወትን ቃል ስለተናገሩ መከሰስና መታሰር ክብር ነው ክብር ነው፡፡ የዚህ ክብር ተካፋይ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ይበላችሁ፡፡ በተለይም በዚህ የመናገር ነፃነት ባለበት እና ሁሉም የመሰለውን በሚናገርበት እና ምንም በማይባልበት ዘመን እናንተ የተናገራችሁት ግን "ወንጌል" ስለሆነ ግን መከሰስና መታሰር እጅግ ክብር ነው፡፡
We love you. Pastar. Barta.
እነሱ ናቸው ወንጀለኞች በእግዚአብሔር ስም በመጽሐፍ ቅዱስ የሌለውን ነገር በመጻፍ ሕዝቡን ያሳቱ። አሁን በእንጀራቸው፣ በሆዳቸው ስለተያዙ፣ ጥቅም ከሕዝቡ እንዳይጎድላቸው ነው።
ተባረክ እግዚያብሄር ይጨምርልህ እውነት እስኪወጣ የዚን የተረት ተረት መጽሀፍ ውሽት አጋልጥ
ስለ እኔ ሲከሷችሁ በደስታ ጩኹ ዝለሉ አሜን ለጌታ እየሱስ ክብር ምንም ቢኮንስ ተገኝቶ ነው እነ ዮኒ.ፀጋ.ያብዛላችሁ
እንኳን ደስ ያላችሁ እውነትን ስለገለጣችሁ ዮኒ እዩ ትዝታው ኤርሚ ሌሎችም ተባረኩ!!!
le Zemenu wengel arbegnoch geta yi barek. Wagel Yashenifal.
Egzibher melkam new zarem negem lezelalm geta new ""!! Tebarklen!!
አሜን
ጴንጤው የሚጣራበት እና የሚለይበት ዘመን ነው።እናንተም ቀጥሉ እኔም አለሁ ።ጌታ ክብሩን ለማንም አሳልፎ አይሰጥም። እኛንም የሚጠብቀን አይተኛም። በርቱ በርቱ
ወንድማችን ትዝታው እጅግ ይገርማል ጌታ ህዝብን ወደ እውነት ሊመልስ እናንተን አስነሳ ,ተባረኩልን.
ሰላም ወንድም በጣም ነው አገልግሎትህን እምባረክበት። እየሱስ ያድናል። እኔ በጣም ነው ያዘንኩት በዬናታን ወንጌል ሲሰበክ እንዲህ የሌላውን እምነት እየረገጡ እና ሰው እያሳዘኑ አይደለም ። በክርስቶስ አምኜ ድኛለሁ ግን ሁሉንም በጥበብ ነው ሌላውን ወደእውነት ማምጣት የሚሻለው እንጂ
ጌታ ይባርክህ ወንድሜ እግዚአብሔር እሳቱን ልያቀጣጥል ስፈልግ በጅምላ አይደለም እግዚአብሔር በአንድ በሁለት ነው በርታ እንጸልይልኃለን
Egziabher yemesgen yehe telek kiber new le ewunetgna amagnoch. Telat yewaredal wongel yeqetelal!
Pastor geta yibarki ewntin machem iygaltan wode fiti enkatilalen baritu geta kanante Gara nw
እውነት ማንም ልሸፍነው አይችልም እያሸነፈችና እየበረታች ትሄድ ነበር የሚዱንትንም እለት እለት እየተጨመረሩ ይሄድ ነበር እሰራለሁ የሚከለክለኝ ማነው እዳለ ጌታ ገና ብዙ የእግዚአብሔር ስራ ይሰራል በምድራችን አይዞአችሁ በርቱ ።
2ኛ ጢሞቴዎስ 1
7፤ እግዚአብሔር የኃይልና የፍቅር ራስንም የመግዛት መንፈስ እንጂ የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንምና።bless you pastor
ጌታችን አምላካችን ይትባረክ ይሁን ጠጉራችን መንካት አይችሉም
ዘመንህ ይባረክ መጋቢ ትዝታው !!!
God bless you pastor 🙏
Geta Eysus yadenal 🙏
ፓስተር ትዝታው የተባረክ የእግዚአብሔር ልጅ ቀጥል በርታ ።የእግዚአብሔር ጸጋ ይብዛልህ።
(የሐዋርያት ሥራ ምዕ. 4)
----------
17፤ ነገር ግን በሕዝቡ ዘንድ አብዝቶ እንዳይስፋፋ፥ ከእንግዲህ ወዲህ ለማንም ሰው በዚህ ስም እንዳይናገሩ እየዛትን እንዘዛቸው ብለው እርስ በርሳቸው ተማከሩ።
18፤ ጠርተውም በኢየሱስ ስም ፈጽመው እንዳይናገሩና እንዳያስተምሩ አዘዙአቸው።
19፤ ጴጥሮስና ዮሐንስ ግን መልሰው። እግዚአብሔርን ከመስማት ይልቅ እናንተን እንሰማ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት የሚገባ እንደ ሆነ ቍረጡ፤
20፤ እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ዝም ማለት አንችልም አሉአቸው።
21፤ እነርሱም እንደ ምን እንደሚቀጡ ምክንያት ስላላገኙባቸው፥ እንደ ገና ዝተው ከሕዝቡ የተነሣ ፈቱአቸው፤ ሰዎች ሁሉ ስለ ሆነው ነገር እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበርና።
አሜን አሜን አሜንእየሱስ ጌታነው❤❤❤
ጌታ ይባርክህ ፓሰተር
በእውነት ለወንጌል መከሰስ ክብር ነው ።በእውነት ወንድሞቼ በሰማይ የምትቀበሉትን ዋጋ ሳስበው ቀናሁ ።ተባረኩልኝ
እንካን ድስላችሁ።እኛም ክእውንት ጋር እንቆማለን። ኢየሱስ ነዉ ክሁሉም በላይ ።
እኔ በጣም ልቤን የነካኝ በምንኖርበት ሰፈር ቤት ዘግተው ያመልኩ የነበሩ ሰዎችን ልክ እንደ ጭራቅ ነበር የምናያቸው ። አንድ የሰፈራችን ልጅ ከኛ ጋር ሰንበት ተማሪ ነው እሕትና ወንድሞቹ ግን ጴንጤ ነበሩ እናታቸው ኦርቶዶክስ ናት ነገር ግን እናታቸው ስትሞት ከዚህ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አትቀበርም ብለው ከለከሉ ይህን ሳስብ በጣም ይሰማኛል ። የእየሩሳሌምን የቤተመቅደስ አለቆች እና ካህናት እነ ሐና እና ቀያፋ ዛሬ በዘመኔ እስካለባበሳቸው እና መንፈሳቸው በማየቴ እጅግ እደነቃለሁ ።
ትዜ እግዚአብሔር ይባረክህ።
ፓሰተር ትዜ ጌታ አብዝቶ ይባርክ