ቃለ ህይወት ያሰማልን 🥰🥰🥰
በጣም ደስ ሚል ትምህርት ነው ነገር ግን እጥር ያለ መልስ ከዛን ማብራሪያ መስጠት ቢቻል....ቃለ ህይወት ያሰማልን
አትመኝ ይላል በቀላሉ ለምሳሌ የማይመኝ ይኖር ይሆን ;
19:19 The Catholic Church believes and teaches that the blessed mother is free from both original and actual sin! Thanks!
ዮሐንስ 16:27 ምክንያቱም እናንተ እኔን ስለወደዳችሁኝና የአምላክ ተወካይ ሆኜ እንደመጣሁ ስላመናችሁ አብ ራሱ ይወዳችኋል።
የሚገርመው እኮ ማሪያምን ጥንተ አብሶ አለባት ሲሉ መናፍቆች አያስተውሉም ክርስቶስ ከማሪያም ስጋ እንደነሳ ከባድ ነው አለማስተዋል መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤🙏
ሀጢአተኛ ያልሆነ ልጅ ለመውለድ ጥንተ አብሶ መኖር ከሌለበት ማርያምን የወለዱት ሀናና እያቄምምም ጥንተ አብሶ ሊኖርባቸው አይገባም።የእነርሱ ወላጆችም የእነዚያ ወላጆችም... አዳምና ሄዋንም😂
ደግሜ ሰማሁት እጅግ ድንቅ ነው ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር
እረ ጎበዝ ይህን ቻናል እናሳድገው ስንጀምር በላይክ እጀምር
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤
ሁሉ ሀጢያትን ሰርተዋል የእግዚአብሔር ክብር ጎድሎአቸዋል ይላል እኮ
ሉቃ 1፥ 46 ማርያምም እንዲህ አለች፤ “ነፍሴ ጌታን ከፍ ከፍ ታደርገዋለች፤ 47 መንፈሴም በመድኀኒቴ በእግዚአብሔር ደስ ትሰኛለች፤ ማርያም በዕርግጥ መዳን ወይም የሐጢያት ይቅርታ ማግኘት እንደሚያስፈልጋት እራሷ በመድሐኒቴ ስትል ገልጻለች
እኔ ፕሮቴስታንት ነኝ። ያልከው በሙሉ እቀበላለሁ። እንዲሁም ሌሎች የሚቀበሉ የፕሮቴስታንት አቢያተ ክርስትያናት አሉ። ተባረክ።
may i ask which church you are a part of?
Kale hiwot yasemalen memeher 🙏 ❤️ ♥️ 😋
ሴቷ ከነ ወር አበባዋ ወደ ቤተክርስቲያን የገባችውንና ንስጥሮስ ምራቁን ያስተፋባትን ሴት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳከበራት የተናገረውን ታሪክ አልቀበልም እኮ ነው እያለ ያለው እርሶም ትክክል ነው ሀሳቡ እያሉን ነው
የምትናገረው መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም። የእርስዎ አስተያየት ነው.
ትንቢተ ሕዝቅኤል 18 18 አባቱ ግን ፈጽሞ በድሎአልና፥ ወንድሙንም ቀምቶአልና፥ በሕዝቡም መካከል ክፉን ነገር አድርጎአልና እነሆ፥ እርሱ በበደሉ ይሞታል። 19 እናንተ ግን፦ ልጅ የአባቱን ኃጢአት ስለ ምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍርድንና ቅን ነገርን ባደረገ ትእዛዜንም ሁሉ በጠበቀና ባደረገ ጊዜ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል። 20 ኃጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ ትሞታለች፤ ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም፥ አባትም የልጁን ኃጢአት አይሸከምም፤ የጻድቁ ጽድቅ በራሱ ላይ ይሆናል፥ የኃጢአተኛውም ኃጢአት በራሱ ላይ ይሆናል። 21 ኃጢአተኛውም ካደረጋት ኃጢአት ሁሉ ቢመለስ ትእዛዜንም ሁሉ ቢጠብቅ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም።
ወሬ
አላዊቂ መናፍቅ ነህ።
ኡፍፍፍ መንፈሴ እንዴት እንደታደሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን
እግዚአብሔር ይስጥልን
እግዚአብሔር ይስጥልን መ/ር ( የጎፋዉ)
በጣም አሪፍ ትምህርት ነው እናመሠግናለን ጥያቄ አለኝ ተሸፋፍኖ እንዳያልፍ 1.ደስተኛ የሆንሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የሚል የት ነው ? 2. ያልታመመ ሰው መድኃኒት ያስፈልገዋል ወይ ? 3. የወር አበባ አታይም ነበርስ ተብሎ የተፃፈልን ?
