በዘመቻ ሀሰተኞችን ማስቆም አይቻልም | miracle teka | ፃድቁ አብዶ | divine show | wongel tube | faithline | haleta tv
HTML-код
- Опубликовано: 14 окт 2024
- #haniel #marciltv #yegna_tube #yonimaga
በዘመቻ ሀሰተኞችን ማስቆም አይቻልም | miracle teka | ፃድቁ አብዶ | devine show | wongel tube | faithline | haleta tv
ይእግዚአብሔር ሰው አባሳደር ነብይ አሸናፊ ጠቃሚ ነገር ስለነገርከን እናመሰግናለን ... የእውነት አሁንም የጌታ ኢየሱስ ብርሃን በአንተ ላይ ይጨምር!!! አሜን ❤❤❤❤❤
Eseey Ameeenn blessed you too
አምባሳደር አሸናፊ ተባረክ !!!ድንቅ እና ፈዋሽ መልእክት ነው። ግራ የሚያጋቡትን አስረግጠህ እውነቱን ከመፅሐፍ ጠቅሰህ አሰተማርካቸው፣ ንስሃ እንዲገቡ አገዝካቸው፣ ይህ መልእክት ተደጋግሞ በተለያየ ሶሻል ሚዲያ
ሼር ቢደረግ ፈዋሽነቱ ለሁሉም ይሆናል።
Thanks Sol man of God for Your positive feedback I will work on It Stay Blessed
ዋው በትክክል እግዚአብሔር ከአተጋር ነዉ እግዚአብሔር ሞገስ ይሰጥ
ተባረክ ይገርማል በቃ ይሄ ነው ችግራቸው
Absolute wisdom! God bless you Ambassador and more grace.
Ameeenn Stay Blessed
“ወዳጆች ሆይ፥ መንፈስን ሁሉ አትመኑ፥ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ፤ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና።”
- 1ኛ ዮሐንስ 4፥1
ስለእውነተኛነቱ ማረጋገጫ አለህ?
Bebizu Tebarek yene jeginaa ❤️
Ameeeenn thank You
ተባርክ ትክክለኛ እይታ
ተባረክ፤
እኔም የእግዚአብሔር ሰው እንደሆነ አምናለሁ
Stay blessed
Amlak abzto zemenhn ybark
Ameeeeennnnn
በመንፈስ ቅዱስ ስለምመራ የእግዚአብሔር አለም ልጆችን እቀበላለሁ !!!
Blessed
አሸናፊ ስተሃል ከጉባኤ ስብከት በኋላ ወደ ኋላ ቀርቶ ሚራክል ይፀልይልኝ ብሎ አሸሮቹን የጠየቀ ጓደኛዬ የተሠጠው መልስ በምንሠጥህ የሠው አካውንት ላይ ብር አስገብተህ ስትመጣ ነው ሲሉት ለካ የሐሰት ሚስጢሩ ይኽ ነው ብሎ ጥሎ ሄደ።እናንተ ሐሰተኞች የተዘባበታችሁበት ጌታ ስለክብሩ ሲል በቅርብ ጊዜ እናነተንም ጉባኤያችሁንም ይበትናል ያስወግዳችዋል አትጠራጠር።የምታሳዩት አጋነንታዊ ታዓምር ነው፣ሉሲፈራዊ ነው።
ከእኔ ፡ የሚበልጥ ፡ ሳይሆን ፡ ከነዚህ ፡ የሚበልጥ ፡ ነው ፡ የሚለው ፡ ዩሐንስ ፡ 14 ፡ 12 ፡ ከጌታ ፡ የበለጠ ፡ ሥራ ፡ መስራት ፡ ማንም ፡ መስራት ፡ አይችልምና።
ተባረክ ፡ ፡
አሜንን
ተባረክ አንተ በሳል ሰው
ሐሰቸኞች ነብያት ወይም አስቸማሪዎች ስለ ኢየሱስ በሚያወሩት ብቻ ሳይሆን ፍሪያቸውም በማየት ነው
Tkekel neh wendme geta ybarkh tebarek bedanew hezb lay tat mekeser tkekel aydelem !yemtnagerew geta ljochun bante hono eyemekere new tkkl blehal menfes kdus beljochu ynageral!!
