- Видео 23
- Просмотров 87 698
Ketana Hulet Full Gospel Local Church
Добавлен 28 мар 2015
ፓስተር በቀለ ወ/ኪዳን ክፍል 6
1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 5፡2-9
የጌታ ቀን፥ ሌባ በሌሊት እንደሚመጣ፥ እንዲሁ ይመጣ ዘንድ ራሳችሁ አጥብቃችሁ አውቃችኋልና።
ሰላምና ደኅንነት ነው ሲሉ ያን ጊዜ ምጥ እርጕዝን እንደሚይዛት ጥፋት በድንገት ይመጣባቸዋል ከቶም አያመልጡም።
እናንተ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ቀኑ እንደ ሌባ ይደርስባችሁ ዘንድ በጨለማ አይደላችሁም፥
ሁላችሁ የብርሃን ልጆች የቀንም ልጆች ናችሁና። እኛ ከሌሊት ወይም ከጨለማ አይደለንም፤
እንግዲያስ እንንቃ በመጠንም እንኑር እንጂ እንደ ሌሎች አናንቀላፋ።
የሚያንቀላፉ በሌሊት ያንቀላፋሉና፥ የሚሰክሩም በሌሊት ይሰክራሉና፤
እኛ ግን ከቀን ስለ ሆንን፥ የእምነትንና የፍቅርን ጥሩር የመዳንንም ተስፋ እንደ ራስ ቁር እየለበስን በመጠን እንኑር፤
እግዚአብሔር ለቍጣ አልመረጠንምና፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዳንን ለማግኘት ነው እንጂ።
t.me/K2FGBChurch
የጌታ ቀን፥ ሌባ በሌሊት እንደሚመጣ፥ እንዲሁ ይመጣ ዘንድ ራሳችሁ አጥብቃችሁ አውቃችኋልና።
ሰላምና ደኅንነት ነው ሲሉ ያን ጊዜ ምጥ እርጕዝን እንደሚይዛት ጥፋት በድንገት ይመጣባቸዋል ከቶም አያመልጡም።
እናንተ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ቀኑ እንደ ሌባ ይደርስባችሁ ዘንድ በጨለማ አይደላችሁም፥
ሁላችሁ የብርሃን ልጆች የቀንም ልጆች ናችሁና። እኛ ከሌሊት ወይም ከጨለማ አይደለንም፤
እንግዲያስ እንንቃ በመጠንም እንኑር እንጂ እንደ ሌሎች አናንቀላፋ።
የሚያንቀላፉ በሌሊት ያንቀላፋሉና፥ የሚሰክሩም በሌሊት ይሰክራሉና፤
እኛ ግን ከቀን ስለ ሆንን፥ የእምነትንና የፍቅርን ጥሩር የመዳንንም ተስፋ እንደ ራስ ቁር እየለበስን በመጠን እንኑር፤
እግዚአብሔር ለቍጣ አልመረጠንምና፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዳንን ለማግኘት ነው እንጂ።
t.me/K2FGBChurch
Просмотров: 1 059
Видео
ፓ/ር በቀለ ወ/ኪዳን ክፍል 5
Просмотров 7894 года назад
የዮሐንስ ወንጌል 16፡33 በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ። በዓለም ላይ እውነት ነው መከራ አለ፡፡ ታላቁ መከራ ግን የተለየ ነው፡፡ እስከዛሬ ሆ የማያውቅ ዳግመኛም የማይሆን መከራ እንደሆነ ቃሉ ይናገራል ታላቁ መከራ (The Great Tribulation) የሚባለው ነው፡፡