አማርኛው ተቆርጧል ምክንያቱም ሉቃ2-26ተፈስሂ ፍስሂት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ ይላል ትርጉሙም ደስተኛይቱ ደስ ይበልሽ ጸጋ የተመላሽ ሆይ እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነው።ሚለው አማርኛው ቆርጦ ደስ ይበልሽ በማለት ይጀምራል።
ሌላው አምላኬ ማለቷ ፈጣሪዋ ስለሆነ መድኃኒቴ ያለችው ከሀጢያት ስለለያት ነው።
ይህ የቃል ትምህርት ነው በአብዛኛው ይህ ማለት ግን የተጻፈ ታሪክ የለንም ማለት አይደለም ጽንሷ መውለዷም የውርዝውና(የወጣትነት ባሕሪዋ የሴትነት ባሕሪ መገለጫ የሆነውን የመርገም ፍሳሽ ከድህነት በኋላም ወር አበባ የሚባለው እንዳላያት ብዙዎች ጽፈዋል በቃላቸውም አብዝተው ጽፈዋል።
ቃልሒወት ያሰማልን🌺🌺🌺🌺❤️❤️❤️❤️❤️❤️
ዞሮዞሮ ታምረማርያም ውሸት መሆኑን አረጋግጠናል ሃሰት ቢሆንም ይሻላል
ቃሎት ያሠማልን መምህር።
ምስጢር? ስላሴ የሚባል ነገር መፅሀፍ ቅዱስ ላይ የለም። አንድ አምላክ አብ አለ እንጂ ሶስት አምላክ የለም።
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን🥰🥰🥰🥰🙏
እውነት ነው ከ ሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ የተጠመቅን ሁላችን ብሏል ሐዋርያው ጳውሎስ ራሱን ጨምሮ በሮሜ 6፣2 በዚህ እንደተጠመቁ መረዳት ይቻላል ድንቅ ትምህርት ነው መምህር እውቀት አግኝቼበታለሁ በ እውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን !
ቪዲዮ ስቀርፁ ስልኮትን በአግድም ያድርጉ ሙሉ እንዲሆን❤
ለቲክቶክም ይኹን ብዬ ነው። እየታየ ይስተካከላል😊
ለመምህራችን ቃለህወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን በእድሜ በጸጋ ይጠብቅልን አሜን፫ እኛም የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርብን በተማርነው ፴ ፷ ፻ ያማረ ፍሬ 🍇🍇አፍርተን የመንግስቱ ወራሽ እድንሆን እግዚአብሔር ይርዳን አሜን፫🕊️💐💐
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን መምህሬ🙏🙏🙏❤❤❤
ቃለህይወትያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያስማልን በእዉነት ፈተፈተው ነው ያጎርሱን እድሜ በጤና ይጠብቅልን እንደዚህ ውዝግብ ሲነሳ በቶሎ መልሰ መስጠት በጣም የሚያስፍልግ ነዉ ❤❤❤❤❤
ቃለሕይወትን ያሰማልን 🙏🏻
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ኧረ አባቴ በእውነት በረከትዎ ይደርብን እንዴት ደስ የሚል መልስ ነው እይታዎ ድንቅ ነው እርስዎ ሲያብራሩ ወደ አእምሮዬ የመጣው ነገር ቢኖር፡- ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የሃይማኖትን ክብር ለመግለጽ ያደረገበት ህሊና እንደ አባታችን አብርሃም ህሊና መሆኑ ተረዳሁት፡፡ የቅዱስ ዮሐንስ ህሊና እንደ አባታችን አብርሃም ህሊና ንጹህ ነው፡፡
We thank you Memhr, it is a very polite and articulated message you have delivered.
በእውነቱ የሕይወትን ቃል ያሰማልን
ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 25 ማለቴ ነው
መምህር ኦሪት ዘጸአት 25እስኪ ያስረዱኝ ወንድም አማቾች አንዲት ሴት ያገቡናል ❤
❤❤❤❤
ቃለሂወትን ያሠማልን የአገልግሎት ዘመንክን እግዚአብሔር ይባርክልህ
ቃለሂወትን ያሠማልን መምህራችን ፀጋዉን ያብዛልህ
እጅግ ህይወትን የሚያለመልም ትምህርት። ድንግል ማርያምን የማያከብር በሙሉ መጨረሻቸው ልጇን አብሮ ዝቅ ዝቅ ማድረግ ነው። ላቲ ስብሃት እርሷን አታማልድም ብለው ፈራጅ የሆነውን አምላክ ግን ሎቱ ስብሃት አማላጅ ይላሉ። ለአባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እንዴት ያለ ትርጓሜ ነው? ቃለሕይወት ያሰማልን! ወንድሞች እህቶች ላይክ ሼር እናድርግ ለሌሎች እንዲዳረስ
ቃለ ህይወት ያሰማልን 🥰🥰🥰
በጣም ደስ ሚል ትምህርት ነው ነገር ግን እጥር ያለ መልስ ከዛን ማብራሪያ መስጠት ቢቻል....ቃለ ህይወት ያሰማልን
አትመኝ ይላል በቀላሉ ለምሳሌ የማይመኝ ይኖር ይሆን ;
19:19 The Catholic Church believes and teaches that the blessed mother is free from both original and actual sin! Thanks!