ወንድሜ ልንገርህ ሆድህ አምላክህ ነው ክብርህ በነውርህ ነው ድሐ ገፈህ በመበልፀግ በፊታቸው ራስህን ታገናለህ በአይን አምሮት በስጋ ምኞት በዚህ ዓለም ሀሳብ የሰከርክ ነህ ሰማያውይ መገለጥ ሳይሆን በምድራዊ ብልፅግና መገለጥ አብድሐል። አንድ ቀን ጌታ እንዴት እንደሚያስቆምህ ታያለህ።
ተባረክ ወንድሜ
geta yibark ❤❤ enem bexam aminalo
God bless you.
Ameeeennn
በስምንተኛው ሺህ ሀሰተኛ ነብያቶች ይነሳሉ ተጠንቀቁ :: እውነት ነው እንደ አሸን በዙ
ሀሰተኞች እኮ ሁሌም አሉ ። የእነርሱ መኖር ብርቅ አይደለም። እኛም ሰተኞቹን ብቻ ለይተን መቃዋማችንን አናቆምም ።
ሀሰተኛ እኮ ሀሰተኛ ነው። መቼም እውነተኛ አይሆንም ከስህተቱ ካልተመለሰ በቀር።
“ነገር ግን ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ እንዲሁም በመካከላችሁ ደግሞ ሐሰተኞች አስተማሪዎች ይሆናሉ፤ እነርሱም የዋጃቸውን ጌታ እንኳ ክደው የሚፈጥንን ጥፋት በራሳቸው ላይ እየሳቡ የሚያጠፋ ኑፋቄን አሹልከው ያገባሉ፤”
- 2ኛ ጴጥሮስ 2፥1
God give you more wisdom
Thanks Blessed You
አባሳደር አንድ ነገር እወቅ ጥያቄ ልጠይቅ ኢየሱስ በማለት ታምር ማድረግ የእግዚአብሔር መንግስት ወራሽ አያስደርግም
ተመልከት ሀሰተኛ የሚያሰኙ ነገሮች ብዙ ናቸው በኢየሱስ ስም ነጋዴ የኢየሱስ አገልጋይ ታምር አይደለም ሚራክል ተካ በሚዛን ከተማ በኤደን ገነት ሆቴል በመከራየት ነብይ እንዲጸልይላችሁ ተብሎ ሶስት ሺ ብር ባንክ በማስገባት ስሊፕ ይዘው ካልመጡ አይጸልይም ገንዘብ ያላስገባ አይጸለይም ይህንን ከየት አመጣው ከቃሉ ነው
ነብይ ሀሰተኛ ይቀጥላል አይቆምም ለምን ቃሉ ሊፈጸም ግድ ስለሆነ ሀሰተኛዋችሁ ይቀጥላል
ፍሬ ወሳኝ ነው ፍሬ አልባ ጎዳና ውስጥ ያለ ከሀሰተኛ ውጭ ምንም የለም
ከቃለ እግዚአብሔር ውጭ የሆኑ ጎዳና ምርጥ ሀሰተኛ ነው ሚዛናችን የእግዚአብሔር ቃል ብቻነው ሰው ግራ ለምን ይጋባል ከቃሉ የራቀ አይደለም ግራ ምንም ይገበዋል ከቃሉ ውጭ የሆነ ሰው ከጠፋ ቆይቷል
የእግዚአብሔርን ቃል ካስተማርክ ማንም አይቃወምህም ጴጥሮስ ስለደረስኩበት መረዳት መናገር እችላለው ቃሉ ከሁሉ ይበልጣል ብሎ ደምድማዋል
አንተ በጣም ተምታቶብሀል
የተለየ ተአምር ምንድነው አሁን ሀሰተኛዋችን ልትቃወም ግድ ነው
እደግመዋለው ከእግዚአብሔር ቃል ውጭ የሆነ ነገር ሁሉ ሀሰት ነው
I agree with you thanks For politely giving me comments
God please you ❤❤❤
You are righte
ወንድሜ ጌታ ይባርክህ ይህ ትምህርት መሰጠት የሚገባው በአብያተ ክስቲያን ህብረት ወይም በካውንስሉ በኩል ነበር ድፍረቱን አግኝተህ ስለገለፅከው እናመሰግንሀለን ቀጥልበት::
Keep telling the truth Ambassador we respect you🎉🎉🎉
Geta abezeto yebarekih
Wanwe tekawme agelgayochi nachew selalchalu
Hod bless you.
Ameeeennn
Keep it Ambassador
የሀሰተኛ መለያ ቃሉ መንፈስ ቅዱስና የአገልጋዩ ባህርይ
ምንድን ነዉ የተለየ መንፈሳዊ አለም የምትሉት?
