Pastor Teshome Damtew-Eyesus Manew-Hebrews P21

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 28 авг 2024

Комментарии • 3

  • @josyjohn2458
    @josyjohn2458 6 лет назад

    እግዚኣብሄር ኣምላኽ ይባርኻ

  • @lookinguntoJesus3.16
    @lookinguntoJesus3.16 2 года назад

    ጌታ ይባርክህ ወንድም ተሾመ ፡እውነት ነው የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ ከሆነው ከእግዚአብሔር ለሰዎች የተሰጠው ቃሉ (መጽሐፍ ቅዱስ) "ሐማኖታችንን እጠብቅ" ብሎ ሲያስጠነቅቅ ከጽሑፍ ቃሉ ስለ ክርስቶስ ማንነት በተማርነውና ከክርስቶስ በተማርነው ላይ የተመሠረተውን ሐይማኖት ማለቱ እንጂ ሌላ ማለቱ አይደለም። ምክኛቱም ፣ የእግዚአብሔር ቃል ስለ ኢየሱስ ማንነት ይሚመሰክርልን ይህ አሁን በአንተ በኩል የምንማረው እውነት ሲሆን የ ክርስቶስ ትምህርት ደግሞ በዮሐንስ 17፡3 አንብበን እደምንረዳው ብቻውን እውነተኛ አምላክ የሆነውን የእስራኤልን አምላክ ማወቅና የአዳምን ዘር በሙሉ ከዘላለም የሞት ፍርድ ለማዳን ሲል በድንግል ማሕጸን ሥጋን ለብሶ በመገለጥ ከፍርድ ነጻ ያወጣው ዘንድ የላከውን አንድያ ልጁን ኢየሱስን ማወቅና ማመን ነው።

    ለዚም ነው በ2ኛው ዮሐንስ ከቁጥር 8 እስከ 10 የተጻፈው ቃል "ሙሉ ደመወዝን እንድትቀበሉ እንጂ የሠራችሁትን እንዳታጠፉ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት። ማንም ወደ እናንተ ቢመጣ ይህንም ትምህርት ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበሉት ሰላምም አትበሉት"። ሲል በጽኑ ማስጠንቀቂያ የሚያስጠነቅቀን።
    የተሰጠህ ጽጋና የምታስተላልፈው ትምህርት ነፍሳቸውን ከሚመጣው ቁጣና ፍርድ ያድኑ ዘንድ ሰዎች ሰምተው ሊያምንት የሚገባ የተሟላ መልዕክት ነውና በርታ። የእግዚአብሔርና የአንድያ ልጁ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ አብያተ ክርስቲያናት በሙሉ ተባብረውህ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እዲሰማው ለማድረግ ተነሳስተው ሲተባበርህ አለማይቱ እጅግ በጣም የሚያሳዝንና የሚያሳፍርም ነው። ክአምስት ዓመታት በፊት የተሰጠህ ይህን የመሰለ መልዕክት ተዘጋጅቶ ሲተላለፍ በየጊዜው 500 በማይሞሉ ሰዎች ብቻ መታየቱና ካዩትና ከሰሙትም እንኳን ትምህርቱ ነክቷቸው ያደነቁት 50 አለመሙላቱ እጅግ አስገርሞኛል። ሌላው ቢቀር በፓስተርነትና በተለያዩ የአገልግሎት መስኮች የተሰማሩ ቁጥራቸው በሺህ የሚቆጠር ሆኖ ሳለ ሰምተው ትምህርት መቅሰማቸውንና ላይክ አለማድረጋቸው ለክርስቶስና ለትምህርቱ ለእግዚአብሔር ቃል እውነት ከዚያም አልፎ ለሚያገለግሏቸውም መንጋ ያን ያህል አለማሰባቸውን ያመልክታል። የዘመኑ ክፋትና የረቀቀው የስህተት አሰራር እጅግ ክፉ ክመሆኑና መንጋውን ግራ እያጋባ የሚናጠቅ ሆኖ እያለ ለምን ይህን ትምህርት በመጽሐፍ መልክ ከቀረበውም አልፎ በቲቪና በሬዲዮ በየቀኑ ሊደመጥ የሚገባው የጊዜው መልዕክት ታፍኖ ወይም ተወስኖ ይኖር ዘንድ ዝም እዳሉ በራሱ የሚያስገርም ነገር ነው። በጌታ ቀን እደሚጠየቁበት ምንም አልጠራጠርም። ምክንያቱም የተሰማራንበት አገልግሎት አንድ አካልነት ያለውና ለአንድ መንግሥት ሥራ ተካፋዮች ስለሆንን በማያቀናና በማያፎካክር ላይ የተመሠረት ሆኖ ለክርስቶስ ክብር ለእግዚአብሔር አብ ምሥጋናን ያስገኝ ዘንድ ታቅዶ የሚሠራ መለኮታዊ ስራ እንጂ የግለሰብ ወይም ለግለሰብ ክብርን ጥቅምም የሚሰራ አይደለምና።

  • @izra76
    @izra76 6 лет назад

    This pastor doesn't know how to use the mic; that is why there is echo.