ፓስተር በቀለ ወልደ ኪዳን ክፍል አራት
Просмотров 1,3 тыс.4 года назад
የዮሐንስ ራዕይ 13፡16 ታናናሾችና ታላላቆችም ባለ ጠጋዎችና ድሆችም ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁሉ በቀኝ እጃቸው ወይም በግምባራቸው ምልክትን እንዲቀበሉ፥የአውሬውም ስም ወይም የስሙ ቍጥር ያለው ምልክት የሌለበት ማንም ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል። ጥበብ በዚህ አለ።አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው። ቺፕሱን ፈቅደን እንቀበላለን እንጂ ሳናውቀው በክትባት አድርገው ሊሰጡን አይችሉም፡፡ ቢሆንም እንኳ በዚያን ሰዓት ቤተክርስቲያን ትነጠቃለች እንጂ በምድር ላይ አትሆንም፡፡
Pastor Bekele Woldekidan Part 3
Просмотров 2,4 тыс.4 года назад
t.me/K2FGBChurch/11 ጌታም በቃሉ ሉቃስ 21፡29-33 በለስንና ዛፎችን ሁሉ እዩ፤ ሲያቈጠቍጡ ተመልክታችሁ በጋ አሁን እንደ ቀረበ ራሳችሁ ታውቃላችሁ።እንዲሁ ደግሞ እናንተ ይህ ሁሉ መሆኑን ስታዩ የእግዚአብሔር መንግሥት እንደ ቀረበች እወቁ።ነው ያለው፡፡ ስለዚህ የእግዚአብሔር መንግስት እንደቀረበች አሁን እናውቃለን፡፡ እስራኤል አሁን ወደ ምድሯ ከተመለሰች፤ መንግስቷ ከተመሰረተ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል ሀገር ከሆነች ብዙ ዓመታት አለፉ። ስለዚህ መቼ ማለት ባንችልም የእግዚአብሔር መንግስት ሩቅ እንዳይደለች በቅርብ እንደሆነ እናውቃለን ፡፡ ከእርሷ ጋር ተያይዞ በዓለም ዙሪያ የሚሆነውን ማየት ያስፈልጋል፤...
Part 2
Просмотров 6484 года назад
ፓ/ር በቀለ ወልደኪዳን ክፍል ሁለት ዛፉንና ጫካውን ተመልከቱ ሉቃስ 21፡29-33 ምሳሌንም ነገራቸው እንዲህ ሲል፦ በለስንና ዛፎችን ሁሉ እዩ፤ ጌታ ኢየሱስ ስለመጨረሻው ዘመን ሲናገር የተናገረው ነው፡፡ ዛፍ የተባለችው አንዷ በለሲቱ ናት በመጽሐፍ ቅዱስ በለስ የእስራኤል ምሳሌ ናት፡ ሌሎቹ ዛፎች ደግሞ የሌሎች መንግስታት ምሳሌዎች ናቸው፡፡ በለስንና ዛፎችን እዩ እርሷ የእግዚአብሔር ሰዓት ስለሆነች፡፡ ጊዜውን የት እንደደረሰ፣ የት ጋ እንዳለን የምትነግረን ሰዓት ናት፡፡ እሷንም ብቻ አትዩ ሌሎችንም እዩ፡፡ ስለመጨረሻው ዘመን ለማወቅ ኮሮና ምንም አይነግረንም እንደ ኮሮና ያለ ቸነፈር ዓለማችን በጣም ብዙ አስተናግዳለች፡፡ t.m...
