አለምን ጉድ ያስባለው የኢትዮጵያዊው ፃድቅ የአባታችን የአቡነ ሐራ ድንግል ከስጋቸው ሚፈላው እምነትና ከካንሰር ከኤችአይቭ ከተለያየ በሽታ የሚፈውሰው ፀበላቸው
HTML-код
- Опубликовано: 15 окт 2024
- 🔴 ተዘከረነ ሚዲያን ማገዝ መደገፍ የምትፈልጉ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000496612683
አዲስ አበባ አያት ጧፎ ገብርኤል የ10 ብር ባጃጅ በመጠቀም መምጣት ይችላሉ
ወይም
ዘውትር እሁድ እሁድ ከመገናኛ 1:00 ሰአት በመመዝገብ አብረውን መጓዝ ይችላሉ
ለመመዝገብ 0961212121
ቃሉት ያሰማልን መምህር
ድንቅ ነው የጻድቁ ስራ
በጣም ድንቅ ነው
ደንቅ አባት ድንቅ ቦታ ነውና ማንም የጤና ችግር ያለበት ሁሉ አዲስ አበባ አያት ጣፎ አካባቢም ስለሚገኝ አምኖ መጠመቅ በቻ ነው ቀጠሮ አበታችን ጋ የለም እግዚአብሔር ይመስገን አሜን
❤❤❤❤ memere
አወእኔም አቀዋለሁ ድንቅቦታ ነወ የማይፈወሡት በሽታ የለም ቃለህይወትያሠማልን
እኔ በሁለትሽ አራት አመተምህረት ከኪንታሮት በ9ቀን ብቻ የተጠበቅኩት እምነት ተቀብቸ በፈውሻለሁ አሁን ስደትነኝ በድጋሜ ለደጁ እንዲያበቃኝ የእግዚአብር ፍቃድ ይሁንልኝ
በማንኛውም ቀን መምጣት እንችላለን ወይ Adress እና ስልክ እባካችሁ ❤❤❤
እባካችሁ አድራሻ ንገሩን እንሔዳለን ችግር አለብን