በክርስቶስ በኩል እኮ በሰማያዊ ስፍራ ተቀምጠናል። በደሙ በኩል ወደ አብ መግባት ድፍረት ሆኖልናል። እና ምን ቀረ ነው የምትሉት?
እግዚአብሔር ለቤተክርስቲያን የሰጠዉ የጸጋ ስጦታ ይሄንኑ ለማስረዳት አይደለም እንዴ? የተለየ የመንፈሳዊ ዓለም መገለጥ አለን እያሉ በሰው ላይ የበላይ ሆኖ መታየትስ ... መቼም የእኛ እረኛችን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን ስለበጎቹ የሰጠ ትሁት ጌታ ነው ። የእርሱ አገልጋዮችም እንዲሁ።
እውነት ነው ሀሰተኞች ጨካኞች ስለሆኑ የሰውን ገንዘብ ይበላሉ። ይህ መገለጫ ባህርያቸው ነዉ።
ሰው ሰርቶ ከተሳካለት ግን ማንም ምንም አይለውም።
ሰሚዎቻችሁ ከናንተም ጊዜ ከሰጣችሁ ተናጋሪዎች ይልቅ አዋቂና መንፈሳዊ ሰዎችም እንዳሉ እያሰባችሁ ብታወሩ ስለትምህርታችሁና ሰለምስክርነታችሁ ትንሽ ትጠነቀቁ ነበር ሁሉንም ሰው እኛ ነን የምንበልጠው ካልችሁ ሞኞችችች ናችሁ ሚዛናችን የተፈተነው ቅዱሱ መፅሀፍ ነው አበቃ!!!!!!!!!
ያነሰህው እጅግ ጥሩ ነው ነገር ግን ልምምድ የሚመጣው ከቃሉ መረዳት ነው ለዚህም ልምምድ ወደ ክራይስት የማይወስድ ከሆነ መንገድ የሚያስቀር ጥቅሙ ወይም እውነታው የቱ ጋር ነው??
Ameen
ከ ቃሉ ውጭ ልባችን ወድየት ይስፋ ጎበዝ?
አስተያየት ፡ የሰጠሁትን ፡ ለምን ፡ ዲሊት ፡ ተደረገ ፡ ጤና ፡ አለመኖራችሁ ፡ በዚህ ፡ ይታወቃል።
አልተደረገም
Tbariki
የሚገርመኝ የነብይ መሰራት አባት ጆሽዋ የሚረክል አባት ኡልባረት ይሄው ተፅዕኖ ፈጠሪ አድርገዋቸዋል እኛ እነዚህን ክፉ ኢትዮጵያዊ እጁ ጭናውብን ቆማው ቀሩ እኛንም ሊያስቆሙን ይፈልጋሉ
Stay blessed
Weeeee Wesagn Wesagn Negerochin Tenagerik Briiik Bel
Ameeeenn wedaje
Shalom ambassador
Shalom Blessed
Ambassador what's up aleh
@@ermyasfitsum3949 yes I had pleases +251923465080
'ፕሮፌት ኡበርት ኤንጅል' ብለህ የምትጠራው ሰው፣ በስላሴዎች - እግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድ፣ እግዚአብሔር መንፈስ ቅድስት ሶስት አምላክ በአንድ አካል ብሎ የማያምን ነው። ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው እምነቱ። ይህ ከመሰረታዊ የክርስትና እምነት ያፈነገጠ ነው። አንተ በታምራት ላይ ያተኮርክ ይመስላል። እርኩስ መንፍስም እኮ አጥምዶ እስኪገድል ድረስ ብዙ ተአምር መስራት ይችላል። በደንብ የሰውየውን ድርጊት በሚገባ ሳታውቅ፣ ተሳስተህ ሌላን ማሳሳትን ብታቆም ይሻላል እላለሁ።
@aklile7691 thanks cool comment with I deals
"በስሙ ለይ value add አድርገው" አልክ
ይሄስ ድፍረት አይሆንብህም ? ወንድም
በተለይም መንፈሳዊ ነገር ሁልጊዜ የተለመደ ብቻ የሚመስለቻው እግዚአብሔር አዲስ ነገር አድስ አሰራር እንደሌለው አድረጎው የሚያስቡ እኛ ያልነው ከልሆና የሚሉ ቆም ብለው መሰብ አለበቻው
Stay blessed