ነብይ መድህን ገ/ስላሴ Prophet Medehine g/silasa
Просмотров 9 тыс.9 лет назад
ነብይ መድህን ገ/ስላሴ Prophet Medehine g/silasa
ወንጌላዊ ሰለሞን ከተማ Evangelist Solomon ketema
Просмотров 8 тыс.9 лет назад
ወንጌላዊ ሰለሞን ከተማ Evangelist Solomon ketema
ሐዋርያ አክልሉ ብርሃኑ Apostel Akiliu berhanu
Просмотров 2,9 тыс.9 лет назад
ሐዋርያ አክልሉ ብርሃኑApostel Akiliu berhanu
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን የመሰረት ድንጋይ ስጣል
Просмотров 3,5 тыс.9 лет назад
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን የመሰረት ድንጋይ ስጣል
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን ምርቃት ክፍል 3
Просмотров 2,3 тыс.9 лет назад
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን ምርቃት ክፍል 3
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን ምርቃት ክፍል 2
Просмотров 6019 лет назад
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን ምርቃት ክፍል 2
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን ምርቃት ክፍል 1
Просмотров 5559 лет назад
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን ምርቃት ክፍል 1
መጋቢ ደሴ ከተማ ርዕስ ፡- የእግዚአብሔር እጅ ትገለጣለች ክፍል 2
Просмотров 2,2 тыс.9 лет назад
መጋቢ ደሴ ከተማ ርዕስ ፡- የእግዚአብሔር እጅ ትገለጣለች ክፍል 2
መጋቢ ደሴ ከተማ ርዕስ ፡- የእግዚአብሔር እጅ ትገለጣለች ክፍል 1
Просмотров 3,8 тыс.9 лет назад
መጋቢ ደሴ ከተማ ርዕስ ፡- የእግዚአብሔር እጅ ትገለጣለች ክፍል 1
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን
Просмотров 6 тыс.9 лет назад
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የአድሱ ህንፃ ዲዛይን
ፓስተር ተመስገን ብርሃኑ(Pastor Temsegen Birhanu) የመልዕክቱ ርዕስ ፡-ጌታ ብዘገይም ይመጣል ክፍል 2
Просмотров 9769 лет назад
ፓስተር ተመስገን ብርሃኑ(Pastor Temsegen Birhanu) የመልዕክቱ ርዕስ ፡-ጌታ ብዘገይም ይመጣል ክፍል 2
ፓስተር ተመስገን ብርሃኑ (Pastor Temsegen Birhanu )የመልዕክቱ ርዕስ ፡-ጌታ ብዘገይም ይመጣል ክፍል 1
Просмотров 4,1 тыс.9 лет назад
ፓስተር ተመስገን ብርሃኑ (Pastor Temsegen Birhanu )የመልዕክቱ ርዕስ ፡-ጌታ ብዘገይም ይመጣል ክፍል 1
ሐዋርያ አክልሉ ብርሃኑ(Apostel Akiliu berhanu )
Просмотров 4,7 тыс.9 лет назад
ሐዋርያ አክልሉ ብርሃኑ(Apostel Akiliu berhanu )
Pastor Bekele w/kidane Title:- Tahadso Part 2
Просмотров 5 тыс.9 лет назад
Pastor Bekele w/kidane Title:- Tahadso Part 2
Pastor Bekele w/kidane Title:- Tahadso Part 1
Просмотров 23 тыс.9 лет назад
Pastor Bekele w/kidane Title:- Tahadso Part 1
ፐስቴ እግዚአብሔር ይባርክ አሜን አሜን ፀጋ ይጨምርልክ❤
ፓስተር ስምህን አላውቀውም ግን አንድ ጊዜ የሆነውን ልመሰክር ራይድ እሰራ ነበረ እና አንድ ደምበኛዬ አንተ ልታገለግል የተጋበዝክበት ቸርች እንድገባ ጋበዘችኝ በዚያ ሰአት ትዳሬ አደጋ ላይ ነበረ ልቤ ተሰብሮ ነበረ እና ጌታ ባንተ አልፎ እንዲህ ተናገረኝ አንዲት ሴት አለሽ ከገባሽ ጀምሮ ሰው ይዘምራል ሰው ይፀልያል አንቺ ግን ታለቅሻለሽ ምክንያቱም ትዳርሽ ታሟል ጌታ እንዲህ ይልሻል ..... ትዳርሽን ፈውሼዋለሁ ብሎሻል አልክ አሜን ብዬ ወጥቼ ሄድኩ አልዋለም አላደረም ትዳሬ ተፈወሰልኝ ተፈውሶም ቀረ ያቺ ቀን የኔ ቀን ነበረች። ጌታ እየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ❤
በባረክ ነብይ ሰለሞን የምወድህ የእግዝያብኤር ባርያ ፀጋህ ይባረክ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Amen qmen amenn❤❤❤❤❤❤❤❤
PLease please , ባዶ ምንም የለኝም ዛሬ ከነ አራት ልጆቼ ቁርስኳ እምንበላው ስላልነበረ አልተመገብንም የቡሀላውንምፈጣሪ ይወቅ ፥ ዛሬ ከቤቴ ውጣ ክስ ከወ/ም ጌታቸው ብርሃኑ የቀጠና ሁለት ቤ /ክርስትያን ጠቅላላ አገልግሎት የሆነ ሰው በሦሥት ቀን የውጣልኝ ማስጠንቀቅያና የ 87,000 ብር ክፈለኝ አሁን በዚሁ ሰዓት ላይ ነን እንደ ክርስትያን "ከምንበድል ብንበደል አይሻልም" እባካችሁ ወንድማችሁ የኝ ዛሬ ሁለቱ የሚማሩት ልጆቼ ት / ቤት ይመገባሉ። ሁለቱ ቤት ያሉት፥ ባለቤቴ የምንበላውኳ የለንም ።እባካችሁ አሸማግሉን ፥ እንደ ወንድም እርዱን ።
Egezibehir yebark
አንደገና ቢለቅ። ይንኮሻኮሻል። ተባረኩ
አሜን
አሜን
አሜን
እግዚአብሔር ይባርካቸው የሙሉ ወንጌልን ባሰተርና ሀዋርያ
Ameen Ameen Ameen
Glory be to God , it is highly blessing !