ዮሐንስ 16:27 ምክንያቱም እናንተ እኔን ስለወደዳችሁኝና የአምላክ ተወካይ ሆኜ እንደመጣሁ ስላመናችሁ አብ ራሱ ይወዳችኋል።
የሚገርመው እኮ ማሪያምን ጥንተ አብሶ አለባት ሲሉ መናፍቆች አያስተውሉም ክርስቶስ ከማሪያም ስጋ እንደነሳ ከባድ ነው አለማስተዋል መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤🙏
ሀጢአተኛ ያልሆነ ልጅ ለመውለድ ጥንተ አብሶ መኖር ከሌለበት ማርያምን የወለዱት ሀናና እያቄምምም ጥንተ አብሶ ሊኖርባቸው አይገባም።የእነርሱ ወላጆችም የእነዚያ ወላጆችም... አዳምና ሄዋንም😂
ደግሜ ሰማሁት እጅግ ድንቅ ነው ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር
እረ ጎበዝ ይህን ቻናል እናሳድገው ስንጀምር በላይክ እጀምር
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤
ሁሉ ሀጢያትን ሰርተዋል የእግዚአብሔር ክብር ጎድሎአቸዋል ይላል እኮ
ሉቃ 1፥ 46 ማርያምም እንዲህ አለች፤ “ነፍሴ ጌታን ከፍ ከፍ ታደርገዋለች፤ 47 መንፈሴም በመድኀኒቴ በእግዚአብሔር ደስ ትሰኛለች፤ ማርያም በዕርግጥ መዳን ወይም የሐጢያት ይቅርታ ማግኘት እንደሚያስፈልጋት እራሷ በመድሐኒቴ ስትል ገልጻለች
እኔ ፕሮቴስታንት ነኝ። ያልከው በሙሉ እቀበላለሁ። እንዲሁም ሌሎች የሚቀበሉ የፕሮቴስታንት አቢያተ ክርስትያናት አሉ። ተባረክ።
may i ask which church you are a part of?
Kale hiwot yasemalen memeher 🙏 ❤️ ♥️ 😋
ሴቷ ከነ ወር አበባዋ ወደ ቤተክርስቲያን የገባችውንና ንስጥሮስ ምራቁን ያስተፋባትን ሴት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳከበራት የተናገረውን ታሪክ አልቀበልም እኮ ነው እያለ ያለው እርሶም ትክክል ነው ሀሳቡ እያሉን ነው
የምትናገረው መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም። የእርስዎ አስተያየት ነው.
ትንቢተ ሕዝቅኤል 18 18 አባቱ ግን ፈጽሞ በድሎአልና፥ ወንድሙንም ቀምቶአልና፥ በሕዝቡም መካከል ክፉን ነገር አድርጎአልና እነሆ፥ እርሱ በበደሉ ይሞታል። 19 እናንተ ግን፦ ልጅ የአባቱን ኃጢአት ስለ ምን አይሸከምም? ትላላችሁ። ልጅ ፍርድንና ቅን ነገርን ባደረገ ትእዛዜንም ሁሉ በጠበቀና ባደረገ ጊዜ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል። 20 ኃጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ ትሞታለች፤ ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም፥ አባትም የልጁን ኃጢአት አይሸከምም፤ የጻድቁ ጽድቅ በራሱ ላይ ይሆናል፥ የኃጢአተኛውም ኃጢአት በራሱ ላይ ይሆናል። 21 ኃጢአተኛውም ካደረጋት ኃጢአት ሁሉ ቢመለስ ትእዛዜንም ሁሉ ቢጠብቅ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም።
ወሬ
አላዊቂ መናፍቅ ነህ።
ኡፍፍፍ መንፈሴ እንዴት እንደታደሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን
እግዚአብሔር ይስጥልን
እግዚአብሔር ይስጥልን መ/ር ( የጎፋዉ)
በጣም አሪፍ ትምህርት ነው እናመሠግናለን ጥያቄ አለኝ ተሸፋፍኖ እንዳያልፍ 1.ደስተኛ የሆንሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የሚል የት ነው ? 2. ያልታመመ ሰው መድኃኒት ያስፈልገዋል ወይ ? 3. የወር አበባ አታይም ነበርስ ተብሎ የተፃፈልን ?