"በተለየ መንገድ መገለጥ" ስትል ምን ማለትህ ነው። ሁሉ በመጽሐፍ መቅደሱ ዉስጥ ተገልጦ የለም እንዴ? የትኛው መገለጥ ነው እንዲህ ሰውን ለየት የሚያደርገው ? የእግዚአብሔርን ቃል ማስተማር እኮ ከራሱ ከአግዚአብሔር ዘንድ የሚሰጥ ፀጋ ነው። እንደው በዚህ ዘመን ሰው ሁሉ unique ሆኖ መታየትን ይወዳል እንጂ።
ሐሰተኞችእዉነተኛ የሆነዉን የክርስቶስ ወንገል ሴባክ አይደሉም
የመጨረሻውን ዘመን እውቀት ያለህ አትመስልም ። በመጨረሻው ዘመን ሀሰተኛው የመቀበርያው ግዜው ሲቀርብ ማወናበዱን እያጠናከረ እንደሚሄድ አታውቅም ? አንተ አሁን ስለሚከፍሉህ ነው ወይንስ ስላመንክበት ? ከባንክ አካውንት ጋራ ያላችሁ ነዋየ ፍቅር ማንነታችሁን የሚያሳዩ ናቸው። ለሁሉም እ/ር ደካማ ሆኖ ጠበቃ ስለማያስፈልገው የራሱ ፍርድ ቀን ስላለ ከዚህ ለማምለጥ በንስሀ አምልጥ ።
የሰው ፎቶ ለምን ትለጥፋለህ ማስተማር ከፈለክ ወንጌል ስበክ ሁሉም ግዜው ሲደርስ ጠያቂ አለው
የምን አምባሳደር ነው ከመልክተኛ አንፃር ከሆነና አገልግሎትን በተመለከተ ጌታ ከሠጣቸው የአገልግሎት ቢሮ ስም ለምን አትጠራም ለምን የሌለ ነገር ትፈጥራለህ ብራዘር
Politca,,,,new alamk
bro gena bizu yikeral
የአንተም ጀርባ መጠናት አለበት።
ከእነሱ አንዱ ነህ ልብ አርግ።
ልምምድ የምትለውን ነገር እስኪ አብራራዉ ወንድም? አኛ የተጠራነው እግዘብሔርን ለመምሰል ነው እንጂ ጭራሽ እግዚአብሔር የማይመስል የአለምን ባህሪ እና አሰራር እንድንከተል ነው እንዴ? ተውእጂ ! የኛስ መለኪያ መጽሐፍ ቅዱስ አይደለም እንዴ? የእግዚአብሔር ቃል ትክክል ያላለውን የትኛው ሰው ነው የሚያጸድቀው።
“ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤”
- ቲቶ 2፥12-13
"በተለየ መልኩ" uniqueness
ልዩ ሆኖ የመታየት አባዜ።
but are you a true servant?
ደግሞ እንደ ክርስቲያን የ እግዚአብሔር መንፈስን እንደተቀበለ ሰዉ መመርመር እውነተኛውን ከሀሰተኛው ለይቶ መቀበል ትክክለኝነት ነዉ። ክርስቲያን የሚያየዉን ተዓምራት ሁሉ ሰፍ ብሎ አይቀበልም( እንደ ጠንቋይ ቤት) ይመረምራል እንጂ። ደግሞ የተዓምራት ሁሉ ቁንጮ የ ሆነዉ የ ኢየሱስን ክርስቶስ በስጋ መገለጥ ተከናውኖለታል እኮ። ይህንንም በማመናችን ድናል።“ወዳጆች ሆይ፥ መንፈስን ሁሉ አትመኑ፥ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ፤ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና።”
- 1ኛ ዮሐንስ 4፥1
ወሬ ሳይሆን መንፈስ ቅዱስን ነዉ የምሰማዉ አንተ ግን ዋጋህን ታገኛለህ
የገንዘብ ጉዳይ እንዴት ነው?
"በዘይታቸው ነፃ የወጡ" አልክ
በመጨረሻም እራስህን እየገለጥክ መጣህ
Zeme bale please
Ur falls teaching is .christinas believes that Lord Jesus comes to save mens from sin and bondage of devil.but u said poors didnt inter the kingdom of God.