Amen hallelujah!
እናት ቤተክርስቲያን ክርስቶስ ኢየሱሰ የተከላት በብዙ መከራ ፈተና ይለፈች ናት አልረሳትም እየሱሰ ክርስቶስ ጌታ ነው
God is great we must obey for God and praise God
God bless you
Nafekegn
Amen
እየሱስ ጌታ ነው
ድንቅ የፈውስ አገልግሎት ነው እግዚአብሔር ይመስገን
GETA YEBARCACHU
አሜን በቀል የእግዚአብሔር ነዉ
i miss this place
Amen amen glory to God ,thank you Jesuse, thank you brother
ወደ ንስሐ የሚያመጣ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2013 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!!! (ህዝ2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! እግዚአብሔር ከፀባዖት ሆኖ በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ በወንጌሉ ቃልና በድምጹ እየመከረኝ፣ እያጽናናኝ፣ እያረጋጋኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ እኛ ለቃሉ ካለመታዘዛችን የተነሳ፣ለዓመታት በቀንና በሌሊት እንዲህ ሲል ቅሬታውን ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ?...(ሚል.1:6-8,).....ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው?....(ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9, ኢሳ 59: 1-2,) ያለውን ቃል በተደጋጋሚ ይናገረኛል። ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብሏል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻለም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! አለኝ። ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉ!! አለኝ። በሌላም ቀን፣ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው፣ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል( የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም ፣ወደ እኔም አልተመለሱም!! ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል !! አለኝ። በሌላም ቀን፣ ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!!አለኝና ቤቴን ትቼአለሁ፣ እርስቴንም ጥያለሁ፣ እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛልና!! አለኝ። በሌላም ቀን፣ ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! አለኝና ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿም ጉበኞች ናቸው!!!! በድጋሚ በቅርቡ፣ በኢሳ.66፣ 1-4, ላይ ያለውን ከነገረኝ በኋላ ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ !! አለኝ ጌታ። እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው አለኝ። በሌላም ቀን፣ ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ዝቅ ያለውን ከፍ፣ ከፍ ያለውን ዝቅ አደርጋለሁ!! ከአሁን በኋላ፣ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!!አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!!በሌላም ቀን መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ!! ደግሞም እስራኤልን በቃኘሁ ጊዜ፣ ቁጣዬ በምድር ሁሉ ላይ ይቀጥላል አለኝ ። ጆሮ ያለው ይስማ!!!!!! ጌታም፣ ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል?? አለኝ። በሌላም ቀን፣ እግዚአብሔር ይጣራል!!ብለሽ ተናገሪ አለኝ ፣ ወገኖቼ፣ ጌታ አዳምን ለምን ተጣራ....? ወዴት ሄዶበት ነበር....? ዛሬም !! አግዚአብሔር !! ህዝቡን !! እየተጣራ ነው!! ጆሮ ያለው ይስማ!!! ጌታ መሐሪ ስለሆነም፣ እርሱን ባሳዘንበት ዘመን ሁሉ መፍትሔውን እንዲህ ሲል ይናገረኝ ጀመር፣ የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! በሌላም ቀን የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትን አድኑ!! አለኝ ጌታ።