አማርኛው ተቆርጧል ምክንያቱም ሉቃ2-26ተፈስሂ ፍስሂት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ ይላል ትርጉሙም ደስተኛይቱ ደስ ይበልሽ ጸጋ የተመላሽ ሆይ እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነው።ሚለው አማርኛው ቆርጦ ደስ ይበልሽ በማለት ይጀምራል።
ሌላው አምላኬ ማለቷ ፈጣሪዋ ስለሆነ መድኃኒቴ ያለችው ከሀጢያት ስለለያት ነው።
ይህ የቃል ትምህርት ነው በአብዛኛው ይህ ማለት ግን የተጻፈ ታሪክ የለንም ማለት አይደለም ጽንሷ መውለዷም የውርዝውና(የወጣትነት ባሕሪዋ የሴትነት ባሕሪ መገለጫ የሆነውን የመርገም ፍሳሽ ከድህነት በኋላም ወር አበባ የሚባለው እንዳላያት ብዙዎች ጽፈዋል በቃላቸውም አብዝተው ጽፈዋል።
ቃልሒወት ያሰማልን🌺🌺🌺🌺❤️❤️❤️❤️❤️❤️
ዞሮዞሮ ታምረማርያም ውሸት መሆኑን አረጋግጠናል ሃሰት ቢሆንም ይሻላል
ቃሎት ያሠማልን መምህር።
ምስጢር? ስላሴ የሚባል ነገር መፅሀፍ ቅዱስ ላይ የለም። አንድ አምላክ አብ አለ እንጂ ሶስት አምላክ የለም።
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን🥰🥰🥰🥰🙏
እውነት ነው ከ ሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ የተጠመቅን ሁላችን ብሏል ሐዋርያው ጳውሎስ ራሱን ጨምሮ በሮሜ 6፣2 በዚህ እንደተጠመቁ መረዳት ይቻላል ድንቅ ትምህርት ነው መምህር እውቀት አግኝቼበታለሁ በ እውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን !
ቪዲዮ ስቀርፁ ስልኮትን በአግድም ያድርጉ ሙሉ እንዲሆን❤
ለቲክቶክም ይኹን ብዬ ነው። እየታየ ይስተካከላል😊
ለመምህራችን ቃለህወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን በእድሜ በጸጋ ይጠብቅልን አሜን፫ እኛም የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርብን በተማርነው ፴ ፷ ፻ ያማረ ፍሬ 🍇🍇አፍርተን የመንግስቱ ወራሽ እድንሆን እግዚአብሔር ይርዳን አሜን፫🕊️💐💐
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን መምህሬ🙏🙏🙏❤❤❤
ቃለህይወትያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያስማልን በእዉነት ፈተፈተው ነው ያጎርሱን እድሜ በጤና ይጠብቅልን እንደዚህ ውዝግብ ሲነሳ በቶሎ መልሰ መስጠት በጣም የሚያስፍልግ ነዉ ❤❤❤❤❤
ቃለሕይወትን ያሰማልን 🙏🏻
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ኧረ አባቴ በእውነት በረከትዎ ይደርብን እንዴት ደስ የሚል መልስ ነው እይታዎ ድንቅ ነው እርስዎ ሲያብራሩ ወደ አእምሮዬ የመጣው ነገር ቢኖር፡- ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የሃይማኖትን ክብር ለመግለጽ ያደረገበት ህሊና እንደ አባታችን አብርሃም ህሊና መሆኑ ተረዳሁት፡፡ የቅዱስ ዮሐንስ ህሊና እንደ አባታችን አብርሃም ህሊና ንጹህ ነው፡፡
We thank you Memhr, it is a very polite and articulated message you have delivered.
በእውነቱ የሕይወትን ቃል ያሰማልን
ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 25 ማለቴ ነው
መምህር ኦሪት ዘጸአት 25እስኪ ያስረዱኝ ወንድም አማቾች አንዲት ሴት ያገቡናል ❤
❤❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለሂወትን ያሠማልን የአገልግሎት ዘመንክን እግዚአብሔር ይባርክልህ
ቃለሂወትን ያሠማልን መምህራችን ፀጋዉን ያብዛልህ
እጅግ ህይወትን የሚያለመልም ትምህርት። ድንግል ማርያምን የማያከብር በሙሉ መጨረሻቸው ልጇን አብሮ ዝቅ ዝቅ ማድረግ ነው። ላቲ ስብሃት እርሷን አታማልድም ብለው ፈራጅ የሆነውን አምላክ ግን ሎቱ ስብሃት አማላጅ ይላሉ። ለአባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እንዴት ያለ ትርጓሜ ነው? ቃለሕይወት ያሰማልን! ወንድሞች እህቶች ላይክ ሼር እናድርግ ለሌሎች እንዲዳረስ