መለኪያች መጸሐፋ ቅዱስ ነዉ እንጂ "እግዚአብሔር እንዲህም ይሰራል እዲያም ይሰራል" በሚል እሳቤ የ አጋንት ልምምዶች በ ቤተክርስቲያን እዲከወኑ አንሻም።
ተዓምራትም ይሁን ፈውስ በክርስቶስ ስም የሚደረጉ ናቸዉ እንጂ የ አንድ ሰው የ excellence መገለጫ አይደሉም።
ልምምድ እኮ ከምታምንበት ትምህርት የመነጨ ነዉ። ላቡን 🤢 ጠርጎ ሶፍት የ ሚያስበላ ሰው ትምህርቱ ምን ይመስልሀል? በዝርፊያ ላይ የተሠማራ ወንጀል ውስጥ የተነከረ እራሱ አገልጋይ ብሎ የሚጠራ አለም ሁሉ የሚያዉቀው ወንበዴ(Uberet angel) ትምህርቱ ከየት የመነጨ ይመስልሀል? መቼም ኢየሱስን ይመስላል አትለኝም።
E/r. Yebak. Tertu. Eyeta. Nw
አይይይይይ
በቃ ይቺው ናት" የተዓምራት ገንዘብ" ሰርተህ ብላ
ምድር ላይ አንድም ነብይ የለም ሁላችሁም ነብይ ነን የምትሉ ሁላችሁም የሀሰት ነብዮች ናቹህ አንተንም ጨምሮ መፅሀፉም እንደሚለው የጌታ መምጫ ጊዜ ሲደርስ ሀሰተኛ ነብዮች ይበዛሉ እንደተባለው እንደዛ ነው ስለዚህ በዚህ ዘመን ምንም ነብይ በምድር ላይ የለም
ከአንተ የባሰ ጠንቋይ ከየት ልመጣ?
ልምምድ ከ አስተምሮት የሚመነጭ ነዉ።
ሰው የማያምንበትን ነገር አይለማመድም።
ልምምዳቸው ከመጽሀፍ ቅዱስ ካልሆነ በቃ ትምህርታቸውም መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም።
አጭበርባሪ አንተንና አንተን በመሳሰሉ ሃሰተኛ ነብያት ናቸዉ ለወንጌል እንቅፋት ሆነዉ ያሉት
ወሬ ጠላሁ 🫣
እርሱ የደረሰበት ሌላዉ ክርስቲያን ያልደረሰበት ምንድ ነው ? በክርስቶስ ኢየሱስ እኮ ሁሉ ተፈጽሞል።
አገልግሎትስ ምንድን ነው ? የክርስቶስን ስራ ካልገለጠ ትርፋ ምንድ ነው? የተቀበልነዉ የክርስቶስ ሕይወትንም ካላሰደገልን ጥቅሙ ምንድ ነዉ?
ከዘመኑ ሐሰተኛ ነብያት አንተ አንዱ ነህ አስተምሮህ መፅሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም መቀም መጠጣት ችግር የለውም እያልክ አስቸጋር ሰው ነህ
መጀመርያ ሽጉጥህን ወይንም ወንጌሉን ምረጥ አንተ የወንጌሉን ሀይል የከድክ ሰው ነህ።
አንተ ነብይ ነኝ እያልክ አልነበርክም እንዴ በሌላ መንገድ ደሞ መጣህ ውሽታም
ለየት ብለህ አምባሳደር ነኝብለህ ይህንን የዋህ ህዝብ በመሸወድ ኪስህን ሞልተሀል ባንተ የሚጃኣሉት ያሳዝኑኛል
ሚራክል ተካ የዘመኑ ሀሰተኛ ነው
አጭበርባሪን ማጋለጥ እና ማስቆም ልዩነቱ ገብቶሀል? መቸም ዉሸታምን አታጋልጡ አያልክ ከሆነ ምንም ትንታኔ ሳታበዛ ግልፁን ተናገርና ሰዉ ይወቅህ እኛ አንኳን አዉቀንሀል
በጣም ሞከርክ እውነተኛ ተናጋሪ ለመምሰል !!! "የዘይት መጭመቂያውንም ቸርች ውስጥ አስገብተው እየጨመቁ ቢሸጡም ከሽንኩርት ጋር" የነሱ ደጋፊ ነህ አንተ !!! ደግሞ በዚህ መልኩ መጣህ
እውነት ነው ሀሰተኞች ጨካኞች ስለሆኑ የሰውን ገንዘብ ይበላሉ። ይህ መገለጫ ባህርያቸው ነዉ።
ሰው ሰርቶ ከተሳካለት ግን ማንም ምንም አይለውም።