(በ ዮሐ 21: 15,) በሌላም ቀን የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! አለኝ። እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ...!! ህዝቤ ሆይ ወደ እልፍኝህ ግባ....!! የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! ነገር ግን የሚፀልዩ ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና፣ አልሰማቸውም!! አለኝ። በሌላም ቀን፣ ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! አለኝ። ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!!(በ ኢዩኤል 2: 12-13,) ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! በሌላም ቀን በድጋሚ፣ በራዕይ 22:12, ላይ ያለውን ቃል ተናገረኝ፣ በሌላም ቀን ህዝቤ ግን በንስሐ ቢመለስ ፣እኔ ምህረትን አደርጋለሁ፣ አለኝ።(2ኛ ዜና 7:14,) ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው!! የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩም ብዙ ነውና ሰራተኞችን እንዲልክ የመከሩን ጌታ ለምኑ አለኝ ፣ጌታ መንፈስ ቅዱስ!!የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! ጆሮ ያለው ይስማ!! +ወገኔ፣ ሐሰተኛ ነብያትና መምህራን በበዙበት በዚህ ዘመን፣ መንፈስ ቅዱስ እንዲረዳን፣ ቃሉን እያጠናን፣ ዘወትር በእግሮቹ ስር በመገኘት ልንፀልይ ይገባናል። ይህ መልእክት እውነተኛ ለመሆኑ ጌታ መንፈስ ቅዱስ ለእኔ ምስክሬ ስለሆነ፣ ጌታን ሁልጊዜ አመሰግነዋለሁ። ከብዙ አመት በፊት ጀምሬ እስከ ዛሬ ድረስ ድምጹን በጥንቃቄ በመስመትና በመጻፍ ፣ የምችለውንም ያህል ለክርስቲያኖች በጽሑፍ በማደል ላይ እገኛለሁ፣ መልእክተኛ መሆን፣ ባለአደራነት ነውና!! ጌታ ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ወገኖቼ፣ ጌታ ይህንን መልእክት ወደ ቤ/ክርስቲያን ለምን ላከ.....? ለምንስ እንዲህ ይናገረናል? ብለን ቆም ብለን በማሰብ፣ በንስሐ እንመለስ!!! ጌታ አይቶናል!! በተቻላችሁ መጠን ለሌሎችም እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ ተባረኩ።jj
እልልልልልልልልልልል
ሰላም ለናንተ ይሁን እባካቹ የቸርቹን አካዉንት ላኩልኝ
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን ብርሃን ኢንተርናሽናል ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1600090004009 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000024747658
ሰላም ለእናንተ ይሁን እባካቹ የቸርቹን አካዉንት ላኩልኝ
እባካችሁ የቸርቹን አካውት
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጣና ሁለት አጥቢያ ቤተክርስቲያን ብርሃን ኢንተርናሽናል ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1600090004009 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000024747658
hallelujah
Ameeen Ameeen Oooohaleluya Hizibuni Abeza Ameeen Kibiri Lageta Yihun Amewn Tabaraku
Kibrun Geta yiwesed Haleluya
Getayebarkachu
ጋሽ በቀ የጊዜው መርጃና መልዕክት ነው : እግዚአብሔር ቀር ዘመንን ይባርከው::
Amen bless you gesh beke
Getayebaekh
Amen Amen
Amen
Amen Amen
Amen
Amen
Pastery batam geaty zemanyein yibarkiaw batam.des yilile ewnt
Christ the healer!
Amen amen amen amen hallelujah hallelujah hallelujah hallelujah God bless you brother.
ማይክ የሚይዘው ዛሬ ታዋቂ አገልጋይ ነው።ይገርማል ።
Love you pastor too much
አሜን
ጌታ እየሱስ ይባርክህ
አሚንንንን አሚን
Amen amen tgba yamlacachi eji